#ethiopia
Вставка
- Опубліковано 2 жов 2024
- #ethiopian የሰሎሞን ማጠቃለያ እና የመጨረሻ መልዕክት @GEBEYANU
#gebeyanu #ሻይ ቡና #shay buna #amhara #oromiya #ebc #tigray #fano #addisababaethiopia #amharic #abiyahmedali #ukraine #russia #amharicnews #shay #shorts #amharicmusic #getachewreda #sergegnawegoch #ሠርገኛ #ወጎች #ሰሎሞን #ሹምዬ #ethiopiannews #wolega #igad #ofc #gebeyanu #usa #endf #አብይ #አህመድ #አሊ #solomon #shumiye #addisababa #shay #buna #wolega #shorts #ola #shene #eritrea #williamruto #joebiden #antonyblinken #jawarmohammed #mereragudina #demekemekonnen #ብልጽግና #ፓርቲ #prosperity #party #oromiya region #amhara region #wolkait #kenya #abelbirhanu #ebc #ebs #fetadaily #fanatv #artstv #ethioforumኢትዮፎረም
Hi Family! Please like and share since the notification is not working to most of our subscribing family. Thanks!
ሰለሞን በጣም አስቸጋሪ እና የበታችነት ስሜት የሚታይባቸው አዋቂ ነን ባዮችን እና ለመድረኩ የሚመጥን ባህሪ ያላቸውን ግለሰቦች አቻችለህ ማወያየትህን አደንቃለሁ በርታልን
ሶል ፅናቱን ይስጥህ😊
We will sol 👌😍
@@zizi-y1f⁹⁰0000
ልጆች እንኳን አስተማሪያቸውን ይሰማሉ። ሁለት ፀጉር ያወጡ ከሕጻን በበለጠ እኔ ብቻ ካልተናገርኩ እያሉ ይጮሃሉ ። በእንደዚ አይነት አለመደማመጥ እንዴት ነው የሚያሳድጉዋቸውን ልጆች ጥሩ ዜጋ አድርገው የሚያሳድጉዋቸው??????
ሰለሞን ትዕግስትህን አደንቃለሁ ።
ተረኝነትን በደንብ ያረጋገጠልን ኋላ ቀር ሰው ነው(ቀይ ኮፍያ)
I'm sorry to say this there is no right person to bring here Solomon we are sick and tired to see those people's face why you bring this guy the one he wearing a red hat you did purposely or by mistake why don't you have another person we begging you not to bring this one
ሶል ጥናቱን ይስጥህ። እኛ ኢትዮጵያውያን በዚህ ደረጃ የዘቀጥን መሆናችንን አልተረዳሁትም ነበር።ለቃሉ ወይም ለአባባሉ ይቅርታ።አመሰግናለሁ።
መፈንጨትና መወራጨት ሳይፈቀድ ማውራትና መደንፋት ፣ የደካሞች መገለጫ እንጂ አዋቂ አያሰኝምና ፤ አንዳንድ ጋጠወጦች ሥርዓት ብትይዙ ይመረጣል ፦ ሰለሞን ሹምዬ ግን ምን ዓይነት ስም እንደምሰጥህ ቢቸግረኝም ትልቅ ክብር የሚገባህ በዕውቀት የምትመራ ጀግና ኢትዮጵያዊ ሀገር ወዳድና ለብዙዎች መልካም ዓርዓያ መሆን የምትችል ታላቅ ሰው ነህ ! ዕድሜና ጤና የስጥህ !
አቶ ተገኔ የእርስዎን የግል ሀሳብ የገለፁበት መንገድ የኔም ሀሳብ ነው። ምሁር ተብዬዎቹን አላዋቂዎች ለመድረኩ የማይመጥኑትን ህዝቡም ታዝቧቸዋል
@@mantheman4900👌
ላንተ ደግሞ ዕድሜም ጤናም አይስጥህ !
Solomon Yetelemedewun ye Amharha ye kegn gizat peopoganda lematenaker eyekebatere newu.
አስቴር ዳግማዊ ጣይቱ ❤❤❤
ይሄ ባለቀይ ኮፍያ የትነው የየደገው የዚህሰውዬ ልጆች በጣም ያሳዝናሉ እባክህ ይህንሰው አታምጣብን ሰለቸን
ውድ ሰለሞን ቻለንጅ አድርገው ሀሳባቸውን ማስረጽ ስለማይችሉና አንተ ደግሞ ድክመታቸውን አደባባይ ላይ እያሰጣህባቸው ስለሆነ ፕሮግራሙን እየበጠበጡ እንዳይቀጥል ማድረግ ፈልገው ሊሆኅ ስለሚችል በርታልን፤ ጠንክርልን።
ፈጣሪ ዘንድ ሰው ሁሉ እኩል ነው። ነገር ግን በችሎታ በሰራ ልምድና ብቃት ይበላለጣል።
መጥፎ ሰነ ምግባር ላይ የሚሠማራ ሰው ባህሪው ምቀኛ፣ ራሰ ወዳድ፣ ደባል ሱስ ያለበት፣ ሃሜተኛ ነው።
እነዚህን ችግሮች ለማሰወገድ ከአንደኛ ደረጃ እሰከ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ውሰጥ የግብረ ገብና የሰነ ዜጋ ትምህርት መሰጠት አለበት።
ዋው ! ብራቮ ደሜ ከስሜት ውጭ ምንም ርባና ያለዉ ሀሳብ አያወራም : እናም እዚህ መጋበዝ የለበትም ፡. : ቆንጆ ደንቆሮ ነዉ።
ግርድና ክብር የሚመስላት ወፍ ዘራሿ አሰቴር በዳኔ , ቀበሮ ልብስ ለብሳ ሰው መስላ አፍ አውጥታ አወራች !
የአንድ ብሄር ማውራት ብቻ ሳይሆን የሁሉም ብሄር መብት መጠበቅ ግድ ነው።
ለህዝቡ መሠጠቱ አግባብ ነው መድረኩ አልፈታውም!! መስማት ያልፈለገ መውጣት እንጂ ቁጭ ብሎ ለመረበሸ የመጡም አሉ።
" ከ ስሜት ውጪ ሳይንስ የለህም " የዘመኑ ምርጥ አባባል :: ለዛ ሰውዬ በትክክል የሚገባው ስም ይመስላል ::
Do you have earth shaking science except preaching the dogmatic barbaric mentality ?? ስድብ የደካሞች በትር ነው ፡ ፡ እሱ ጥሩ እና አሳማኝ ሳይንስ ካለው መንበጫብጭ ለምን አስፈለገ ?? የሰው ሀሳብ የፈለገውን መጥፎ ቢሆን መድረክ መሪው ለሰፊው አድማጭ ህዝብ እና ለተሳታፊዎች ክብር መስጠት አለበት ፡ ፡ በመጥፎ አንደበት የጠጅ ቤት ሲድብ ለማደመጥ ነው እንደ እዛ የተቀመጡት ?? Take the best and leave the rest ! A subtle moderator can mask taboo idea with wisest words than insulting and blackmailing
@@BooreeBooranaa you have to be born again to criticize solomon. servanthood down
ተባረኪ አስቲ እኛ ሌሎች ውጪ አድርገውናል።ለድህነታችን ተጠያቂ ሦስቱ ብሄርተኞች ናቸው
ያልበሰለ ጭንቅላት እነዚህ ናቸዉ የተማሩት የሚባሉት
ውድ ሰለሞን በመጀመሪያ ያለህን ትግስትና የማወያየት ብቃት ማድነቅ እፈልጋለሁ። በመቀጠል ግን አንድ ስሙን መጥራት የማልፈልግ የተማረ መሃይም መድረኩን እንዲበጠብጥ ባትፈቅድ፤ የእንደዚህ አይነት ሰዎች የተመረዘ አስተሳሰብ ነው ዛሬ ላለንበት ሁኔታ መንስኤው ። ተራ የመንደር ወረኞች ባትጋብዝብን። በተረፈ በርታል በፈጣሪ እርዳታ አንድ ቀን ለውጥ ይመጣል።
