አትለፈኝ-Rahel wendwesen.from Album #1

Поділитися
Вставка
  • Опубліковано 14 жов 2024
  • “እኔ ተኝቻለሁ፥ ልቤ ግን ነቅቶአል፤ የውዴ ቃል ነው፥ እርሱም ደጁን ይመታል፤ እኅቴ፥ ወዳጄ፥ ርግቤ፥ መደምደሚያዬ ሆይ፥ በራሴ ጠል፥ በቈንዳላዬም የሌሊት ነጠብጣብ ሞልቶበታልና ክፈችልኝ።”
    - መኃልየ. 5፥2
    እኔ ተኝቻለው ወዳጄ ግን መቷል
    የውዴ ቃል ነው እርሱም በሩን ያንኳኳል...እንዲህ ይለኛል
    እህቴ እርግቤ መደምደሚያዬ ሆይ
    በራሴ ጠል ሞልቶበታልና ተነሺ ከአልጋ ላይ
    በሩን ክፈችልኝ ወደ ውስጥ ልዝለቅ
    ከፈቀድሽ አስገቢኝ ሳልል በፊት ፈቀቅ
    እኔ ግን ስንፍናዬ ይዞኝ ድምፁን ማስተናገድ
    ከእንቅልፍ አልጋ ላይ ቶሎ ብሎ መውረድ
    ልቤ ቢታወክብኝም ግን ሰዓቱ ረፍዷል
    ምላሽ ሲያጣ ውድዬ አልፎኝ ሄዶ ኖሯል
    ዛሬ ግን ነፍሴ ኢየሱስን ፈልጋለች
    አትለፈኝ ትለዋለች
    አትለፈኝ
    ዛሬ አግኘኝ
    አትለፈኝ
    ድካሜን ከላዬ አንሳልኝ
    መሽቶ ቢነጋ ነግቶም ቢመሽ
    እፈልግሃለው ለህይወቴ ካንተ የትም አልሸሽ
    የነፍሴ ጥማት እባክህ ንካኝ
    ደጅም አትጥና ግባ አረስርሰኝ

КОМЕНТАРІ • 5