"የትኛው ትውልድ ነው ተጠያቂ ?" | አንጋፋው ፓለቲከኛ እና ጸሐፊ ፋሲካ ሲደልል | ነገረ መጽሐፍት |
Вставка
- Опубліковано 21 сер 2024
- National Media SC is here to support, the success of our country's
transformational journey; to develop a civic-democratic political culture; which will be free from extremism and racism; for peace to prevail; for building a market-led economy; it is a corporation organized by patriotic Ethiopians who are motivated to make an ultimatum contribution through professional and responsible media;
አለማየሁ ገላጋይ#alemayehu_gelagay #እንዳለጌታ ከበደ#ነገረ መጽሐፍ #Negeremethihaf#kidame_keseat #ቅዳሜከሰዓት #nbcehud #NBCቅዳሜ #nbckidame #NBCእሁድ #mezenagna #መዝናኛ #comedian #ኮሜዲያን #yesamentuchewata #የሳምንቱጨዋታ #ሰመረባሪያው #semerebariyaw #enkutatashIdol #እንቁጣጣሽአይዶል #ethiopiansitcom #ethiopianmusic #amharic_music #አዝናኝ #አስቂኝ #አስቂኝ_ቪዲዮ #መዝናኛ #እሁድ_መዝናኛ #ቀልድ #ሙዚቃ #ድራማ #አዲስ_ድራማ #ፊልም #አማርኛ_ፊልም #ሳቅ_ሜዳ #ቅዳሜ_መዝናኛ #አዲስ_ድራማ #EthiopianEntertainment #Ethiopian_movie #Ethiopian_Music #Ethiopian_Entertainment_video2023 #Entertainmentvideo
#NBC_Ethiopia
#ሆኖ_መገኘት
የኔ ትውልድ ማንበብ መጠየቅ ማሰብ አለበት ያትውልው እንደ "ሻምላው ትውልድ" አይነት መፅሀፎች በብዛት ሊያስነብቡን ይገባል አቶ ፋሲካ ሲደልል እናመሰግናለን 🎉
ጓድ ፋሲካ ሲደልል' በምሁርነቱም ዘርፍ አሉን ከምንላቸው አንቱታ ከሚገባቸው ጥቂት ምሁራኖቻችን አንዱ ናቸው። በይበልጥ ደግሞ ግልጽነታቸውና፣ ሀገሪቱ በወቅቱ የገጠማት ችግር ውስጥ አንዱ እኔም ነኝ ብለው ራሳቸውን ተጠያቂ ማድረጋቸው በሀገራችን ውስጥ ያልተለመደውን ተሳስቻለሁ የማለት ቋጥኝ የጣሱ ሰው ስለሆኑ ሊመሰገኑ ይገባል። እኝህን ታላቅ ምሁር አባት ደግሞ ደጋግሞ ማድመጥ ያስፈልጋል።
የሻምላው ትውልድ በሀቀኝነት እና በሚዛናዊነት የተጻፈ ምርጥ መጽሀፍ ይሰመስለኛል። እናም ደራሲው ፋሲካ ሲደልል ሊመሰገኑ ይገባል።
Huge huge respect sir. I watched all your magnificent truthful interviews with dereje and started your book. What an Ethiopian you are. Thank you for showing us real history 🙏
I can listen to the Honorable Mr Fasika all day every day , Tank you for your service.
ጓድ ፋሲካ ለሰጡን ታላቅ መፅሀፍ እና በውስጡም ለፈነጠቁልን ብርሀን ምስጋናዬ ይድረስዎ ……………….ሁለተኛው መጽሀፍዎ እጅግ እየተናፈቀ ነውና እርስዎም ያፍጥኑልን ........
ዶ/ር እንዳለ ጌታ ታላቅ ሰዉ ጋብዘህ እዉቀታችንን አንድ ደረጃ ከፍ ስላረከዉ ምስጋና ይገባኀል።እኚህን ብርቅ የአገር ሀብት ብልጽግናዎችም ሆኑ ተፎካካሪዎች ትክክለኛ ማንጸርያ ማመሳከሪያ አማካሪያቸዉ አርገዉ ቢጠቀሙባቸዉ!!ሌሎችም ብርቆች አሉና እባክህ ቆፍረህ ወደፊት አምጣቸዉ።
እባክዎን የመጽሀፉን ቅጽ ሁለት ያውጡልን ።
አቶ ፋሲካ እውነት ለዛሬው ኢትዪጵያ የመውደቂያ መስረት የተጣለው በደርግ ነው።
ውሽት
100% እውነት
Rubbish
በጣም ደሰ የሚለኝ ዝግጅት ነዉ
የውይይት መድረኩ ከባለፈው የአሁኑ ይሻላል። Well designed!