ጽናቱ ይስጥህ ፈጣሪ ሰለሞን
እቲይጵይን፡የበጠበጣት፡ተማርንብለው፡ሱፍየለበሱ፡ደንቆሮወች፡ናቸው፡እነዚካልተወገድ፡እኛሰላም፡አናገኝም።
ሶልይህን እብድ ሰውለምን ትጋብዛለህ አይምሮው በባዶነት የተሞላው ቀፎን ሁሌሲረብሽ ነው የማየው የበታችነት ስሜትናጥላቻየተሞላን ሰው ባትጋብዝ
ወሰን ስላወኩህ ደስ ይለኛል
አቤቱ ጌታ ሆይ በዚህ ዕድሜ ወደፈጣሪ መፀልይ ሲገባ ከዚህ መቶ ቋንቋችን ተንቆ ነበር ይሉናል ልብ ይስጥኦት ሁለት ፀጉር አውጥቶ ውሸትን መትፋት ቅሌት ነው አባቴ እንግዲህ ብዙ ስው ተፈናቅሎ ታርዶ ተዘርፎ ተደፍሮ ሂሳባችሁ አልተወራረደም መቼ ነው ያ የምትጠሉት ብሔር ከምድሪቷ ላይ መጥፋት ያለበት ይመስለኛል የእርስዎ እርካታ ፈጣሪ ይቅር ይበልዎት
ሀገር በጥባጮቹ እራሳቸውን ችለው መቆም የማይችሉትና ሃሳብ አልባዎች ያልወከልናቸው ወካዮቻችን ናቸው። የነዚህ ሰዎች ምሽግ ደግሞ ብሄር ና እምነት ነው።
ስማ ቆሻሻ ነህ እሺ ?
ይቅርታ ሃሳብ የላቸውም ላልኩት ። አላቸው አነሱም ስ ድ ብ እና ፍ ረ ጃ ናቸው።
እኝህ ኢትዮጵያ የተሰራችው በጉልበት ነው ያሉት ታዳሚ፡ ያለ ገዥዎች ጥረትና ትልቅ ሐገር የመሆ ራዕይና ያለ ጉልበት የተመሠረተ ሐገር አንድ ይጥቀሱልን፡ ፡
ወንድሜ።ያንተ።ምርሀሳብ።ነዉሁሉ።እዳንተ።ቢያሰቡአገራች።ወደትልቅ።ማማ።ትደርስነበር
ብራቮ አስቱ : ሁሌም የልቤ ነሽ።
ማንም ሰው ሀምሳ ፐርሰንት ትቶ እምንስማማበት ቢፈጥርና ኢትዮጲያን ብናተርፋት
ኢትዮጵያዊ ብሔርተኝነት እንደ አድስ መፍጠር ትችላለህ
ግን እትዮጵያዊ ዜግነት እንጅ ኢትዮጵያዊ ብሔርተኝነት የለም
Glad to see Dr. Ersido
የወጣቱ ደስ የሚል ሃሳብ፣የተማረ ይግደለኝ፣እነዚ ሽማግለዎች ዕድሜቸው ተጠቅሞ በወጣት ዕድሜ የሚጫወቱ ቱልቱላዎች ናቸው
አይ ፡ ሰሌ ፡ እንዴት። ነህ ፡ ውይይት ፡ ጥሩ ፡ ነበር ፡ ግን ፡ አንድ ፡ አንዱ ፡ እንዳያስቸግርህ ፡ ሲገቡ ፡ የመናገርያ ፡ ተራ ፡ ቁጥር ፡ ልክ ፡ እንደ ፡ እጣ ፡ ይዘው ፡ እንዲገቡ ፡ አድርገህ ፡ በተራ ፡ ቁጥር ፡ መሰረት ፡ አድርገው ፡
እነዚህ ወገኖቻችን በምን ሁኔታ ተወያይተው ሀገር ልመሩ ይችሉ ይሆን? ለአንድ የውይይት ወይንም መድረክ መር የማይታዘዙ ለእነርሱ በማይታዘዙት ላይ ለምን ያዝናሉ ? እነሱ ሰው አይሰሙም ሌላው እንድሰማቸው ይፈልጋሉ የሳዚናል።
ሰለሞን ልክ ነህ መነገጃ ካልሆነ በስተቀር የእያንዳንዱ ግለሰብ ኢኮኖሚያዊ፣ፖለቲካዊ እና ማህበራዊ ጥያቄ ተመሣሣይ ነው።
ሰለሞን ወንድሜ አንተ በጣም ትእግስተኛ በመሆንህ ፕሮግራምህ ሊቀጥል ችሏል። እኔ ግን ይህንን እንደ እንትን የሚያስቡትን ይዤ መጓዝ ስለማልችል አቋርጠው ነበር።
