Це відео не доступне.
Перепрошуємо.
... ስድስቱንም ልጆቼን ክርስትና ከ እመ-ብርሃን በስተቀር ለማንም አልሰጠሁም!... // ክፍል 5 @Miraf @Nahoo Television
Вставка
- Опубліковано 16 січ 2024
- ... ስድስቱንም ልጆቼን ክርስትና ከ እመ-ብርሃን በስተቀር ለማንም አልሰጠሁም!... // ክፍል 5 @Miraf @Nahoo Television
#nahootv #nahoonews #nahoosport #nahoomeznagna #nahoowektawi
For more :
ቴሌግራም :- t.me/NahooTelevision
ፌስቡክ፦ / nahooethiopia
ዩትዩብ፦ / nahootvethi. .
Web-Site :- nahootelevision.com/
I love the depth of their language usage, respect for one another and the ability to eloquently speak. pure Ethiopiawi
ታሪክን ከማወቅህ በላይ የሰዎችን ስምና ቦታዎችን የማስታወስ ብቃትህ የሚደነቅ ነው. ብዙ ያነበብክ ነህ. መፅሐፍህን እንጠብቃለን. ዕድሜና ጤና ይስጥህ ❤️🇪🇹🙏
መፅሀፍህን እንጠብቃለን ምርጥ ቃለ መጠይቅ ነው የማስታውስ ችሎታህ ልዬ ነው
Memhir tesfaye shewaye father of many.... its nice to see some one giving acknowledgment. Ato Elias it is so inspiring to hear your story. I respect you a lot
ሁሉኑም ፕሮግራማችሁን ተከታትየዋለሁ አዝናኝ ብዙ እስከዛሪያልተነገረላቸዉ ታሪኳች እንዳዉቅ ነዉያረገኝ መፀሀፍን በጉጉት እጠብቃለሁ
Wow!!! Ajayib new!!!! Endew Anteye!!! Thank you so much.
አቶ ኤልያስ፣
ወደ ኋለ ሄደህ
የምታቀርባቸው
ትርክቶች፣በጣም ጠቃሚና
አስታዋሽ ናቸውና፣ቀጥልበት፣ በርታ!
THANK YOU ELIAS AS USUAL IT WAS GOOD STORY VERY IMPRESSIVE
አራዳ እምነቱ ጠንካራ ነው።❤❤❤
It's worth listening to this ልብ መሳጭ ታሪክ ። ፈጣንና አጭር ሆነብኝ ።
እግዚአብሔር ይባርክህ!!!
I also gave my 3Sons too vergin Mary ❤❤❤.
ትልቅ የምሥራች ነው ኤሊያስ እ/ር ይርዳህ ! !
ጋሼ ኤሊያስ አክባሪህ ነኝ ረጅም ዕድሜ ከጤና ጋር እመኝልሀለው።
እውነት ነው።
በብዙ ሃሳብህ ካንተ ባልስማማም
አድላዊ ሃሳብህን ባልወድ ባልገዛም
የእመቤቴ ወዳጅ መሆንህን ወደድኩት
ልዩነት ግድግዳውን በርሷ ፍቅር ናድኩት
ከመስቀል ስር እናት ሆና ተሰጥታን
በእናትነት ፍቅሯ ልጇ ይዋጀን
በምህረት በይቅርታ ዛሬም ይጎብኘን
ዛሬም
በልጇ ቤዛነት
ቅድስት ማርያምን መውደድህን ወደድኩት
ante EHAPA wusteh selehone new lek aydelehm EHAPAM kedmo yegedele nw. washehu ende.
አዛ መገናኛ የመንድር ማምለኪያ የስንቱን ነፍስ አጠፉ ፣ እዛ ያሉ ሰዎች ቤተክርስትያን እንዲጠሉ አረገዋቸዋል፣ ቅዱስ ቁርባን እንዲርቁ አረገዋቸዋል። የማታፍሩ ቅዱስ ኤልያስም መገናኛ ነው የተወለደው አይደል? ቅቅቅ
የጥያቄና መልስ ምልልሱ ጋሽ ኤልያስ እያልሽ ቀረቤታችሁን በጣም አራቅሽው ሲጀመር እንደዚ ቀረቤታ ኑርዋችሁ አደለም አርቲስትና ጋዜጠኛ የበለጠ ስትቀርቢይቸው ጨዋታውም ይቀላል ስትታዩም ይህን ያህል ጋሼ የሚያስብል የድሜ ርቀት ያላችሁም አትመስሉም።
You are a wonderful storyteller. It is impressive!
Two observations. You sound a serious religious and yet impregenat your girlfriend before marriage. You invoke the virgin Mary's name a lot, and yet your life's experience happened to portray a totally opposing lifestyle. You say one thing, but your life says another. Watch out for dissonance.
The second point is it's unfortunate that you indicate in public that your own child happened to be born unplanned. You have no idea how such kind of thoughtless remarks tramutized a child. Please don't refer or introduce your child as someone who arrived unplanned or unannounced.