#ወደ_ገዳም_የምትሄዱ_ተጠንቀቁ_አስፈሪ_ዘመን
Вставка
- Опубліковано 2 жов 2024
- በነገሮች ሁሉ የእውነት ባለቤት እና የድንግል ማርያም ልጅ የሆነውን መድኃኔዓለምን በማስቀደም የቅድስት ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንን አስተምህሮ እና ስርዓቶቿን ለዓለም እናሰራጫለን፡፡
ብፁአን አባቶቻችንን ፣ አገልጋዮችን እና ስርዓቷን አክብረን በማስከበር ስለቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ ብሎም ስለተዋህዶ ክብር ከፊት እንቆማለን እና እባክዎን ሰብስክራይብ በማድረግ ይከተሉን!!!
#negashbedada #ነጋሽበዳዳ #ነጋሽሚዲያ #Negashmedia - Розваги
ብፁዕ አባታችን በኮቪድ ፀሎት ጊዜ አይረሱም። በረከታቸው ይደርብን።
ወይ እየሩሳሌም ደግሚ ደጋግሜ በጎበኘሽ አይሰለቸኝ እግዚአብሔር ፈቃድ ሆኖ ደግሚ ለመየት ያብቃኝ።
አባታችን በረከቶዎ ይደርብን 💔💔💔💔💔😭😭😭😭😭😭
ወንድሜ ነጋሺ ይቅርብህ ከፍ ብለህ አባቶችን አትናገር አትንቀፍ ወደፊት እንዳይብስ ብየ ነው ላልኸው እራሱ ፈጣሪ ነገሮችን ያስተካክላል አባቶች ካስተማሩት አንድ ምሳሌ ልንገርህ አንድ መነኮሴ በገዳም በእሴት ይታሙ ነበር ይባስ ብሎ አንድ ቀን እሴቲቱ ከባዓታቸው (ከጎጆአቸው)ስትግባ መነኮሳት አዩ እና ለአስተዳዳሪው ብሎ ብሎ ዛሬስ ቤት ድረስ አመጣት ብለው ነገሯቸው አስተዳዳሪውም ብልህ ነበሩና ቆዩ እኔ ልያት እና እናንተ ትገባላችሁ አሉእና ኮቴአቸውን እያሰሙ ወደ መነኩሴው ቤት ገቡ መነኩሴውም ሴትዬዋ ላይ ቅርጫት ደፍተውባት ነበር ብልሁ አባት አስተዳዳሪው ማለቴ ነው ቅርጫቱ ላይ ቁጭ አሉእና መነኮሳቱን ግቡእና ፈልጉ አሏቸው መነኮሳቱ ቢፈልጉ ሴትዬዋ የለችም በሉ ሒዱ ሁለተኛ እንዲህ ወሬ እንዳልሰማ አሉ እና መነኩሴውን እና ሴትዬዋን መክረው በፃም በፀሎት እንዲተጉ አድርገው ገመናቸውን ሸሺገው ለክብር እንዲበቁ አደረጉአቸው ይላሉ እና መመስገን ያለባቸውን አቅርብልን ሚነቀፉትን ባለቤቱ ይመልሳቸው ማለት ነው ያለብን
ለመምህራኖቻችን ቃለህይወት ያሰማለን በእድሜ በጤና ይጠብቅልን ❤❤❤
የእግዚአብሔር በረከት ይብዛ
ልን ተብሎነው የሚባለው።
እግዚአብሔር ይጠብቅህ ተባረክ የልቤንፍላጎትና ሀሳብን ነው የምትናገረው እድሜ ከጤና ጋርይስጥልኝ
ነጋሽ ወንድሜ እግዚአብሔር ይስጥህ መምህራችን ለምን እንድዚህ እንዳሉ ሳይረዱ በጣም ብዙ የኦርቶዶክስ ልጆች መምህራችነን በቴክቶክ ሲሳደቡ ተመልከተናል የአንተ አረዳድ በጣምየሚገርም ነዉ ለሁላችነም ማስተዋልን ይስጠን በእዉነት
❤❤
እንተ ልክ ነህ ። በቤተ ክርስቲያን ላይ ዘመቻ ሲደረግ የባሰ እንዳይሆን መግታትና መታገል ግድ ነው። እከሌ ጥሩ ነው እከሌ መጥፎ ነው የሚለውን ግን መታቀብ መልካም ነዉ። ቄሱም ዝም መጽሐፉም ዝም የሚለው አባባል አይሰራም። በተረፈ ጥረትህን አደንቃለሁ ።
❤❤
Kolkmjkk 3:22
7pl7lp@@tegestassafa6646
የመምህር እዮብ ትምህርት እኔ ማን ነኝ ብዬ እራሴን እንድጠይቅ አድርጎኛል ።ዛሬ ያለሁበት ደረጃ እስክደርስ ስንት የማይገባ ሀጢያት ሰርቻለሁ ?እንኳን ካህናትን ቀርቶ ልጆቼን የመገሰጽና የመውቀስ አቅም (ማንነት)አለኝ ወይ ብዬ እራሴን እንድጠይቅ አድርጎኛል ።ወደ ኋላ የሚያሳይ መስታወት ነው ።ክብር ይስጥልኝ አንተም በርታ ።