አሁንም ያስችልህ ብዬ እመኝልሀለሁ።
ሰሌ ትእግስትህን በጣም አደንቀዋለሁ የውይይት መድረክን የማያከብሩ ብዙ አሉ ትክክል ነው አሁን መስራት ያለብን ለኛእና ለልጆቻችን ነው አያቶቻችን የሰሩትን እያነሱ መከራከር መቆም አለበት በቃቃቃቃቃ የበታችነት መሰማት በቃ!!!!!! በርታ ሰሌ
የሚገርመኝ ነገር ኦሮሞው ኦሮሞ በድሎት ወላይታውም አፋሩም ወዘተ ሁሉም ባንድ ላይ ይመጡና የአማራ ግዥዎች በደሉኝ ይላል ፈጣሪ ብቻ ደህና ቀን ያምጣ ሁሌ ለቅሶ አይበቃችሁም ምኒልክ ኃ/ሥላሴ ደርግ አሁንም ብልፅግና የናንተው ብሔሮች ናቸው ታዲያ አማራን በክፉ ካላነሳችሁ ሀገር መምራት አትችሉም ማለት ነው አልገባኝም
ሶል አድናቂህ ነኝ ! የሺህ ሰው ግምት! ተጨምቀው አንተን አያክሉም በሀሳብ ብስለት::
ሰለሞን ምን አለ ይሄን ሰውዬ ብታስወጠዉ
ባለ ቀይ ኮፍያውን ሽመልስ አብዲሳ ነው
አስቴርየ ተባረኪ፡ የኢትዮጵያ አምላክ ይጠብቅሽ፡፡
Ye Ethiopia amlak... alem lela amlak alat ende?
ለምን ኮፍያና ከረባቱ ላይ ያለውን ከለር ሰጥተህ አታባረውም
ሰለሞን እንደዘመኑ ነቢያቶች ቦዲጋርድ ይኑርህ
አይ ሰሌ አንተ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ብትሆን ሀገሬ የት በደረሰች!!!!!!!!!!
ስለሌላው አላቅም.ትግራየይ.ግን ሀገር ናት ከናንተ ጋር ስንነታረክ.አንኖርም የራሳቹ.ጉዳይ ኤጭ
የዚህ መድረክ ጥቅሙ ሊገባኝ አይችልም። እዉነትም የቡና ወሬ ነዉ። ለምን ለማንስ ግብዓት ይሆናል?..በተለይ በአሁኑ ጊዜ?...ኢትዮጵያ ዉስጥ የሃሳብ ነፃነት አለ እንዲባል ነዉ?..ማነዉ የሚሰማችሁ?..ኤጭጭ
I wish if you have a discussion about history .
አስቴር የምታወራው ምንድነው?😂😂
ለምን ንዑስ ትላለህ? የትኛው ነው ዋናው?😂
They are educated but their thinking is weak.
በነገራችን ላይ አማርኛን የአማራ ሕዝብ በማንም ላይ አልጫነም፡
Amarigna berasu gize official language yehone new ! Lezihim 300 amet fejtobetal ( 9th c _ 13th c). ..ahun gin be teezaz enedihon yefelgalu
ኧረ ሠሌ ለዚ አበባየው እንዲ ግባለት,ሆሆሆሆ አለማወቅ ደጉ አለች አያቴ።
ኦሮሞዎች ውሰጥ ኖሬያለሁ ፣ አልኮሆል መጠጥን
ከምግብ አብልጠው ይወዳሉ
ሻይ -ቡና ቤት የሚመጡ ኦሮሞዎች ካቲካላ ለግተው
የሚመጡ ናቸው ፣ አለበለዚያ የመናገር ድፍረት የላቸውም
አይ ዐመል ከቤት ያስወጣል !
የዶክተር ኤርሲዶ ሃሳብ ተመችቾኛል።
ቆሞ መቅረት በስተርጅና! ወጊድ!
አስቴር የምትባል ኢትዮጵያ ኢትዮጵያዊ የምትጫወተው fake ነዉ ወገን ንቃ ምክንያቱም ባለጊዜ ነኝ እያለ ኦሮምማ የሚጫወተው ባዶ ማይንድ መንሱር አኔ ነኝ ለዚዝህ ያበቃውት እያለች የለእፍረት በድፍረት በየሚዲያው የምትደሰኩረው ጎበዝ ንቃ እነደዝች አይነቱ ሰው ነዉ ያልታወቀበት ሀገር አጥፍ
በዝህ አጋጣሚ ለሰለሞን ሹምዩ ላቅ ያለ አክሮት አለኝ ❤
አቶ ጥሩነህ ተረጋጉ
እገር የተሰራችው በጉልበት ነው ያልከው ሶዬ አሁን ብጤዎችህ በጉልበት ሊመስርቱት እንደሚፈልጉት ሳይሆን ማንኛውም አገር እንደሚመሰረተው መስርተውልናል። እኔ ካልመሰረትኩት አገር አይደለችም ማለት አትችልምና ቁርጥህን አውቀህ ከቻልክ አብረን እንጓዝ። አይሆንም ካልክ መንገዱን ረመጥ ያድርግልህ።
አከተመ!
ባለ ቀዩ ኮፍያን መንግስቱ ኃ/ማርያምን አምጥቶ በቀይ ሽብር ያስተካክለዋል
እባካችሁ አስቴር ለዚህ መድረክ አትመጥንም፥ ለነገሩ መድረኩም የኢትዮጽያን ችግር ሊፈታ አይችልም። ኢትዮጽያ ብዙ ወረኞች አሏት እንደናንተ ዋልታ ረገጥ የግል ክርክር
የትግራይ የኦሮሞ የሦማሌ አፍሪካዊ የሖኑ ከባንዳነት የነፁ ሑሉ ውድ ወገኖቻችን አቻችን ዘመኑን የ ሚመጥኑ አፍሪካን የሚያድኑ ሐይሎች ናቸው ጠላት ተደርገው የተቆጠሩበት ወቅትም የለም። ጠላቶቻችን ዕኛን አፍሪካውያኖቹን አንድ አይደላችሑም ዕያሉ በመንደር በጎጥ የወረደ ደረጃ ዕየበታተኑን ዕያጠላሉን ዕያሸማቀቁን ዕያሣደዱን ዕየተፈናቀልን ዕየተገደልን ለአረቦችና ለአውሮፓውያን አንድነት ሕብረት መሥፋፋትና መጠናከር ጣልቃገብነትና የበላይነት ዕየሠሩ ገንዘብ ማዕድንና የተማረ ሐይል በተለያዩ መንገዶች አፍሪካን ጥለው ዕንዲወጡ ዕየሠሩ አፍሪካን ሕዝባችንን ዕርቃናቸውን ዕያሥቀሩብን ባርነትን አንግሠው ሕዝባችን ደላላ ቆሞላቸው ዕየተሸጡ ዕያየን ነው፤ ነው፤ ነው፤ነው። ይሕን አይነት ነውሮች በብልግና ሥለሚሥተናገድ ተነሥ ነፍሥሕ ያልወጣች ሑሉ። ተነሡ ሕፃን አረጋዊ፣ ሤት ወንድ ሣትሉ ፤ ተነሡ በነዚሕ ፀረ አፍሪካውያን ተገንጣይ የክልል አመራር ሠጪዎች ላይ። መግቢያ አሣጣው ይሔንን ባንዳ ።
Fano on the way.
የደናቁርት ጥረቅም መፍትሔ የለለው የ60ች ደም መጣጭ ሽማግሌ ፈጣሪ ያጥፍልን
አቶ አበባየው የ6 ወር የቤታችንን ክራይ ፍርድ ቤትም ፈርዶበት እንኳን አልከፈለንም እያሉ ነው ።
አስቱ የኛ ድምፃችን አንቺ ነሽ።ኢትዮጵያዊነት ብቻ ለምንቀበለው አንቺ ነሽ ክበሪልኝ ትክክል ሰሎሞን ሀሳብክ።
አስቴሯ ምርጧ የኢትዮጵያ ልጅ !!!!!!!!
