የቤተክርስቲያን ታሪክ ክፍል 5
Вставка
- Опубліковано 19 кві 2022
- የቤተክርስትያን ታሪክ ማለት የክርስትና እምነት ታሪክ ማለት ነው። በቤተክርስቲይን ታሪክ ትምህርታችን የክርስትና እምነት የአምላክ መገለጥ ነው። ይሁን እንጂ በዘመንና በቦታ የተደረገ ስለሆነ መቼ፣ እንዴት እንደሆነ የምናውቅበትና በጉዞው ሁሉ የገጠሙትን ችግሮችና ምቾቶች የምንማርበት ነው።
፪። በቤተክርስቲያን ታሪክ ጥቅም
በቤተክርስቲያን ታሪክ ከአለም ታሪክ አንዱን ክፍል ይዞ ስለሚገኝ የህዝቦችን የስልጣኔ እርምጃና ታሪክ ለማጥናት ለሚፈልግ ሰው ጠቃሚ መረጃ ይሰጣል
አንድም ምእመናል በቤተክርስቲያን ታሪክ ለማጥናት በሚፈልጉበት ጌዜ
የእምነቱን ታሪክ ለማወቅ
አባቶች በየጊዜው ስላስተማሩት የትምህርት፣ የህዝብ ፀባይ እንዴት እንደተሻሻለ ለማወቅና ራሱን ለማነፅ
በቤተክርስቲያንን ከፍተኛነትና ጠቃሚነት ለመገንዘብና ራሱንም በእምነት ለማፅናት ከፍተኛ ጥቅም አለው።
፫። በቤተክርስቲያን ታሪክ ጥናት ምንጮች
ብሉይ ኪዳንና ሃዲስ ኪዳን መፀሃፍ ቅዱስ እና የትርጓሜ መፃህፍት
በቤተክርስቲያን ታሪክ አባቶች የፃፏቸው መፀሃፍት
ታሪኩ በተፈፀመበት ቦታ ተገኝተዉና ታሪኩ በተፈፀመበት ዘመን የኖሩ በቤተክርስቲያንና የዉጭ ታሪክ ፀሃፊዎች የፃፏቸው መፀሃፍት
በየጊዜው የተገኙ የክርስቲያኖች መቃብራት፣ መቅደሶች፣ ስእሎች፣ ገንዘቦች፣ ፀሁፎች
የበተክርስቲያን ትዉፊታዊ መረጃዎች ናቸው - Розваги
የጌታ ስም ይባረክ
God bless You Dear, Pastor Asfaw
ክርስቶስ በእኔ ውስጥ ስላለ ክቡር ሰው ነኝ። እግዚአብሄር ይመስገን
ፖስተርዬ እግዚአብሔር ዘመንህ ይባረክ
ሆርቶዶክስ ነኝ ግን እግዛቤር ይባርክህ
አሜን አሜን አሜን #ክርስቶስ በኔ ውስጥ ስላለ እኔ ክቡር ስው ነኝ ሀሌሉያ🙌
ፓስተርዬ ለምልም ያንተ የሆነ ሁሉ ይለምልም ተባረክ✋❤
ፖስተር ጌታ ይባርክህ 🙏🙏🙏🙏
ፓስተር ጌታ ይባርክህ።
Geta yibarik
እግዚአብሔር ይባርክህ
Dear pastor, thank you and God bless you more!!
ዘማሪት አስቴር#ጌታየሱሰ ይባርክሽ❤
Wow thank you so much Pastor
You are a blessed pastor. I always learn a lot from you. May his abundant grace fill your Saul.
ፖስተር ጌታ ይባርክህ
ፖስተር አእምሮችን Format ይሆናል ነበር ያለው (እኔ እንኳን ወንድም ብለው እመርጣለሁ ምክንያቱም መምህር መምህር አትባሉ ይልቅስ ወንድም ተባባሉ ያለን ታላቁ መምህራችን ስለሆነ)
ስለ Eschatology and End times በሚያስተምረው ትምህርት እጅግ ተጠቅሜያለሁና እባክህ የከበረ ሰላምታዬን እና እግዚአብሔር በእርሱ በኩል አለምን awake እያደረገ ስለሆነ ክብርና ምስጋና ለእግዚአብሔር ይሁን በማለት አመስግንልኝ። በመቀጠል እነዚህን ጥያቄወች እና ማስተካከያወችን እንዲያደርግ ጠይቅልኝ።
ተክሉ አስፋው።
ይሀው ፖስተር አእምሮን ሰፋ አድርገን በማየት ማስተማር ይኖርብናል (እንደ ባለ አእምሮ)
(1) Format ይሆናል አእምሮችን ይዘን የምንመጣው ብሎ ነበር
Format/Delet ይሆናል ካልን ታድያ እንዴት ነው የሞቱ ዘመዶቻችንን እና ሐዋርያትን የምናቃቸው??
በተደጋጋሚ ReUnion ይኖራል የሞቱ ወዳጆቻችንን እኔ አባቴን እና እናቴን አገኛቸዋለሁ በማለት ጠቅሰህ ሁላ ነበር። ታድያ format የሚሆን ከሆነ እንዴት ነው ምናስታውሳቸው???
1ኛ ቆሮንቶስ 13;9-10
ከእውቀት ከፍለን እናውቃለንና፥ ከትንቢትም ከፍለን እንናገራለንና
ፍጹም የሆነ ሲመጣ ግን ተከፍሎ የነበረው ይሻራል።
(2) ገነት ገብቻለሁ እዚሁ ምድር ላይ
አልጠብቅም ገና እስክሄድ ሰማይ ላይ
የሚለው ዝማሬ ገነት በምድር ነው ለማለት ሳይሆን እየሱስን በማመኔ ብቻ እዚሁ ምድር ላይ ደስታዬ እጥፍ ነው ማለታችን ነው?
ዕብራውያን 12፥22-24
ነገር ግን ወደ ጽዮን ተራራና ወደ ሕያው እግዚአብሔር ከተማ ደርሳችኋል፥ ወደ ሰማያዊቱም ኢየሩሳሌም፥ በደስታም ወደ ተሰበሰቡት ወደ አእላፋት መላእክት
በሰማያትም ወደ ተጻፉ ወደ በኵራት ማኅበር፥ የሁሉም ዳኛ ወደሚሆን ወደ እግዚአብሔር፥ ፍጹማንም ወደ ሆኑት ወደ ጻድቃን መንፈሶች፥
የአዲስም ኪዳን መካከለኛ ወደሚሆን ወደ ኢየሱስ፥ ከአቤልም ደም ይልቅ የሚሻለውን ወደሚናገር ወደ መርጨት ደም ደርሳችኋል።
2ቆሮ 5;10
መልካም ቢሆን ወይም ክፉ እንዳደረገ፥ እያንዳንዱ በሥጋው የተሠራውን በብድራት ይቀበል ዘንድ ሁላችን በክርስቶስ በፍርድ ወንበር ፊት ልንገለጥ ይገባናልና
ጸጋው ይብዛላችሁ ወንድሜ
አልዓዛር አስራት (ከጂማ ከተማ)