ልክነው መምህር ነጋሽ ፈራጅ መድሐኒአለም ስለሆነ ነጋሽ ወንድሜ ለወቃሽ አናጋልጣቸው ፍርድን ለእሱ እንተወው
ወንድሜ አምላክ እረጅም ዕድሜ ከጤና ጋር ይስጥህ አባታችን በምት ስለተለዮን በስጋ አስተሳስብ ቅር ቢለንም ይህን መጥፎ ጊዜ እንዳያዮ እግዚአብሔር ስለፈቀደ ስለወደዳቸው ነው በመጥራት ያከበራቸው
@@genet-m7s አዎ ትሁቱ አባቴ በስጋ መለየታቸው ለእኔ ቢከብደኝም እግዚአብሔር ምን ያክል እንደሚወዳቸው ግ አረጋግጫለሁ ።
ነጋሽ ወንድሜ ለክብረ ክህነቱ መፈተን ምክንያቱ እኛ ነን መወቀስ መወቃቀስ ካለብን እኛው ነን ካህኑ ከያዘው መስቀል ይልቅ የያዘው እጅ ከተሸከመው ክህነት ይልቅ የተሸከመው ሃጥያት እስኪ አስበው ሃጥያት ሰርተህ የሚናዝዝ ካህን ብታጣ እኔ አይሁንብኝ የማብድ ይመስለኛል ሃጥያታቸውን አደባባይ እያወጣን ምእመኑ የጌታ ስጋና ደም ለመቀበል ካህን ይመርጥ ይዟል ክህነቱም ስጋውም የክርስቶስ እንጂ የሰውየው አይደለም የሚለውጠውም የካህኑ ቅድስና ሳይሆን ቃል ኪዳኑ ነው ታዲያ ካህን ያ የጌታ ስጋውን ደሙን መለኮቱን የመፈተት ስራውን ሲከውን ጌታ ዝም ካለው እኔና አንተ ምን አግብቶን ባደባባይ ዝቅ ብለን እንደልጅ አባቴ የማየው የምሰማው ምንድነው ብለን በቤተሰብ ቋንቋ እንመካከር ትውልድ ላይ አቅደን እንስራ አሰረ ክህነት የጠበቀ ትውልድ ቦታው እንዲይዝ ካህናት በቂ ደመወዝ እንዲኖራቸው የተበላሽው አስተዳደር በጥበብ እንግራው ምእመኑ መብትና ግዴታውን ይወቅ ይረዳ የሚያጸድቀን እሱ ነው እርግጠኛ ነኝ ክብረ ክህነት ላይ ያለን አመለካከት ጌታን ደስ አያሰኘውም ስለዚህ ምእመኑን ባደባባይ ካህናትን በቤታችን በጓዳችን እንገስጽ ምእመኑን እየሰበርነው ነው
ትህትናህን አደንቃለሁ
ጌታቸው ወልዴ ነኝ ከደብረ ምህረት ቅ ሚካኤል የዲ ሄኖክን ክብረ ክህነት መጽሐፍም ማየትም ጠቃሚ ነው
የኦርቶዶክስ ሃይማኖት ዕንቁ ወንድማችን መቼም ቢሆን እውነትን ከመናገር ነቅነቅ እነዳትል አውነትን እግዚአብሔር ይወደዋል ቀጥልበት እግዚአብሔር ይጠብቅህ እኔ ይህን ሚዲያ ካላየው እንቅልፋም አይወስደኝም በእውነት ሱስ ሆኖብኞል በርታልን 🙏💚💛❤🙏
የእኔ ደግ ትሁት አባቴ ነፍስዎት በሰላም ትረፍ በረከትዎ አይለየኝ ብፁዕ አቡነ አረጋዊ ድምፅዎትን ስሰማ በጣም ነው የሚናፍቁኝጊዜየ ደርሶ ወደርስዎ እስክመጣ።
ብፁዕ አባታችን በረከቶ አይለየን ያቺን ጊዜ መቼም አንዘነጋውም ያንን የኮሮና ጊዜ ያለፍነው በእርሶና በሌሎች አባቶች እንባ ነውና በተለይ እርሶን አንረሳም ያትሁት ድምፅዎት በልባችን አለ እግዚአብሔር አይሳሳትም ምናልባት ይህ ዘመን እንደ እርሶ ላለ ትሁት አባት ስለማይሆን ይሆናል ነፍስ ይማር
ብፅእ አቡነ አረጋዊ አባቴ ከልቤ ነው የምወዳቸው የእግዚአብሔር ፈቃድ ሆነና ለሱ መረጣቸው እኛ ወደሳቸው እስክንጠራ በረከታቸው ይደርብን ነጋሽ ወንድሜ ልብህ አይሰበር ከዚህ ሚዲያህ አትጥፋብን ቀጥል እግዚአብሔር ብርታት ይሁንህ ወንድሜ
ወንድማለም ሰላመ እግዚሀብሄር ይብዛልህ
የሚገርምህ እኔ ሙዳይ መፅዋት ውስጥ መክተት ያቆምኩት በዓበታችን በአቡነ ጳውሎስ ግዜ ነው ያለኝን ወደገጠር ቤተክርስቲያን ነው የምልከው አነሰ በዛ ዓልልም በአንተ የሚተላለፋትን ጭምር ፈጣሪ ሀገራችንን ሰላም ያርግልን የአባታቸን በረከት አይለየን
