#አነጋጋሪዉ_የመምህር_ምህረተአብ_አሰፋ_ልደት_አከባበር
Вставка
- Опубліковано 30 вер 2024
- በነገሮች ሁሉ የእውነት ባለቤት እና የድንግል ማርያም ልጅ የሆነውን መድኃኔዓለምን በማስቀደም የቅድስት ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንን አስተምህሮ እና ስርዓቶቿን ለዓለም እናሰራጫለን፡፡
ብፁአን አባቶቻችንን ፣ አገልጋዮችን እና ስርዓቷን አክብረን በማስከበር ስለቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ ብሎም ስለተዋህዶ ክብር ከፊት እንቆማለን እና እባክዎን ሰብስክራይብ በማድረግ ይከተሉን!!!
#negashbedada #ነጋሽበዳዳ #ነጋሽሚዲያ #Negashmedia - Розваги
መምሕር ምሕረታአብ ለኦርቶዶክስ የታገለ አንዲ ነው የመነቃቅያ ደወል እንኳን አደረሰው አምላክ እድሜ ከጤና ይስጠው🇪🇷🇪🇷🇪🇷🇪🇷
ua-cam.com/video/5bflIYmY1Yk/v-deo.htmlsi=Ml_UkGz7No-psyYr
ነጋሽ ወንድሜ እዉነትህን ነዉ መምህር ምርታብ ብዙ ስራዎችን ሰርቱዋል የማይካድ ሀቅ ነዉ ሺ አመት ይኑርልን ሌላዉ ቢቀር የወይብላ ታቦት በተሰደደች ጊዜ በማግስቱ ስትገባ መንገድ ተዘግቶ እርጅም መንገድ በእግሩ እየተጉዋዘ ብዙ ጠላቶች ባሉበት በቦታዉ ተገኝቶ ከህዝብጋር እያነባ ያከበረም መቼም መቼም አረሳዉም እመብርሀን ምስክሬ ናት ወይብላ ማርያም ባለበት ትጠብቀዉ የተዋህዶ ጀግና ነዉ አይካድም ሰዉ ብዙ ያወራል ያሁሉን ስራ እረስቶ መልካም ልደት ለመምራችን ሺ አመት ኑርልን❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
ውለታ የማይረሳ የተባረከ ነው። ስላሴ ይባርኩህ/ሽ
እርግጠኛ ነኝ መምህር ምህረት አብ ልደት ይከበርልኝ ብሎ ማንንም አይጠይቅም ግን ልደት ብለው ፕሮግራም የሰሩለት ልቦና ይስጣቸው መምህራችን ን ዳግመኛ በአውደምህረቱ ላይየምናይበትን ቀን ያሳየን ልደት የጌታችን እና የእናቱን የእመብርሐንን ማክበሩ በቂአችን ነው መምህር አይዞህ ይሔም ያልፋል
በየቤተክርስቲያኑ ሁሉ አይደል እዴ ቢራ ድራፍት በበርሜል የሚገባው ይህም ጉዳይ ቢታሰብበት
ነጋሽ ወንድሜ በርታልን እግዚአብሔር ጥላ ከለላ ይሁንህ
መምህር ምህረት አብ አሰፋ እንኳን አደረሶት መልካም ልደት የማንቅያው ደውል ፕሮግራም ናፍቆናል የድግልጅ መደኃኒአለም ሁሉን አስተካክሎ እደሚቀጥል አምናለሁ
መምህር ምህረተአብ ዳግም ወደ አውደምህረት ተመልሰህ እንደምናይህ ተስፋ እናደርጋለን
ማቴዎስ 14
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁶ ነገር ግን ሄሮድስ የተወለደበት ቀን በሆነ ጊዜ፥ የሄሮድያዳ ልጅ በመካከላቸው ዘፈነች ሄሮድስንም ደስ አሰኘችው፤
⁷ ስለዚህም የምትለምነውን ሁሉ እንዲሰጣት በመሐላ ተስፋ አደረገላት።
⁸ እርስዋም በእናትዋ ተመክራ፦ የመጥምቁን የዮሐንስን ራስ በዚህ በወጭት ስጠኝ አለችው።
መምህር ምህርት አብ እንቁ የተዋህዶ አርበኛ ናቸው ስህተት እንኳን ቢርባባቸው እንኳን የማይሳሳት የለም እና ወደ መድረኩ ቢመጡልን ወጣቱን፣ልጆቻችንን ከሱስ የመለሱልን ናቸው ምነው ጻጻሳት ተብዬዎች እንኳን ለሹመት ሲሉ ስንት አስጨርሰዋል እሳቸውን ማራቅ ግን አይታየኝም እባክህ አንተም ታገልልን ።😢
ሰላም ወንድም ነጋሽ የተወለድኩት አሁንም ያለሁት በሐረር ከተማ ነው ነገር ግን ቅድስት ሀገር እየሩሳሌም በመሄድ የበረከት ተካፋይ መሆን እፈልጋለሁ ነገር ግን ያለኝ ሀይማኖታዊ ግብር ምንም ነው እና በህይወት ኖሬ አይ ዘንድ ለቅድሳን አባቶች በስሜ እንዲፀልዩልኝ አደራ በድንግል ስም እማፀናለው ስሜ አፀደ ማርያም ነው።
ሲጀመር ለእግዚአብሄር እንጂ ለሰው ልጆች ልደት ዝማሬ አይደረግም ተገቢም አይደለም።
ወንድሜ ነጋሽ እኔን ጨምሮ በቅርብ ጊዜ ደሃ የማይኖርበት ከተማ ይኖረናል ብዬ አምናለሁ
መብቱ ነው ልደቱ ቢከበረ ምን አረገ ለምን የሌላ አይማኖት መሳቂያ እንሆናለን በጣም የሚቀናበት መምሀር ነበረ
ነጋሽ የመምህር ምህረትአብ የልደት አከባበርን አስመልክቶ ሌላ ቦታ አይቼ አስተያየት ሰጥቼ ነበር፡፡ለእምነቱ የሚሰጠውን ቀናዊነትን ሳይ ብሳሳትም ግን በርካታ ተከታይ ስላለው ይመስለኛል፡፡እንደ ህጻን ብልጭልጭ ኮፍያ አድርጎ እና መዝሙሩን ላልከው እኔም እውነታውን ማወቅ ፈለኩ
ምን አይነት ክርስትና ነዉ ያለን የሚያሣፍር በየካፖዉና በየሜካቡ ማሸብረቅ አልፎ ልደት አሳፋሪ በዚህ በለቅሶ ወቅት አሳዛኝማስመሰል
ምኑ ነው የሚያሳፍረው? እንደናንተ አልዘረፈ አልቀጠፈ፡ ነብይ ነኝ ፕሮፊት ነኝ ብሎ አጭበርብሮ ቸርች አልከፈተ።
ua-cam.com/video/5bflIYmY1Yk/v-deo.htmlsi=Ml_UkGz7No-psyYr
አጠቃላይ በ መንፈሳዊ እይታ ልደትን ማክበር ሀጥያት ባይሆንም አከባበሩ ግን ለኔ አለተመቸኚም ያ ማለት ግን የሱን ስራ በዜሮ ማባዛት አይደለም ግን መስመር አይሳት እንደወንድም አንተም ንገረው ወይም ጠይቀው
Min atefa cheger yelawem❤❤❤ yegltalle
ምኑ ነው ስህተት ? ግለጽ አርገው
ትክክል ብለሀል መስመር እየሳተ ነው
ስህቱትማ አለው ግን ይሁን እግዚአብሔር ዘመናችንን ለንስሃ ሞት ያብቃን ትልልቆቹ እየሳቱ ትንንሾቹ ምን እንሁን እኔ የማውቀው ልደተ ክርስቶስንና ልደታ ማርያም ነው አሁንማ ልደቱን የማያከብር የለም
ልክነህ ወንድም አለም እግዝአብሄር ልቦና ይስጠን
ልክ ነህ ነጋሽ መምህራን ምህረተዓብ ን የሚቃወሙ ት ጠላቶቻችን ናቸው እንደምንም ብለህ እንተርቢ አድርጋቸው ልደት ማክበር ይህንን ያክል ሀጢያት አይመስለ ኝ
ሀጢያት አደለም ግን መዝሙር ነገርስ ?ብቻ ይደብራል።
ua-cam.com/video/5bflIYmY1Yk/v-deo.htmlsi=Ml_UkGz7No-psyYr
Memher Mehretab lidet makbru chger laynorwe yechlal gin degmo kezih belay yematawekut Egziabher yemiyawekwe bzu neger ale libona yestachwe Menal yemnsbkwen menor benchel
እንዲህ አይነት ነገር ሲከሰት ‹‹ትልቁ እንጀራ ሊጥ ሆነ›› ይባላል፡፡ይህ ከወንድማችን ከመምህር ምህረተ አብ አይጠበቅም ነበር፡፡ምን አልባት አንዳንዶቻችን ‹‹አይ ቤተክርስቲያንኮ የቅዱሳንን ታሪክ ታከብራለች፤መምህር ምህረተ አብ ደግሞ የቤተክርስቲያን አገልጋይ ነው›› ብሎ የሚያስብ የዋህ ሊኖር ይችላል፡፡ነገር ግን ቤተክርስቲያን የቅዱስነት ማእረግ የምትሰጠው እስከመጨረሻው ጸንቶ ሩጫውን ጨርሶ ካረፈ በኋላ የሰውየው ስራ ተገምግሞ ነው፡፡እንጅ በህይወት እያለ ለራሱ እያዘመረ ለእዚያውም ፈርሶ በስብሶ የሚቀርን ልደት ማክበር አለምን መምሰል ነው፡፡ክርስቲያኖችን ከእንደዚህ አይነት አውሮጳ ወለድ ባህል ትውልዱን ይመልሳሉ ተብለው የሚታሰቡ መምህር ምህረተ አብ እንዲህ አይነት ኮተት ከሚያደርጉ ለተራቡ ቢያበሉ ለተጠሙ ቢያጠጡበት ወይም ሌላ ስራ ቢሰሩበት መልካም ነበር፤በመሆኑም ይህ ስህተት ነው፤እንደማንኛውም ሰው ወድቀዋልና እግዚአብሔር በምህረቱ ይቶብኛቸው፤ሰው ደካማ ፍጡር ነንና ስህተት እንሰራል ንስሃ መግባት ግን ያስፈልጋል፤እንደ ኢትዮጵያ ተዋህዶ ቤተክረስቲያን አስተምሀሮ ግን ግለሰቦች ልደታቸውን ማክበራቸው ተቀባይነት የለውም፡፡ይህ ይሰመርበት፡፡
ልደት አንድ ነው እሱም እየሱስ ክርስቶስ ነው ለሰው ልጅ ልደትን ምክንያት ተደርጎ የተዘመረ መዝሙር የለም ያውም የምንወዳቸው በሰው አይን ትልቅ ቦታ ያላቸው አባቶች ላይ እንዲህ አይነት ነገር አያስፈልግም ሌሎች እንከን ፈላጊዎች ያጋልጣል ጋብቻ ግን ይቻላል ምክንያቱም እግዚአብሔር ያከበረው ስለሆነ ለማንኛውም ምላሽ እንጠብቃለን
መምሕር ምሕረትአብ ልደት ከማክበር ነዳያንን ሰብስበህ አታበላም ነበር በዚህ በከፋ ሰአት ስንት የተራቡ አባቶችና እናቶች እንዳሉ ታውቃለህ አረ እግዚኦ እንተሳሰብ እግዚአብሔር ይመስገን
እሱን እሱን ደሀን ማብላት እኛን ያዛሉ እንጂ እነሱን አይመለከትም በጣም ያሳዝናል
አንተ እራስ ምህረት አብ ለማስወቀስ ለብር ብለ ይህን ቪዲዮ መስራት ትክክል አይደለም ከነገድክበት በኋላ ትክክል ይሁን አይሁን አባቶች እጠይቃለው ማለት አንዴ ለአለም ካሳወክ በኋላ መጠየቅ አስፈላጊ አይደለም ዘፈን የለው መዝሙር ነው።
በቤተክርስቲያን ከተከለከለ አላቅም
የተኸሰማኝ ግን ይህ ነው
ብዙ ጊዜ ