... በቀድሞ ኢህአፓ አባላት የተፃፉ መፃህፍት ስህተት፣ ሐስት፣ ድብቅነት...// ክፍል 3 @Miraf@Nahoo Television
Вставка
- Опубліковано 4 жов 2024
- ... በቀድሞ ኢህአፓ አባላት የተፃፉ መፃህፍት ስህተት፣ ሐስት፣ ድብቅነት...// ክፍል 3 @Miraf@Nahoo Television
#nahootv #nahoonews #nahoosport #nahoomeznagna #nahoowwektawi
For more:
ቴሌግራም :- t.me/NahooTele...
ፌስቡክ፦ / nahooethiopia
ዩትዩብ፦ / nahootvethiopia
Web-Site :- nahootelevision...
በእዚህ ኢንተርቪው መሰረት እኔ እንደተረዳሁት ብርሀነ መሰቀል እና ጌታቸው ማሩ ልክ ነበሩ ኢህአፓም የወደቀችው ከዛ በኃላ ነው
የ17 ቱ ልጆች ደም ይፋረዳቸው ወንድሜ ብንያም ተባረክ ለእውነት በመቆምህ
አቶ ጌታቸዉ በዉነቱ በጣም የምትመሰገን ነህ ፡ኢትዮጲያዊያን እንዴት አንነት ስነልቦና ነዉ ያለን ተንኮላችን ክፋታችን ጭካኔአችን ምስጢራዊነታችን ግትርነታችን ለሰዉ ልጆች እርህራሄ ማጣታችን በጣም የከፋ ችግር እንደሆነ ያዉም በንጉሱ ዘመን ባንፃራዊነት በጣም ሰላማዊ ሂወት በነበረበት ዘመን በንደዚያ አይነት መጥፎ እና ክፉ ዉሳኔዎች ከተማ ዉስጥ ተማሪዉን በመሳሪያ ታገል ግደል ብሎ ማደራጀትና የነበረዉን መንግስት ወደ አዉሬነት እንዲቀየርና ወጣት ተማሪ አያሳየን ሁሉንም ግደሉ አጥፉ ወደሚል ሴጣናዊ እርምጃ እንዲቀየር አርገዉ እነሱም ተገድለዉ የተረፉት ደሞ ኮብልለዉ እንደድል በሂወት አሉ ግን አሁንም እዉነቱን በመናገር ትዉልድ እንዲማርበት ከማረግ ይልቅ መከላከላቸዉና እንደዉም እራሳቸዉን እንደ ጀግና እንደ ጎበዝ ማሳየት መሞከራቸዉ እንደዉም ጀብደኝነቱ አሁንም እየታየባቸዉ ነዉ እና በጣም ያሳፍራል ይቀፋል እንደ ንፁሀን ተራ ዜጋችና ቤተሰቦቻቸዉን ልጆቻቸዉን ጓደኞቻቸዉን እንዳጣ ሰዉ እና አቶ ቢኒያም የነበረዉን ስተትም ሴራዉንም በግልፅነት ማቅረብህ በጣም የሚደነቅ ነዉ ልትመሰገን ይገባሀል እንዳንተ አይነት ሰዎች በጣም ጥቂት ናቸዉና
Thanks for the knowledge I search about the old generation ehapa so getachew maru is killed by ehapa?