አባታችን አቡነ አረጋዊ ነፍስዎ ከደጋጎች ጎን ይኑርልን እኔ መቼም ከልቤ አይወጡም በኮረና ግዜ ቤተሰቤ በሙሉ በጉጉት ነበር የምንጠብቃቸዉ አባታችን በረከትዎ አይለየን🙏🙏🙏
@@alemtsehayhailu4069 አሜን
እግዚአብሔር ይማረን
💯💯💯💯💯😭😭😭😭😭💯💯💯💯💯 Egziabher yimsgan salhulum negar ❤
ጋዜጠኛ ነጋሽ ዋጋውን አልነገርከንም ስንት ነው ? እባክህ ንገረን
የኔም ጥያቄ ነው
ስላም ለአንተ ይሁን
ነጋሽ ሰላምህ ይብዛልህ የአገልግሎት ጊዜህን እግዚአብሄር ያባዛልህ በዚሁ ቀጥል ማስተዋሉን እግዚአብሄር ይስጠን
የቤትክርቲያን አባቶች ካኽናት በተመለከተ ፀሎት አደርግላቸው የቤተከሰርስቲያን ገመና አታውጣ ያንተ የኔ ድርሻ ወይም የምመን ድርሻ መፀለይ ነው ዶግማዋ የሚሽር ከሆነ ቢቻ ልንቃወም እንችላለን ።
እንዴት መሰለህ ወንድሜ ያልገባ ነገር አለ ሀሳብ ትክክል እንደሆነ እንረዳለን ግን ምን አለ መሰለህ ሁሉም ነግር በእግዚአብሔር ነው የሚሆነው ስለዚህ ሁሉንም ለሱ መስጠት ነው የሚሻለው አለዛ አሳልፈን ለክፉ መፈስ ነው የመንሰጠው ይሄ ማለት ደሞ እየባሰ እንጂ እየቀነሰ አይመጣም
ነጋሽ ሚዲያ ተከታታይህ ነኝ ከመንገድ ሰትወጣ እያየሁ ዝም አልልም ብዬ ነው ይሄውም አባ ሐይለማረያም በረከታቸው ይደርብን እያልክ ሰውየውን አለተገቢ ቦታ ሰጠሀቸው 😎 እኝህ አባት ተብዬ በ2016 በነጮች አቆጣጠር በሳልተምህርት ቤተክርስተያን ውስጥ ፕሮቴስታንተን ከነጫማቸው አስገብተው ቅባታቸውን ሰቀበቡ ነበር የህን መረጃ ከAesop Ethiopiya የሚል ሚዲያ አለ እዛ ላይ ገብተህ ተመለክት "" አዲሱ የአለም መንግስት ሐይማኖት"" ከቀጥር1-3 አለልህ የኝህን አባት ተብዬ ብልግና ትረዳለህ😎 ለመረጃ ቅርብ ሁን በተረፈ በርታ!
Abatachen.berketachew.yedrven.qale.hiwet.yasmalen❤❤❤
ድንቅ ነው ግን በጣም እየረዘመ ነው
ነጋሽ በዳዳ በጣም ለዛ ያለህ ብቃት ያለህ በሣል እይታና አመለካከት ያለህ ሰው ነህ በርታ
ሰላም ወንድም ነገጋሽ እንኳን ሰላም መጣህ ዲ/ን ዮርዳኖስ አበበ በጣም የምወደዉ መምህር ነዉ ፡፡ ኦርቶዶክስ የሆንን ሁላችንም የሱን ትምህርት በተግባር ብናዉል ተጠቃሚ እንሆናለን፡፡
ሰላም ወንድም እንዴት ነህ ስለ ገዳም ስነስራአት ግን በሰፊው ትምህርት ያስፈልጋል የእውነት ትምህርት አይሰጥም ማለቴ ሳይሆን እኛ አሰማም 😢😢እኔ ገዳም ሲባል የማስበው የነበረው እንዴት ልገርህ በጣም ነበር የምፈረው. በእርግጥ ያደኩት የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ብቻ ሌላ ሀይማኖት ተከታታይ የለም ነበር ግን ገዳም የለም እና በደንብ አላቅም የነበር አሁን በቅርቡ የሆነ አገር ያለ ገዳም ለመጀመሪያ ግዜ ሄድኩ ጠብቄው የነበረው እና ያገኘውት ግን በስማም በጣም ያስፍራል እዘው ከገዳሙ ግቢ መጠጥ ቤት ምግብ ቤት ብቻ የሌለ የለም ጭራሺ ፀበልተኞቹ ሰክረው ይደባደባሉ ጫት ብቻ ነው እንጂ የሌለው የሌለ ነገር የለም እዘው መነሀርያ አለ ብዙ ወጣት ስጋውይ ፍላጎቱን ያሳካበታል ብቻ አዝኘ ነው የተመለስኩት እና ቢታሰብበት ጥሩ ነው 😢😢 እና ነጋሺ በእናትህ በየት ላግኝህ ??