ባለ ቀይ ኮፍያው ለምን እንደሚጋብዘው አልገባኝም ከእዉቀት ነፃ የሆነ ጣሳ ነገር ነው ስነ ምግባር የሚባል ነገር የማያዉቅ ነው
ትግስትህ ን እና ችሎታህን አደንቃለሁኝ በርታልን ሶል "ኢንሻአላህ"
አቦ እብረን እንድአደግን እብረን እንኑር ።።። ለእንዳንድ ፖለቲከኞች መጠቀምያ አንሑን ።
እዛ ቤት ግን የሆነ ችግር አለ። (የሆነ የበታችነት)
አማራው ክብሩን ርስቱን በክንዱ ያስከብራል፣ no more game
አማራው ክብሩን ርስቱን በክንዱ ያስከብራል፣ no more game
አማራው ክብሩን ርስቱን በክንዱ ያስከብራል፣ no more game
አማራው ክብሩን ርስቱን በክንዱ ያስከብራል፣ no more game
አማራው ክብሩን ርስቱን በክንዱ ያስከብራል፣ no more game
አማራው ክብሩን ርስቱን በክንዱ ያስከብራል፣ no more game
አማራው ክብሩን ርስቱን በክንዱ ያስከብራል፣ no more game
አማራው ክብሩን ርስቱን በክንዱ ያስከብራል፣ no more game
አማራው ክብሩን ርስቱን በክንዱ ያስከብራል፣ no more game
አማራው ክብሩን ርስቱን በክንዱ ያስከብራል፣ no more game
ይሄ ባለኮፍያ፣ስሜታዊ ነው ልክ አይደለም ስለ እውነት
አማራው ክብሩን ርስቱን በክንዱ ያስከብራል፣ no more game
አማራው ክብሩን ርስቱን በክንዱ ያስከብራል፣ no more game
አማራው ክብሩን ርስቱን በክንዱ ያስከብራል፣ no more game
አማራው ክብሩን ርስቱን በክንዱ ያስከብራል፣ no more game
አማራው ክብሩን ርስቱን በክንዱ ያስከብራል፣ no more game
በስነስርአት አስተያት መስጠት ስገባ ማናልብኝ በማለት ያለፍ ታርክ ክፉውን ብቻ ሳይሆን ድምፅ ግን የማይናግርው ጋጠወጦችን ችለህ በትግስት በምታደርግ ውይይት ትልቅ አድናቆት አለኝ ስለምን እግዚአብሔር ይባርክ
ጽናቱን ይስጥህ ሰለሞን ከነዚህ አይነት ኅላ ቀር አስተሳሰብ ካላቸው
ስሙ እድሜና አውቀት ! ያለማድመጥ፣ተው ሲባል ልጓሙን እንደበጠሰ ፈረስ ያለማቆም፣ጠባብ ጭንቅላትን ማስመዝገብ፣ከኢትዮጵየዊነት ይልቅ ብሔረተኝነትና ዘረኝነት አእምሮውን የደፈነበት አዋቂ ነን ባዮች ስልጣንና ምቾት ያሰከራቸው ! ለልጆቻቸው ምንም ደንታ የሌላቸው! ከብት እንጂ ወልዶ...
አጀንዳ የማይጠብቁና የራሳቸውን ብሶት እንዲሁም የፖለቲካ ፕሮግራማቸውን ለማራገፍ የሚፈረገጡ ሰዎች ሃሳብ አልባዎች (ካላቸውም ስድብና ፍረጃ ብቻ) ለዚህ ፕሮግራም አይመጥኑም ።
ስለሞን ትዕግስትህን በጣም አድንቃልሁ እኔ በአንተ ማጠቃለያ እስማማለሁ
ኢትዮጵያዊ ብሔረተኝነት የለም? የሚገርም አስተያየት ነው። ከ1967 ዓ/ም ጀምሮ ኢትዮጵያ እንዳትጠፋ ገምዶ የያዛት የትኛው ብሔረተኝነት ነው? ኢትዮጵያ ውስጥ የተናቀ ቋንቋ አልነበረም 1። ኢትዮጵያዊ ብሔረተኝነት አለ 2።
Namtii kofiyaa damaa kessaa bassaa wayee Ethiopia hasa
አቶ ጥሩነህ ከሁለት ጎሳዎች የተጋባና የተዋለደ ሰው የት ይሂድና ይኑር? ማን እንበለው?
አስቴር ያልሺው ትክክል ነው :: በርቱ ::
አቶ ሰለሞን ሹምየ ኢትዮዽያዊነት ዜግነት እንጂ ማንነት አይደለም የማንም ሰዉ ማንነቱ ብሔሩ እንጂ አንተ እንደምትቦተልከው ኢትዮዽያዊነት አይደለም!!!!!!