ከ60ዎቹ ትውልድ this guy is the most humble ,knowledgeable and genuine guy,,he is full of human ,i have watched his interview with dereje..he was gentle.. respect
Thank you Mr Fasika Sidalili for sharing the 1966 ethiopian revolution and the 17 years of Derge time . I was hearing this respectful and Gentil man name During the Derge all the time on Ethiopian Radio. Im happy that you are alive still now !! God bless you.
በዝህ ዘመን የሚያስፈልግ የዚህ አይነት ሰዉ ነዉ ።የዛ ዘመን አብያተኞች ተሰብስበው ጥፋተቸውን ተማምነው ለዚህ ትዉልድ ምክር ቢሰጡ ከፍተኛ መከከሸ ይሆናል።እኔም የዚህ ትውልድ አበል በመሆኔ በተሰረ ስርነቀል ለውጥ እኮራበተለሁ
Thank you Endale and Grate respect for Gash Fasika 🙏
መፃፋቸውን የማንበብ እድል አግኝቻለሁ
ከደረጄ ሀይሌጋ ያረጉት ተከታታይ ኢንተርሺ ሰምቻለው.
በቃላት የማይገለፁ በጣም ትልቅ የትምሕርት ተቋም ናቸው ማለት እችላለሁ.
በቃላት የማይገለጽ ሀቁን በግልጽ የሚናገሩ ሰው ናቸው
አቶ ፈሲካ አመሠግናለሁ
Deeply educative . Thanks .
Thanks for your opinion on nation building world passes through this process.
Endale thanks for hosting Gash Fasika. It puzzles why he is not advice Abiy. He would have reduced the wrong decisions letting a mess on a nation.
Thank you dr Endalegeta kebede for the amazing discussion and also am appreciate gwade Fasika for his work.
Ato Fassika,
This interview was very genuine. This is redemption for you. I hope to meet in person with you.
You nailed it!! Merci!!
እድሜና ጤናን ተመኘሁልዎ
አቶ ፋሲካ ሲደልል በእዉነት ሙሕራዊ ምስክርነት በመሥጠትዎ እናመሠግናለን በእይወትሆ እንዳይቆጭሆ 2ኛ መፅሀፍዎ መታተም አለበት የማሳቸሚያ ችግር ቢገጥምዎት እንኳ በገንዘብ መዋጭዎ እንተባበራለን::
ጋሽ ፋሲካ ከምትላቸው ጏድ ፋሲካ ብትላቸው ደስ ይለኝ ነበር ::
በውነት ጋድ ፋሲካ ትልቅ ትልቅ ፀሃፈና ሙሁር እወነተኛ ኢትዮጺያዉ ናቸው ለትውልድም ትልቅ ትምህርትና እውነቱን ያስቀመጡ ናቸው ሁሌም እደቃቸዋለው
Much respect for being open and transparent. I know many of the Dergue and EPRP members are writing and telling us only piece of information while hiding the important part. Im sad colonel Addis Tedla&Fisha Desta also did the same.
ይህ ትውልድ የሞላውን ፅዋ ዋጋ እየከፈለ ይገኛል በቃ ይበለን !!
የሰማሁቸውን በአቅሜ ስመዝነው ካሉት ይህ ልክ ነው ወይም ልክ አይደሉም ማለት ባልፈልግም ፍፁም ራሳቸውን ሆነውና በግልፅ ያቀረቡ በመሆናቸው አደንቅም አከብርማቸዋለሁ።
Thank you so much. very fair enough
Wow Mr Fasika salute🎉❤
1. መሀሪ ዮውሐንስ 2. አጥናፉ አባተ እና 3. ፋሲካ ሲደልል ምን ዓይነት አንድነትና ልዩነት ነበራቸው?
ጓድ ፋሲካ ሲደልል ለአጠራር ይሄ ያምራል
Sad to learn the passing of Dr Sintayehu. May his soul rest in peace 🙏
I value his acquaintance.