አምላክ ይርዳህ ግን ልክ ነው ሠባኪው ሌላ አማራጭ እየጠፋ ነው አሥተያየት የሚሠጠው
negasheye berta ayzone wedehola mehede yelem wedefite new mehede. ye-akaki lije.
ሰላም ወንድም ነገጋሽ እንኳን ሰላም መጣህ የእግዚአብሔር ሰላም ከአንተጋር ይሁን እመብርሃን ትጠብቅህ❤🙏
አባታችን ብፁዕ አቡነ አረጋዊ በረከትዎ ይድረሰን እጅግ በጣም የምወዳቸው አባት ነፍስዎትን በአጸደ ገነት ያሳርፋት
ሠላም ወንድም አለም
ፎቶመነሳት፣እና፣እየሩሳሌም፣ይሄይመስላል፣መታየት፣ያለበት፣ነው፣ይሄን፣ለማየት፣ያብቃን፣ቢባልምንችግር፣አለበት፣
አር መቀጠል አለብክ ወድማችን😢
አይ አባ የእግር እሳቴ ጊዜየ ደርሶ ወደ እርስዎ እስክመጣ በጣም ነው የሚናፍቁኝ አባ አባቴንም ቀብሪያለሁ ትዳሬንም የአባ ሞት ግን አዲስ ይሆንብኛል በረከትዎ አይለየኝ አባ
አዎ ወንድማችን እኛ ካህናትን መንቀፍ አንችልም አትፍረድ- - -
ጥሩና አስተማሪ የሆነ ዝግጅት ስለምታቀርብ እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልን።
ወንድሜ ነጋሽ እግዚአብሔር አምላክ ይቅር ይበለኝና ብሞት ሙዳየ ምፅዋት ላልሰጥ ለራሴ ቃል ገብቻለሁ ለገጠር ቤተክርስቲያን መርዳትና ለነደያን እሰጣለሁ እንጂ እንተም እግዚአብሔር ይባርክህ ከበረከቱ እያሳተፍከን ነው በዚሁ ቀጥል እንጂ ማርያምን እየተቃጠልኩ ነው በየቤተክርስቲያኑ የሚሰራው ስራ ያሳርራል ያቃጥላል ሁሉም የኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታይ በአገር ውስጥ ከአገር ውጭ ያለ ሁሉ ሊያስብበት የሚገባው ነገር ነው የሙዳይ ምፅዋት ኪስ ማደለቢያ ሆኖል
እውነትክን ነው ወንድሜ እኔ የታመመሰው ይዤ ገዳም ነበርኩ ከአዲሳባ ጉዞ የመጡ ሰዎች ታማሚ ሰዎች ያረፉበትን አዳራሽ አስለቅቀው እነሱ ምግብ ይበሉበታል ከዛ ያስወጧቸው ታማሚዎች ምግብ ሲለምኗቸው በርዘግተው ይበላሉ በዘበኘ ፀበልተኞቹን እያስባረሩ በጣም አሳፋሪ ስራ ነው ሚሰሩት ለቅስፈት እንጂ ለበረከት አይሆንላቸውም ደሀን በሽተኞችን እያጓጉ በጣም ፀያፍ ስራ ነው ሚሰሩት ወድሜ ጥሩ ነገር ነው ያነሳከው ። ግን ሚሰማ የለም
መምህራችን እዮብ ይመኑ እዉነታቸዉን ነዉ ዝም ማለት ብዙ ያተርፋል
ወንድሜ ነጋሸ ቀጥል እውነቱን እውነት ማለት እንደኔ ሐጥያት አይመሰለኝም ብዙ አታላዮችን አይተናልና ማቆም እንዳይታሰብ ፈራጅ እግዚአብሔር ቢሆንም እየፈረድን እንዳልሆነ ይታወቅ ቤቱንም ያፅዳልን ሌላ ምን እንበል
እመብርሃን የጭንቅ አማላጇ እናቴ ቅድስት ድንግል ማርያም ከልጅሽ ከጌታችን ከመድሀኒታችን ከእየሱስ ክርስቶስ የአስራት ሀገርሽን ኢትዬጵያን አስቢ ልጆችሽን አማልጂን እንደ ሀጢያታችን ብዛት ሳይሆን እንደ ቸርነቱ እንዲምረን ለምኝልን 🙏🙏🙏💚💚💚💚💚💚💛💛💛💛💛💛💛❤❤❤❤❤❤❤❤ኢትዬጵያ እጆችዋን ትዘረጋለች🙏🙏🙏💚💚💚💚💚💛💛💛💛💛💛❤❤❤❤❤❤❤
አባቶችን የሚፈታተን ነገር አትናገር የነሱን ለእነሱ ተው
Tegtsasin befitsum libih tekebel.yigenebahalina wendime.