Ato Solomon yemibal sewuye rasu ibdi nw
የትግራይ የኦሮሞ የሦማሌ አፍሪካዊ የሖኑ ከባንዳነት የነፁ ሑሉ ውድ ወገኖቻችን አቻችን ዘመኑን የ ሚመጥኑ አፍሪካን የሚያድኑ ሐይሎች ናቸው ጠላት ተደርገው የተቆጠሩበት ወቅትም የለም። ጠላቶቻችን ዕኛን አፍሪካውያኖቹን አንድ አይደላችሑም ዕያሉ በመንደር በጎጥ የወረደ ደረጃ ዕየበታተኑን ዕያጠላሉን ዕያሸማቀቁን ዕያሣደዱን ዕየተፈናቀልን ዕየተገደልን ለአረቦችና ለአውሮፓውያን አንድነት ሕብረት መሥፋፋትና መጠናከር ጣልቃገብነትና የበላይነት ዕየሠሩ ገንዘብ ማዕድንና የተማረ ሐይል በተለያዩ መንገዶች አፍሪካን ጥለው ዕንዲወጡ ዕየሠሩ አፍሪካን ሕዝባችንን ዕርቃናቸውን ዕያሥቀሩብን ባርነትን አንግሠው ሕዝባችን ደላላ ቆሞላቸው ዕየተሸጡ ዕያየን ነው፤ ነው፤ ነው፤ነው። ይሕን አይነት ነውሮች በብልግና ሥለሚሥተናገድ ተነሥ ነፍሥሕ ያልወጣች ሑሉ። ተነሡ ሕፃን አረጋዊ፣ ሤት ወንድ ሣትሉ ፤ ተነሡ በነዚሕ ፀረ አፍሪካውያን ተገንጣይ የክልል አመራር ሠጪዎች ላይ። መግቢያ አሣጣው ይሔንን ባንዳ ።
እንዲህ፣አይነት፡ሐሳብ፣የሌለው፣ያልተማረ፣የአለምን፣ዓቀፍ፣ፖለቲካን፣የማያውቅ፣ደንቆሮ፡ዘረኛ፣ጩኸት፡ብቻ፡የሚያውቅ፣ጋር፡እንዴት፡መወያየት፡ይቻላል?
ሰሌ! ልክ ነህ ሰው ሲባል እኩልነት ነው ጥያቄው :: በተረፈ ፖለቲከኞች ናቸው ለስልጣን ሲሉ እንድንባላ የሚፈለጉት :: ማጠቃለያው ቆንጆ ነው :: አመሰግናለሁ ::
ሰለሞን ሹምዬ ጎበዝ አወያይ ነህ:: ኢትዮጵያዊ ብሔርተኝነትና ኢትዮጵያዊ ዜግነት ልዩነታቸዉን አስረዳኝ እባክህ???
ባለ ቀይ ኮፍያውን አስወጣው።
በተለይ😊ቀይ ኮፍያ
አሁንም ሰውየው የፖለቲካ ትርክቱን እንዲያወራ አትፍቀድለት አንድ ሐይማኖት አንድሐይይማኖት እያለመፈላሰፍን በራሱፓርቲ ያውራ
በኢትዮጵያናም ሆነ በመላው ዓለም
ላይኖር የሚችለው ብዙ ወይም አያሌ ቋንቋ ሳይሆን
አያሌ ሳይንስ ኃይማኖት ፖለቲካ የሳይንሦችን ሣይንስ ለመጣስ ካልሆነ በስተቀር የለም ወይም የሉንም ማለት በሆስፒታል ሰራተኞች ቋንቋ መሠረት ይቻላል።
🌈🌈🌈🌈🌈🌈🌈🌈🌈
ይህች እከክ
እረ እነዚህን ጎጠኞች እንዴት ማስተማር ይቻላል እግዚአብሔር ይርዳህ ሰሌ !
ደርግ
ኢሃፓ
መኢሶን
አስመሳይ ኢትዮጵያኒስት
ሁላችሁም የአምሃራ ጠላቶጭ.. አማራ ከአሁን በሁዋላ አማራ ነው፣ no more confusion with Ethiopianism.