የጌታቸው ማሩ ደም ዛሬም ይጮሃል።
What about Birhanemeskel Reda 😊
ታደለ ገዛኸኝ ትክክለኛ ስሙ ዘውዱ በላይ ነው። ከጌታቸው ማሩ፣ አብዩ ኤርሳሞና እኔ ካገር ወጥቼ ፈረንሳይ አገር እስከ ገባሁ ድረስ አንድ ጥናት ክበብ አባለት ነበርን። ከጌታቸው ማሩ ጋር ሶስተኛ አመት ኢንጂነረንግ ኮሌጅ ተማሪ ነበሩ
Thanks for the information I like to learn about the ehapa generation so getachew maru is killed by ehapa if u know let me know thanks
ሁሌም ለእኔ እንቆቅልሽ ነው የኢህአፓውያን ድብቅነት …
ድብቅነት ከምን?ከሞት ወይሰ እውነቱን ከመግለፅ።
የፓርቲው አመሠራረት ከርዮት አለሙ። ፓርቲው አመሰራረቱ ካልንሰቲያን ነው። ይባላል። ማለት በህጋዊና ሰላማዊ ደግሞ በሰውርና በድብቅ ከአደጋ አካደሔድ ለመጠበቅና ለመዳንsecurity purpose ነው። ለዚህ ነው
ድብቅ የመሠለህ። እንጂ ሌላ ነገር ከጀርባው አነበረም።
እስከአሁን ከሰማናቸው የኢህአፖ ሰዎች በብዙው አሳማኝነት ያለው ሃሳብ የሰጡ ሰው ናቸው:: እናመሰግናለን::
የኢህአፓን ጉድ እንደዚህ በግልፅ በመዘርዘር የሞራል ግዴታህን በመወጣትህ እናመሰግናለን። ይሁን እንጅ የጌታቸው ማሩን ገዳይ መደበቅ ለምን ያስፈልጋል?የንፁህ ሰው ሞት አያሳዝንህም? ዘሩ ክህሽን እንደዚህ ነበር ክፍሉ እንደዚህ ነበር ማለቱ ለታሪክ ነው፤የጌታቸው ገዳይ መታወቅ ግን ፍትህ ነው።
እግዚአብሔር ይባርካችሁ:: ጥሩ ውይይት ነበር::
Good discussion. Late is better than never.
ስለ ኢሕአፓ ቢኒያም የሰጠዉ ገልጻና ኮመንት አሳዝኖኛል።
Those hardliners are never willing to learn. That was a fair discourse, we thank you!
አቶ ኤሊያስ እቫክህ :
፩: ዘሩ ክህሽን ን
፪: ክፍሉ ታደሰን:
፫: እያሱ ዓለማየሁን( ፀጋዬ ደብተረው በህይወት ስለሌላ) ለውይይት አቅርብልን።
እኒህ አቶ ቢኒያም ቦጋለ ዋለላን ግን በጣም አመስገንልኝ። በእኔ በኩል በዙ ታሪዊ ዕውነት እና ዕወቅት መግበውኛል።
የበቀል ትጥቅ ትግል!
ግሩም አገላለጽ!
I like it you’r channel thank you
Very nice interview, thank you both
የ 17 ቱ ልጆች ስም ቢጠቀስ ጥሩ ነው ይሄ ለቤተሰብ ጥሩ ነው መሞታቸውን ማወቁ የት ገቡ ብሎ። እድሜ። ልክ ከመጨነቅ
ኦሮቶዶክስ አማራ ኢሕአፓ ላይ ዘመቻው ጦፏል ። በርታ
የማን ነሽ ኮተት ኢሀአፓ ኦርቶዶክስም አማራም አደለችም ኤቲስት ነበረች ዝም ብለሽ አትበጥረቂ ወሬያም
በጣም ሚሥጥራዊእና በኮድ የተተበተበድርጅት በሚሥጥር በጊዜውየነበረወጣት ዐለቀ
ኤልያስ ሁሌም አከብርሃለው እንዲህ ታሪክ ፈልፍለህ ስለምትነግረን እናመሰግናለን 🙏
አቶ ቢንያም ሃቁን ፣ እውነቱን እንዲሁ ግልጥ ግልጥልጥ አድርገው በቅንነት ለትውልዱ ስለነገሩን ከልብ አመሰግናለሁ እንደ እርስዎ አይነቱን ያብዛልን 🙏
በነገራችን ላይ ትናንት fb, ላይ የፃፍኩሎት ነኝ🙏
ምስጋና ይድረሳችሁ፣ ጓደኞቼን ያጣሁበት ጉዳይ ከንቱ እንደነበር ገለጻችሁልኝ።
ሌሎች መፅሀፍት "ይድረስ ለባለታሪኩ" በተስፋየ መኮንንና ፣"ምርኮኛ" በቆንጂት ብርሀን እንዲሁም "The Ethiopian Revolution 1974 - 1987 By Andargachew Teruneh መጠቀስ ከሚገባቸው መሀል ይመስሉኛል። ጥሩ ዝግጅት ነበር።
Beniam Bogale I am not quite sure he is from Kazanchiz... I remember him with his name..he left from Ethiopia very early ... Any way I like his family, a big respect specially his father n what he did for Sidamo and for the school in Negele Borena ..if I am right.
