#ሞት
Вставка
- Опубліковано 30 тра 2024
- የተወደዳችሁ የኒቆዲሞስ ሾው ቤተሰቦች፡ ከታች ያለውን link ላይክ በማድረግ facebook ገፃችንን እንድትቀላቀሉ በታላቅ አክብሮት እጋብዛለሁ፡፡ 👇👇
/ nikodimosshow
ፕሮግራማችንን እየተከታተላችሁ ገንቢ አስተያየታችሁን ሁል ጊዜ ስለምትለግሱን እጅግ አድርገን እናመሰግናለን፡፡ ሰብስክራይብ ያላደረጋችሁ አዳዲስ ቪዲዮ እንዲደርሳችሁ ሰብስክራይብ ማድረግ አትርሱ፡፡
This Video Clip is Dedicated Only to Nikodimos Show Channel /Tigist Ejigu/!
Subscribe today for latest Videos Here:- / nikodimosshow
Facebook:- / nikodimosshow
Instagram:- / tigisttg
Awtaru Kebede,Ethiopia,Ethiopian Gospel Song,Amharic Gospel
© Copyright:- #Tigist Ejigu /Nikodimos Show/ 2024
በጌታ የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች ስላመጣችሁት ቃል ተባረኩ ፀጋ ይብዛላችሁ!!❤እየሱስ ጌታ ነው!!❤
አሜንንንንንንን ዘመናችሁ ይለምልም❤❤❤❤❤
ዘመናችሁ ይባረክ የአባቴ ብሩካን ❤❤❤
ጌታ ይባርካችሁ
God is good ❤❤❤
በናንተ እየተገለጠ ላለው የቃሉ ምስጢር ጌታ አብዝቶ ይባርካችሁ።
Amen!
That’s a great insight…….we are not employed by the devil….so we should not submit to him. ……1 John 3:8
God bless you and your family. ❤❤
God bless you dear sisters! Your commitment to the word is appreciated…….
1) Observation,
2) Interpretation
3) Application
How we should study God’s word inductively.
ተባረኩልኝ ምን እንላለን እግዚአብሔር እንዲህ አይነት እህቶች ስለሰጠኝ ስሙ ይክበር ስለመናፍስት የገለፅሽው ይገርማል ብዙ ተማርኩኝ 👏🏽👏🏽👏🏽❤️❤️❤️
Be blessed, my beloved sisters ❤️ 💕
Geta yebarkachehu❤❤❤bezu temerealehu
Great job lovely sisters
Bless you more
ኤርምያስ 9:23፤ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ጠቢብ በጥበቡ አይመካ፥ ኃያልም በኃይሉ አይመካ፥ ባለ ጠጋም በብልጥግናው አይመካ፤
ኤርምያስ 9:24፤ ነገር ግን የሚመካው፦ ምሕረትንና ፍርድን ጽድቅንም በምድር ላይ የማደርግ እኔ እግዚአብሔር መሆኔን በማወቁና በማስተዋሉ በዚህ ይመካ፤ ደስ የሚያሰኙኝ እነዚህ ናቸውና፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amen Amen Amen
The walking dead movie explains it all.Physically we may look beautiful .However on the ayes of spiritual advanced person we look like the same as the walking dead 💀
God bless u all😍😍😍
ሮሜ 8:31፤ እንግዲህ ስለዚህ ነገር ምን እንላለን? እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ከሆነ ማን ይቃወመናል?
ሮሜ 8:32፤ ለገዛ ልጁ ያልራራለት ነገር ግን ስለ ሁላችን አሳልፎ የሰጠው ያው ከእርሱ ጋር ደግሞ ሁሉን ነገር እንዲያው እንዴት አይሰጠንም?
ሮሜ 8:33፤ እግዚአብሔር የመረጣቸውን ማን ይከሳቸዋል? የሚያጸድቅ እግዚአብሔር ነው፥ የሚኰንንስ ማን ነው?
ሮሜ 8:34፤ የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።
❤❤❤
❤❤❤❤❤❤❤❤❤tebareku ❤❤❤❤
ዕብራውያን 2:14-15፤ እንግዲህ ልጆቹ በሥጋና በደም ስለሚካፈሉ፥ እርሱ ደግሞ በሞት ላይ ሥልጣን ያለውን በሞት እንዲሽር፥ ይኸውም ዲያብሎስ ነው፥ በሕይወታቸውም ሁሉ ስለ ሞት ፍርሃት በባርነት ይታሰሩ የነበሩትን ሁሉ ነጻ እንዲያወጣ፥ በሥጋና በደም እንዲሁ ተካፈለ።
ሮሜ 5:6፤ ገና ደካሞች ሳለን ክርስቶስ ዘመኑ ሲደርስ ስለ ኃጢአተኞች ሞቶአልና።
ሮሜ 5:7፤ ስለ ጻድቅ የሚሞት በጭንቅ ይገኛልና፤ ስለ ቸር ሰው ግን ሊሞት እንኳ የሚደፍር ምናልባት ይገኝ ይሆናል።
ሮሜ 5:8፤ ነገር ግን ገና ኃጢአተኞች ሳለን ክርስቶስ ስለ እኛ ሞቶአልና እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን የራሱን ፍቅር ያስረዳል።
Amen