ቻይና ሲጀመር ከውሻ እራሷን ትለይ አምላኳን ትወቅ ምትበላው ምግብ ለመስማት ይቀፋል እንኳን ለመናገር ይኸን አልፋ እየሱስ ትላለች?አታፍርም
Wendig Negash Hoy ‼️
Ebakih Like lije,
Yehen kefa yembal Lij
Be Orthodox dem zemari negn yemel Lij
Be you Tube , kefa Media yemebal
Ye Kenfer kelem eyetekeba yegebal Abatachn yewerfal
Ere tew bilde,,,
Wanaw Merejaw new min agebash yelal‼️
Yekenfer. Kelemumebtunew‼️
Gin be Orthodox sim aychalim
And belut yehen Lutti ‼️‼️‼️‼️‼️‼️
እንኳን አነሳኸው በዘሠኔ የማመሰግናቸው አባቴን ቄስስ መንግስቱ (የእናት ልጅ )ናቸው በዚሆ ዘመን ደግሞ አባ ኪዳነ ማርያም ግርማ እድሜና ጤና ይስጥልኝ እድሜ ከጤና ይስጥልኝ በረከታችሁ ይደርብን
ሰላም ወንድም ነጋሽ ‼‼‼ እኔ በአንተ ዬቱዬብ ብዙ ነገር ተምሬበታለሁ ስለዚህ ቀጥልበት አመሰግናለሁ 👏👏👏👏👏👏
መምህር ይመኑ. 👉👉👉 በጣም ታላቅ አስተማሪ ናቸው ማንም ሰው ሰውን ከመተቸት የራሱን ኑሮ ቢኖር ማንም ከማንም አይጣላም ነበር 👈👈👈 ዝም እንበል ማለት የማንንም ድክመት አናውራ እራሱ ባለ ቤቱ መልስ ይስጥበት 👈👈👈 በጣም ሰፊ ትምርት አስተምረው ናል ቃለ ህይወትን ያሰማልን አሜን ፫ 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏 😭😭😭😭😭😭😭😭
ያረፉት አባታችን ምን ነክቶቸው ነው እኔ ን እንዳሳዘኑኝ 😭😭 ነፍሳቸውን በአፀደ ገነት ያሳርፍልን ለዘመዶቻቸው ለምእመናን ፅናቱን ስጥልን. 😭😭 አባት ማጣት ቀላል አይደለም 🙏🙏🙏🙏🙏 እግዚአብሔር ይርዳን አሜን ፫ 🙏🙏🙏🙏
ነጋሽ ወድሜ እዚህ ላይ የሚሰሩት አብዛኛውን ተሀድሶ ናቸው እኔ ተጣልቻለሁ ከዛ በዎላ መሄድ ትቻለሂ እጣንና ቅባቅዱስ ሎሚ የተባረከ ነው ብለው ይሸጣሉ የሚገርመው የሚታወቁ የቤተክርስቲያን ሰዎች አሉበት በጣም ነው የሚያዛዝነው
አር በርታልን ወንድማችን እዳታቌርጥብን በእርታልን በእጣም ነው የምከታ ተለው እግዚአብሔር ያጠክርክ❤❤❤❤❤❤
ወንድሜ ነጋሽ ሰለ ሁሉም ነገር እግዚአብሔር ይመሥገን ። የፀሎት መፅሃፍቶች ስንት ስንት ነው ዋጋቸው ? አመሠግናለሁ
እግዚአብሔር ይባርክህ በእዉነት
እነዚህ የጉዞ ማህበር ነን የሚሉ ሰወች
የሚጠይቁት ትራንስፕርት ከመደበኛዉ በ3 እጥፍ ደብል ነዉ😢😢😢
እውነት ትክክል ነው ነጋሽ ኛም እደበግ መነዳት እግዚአብሔር የልብ አምላክ ነው ይቅርታ ያድርግልን
ነጋሽየ ስለገዳም ያቀረብከዉ
በጣምብዙትምህርትአለዉ
ባለማወቅ እየሄድን ጠፍተናል!!
🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🤲🤲🤲
ያባታችን በረከት አይለየን ነፍሳቸውን በአፀደ ገነት ያኑርልን
ኢትዮጵያውያን፣ለገንዘብ፣ሃይማኖቱ፣ቀርቶ፣አባትእናቱን፣በእጁ፣የሚገድል፣ትውልድስለሆነ፣ነው፣
🙏🙏🙏💚💚💚💛💛💛❤❤❤🙏🙏🙏
ገዳመ እየሱስ
ሆላንድ ኤምባሲ
ወንድም አለም ነጋሽዬ የእኝህ አባት ሞት እንደ እናቴ ሞት የግር እሳት ሆኖብኝ በልቤ ተተክሎብ ይኋው አለ እስከ አሁን።
@@etifasefa2886 የእግር እሳት የስጋ አባቴን አጥቼዋለሁ ባለቤቴንም በተመሳሳይ የአባታችን ሞት ግን እውነትም የእግር እሳት የልብ ቁስሌ ናቸው እስከ ዘላለም
መቀጠል ቀጥል ደግሞ መልእክቱ ለሁላችንም ነው በየመንደሩ የአባቶችን መጥፎነት ያወቀውም ያላወቀውም እኛ ምንም ስህተት እንደሌለብን ነው የምንናገረው እኔንም ጨምሮ ለምን ደግ አባቶችን አናነሳም
እግዚአብሔር ይመስገን ነጋሽየ እንደት ነህ
አባታችን ነፍሰዎትን ከነ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ጋይ የድርግለዎት
ነጋሽ ወንድሜ ሰላም ዋጋ ዝርዝር
ነጋሽ ሚድያ እኔ እስካሁን ተከታትዬ አላውቅም ነበርበጣም ህይወት ሰጪ ትምህርትነው እግዚአብሔርይጠብቅህ
ለሁላችሁም ቃለ ህይወት ያሰማልን ፀጋዉን ያብዛላችሁ ለአረፋ አባቶቻችን ነብስ ይማር አሜን አሜን አሜን
ነጋሽ ለዚች ቤተክርስትያን ባንተ ማስታወቂያ ባለፈውም አስገብቻለሑ አሑንም 4000አስራት አስገባለሑ ይፀልዪልናል እኛሜ ሐጥያታችን ብዙ ነው እንዴት ላስገባ ባለፈው አካውንት ነው
እኔ አርብ ሀገር ነው ያልሁት ግን ኦላይን መሀበር አለኝ የችግሩ ብትክርስትያን ለመርዳት ፕሮግራም ይዝናል እግዚአብሔር ይርዳን አባት አሉን በኢሳችው አምካኝነት ይድርሳቻል 🙏🙏🙏
የአበሻ ትልቁ ስህተትና ድንቁርና ፂሙንና ፀጉሩን አጎፍሮ መስቀል በእጁ ይዞ የሚዞረውን ሁሉ ቅዱስ አባታችን ገረመሌ እያላቹሁ የማይገባውን ስምና ክብር እየሰጣቹሁ የምታሽቃብጡ ግብዝና አረማውያን ከንቱዎች ናቹሁ እንዴት የሰው ልጅ ቅዱስ ተብሎ ይጠራል ?
ስለአድኖ የምትሉትስ ሁለት እግር አለኝ ብሎ ሁለት ዛፍ ላይ አይወጣም ሰማይና ምድር ብቻውን የፈጠረ እግዚአብሔር የፍጥረቱ ሁሉ ጌታ ነው
ወንድሜ ስለ አባቶቻችን የምታቀርበው ነቀፌታ መልካም ስላልሆነ ብትተወው። በአጠቃላይ አቀራረብህ ላይ ያለኝ አስተያየት ስሜታዊ ባትሆንና ቃላት ብትመርጥ ምክንያቱም መንፈሳዊ channel ም አይደል
ነጋሽ ጥሩ ፕሮገራሞችን ስታቀርብ ባይህም ዛሬ በተለይም በመምህር ኢዮብ ይመኑ ትምህርትና ተግሳፅ እራስህን ለማየት በመወሰንህ ደስ ብሎኛል፡፡ ወደፊትም በዚህ ጉዳይ ላይ የምታቀርበውን ዝግጅት ታስተካክላለህ ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ፡፡ እኔ አንዳንዴ አንተም ሆንክ ሌሎች አዘጋጆች በተለይ በቤተክርስቲያን አካባቢ ያለውን ጉድለት በጣም አጉልታችሁ ስታወጡ ጉዳዩ እውነት ቢሆንም እንኳን እነዚህ ሰዎች እውነት ለቤተ ክርስቲያን በማሰብ ነው ወይስ ሌላ አላማ አላቸው ብዬ እንዳስብ የተገደድኩበትም ጊዜ አለ፡፡
ሰላም ለእናንተ ይሁን እኔ የም
ለው በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ
ገዳም ግቡ የሚል የተፃፈ አለ
ወይ? በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ወደ አለም ሂዱ ወንጌልን ስበኩ ነው ተብሎነው
የተፃፈው እየሱስን እናውቃለን
ትላላችው ፆሙን ልደቱን ማክበርና መፆም ነው እንጂ የእየሱስነ ትእዛዝ ታከብራለች
ኦርቶዶክስ
1-መላዕክትን
2-ፃድቃን መላዕክትን እንጂ እየሱስን የት የምታመልኩትን ነው ጣኦት ነው የምታመልከው
አንተ ይህንን መፅሐፍ ታስተዋ
ውቃለህ አሳፋሪ ነህ መች ምዕመኑ የእግ/ቤርን መፅሐፍ