ትልቅ ምሁር ትልቅ ሰው።ጋኖች አለቁ እና ምንቸቶች ጋን ሆኑ።እነዚህን የመሰሉ ምሁራን ቁጭ ብለው እነ ሽመልስ አብዲሳ ሸኑብን ።
ጏድ ፋሲካ ሲደልል በBoston Massachusetts Williams college በdevelopmental Economics ከተመረቁት ጥቂት ኢትዮጵያውያን ውስጥ ናቸው ከእርሳቸው ጋር ከተመረቁት ውስጥ ወሌ ቸኮልም አንዱ ናቸው በተጨማሪም የዊሊይም ኮሌጅ በኢትዮጵያ የማስተርስ ዲግሪ ዋና ዳይርክተርም ነበሩ ታላላቅ የኬንያ የፓኪስታን ሀገር ባለስልጣኖችም ከእርሳቸው ጋር አብረው ተምረዋል ::
Derg had committed many regrettable crimes. But of all those crimes nothing has a lasting and harmful effect on the national level like the crimes committed against Meson. They were visionary group who were able to see the situation we are in today way in advance. Had they been given the opportunity they could have helped us avoid many of the painful paths down which we came. This man deserves respect for his honesty unusual in our national discourse.
ለመሆኑ ግንባታ ምን ማለት ነው? በነበረ ላይ መጨመር አይደለምን? የቀደመውን ማጥፋት ግንባታ ነውን? ማነጽስ ጨርሶ ማጥፋት የነበረውን እንዳልነበረ ማድረግ ነውን? መሠረትን መናድ እራስን መሆን ነውን? እራስን እየካዱ ሌላውን ለመሆን መመኘት ሁሉንም አለመሆን ነው የመጨረሻው ውጤቱ። ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማሪያም ለራሳቸውም ለቤተሰቦቻቸውም ሀገር አጥተው ሀገር አሳጥተው ያልሆኑትን የሆኑ በፀፀት እድሜአቸው የሚገፉ ራስ ወዳድ ሰው ናቸው።
ጋሼ ፋሲካ እጅግ የማከብረውና የምወደው እንደ ታላቅ ወንድሜ የማየው ሰው ነው። ኮ/ል መንግሥቱ ኃይለማሪያም እነ ሜ/ጄ ተፈሪ ባንቲን እንዴትና ለምን እንዳስገደሏቸውና እንደገደሏቸው የኮ/ል ፍስሐ ደስታን አንብበን የተረዳነውና የምንረዳው ነው። ኮ/ል አጥናፉ አባተ 60ዎቹ ሰዎች እንዲገደሉ በራሳቸው ተነሳሽነት ይሁን በሌላ አራጊ ፈጣሪ የነበሩ ዋነኛው ተዋናይ እንደነበሩ አብረን ያዳመጥነው መረጃ ነው። የሰውየው መገደል አግባብ ነው እያልኩ አይደለም በበኩሌ ለዚያ ውሳኔ የደረሱበትን ምክንያት ለማወቅ እስከ ትውልድ ቀያቸው ድረስ የዘለቀ ጉዞ ሳይሆን እዚሁ ሆኜ እዚያው በትውል ቀያቸው የሚያውቋቸውን ሰዎች አወያይቼ የአገኘሁት ነገር የነበረው ሥርዓት በግል የአደረሰባቸው በደል የለም። ከደጃዝማች በላይ ዘለቀ ዝምድና ይኖራቸው ይሆን የሚልም ጥያቄ አቅርቤ ነበር ምንም የደም ትስስር የለም። ደጃዝማቹ የሞቱትም ቢሆን በቢትወደድ መኮንን ዘመነ መንግሥት ነው። በአደባባይ ሲሰቀሉ አስፈጻሚው እነቢትወደድ መኮንን የገደሉና ያስገደሉት ሜ/ጄ መንግሥቱ ነዋይ እኮ ነበሩ። ያም ሆነ ይህ ኮ/ል አጥናፉ 60ዎቹን እንዲገደሉ አራጊ ፈጣሪ የነበሩት አንዳች ቂም ይኖራቸው ይሆናል ብዬ ለማረጋገጥ ያደረግኩት ጥረት ድምዳሜው ምንም አልነበረም ርካሽ ተቀባይነትና እውቅናን ለማግኘት ያደረጉት ከጊዜ በሁዋላ ያካበቱት ጥላቻ መሆኑን ነው የተረዳሁት። በኮ/ል መንግሥቱ የትግላችን መጽሐፍ ግን አንድ ነርስ አሰር አለቃ ላይ ወንጀሉ ተደፈደፈና ሁለቱንሞ ነፍሰ በላዎች ከደሙ ንጽህ ነን አሉን። ኦ ታሪክ በስምሽ ስንት ግፍ ተሠራ።
Bring the coffee ceremony out of the shadow in more frequent to shine life to the interview platform.
