“ሊቃውንቱ መከበር አለባቸው!” | በፍኖተ ሊቃውንት መጽሐፍ ዙሪያ ዲ/ን ዮሴፍ ፍስሐ ከደራሲው ከመ/ር አሻግሬ አምጤ ጋር ያደረገው ቃለ መጠይቅ።
Вставка
- Опубліковано 3 жов 2024
- በሃይማኖታዊ እና በታሪካዊ መጻሕፍት ዙሪያ፥ ሚዛናዊና እውነተኛ !
ቃለ መጠይቆችን
-ትንታኔዎችን
-ሂሶችን
ዶክመንታሪዎችን እናቀርባለን!
#Subscribe #Share, #Like and Comment ያድርጉ፣ ሳምንታዊ የኀሠሣ መጻሕፍት መርሐ ግብር ይከታተሉ!
መምህር አሻግሬን ደግመን ደግመን በሌሎች ርዕሰ ጉዳዮች ቢቀርቡልን፨ ዲ/ን ዮሴፍ ወንድማችን በእንዲህ መልኩ በመገለጥህ ደስታችን ታላቅ ነው፨ በአዲስ ዓመት በአዲስ መልክና አቀራረብ ፨ ተመስገን 🙏
አግዚአብሔር ኃይል ይሁንዎት
Thank you Deacon Jeoseph
for intvie this brilliant man
and also that u create new u' tube chanal
I'm always proud of you.
በርታልን ..
እናመሠግናለን, በርታ!
ሌላ ቦታዎች ላይ ያቀረብካቸውን የመጻሕፍት ዳሰሳዎች ውይይቶችን ሁሉንም ሰብስበህ ከዚ ብትለቅልን ደስ ይለናል። ለምሳሌ ከተዋሕዶ ሚዲያ ማዕከል ያቀረብካቸው ከሌሎችም....።
በርቱ በጣም ቆንጆ ጅምር ነው:: 👏👏👏
በርታልን ዮሲ
ከእነ ''እገሌ እና እዚህ እካባቢ ተወለድሁ ማለት ሐቅ እንጅ እንዴት ዘረኝነት እንደሆነ ሊገባኝ አይችልም። አጉል መመጻደቅ እና መታበይ አለፍ ሲልም ንፍዝና ነው ቅድስት ሀገራችን ዛሬ (ይህ ውርደት ፤ በይፋ መንግሥት ከፈረሰና ተያይዞም ቤተክርስቲያን እና ቤት ክህነት በምናምንቴዎች ከተሞላች ፤ ዘንድሮ ሃምሳ ዓመት ሆነ ) የባንዳ፣ የመናፍቅ እና የአረመኔ ጋላ መጫዎቻ ያደረጋት ።
🙏🙏🙏🙏
ድንቅ ውይይት ነበር😍
ይበርቱ መምህር ቃለ እግዚአብሔር የመላው ሰው ፊቱ ያሳውቃል ።
ዮሲ እንኳን አደረሳችኹ፣ መልካም ነው በርታልን።
እግዚአብሔር ይመስገን በርታልን
በርታልን መምህር ጆሲ
ተወዳጀነ!
ያደለው ትውልድ ለወደፊት ለሚመጣው 24:29 ትውልድ ያሰባል የዘመናችን ትውልድ ግን በመሸጥና በመለወጥ የተለከፈ ሰለሆነ ቅርሱን ሸጦ ሁዱን ይሞላል
❤❤❤
ሐዲስ በድርሰታቸው ተራማጅ ቢሆኑም በፊደል ቅነሳ አፈንጋጭ እንደነበሩ ታሪካቸው ያስረዳል፤ፍቅር እስከ መቃብር ድርሰት ላይ በፊደል ግዴለሽ እንደነበሩ መመልከት ይቻላል፡፡ ዕንቁጳዝዮን ነኝ!
" ፅሐፊዎች ገጸባህሪዎቻቸውን እማያምኑበት ተቋም ላይ ወስደው አደራ ይሰጧቸዋል"!! መ/ር አሻግሬ አምጤ የፍኖተ ሊቃውንት መጽሐፍ ደራሲ። የሚገርም እይታ ነው!!
Lalibela touristoch simetu yakebrulhal eshi