አነበቡና ነው ደብተራና ደጋሚ
የፃፈውን አንብቡ የምትል እየሱስን የሚሸፍን እግ/ቤር
ይቅር ይበላችው ነጋሽ ይህንን
የደብተራን መፅሐፍ ከምታስተዋውቅ የእየሱስን አደ
ኝነትን አትናገርም ጌታ ይቅር ይበልህ ።
ነጋሽ እየሱስን በእውነት የምታ
ምን ከሆነ ስለ ገዳም ሰለ ፃድቃን ሰማዕታት ሰለመላዕክት
እንጂ ስለ እየሱስ አዳኝነት በእ
የሱስ ብቻ ነው የሚዳን
ሮሜ 10
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁸ ነገር ግን ምን ይላል? በአፍህ በልብህም ሆኖ ቃሉ ቀርቦልሃል፤ ይህም የምንሰብከው የእምነት ቃል ነው።
⁹ ኢየሱስ ጌታ እንደ ሆነ በአፍህ ብትመሰክር እግዚአብሔርም ከሙታን እንዳስነሣው በልብህ ብታምን ትድናለህና፤
¹⁰ ሰው በልቡ አምኖ ይጸድቃልና በአፉም መስክሮ ይድናልና።
¹¹ መጽሐፍ፦ በእርሱ የሚያምን ሁሉ አያፍርም ይላልና።
እስኪ እየሱስን የምታምን እንደ
ሆነ ስለ እየሱስ ይህንን ስበክ።
አይ ነጋሽታሳዝናለህ ዞሮብሀል የምትናገረው እርስ በእርሱ የሚምታታ ነው
ገዳም አትሂዱ ትላለህ እንዴት አትሂዱ ትላለህ እግዚአብሔር ለረዳው ለፈቀደለት ሰላሳ ግዜ ቢመላለስ ምናለበት ማንኛውም ምእመን ገዳም ሲሄድ እኮ ቢአንስ ቢአንስ የአቅሙን ያህል ጧፍ እጣን ዘቢብ ይዞ ይሄዳል በተጨማሬ ቢያንስ ለ10የኔ ቢጤ የቁርስ የሚሆን ይመፀውታል እና እንዴት አትሂዱ ትላለህ
ይቅርታ አድርግልኝ በሀይማኖት ዙሬያ በቤተክርስቲያን ዙሬያ ባታወራ ይመረጣል
የብራናም ሆነ የኖርማል ምንም ልዩነት የለውም ቁርሱን የሚበላው ለሌለው ሰው አሬፍ ዶሮ አሮስቱ ለመጋበዝ የሚአስብ ሰው ነህ
የምትለውም የሊቃነ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ገዳም አይደለም ገዳም የሚባለው ብዙ ሴቶች ወይም ወንዶች መነኮሳት ፈጣሬያቸውን የሚማፀኑበት ሲሆን ብቻ ነው ገዳም የሚባለው እና እባክህ የምትናገረውን በደንብ አውቀሗው ቢሆን ጥሩ ነው
የቱጋ ነው ሙዳይ ምጽዋት ለደሀ ውሎ የሚያውቀው እየበሉት አይደል እንዴ የሚባሉት ተው እንደማናውቅ አታድርጉን
የቱጋ ነው ሙዳይ ምጽዋት ለደሀ ውሎ የሚያውቀው እየበሉት አይደል እንዴ የሚባሉት ተው እንደማናውቅ አታድርጉን
ወንድሜ እድሜ እና ጤና ይስጥክ አሁንማ ገዳም አይደለም ቤተክርስቲያንም ስንሄድ ፎቶ እና ቪድዮ ነው ስራ ያረግነው እባካቹ አቁሙ። የእውነት ለመናገር ነቀፌታችን በጣም በዛ ሰው መሆናቸውን ሁሉ የረሳነው እስኪመስል ስለዚህ መምህራችን እውነት ነው ያሉት መልካሙን ጎልተን ብናወጣ ቤተክርስቲያናችን እኛም የት በደረስን ፈጣሪ ምህረትን ይላክልን
ቤተክህነት ያ ሁሉ የምትሰበስበውን ገንዘብ ምን እያረገችው ነው እንደዚ እጅግ የተቸገሩትን ቤተክርስቲያን እንኳን የማይደግፉት ያሳዝናል ምእመናናኑ ከየት ያመጣል ባሁኑ ሰአት የሚሰጡትም ሰዎች እኮ ከጉድለት ላይ ነው የሚሰጡት የሚገርመው ደሞ ህንጻ ይሰራል ሰው ግን ጠፋ የሚቀድመው ሰውን ማዳን ከዛም ሳይጠየቅ ይሰጣል እባካችሁ የሰለቸን በየአውደምረቱ በዩቱቡ ልመና እኛ ግን ጠፍተናል ማን ይሰብስበን
ኧረ እሱም የኔ ጥያቄ ነው ቤተክርስቲያን ተቆጣጣሪ የላትም እንዴ ቅባ ቅዱስ ይሸጣል የቅቤ እምነት ይሸጣል ብቻ ብዙ ኦርቶዶክስ የማይሸቱ ነገሮች በግልጽ ይታያሉ በጣም ያስፈራል ስእል አድህኖ እራሱ የዚህ ገዳም ስእል ያድናል እያሉ ይሸጣሉ
ነጋሽ ሚዲያ የምታቀርቡት ፕሮግራም ድንቅ ነው። ብፁእ አቡነ አረጋዊ የሚቆጩ አባት ናቸው። በረከታቸው ይደርብን። እውነት እይታህን አደንቃለሁ። ግን በገንዘብ በአበል የሚያስተምሩም ሆኑ ዘማሪያን ለምን ይከፈላል? ወንጌል በገንዘብ ይሸጣል እንዴ? በየደብሩ ያሉ አገልጋዮች ቢያስተምሩ የሚል ሀሳብ አለኝ ። ነጋሽ የምታቀርባቸው መምህራን የኦርተዶክስ እንቁዎችን ነው እናመሰግናለን በርታ።