Tx
ያን ትውልድ ተጠያቂነትማ በአንፃሩ ተጠይቋል ቁም ነገር ከዛ ትውልድ ተምረን መማርና ለወደፊቱ መሠረት መጣል ነው አሁንም እንዳይደገም
ጉደኛ ውይይት ሰማሁ።ትልቅ ሰው።
ፋሲካ፣ ጥላሁን የመንግሥት provocation መሆኑን እያወቅን class boycott አድርገን ሰላማዊ ሰልፍ ብንወጣ ይህንን ሁሉ ሺህ ተማሪ እናስጨርሳለን ሲል ይ"ቀኃሥ መንግሥት paper tiger ነው በሚል ቼ ጉቬራን ሳይቀር በመጥቀስ መድረክ ላይ ወጥተው የተቃወሙት ዋለልኝ መኮንን፣ ፀሎተ ህዝቅያስና ገብሩ መርሻ ነበሩ። እኔ ከhigh school. መጥቼ ያንን Christmas Hall የተደረገውን ስብሰባ አዳምጫለሁ።
ከቀ/ ኃ / ሥ ፣ ከደርግ ፣ ከኢህአደግ ዛሬም ከ... የሥሩ እየሰሩ ያሉት የኢትዮጵያ " ምሁራን " አቶ ፋሲካን ጨምሮ አድር ባይና የድል አጥቢያ አርበኞች ነበሩ ናቸዉ
ለሕልናው በዕውቀት የሠራ የሚሠራ ምሁር ገና አልተፈጠረም ማለት ይቻላል
We are Lukey to know the first hand information
Hulum eyetenesa points his finger at mengè leba hula. Viva mengè
መንግሥቱ በልቡ አምባገነን መሆኑን ያውቃል - ለዚህም ነው እስከመጨረሻው ስልጣኑ ይዞ የወደቀው።
መንጌን እግዚአብሔር ይወደዋል ።
Mr Fasika.......I pray that..hageroten saykeyeru... ewketwon sayakafelu endanatawot.
Ebakachihu ktilubet endzih aynt mderk abzuna hilenachin yimored hager endza new ytgnbawu
ክቡር ሰው
Ahunim yferalu
ኣጥናፉ ኣባተ እንደተባለው የዋህ ሰው ኣልነበረም። እንዳውም የደርግን በታች ሹማሙንቶችን ኣሰባስቦ ስብሰባ ውስጥ ሚኒስተሮቹ ዛሬውኑ ካልተረሸኑ 4ኛ ክፍለጦር ሊጨርሰን ነው ብሎ ነበር መንግስቱን ለማሳጣት የሞከረው። መንግስቱ ሳይወድ ችግር ውስጥ የገባዉ ስልጣኑን ለመጠበቅና ህይወቱን ለማዳን ስለነበረበት ነው።
J'espère qu'Abiy Ahmed prend des notes pendant que vous parlez et les met en œuvre. il veut enseigner à tout le monde mais je ne sais pas s'il est un bon élève. ጠ/ሚ ማስተማር ብቻ ሳይሆን እርሳቸውም መማርም ይኖርባቻዋል:: አገርን የሚያጠፋው እኔ ብቻ አውቃለው ማለት ይመስለኛል:: የእርሶን ምክር እህ ብለው ቢሰሙ ጥሩ ነበር:: በበኩሌ በጎሳ ፖለቲካ በሚናወጥበት አገር አንድ ዜጋ ከክልሉ ውጭ መሬት የመግዛት ድፍረት ይኖረዋል ማለት ያስቸግራል:: ያደግሞ የኢኮኖሚ እድገትን ሙሉ በሙሉ አያረጋግጥም ህዝብንም ያራርቃል እና regionalismን ያጠናክራል:: በአሁኑ ወቅት ትግራይ ክልል ውስጥ ሄዶ እንኳን invest ለማድረግ ለምኖርም የሚደፍር ያለ አይመስለኝም::
Ahun new Ethiopia bezih be seletene Alem ye stone age dergit Mengest be Mibal ግዑዝ Feturoch yemiyasafer dergit eyetesra yalew::
አሜረካኖቹ የኢትዮጵያ ኤምባሢ ተደበቅዉ ነዉ የጋናዉ መረ ጣሊያን ኢትዮጵያን ሢወር በምድረ እንግሊዝ ተቃዉሞ ሠልፍ ....ኡኡ..ያለን ኢትዮጵያን ኤምባሢ ሥለማይሠል....ተባበርን ወይሥታልን?