ጌታቸዉ ጓዶችን በጣም ያምን ነበር
ሰለ አስማማው አልተወራም የኢህሰ መፅሃፍ ደረሲ ትንሽ እውነት ነበረው መአዛ ጋራም ቀርቦ ነበረ የሱ ሰውዬ አሞሞት በደፈናው ያጠራጥረኛል ሶሻል ሜዲያ ላይ በጣም ይሰደብ ነበረ ሰዎቹ አሁንም ከመገደል ወደ ኋላ የሚሉ ሰዎች አይደሉም
ከህሊና ማምለጥ አይቻልም።
tplf and eprp were the sources of all kinds of problems Ethiopia facing till today. All kinds of political and ideological killings came out or originated from both the most destructive and unti Ethìopia groups.
ዋው ! ገና ዛሬ ነው የሰማሁት እውነትም ሕዝቡ ስለ ኢሕአፓ ተምታቶበታል አቶ B ክርቲክ ነው ብሎ ያቀረበው ይመለከታል: አቶ ኤለያስ አስፈላጊ/ተፈላጊ አወያይ ሰው በማቅረብህ ትመሰገናለህ
በወቅቱ የነበረዉ የትግል ስልት በህቡእ የሚካሄድ አብዮታዊ ትግል ፣ የራሱ የሆነ ጥብቅ ዉስጠ ደንብ የነበረዉ የታጋዩ ግንኙነት አንድ ለአንድ ስለነበር ይህን ያህል ሚዛናዊ የሆነ ታሪክ ለመጻፍ የሚያስችል የተሰነደ መድብል ባለመኖሩ ዝርዝር ሁኔታዉን ለመጻፍ የሚያስቸግር ነዉ ።
ያም ሆኖ ስህተቶች የሉም ማለት አይደለም ፣ መታወቅ ያለበት ያ ሁሉ ምስዋዕትነት በቁርጠኝነት የተከፈለዉ ለሕዝብና ለሀገር ጥቅምና ለስርዓት ለዉጥ እንጂ ለግል ጥቅም እንዳልሆነ ሀገር ያወቀዉ ጉዳይ ነዉ ፣ ስለዚህ የድርጅቱን የትግል ታሪክ ለማጠልሸት የሚደረግ ጥረት ጠቃሚ አይደለም ፣ ለትዝብት ከመዉደቅ በሰተቀር አትራፊ አይደለም ፣ ብዙ ታጋዮችን ያስፈጁትና የሚያሰቃዩት ደካማ የነበሩ አንጃዎች ነበሩ ። ድርጅቱን የበተኑና አባላቱን ያስፈጁት አንጃዎች አሁንም ታሪክ ለማጠልሸት የሚያደርጉት ሙከራ ሁለተኛ ዉርደትና ሞት ነዉ። አቶ ኤልያስ የጋዜጠኛት ጥያቄ ሳይሆን የምታቀርበዉ የማዕከላዊ መርማሪዎች ዓይነት ባኅሪ ስለሚታይብህ ብታስተካክል መልካም ነዉ ።
How about " yidres le baleaderaw" from Tesfaye Mekonnen.
Does he knows any thing about mekonen Bayissa besides what Hiwot tefera mentioned
እኔ ግን ለኤልያስ የማቀርበዉ ጥያቄ ወይ ማሳሰቢያ ቢኖር እንዲህ አይነት አንጋፋ ሰዎችን ስትጠይቅ ከዚያ ከኢህአፓ ከሚኤሶን ጀርባ ነገሮች በጣም በክፉ እና አጥፊ መንገድ እንዲሄድ የዉጭ ሀይሎች ተንኮልና ደባ አለበት ይባላል በክፍለሀገር ልጆችና በከተማ ልጆች መሀከል ከፍተኝ ያስተሳሰብ ክፍተት ያለ ይመስላል በተለይ የሰሜን ልጆች ምክንያቱም ከዛ ሁሉ እልቂት በኋላ ብዙም ሳይቆዩ ተማሪዎቹ ሻአቢያንና ቲፒኤል ኤፍን ነዉ የተቀላቀሉት የደቡቦቹም ኦነግን ሁሉም ወደ ጎጡ ገባ ማለት ነዉ ከዛ እዛዉ በረሀ ዉስጥ ከከተማ የሄዱትን ወጣቶች በተለያየ መንገድ ማጥፋት መግደል አካባቢዉንም ለቀዉ እንዲሰደዱ የማድረግ ስራ እንደነበር አንዳንድ ሰዎች ይናገራሉ ጦርነቶችም ተደርገዋል እና እንዲህ አይነት ነገሮች ቢጠየቁ አሁን ለምን እዚህ እንደደረስን መፍትሄም እንደራቀን ሊያሳየን ይችላል እላለሁ
ቢኒያም ቦጋለ ነህ?
አቶ ኤሊያስ ሞያው የሚጠይቀውን ብቃት ጠብቀህ በምታካሂደው ቃለመጠይቅ ለተደራሹ ሁሉ ባለውለታ ነህ። ሀሉም ምስክርነቱን እየሰጠ ታሪክን ማጥራት የስፈልጋል ባልከው መሰረት
በታጋይ ጌታቸው መሩ የመጨረሻ ወቅት ተጨባጭነት ያላቸው ሁለት ጉዳዮችን ማንሳት ፈለኩ።
ጌታቸው ማሩ በነበረው አስጊ ሁኔታ ከፓርቲው የቀረበለትን የውይይት ጥሪመቀበሉን የልወደዱለት ፣የተቃወሙ ነበሩ። ከአገቱት በኋላ በተደጋጋሚ ወይይት ማድረጉና እውጭ እያለ ጀምሮት የነበረውን Class conflict in Egypt መጸሐፍ በማጠናቅ ላይ ነበር። የጥቃት ጥበቃ ቡድኑ እርምጃ በወሰደበት እለለት ሊ/መንበር መንግሥቱ ኃ/ማርያም በደህንነት ኮሎኔል የሚመራ ለልዩ ግዳጅ የሚሰማራ በድን ጌታቸው ማሩን ከእገታ ለማስለቀቅ ያሰማራሉ ቡድኑ እቦታው ለመድረስ በቅር እርቀት ለይ እነዳለ አንድ አባል የኡዚ ጠንጃ ይባርቅበታል ቡድኑ በፍጥነት ተረገግቶ እቦታው ሲደርሱ አጥሩን ዘለው የቤቱን በር ሰብረው ሲገቡ የጠበቃቸው ጠረንቤዛና በሰው ጠረን የታመቀ ሳሎን ነበር ። ሰርቪስ ከፍሎችን ፈትሸው በጊቢው ውጥ ሲያማትሩ የተጠቀጠቀ ጆመያ ያገኛሉ ጆንያው ሲከፈት ፊቱ ላይ በፈሰሰበት አሲድ ማንነቱ የማይለይ ሬሳ ሆኖ ያገኙታል።
ምንጭ
- በጥበቃ ላይ የነበረ የኢሕአፓ እስኳድ
- ስመ ጥር የሰራዊቱ ባልደረባ የነበረ በመንግሥት ና ፓርቲ መዋቅር በተለየዩ የኃላፊነት ቦታ ለይ የሰራ አሁን ላይ በግል ሥራ ይተዳደራል ። ይህ ምንጊዜ ከሕሊና የማይጠፋ የቅን ታገይ ጌታቸው መሩ አሳዛኝ መጨረሻ መሆኑ ነው።
Thanks brother for the knowledge u shared always I like to know about the old generation ehapa so getachew maru was killed by its own party what do u think Tselote Eskiyas killed by whom and his wife selamawit Dawit if u have information let me know thanks
ስለጻፉ ነው ጥፋተኛ የተባሉት? ባይጽፉ ኖሮ አይወቀሱም ነበር። ኤልያስ ልክ አይደለህም፤ እንዲህ አይነት ነገር ሁለቱንም አቅርበህ ነበር መወያየት የነበረባቸው።
Can you please have an access to ask a question while you interview people because his criticism is non sense I do not think he understood what it means he take it directly word by word.
I do not his educational level of reading and understanding.