ንስሀ በመግባትየከበደህን ነገር አሰተካክለው
እንዴ ነጋሽ ግሮሰሪ የሚገቡት ይገርምሐል በጉዞ መኪና ውስጥ ውስኪ፣ አረቂ፣ ቢራ ጭነው የሚሔዱ ጉዞ ማህበር አሉ
ነጋሽ አትተው ባይሆ እደ ትምህርት ወስደህ አስተካክለው
ዋጋውን ይነገረን
Don't go to Gedam??? Why?? Please don't say like this message for Orthodox people.
ewnet new Yabatochin aydelem yewedimhen bedel enko debq aydel ymilen enkon abatochin gin ayqochim aynedim aydelem beadebabay yminegerw gifna hatiat mawirat leljochachins min enasemachew ?yhen eyaseman new Yeminasadigache?
ወንድሜ ከተነገረን በኋላ ለሱ መተውን እመርጣለሁ
ወንድሜ ተከታዮችህን በሙሉ አንተንም ጭምር ገድለ ምንኩስናን ጋብዤአችሁዋለሁ ስለመድሃኒትዓለም
የት ነዉ እሚገኘዉ?
ትዛዝዝን እሽ
በቢጃማ የሚቀደስበት ቤተክርስትያን ምን የት ነው
Yes modaye metewat erasu lelaluwahew makefile lemon aletehalem beyanes beyesamentu yesebesal Addis Abeba kelele laluete new teyakay
Abbatochi batisedibu tirunewu
ወንድሜ ነጋሽ፡በእውነት፡ እግዚዐብሔር ፡ይመስገን!!! ሁላችንንም ፡ቃለ ፡እግዚዐብሔርን፡ ሰምተን፡ የሚርድ፡ ልብ ይስጠን፡ እኔ፡ የምልህ፡ አባቶቻችን ያስተማሩንን፡ በተግባር፡ እናውል፡ ልክ የተሸሸገውን፡ ገመናችንን፡ እንደማናወጣ፡ ሁሉ ፡የለቅሶአችንን ፡አመሃ፡ ፈጥኖ ፡እንዲምረን ፡በእርሱ ፡ፊት፡ እናፍስስ ችግሮቻችን፡ በውስጥ ፡የሚፈቱበትን መንገድ፡ እንፈልግ።
Wendeme menkifihin akum asalefih eysethin new hulegeza yanten midya say esakikalew lea eminet lalu agaletalewe eyalk eghane agaleteken tew tew tew wendwma gemenacheneen atawta aselifihi setehin bechaleh tililache enge atwekisachew mane nitu alena yemame emint new rasachewen yemiwekisu egha becha new tew legizeabihair asalefih enist anbebehi
wiy ayhiii bsiga yhon sw lka menfesawi negeroch btam ruk nw laka ayi geta hon aynochachwin kifetilachw ylbonachwin ayin kifetilachw minm aynet menfesawi eyta ylelachw nger gin nigiger bicha yhonbet mtsafkdusin kalemanbeb ymeta lasteyaytina lfird letichit ytestu lboch yasazinugnal egzihaber yageren ezib ymnfesawi aynun yikfetilet yeysus kirstos ewnetina madan kytignawim tawotatoch leyto endamlakinetu endgetinetu endadagnintu terdtew egzihaber ab ylakelinin medanit yhonelinin ersun bicha amenen lgzihaber megezat yhunlachw ktawotat keliyu liyu amlkot serhat geta ntsa yawitchw btam nw ezbu ymiyasazinegn ymiwedachw ezboch bzi aynet mnfesawi ewrent west dingizigiz wist mhonachwin sasib azinalwina geta aynochachun yuikfetilachu