አሁን የሀገራችን ነገር እቃ እቃ ጫወታ ይመስላል
አንደበታቸው ሲጣፍጥ!! እኝህ ሰው በርግጥ የደርግ አባል ነበሩ???
ፋሲካ ሲደልል ወያኔን ሲጠላያስቀኛል
ወያኔ ጭራ ቀረሽ ሰይጣን ነው ለምን አይጠሉትም ብለህ ታስባለህ
No shame in Ethiopian politics it looks like there is no regrets no apology no sorrow in Ethiopian culture
Apology for what exactly?
What was Addis Ababa before Haileselassie? A few institutions in his time, meager by any standard, and in his name, wouldn't merit a blame.
የብሔረሠቦች ጥናት ኢንሥትቱይት....በቀና ልቨቡና ነዉ ደርግ ያቐቐመወ ካርታም ተሠራ ወያኔ ካርታዉን ያገኜዉ ከደርግ ነዉ ብሔረሠብ ደርግ ነዉ የሾመዉ ..ወያኔለዕቨቡይ ተግባረ አዋለዉ
ወያኔ ከአማራ ሣይኾን ከሸዋ ጋር ነወ ባላንጠነቱ..ገብረመሥቀል ሐይለሥላሴ ወልደስለሤዎችም ትግረይና ሴመን ሽዋ በዛ ይላለ
የማይተዋወቅ አይጣላም ልበልን?
ጓድ ፋሲካ ሲደልል እራሱን ያሸነፈ ሰው ነው።።
በ50ዎቹ እና 60ዎቹ ላይ የነበሩት ናቸው ኢትዮጵያን ለዚህ ያበቋት
ብዛት ያለው ምሁራዊ ትንተና ሰምተናል።
ግን ተግባራዊ ሆኖ እንዴት ሀገራችንን እናሻግራት?
እነሱ ሀገር ለመገንባት ሰው ገድለዋል። ያንተ ትውልድ ግን ሀገር ለማፍረስ ሰው ያርዳል፣ ያቃጥላል በቁም ይሰቅላል። ያን ትውልድ ለመክሰስ ወይም አቶ ፋሲካን ለመገሰፅ ዊዝደም ያለው ትውልድ የለም
የሚገርመው ሥራችሁን እንኳን ሠርታችሁ ያጠፋችሁት ህዝብ ለዚህ ውጥንቅጥ ከጣላችሁት በኃላ አሁን እራሳችሁን ነፃ ለማውጣት የምትላላጡት ነገር መጥፊያችሁን እንጂ መዳኛችሁን አያመጣም:: ይሄ ትውልድማ እየመጣላችሁ ነው::
ትክክል!
Lewtteee enametalen bello kehadii tewlede yefeterew ye dergu tewlede teteyaqi naw !!!
ቅይጥ ኢኮኖሚውን ከመሸ በኋላም ቢሆን ተቀበሉት እኮ!የኛ ነገር የጠላነውን ሀሳብ በመውደቂያችን ዋዜማ የመቀበል በሽታ አለብን እና ዛሬም በሀሳብ የበላይነት የመረታት ችግራችንን ባንተው እንቀንስ። ሽንፈት አይደለም።
አቶ ፋሲካ ሲደልል:
1. ጃንሆይ ለእያንዳንዱ ገበሬ 10 ሄክታር ይስጠው ብለው ፓርላማው 3 ጊዜ እንደተቃወማቸው እያውቃችሁ ለምን ከሕዝብ ደበቃችሁ?
2. የዚችን አገር የቁልቁለት ጉዞ በተለየ የተፈጥሮ ወደቧን ቃሮራን ለሻቢያ ስትለቁ አ የጀመራችሁ እናንተ አይደላችሁም?