ሲጠየቅ. እሱ ነው. የሚሳደበው ።አንተ. ኤልያስ. እራስህን ይቅርታ. መጠየቁን ታውቅ. አለህ
አቶ ኤሊያስ : የትኘው ጌታቸው አሰፋ ነው? የትህነግ (የወየኔ) ነው ወይስ ሌላ ?
ሌላ ነው። በብእር ስሙ ጃሌ ቢያ ይባላል።
"በወጣትነታችን ትክክል መስሎን ሁላችንም ጥፋት አጥፍተናል።"
አቶ ቢንያም ቦጋለ ዋለሉ የቀድሞ የኢሕአፓ አመራር አባል።
ጥያቄ አለኝ ተስፋዬ ደበሳይ በጌታቸው ማሩ ሞት ተስማምቴ ነበር? ከተለያየ መጽሀፍ እንደተረዳሁት ዘሩ ክህሽን ክፍሉ ታደሰ ተስፋዬ ደበሳይ ሳይፈቅዱ አይሞትም ነበር ብታብራሩት ጥሩ ነበር
ለምን ተረሳ yankee go home በሚል ርእስ ነባር የኢሕአፖ አባል የተጻፈ ሰፊበ ብዙ ተዛማች ጉደይ ያካተተ መጽሐፍ ለምን አልተዳሰሰም።
eprp and tplf are the reverse of the same coin !
Abawera betu ber lay iyedefu? Maraky new???? Yikr yemaybal kifat.
ሰው ሲሞት ደስ ይላቸው ነበር ትላለህ??? ይሄን ያህል ደክመው ይህን ታሪክ በዛም አነሰም መጀመሪያ የጻፉት እሳቸው ናቸው እኮ። ነውረኛ ነህ? ለምን አልጠየቃቸውም?
ወሬ ነጋሪ ፣ ከኒያ ልጆች ጋር ፣ ጋቢና ዋራንት ፣ የትግሉ ነው ሕይወቴ …
Yirga tessema, who killed him&how Is is true he was killed because he was Gurage
አንተ ምን እያረክ ነበር ያኔ???
አንተ. ፈሪ. ስለሆንክ. ለድርጅት. አባልነት. በቄ. አይደለህም. ከስራዊቱ እያለ. ብረት ታጥቆ. አያውቅም. ስም. እጥፍ ነው
ታዲያ ጌታዬ፣ በእውነተኛ ሰምዎ ቀርበው ለምን አያጋልጡም?
የኢሕአፓ ጥላቻ አለባችሁ።በተለይ አንተ ጋዜጠኛው።ኢሕአፓ አለ
EPRP, I am the one who hate.
ስንቶችን አባት አልባ አደረጋችሁ፣ ስንቱንስ ወጣት ማገዳችሁ፣ ሁሉ እየተነሳ ዛሬ ልገንጠል የሚለው ፣የማን ጽንሰሀሳብ ነው። እናንተ፣ የዘመኑ ስራፈቶች፣ ታንክ ይዞ ከመንገድ ላይ ከሚወዛወዝ ብሶተኛ ጋር ግብግብ ፈጥራችሁ ስንቱ ተፈጀ።ዛሬም ተኮላሽታችሁ አፋችሁ ግን አይሞትም።
መኖሩን ተወው አንተ ደሞ!የወለዱት ዛሬ ለይ ሆነው ሲያወግዙት እየሠማህ?
እልያስ ሁልጊዜም የድርጅት ዲሲፕሊን እና ለፖርቲው የምትገባው ቃል ኪዳን አለ።
አንተ ግን በጊዜው በነበረው የግራ ፖለቲካ ጥላቻ የሞላበት እና ኢሐአፖ ላይ ጥላቻ ያለብህ ይመስላል።
በጊዜው ጫማ ውስጥ መቆም እና ማሰብ መቻል አለብህ።
ታሪክን ታሪክ ጸሂፊ ነው የሚጽፈው፣ ሌላው በራሱ ሕልውና ነው የሚጽፈው።
ያንተ ግን የግድ ሙጥፎውን ካላወጣህ ብለህ ማስጨነቅ ካኔተ የሚጠበቅ አይደለም።
ሰውየው ከ40አመት በፊት የነበረን በቅንነት አገር ሊያድን ህይወቱን የገበረውን ወጣት እንደሴረኛ ታሪኩን ሊያበላሽ ጥረቱን ያሳያል።