ደርግ
ኢሃፓ
መኢሶን
አስመሳይ ኢትዮጵያኒስት
ሁላችሁም የአምሃራ ጠላቶጭ.. አማራ ከአሁን በሁዋላ አማራ ነው፣ no more confusion with Ethiopianism.
ደርግ
ኢሃፓ
መኢሶን
አስመሳይ ኢትዮጵያኒስት
ሁላችሁም የአምሃራ ጠላቶጭ.. አማራ ከአሁን በሁዋላ አማራ ነው፣ no more confusion with Ethiopianism.
ሰለሞን ሹምዬ ለምን በግልፅ የአሃዳውያኑን ጎራ ወክለህ አትከራከርም! በቃ በተደጋጋሚ አንተ በዚህ ጉዳይ ገለልተኛ አወያይ ልትሆን እንደማትችል ግልፅ ነው! ማወያየቱ ይቅብህና ማልያህን ለብሰህ በግልፅ ብትሳተፍ ለሁሉም ይሻላል!
ወጣቱ በአሃዳዊነት አመለካከት ረጅም ገዜ ወስዶ ስለ ወደፊቱ ምን መደረግ እንዳለበት ሲናገር ሰለሞን ሹምዬ ምራቁ ጠብ እስኪል በደስታ ሲያዳምጥ ነበር! ያኔ ከርዕስ ስለመውጣትም ሆነ ሌላ ማንም አልተናገረም!
የኦሮሞው ጎልማሳ ግን ስለወደፊቱ ምን መሆን አለበት ብለው ገና መናገር ሲጀምሩ ሰለሞን አቅለሸለሸው! ራሱን መቆጣጠር አቃተው! ጥቂት ደቂቃዎች ሳይናገሩ ደጋግሞ አስቆማቸው! ሌሎቹም አሃዳውያን እና ባንዳዎች ባንድ ሰው አጭር ንግግር ዘይት ውስጥ እንደገባ ሥጋ ተንጨረጨሩ!
ሲመቻቸው ~የኋላው ከሌለ አይኖርም የፊቱ! እያሉ ያሮጊት ተረት ታሪክ እና ጉራቸውን ይነዛሉ
ሳይመቻቸው~ ያለፈ ታሪክ ለምን ይነሳል? ኋላ ቀርነት ነው!~ ብለው የሞራል ልእልና ለመቀዳጀት ይዳዳሉ
ወጣቱ አሃዳዊ ልጅ የአውሮፓ እና አሜሪካ ተሞክሮ ሲያነሳ ቅዱስ፣ በደቂቃዎች ልዩነት የኦሮሞ ተወካይ ያንኑ የአሜሪካ እና አውሮፓ ነገር ሳያነሳ ርኩስ ወይም ከአጀንዳ ውጪ ሆነ! ለማንኛውም ይቺ ናት መፍረስ ያለባት ኢትዮጵያ!
ባጭሩ ሰለሞን ሹምዬ ያቺን የሚመኛትን ጨፍላቂ አሃዳዊ ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ ገለልተኛ መስሎ በውይይት ስም የሚሠራ ግለሰብ ነው! በዚህ ጉዳይ አወያይ መሆን ሳይሆን በግልፅ የአሃዳዊነትን ማልያ ለብሶ ቢከራከር ለሁሉም ይበጅ ነበር፣ ያ ግን ለማወናበድ ስትራተጂያዊ ጠቀሜታ ስለሌለው አያደርገውም!
አስቴር ሌሎቹ ሰላማውያን ናቸው። ሰርተው የሚበሉ አገራቸውን የሚወዱ ይህቺን የኮንትራት ዓለም በሰላም መኖር እና በሰላም ለመሄድ የሚፈልጉ ናቸው።
ሰለሞን ምነው የወጣለት አክራሪ የራስሕን ሐሳብ በታዳሚው ላይ ለመጫን ትፍጨረጨራለሕ።አንተ አጥማቂው ሰለሞን ብለንሃል።
ሰለሞን ሹምዬ ውስጠ ወይራ ነው። በሻይ ቡና ሰበብ ኦሮሞን ኦሮሞ በማስቀመጥ የሚሰራጭ አደገኛ መርዝ ነው። እዚያ የተቀመጡ ኦሮሞዎች ልፉ ሲላቸው ነው። በክርክር ኦሮሞን መስደብ ይፈልጋል።