3.ለአገር የተዋጉትን አርበኞች አድሃሪ እያላችሁ ወጣቱን አናርኪ እያላችሁ የገደላችሁ እናንተ አይደላችሁምን? ሃፍረት የላችሁም?
ለዘመናት ተከብራ የኖረች አገር አፍርስህ ወሬህን ስታወራ አታፍርምን??
ይሄ ትውልድ እነዚህ ሽማግሌዎች መስማት ትቶ: ሁሉንም 1960 ማለቴ ነው። በራሱ ማሰብ ማሰላሰል ካልቻለ ዋጋ የለውም። እባክህ እነዚህ እያቀረብክ ትውልዱ እንደ አህያ አትጫነው።
"አብዮት" ከቃሉ ontology ስንነሳ "አበዬ" ፣ "እምቢ አለ"፣ " "አመፀ":ከሚለው የተገኘ እንጂ የአብዮቱን ውጤት (outcome) አይቀሬነት አያረጋግጥም። ቢሆንም የኢትዮጵያ አብዮት ለውጥ አልተገኘም ማለት አይደለም።
There is no and has never been 'nation-building' in Ethiopia.
እናንተ የሮታሜ ትውልድ እግዚአብሔር ደፍቶ ወደሲአኦል ይወርውራችሁ። ደሞ መፅሃፍ ፃፍኩ ይላል እንዴ! በትውልድ ደም ኡተፃፈ መፅሃፍ ምንቦጣኝና ነው እንደናንተ ያለውን የአዕምሮ ሽባ የምጦረው።
አሁንም ስልጣኑን እንደገና በያዛችሁት ደርግ
Ye hulet bisil sewoch weg!!!
የደርግ ርዝራዦች ይቅርታ እደ ይቅርታ ፈንታ ያለ የሌለ በመዋሸት መፅሐፍ እየሸጡ ገንዘብ በማግበሰበስ ላይ ይገኛሉ።
iwinet new yih yenem hasab new hagerituwa betesasate menged temerta neber besime fiwidal hulunim ikul deha adirgewachewal meret larashu bilew minim lemayawik meret tesetitot sayaris asaderew
አንድ ዶክተር ኢኮኖሚስት ከአሜሪካ መጥቶ ለተወሰነ ጊዜ ሠርቶ የአብዮቱ አካያሄድ ልክ ስላልመሠለው ጠፍቶ ከአገር ወ። እርስዎ ግን ወያኔ እስኪያወርድዎ ድረስ የድሎት ኑሮን መርጠዋል።
ላለፈውም ሆነ ለአሁኑ ትውልድ ውድቀት ደራሲው ከተጠያቂዎች አንዱና ግንባር ቀደም ናቸዎ።
Endale geta garage newi Amara???¿?? Your Mindi set
አቶ ፋሲካ የአቋም ሰው ግልጽ ሊመሰግኑ ይገባል
Steel they fear ??????😂😂😂😂😂😂😂🎉😂🎉
Steel or still? ምንድን ነው ፈርተዋል ያልከው?
How about china 😂😂😂😂😂e😂😂🎉🎉🎉
ይሄ corny ጭብጨባ ቢቀር ጥሩ ነው:: አጨብጫቢ ያበዛብን እሱ ሳይሆን አይቀርም::
Yenezi tiwld dafa nw ezignaw zemen lay Myacharsen
ጥትሕን አትቀሥር
ሼባው ገንዘቡን ከየት አመጡት ከህዝብ የሰበሰቡት የግል ንብረታቸው አይደለም
የእውቀት ፆመኛ ነህ? ምን ታውቃለህ! መጀመሪያ ተማር! ዱቄት!
@@davehm1825 ጀላ ራስ አነደድተም ሰው ሆነህ አፍህን ትከፍታለህ ብድ ጭንቅላት
@@davehm1825 👍👍👍
አስተያየት ለመስጠት አትመጥንም።።
@@solomonezezew7948 ላይመለስ መንጌ ወደ መቃብር ሸኝቶታል ተረት ተረት እያወራህ ተፅናና
እውነትን እውነት ውሸትን ውሸት መባል እንዳለበት ያሳዩ ትልቅ ሰው ሁለተኛውን ቅጽ በጉጉት እየጠበኩ ነው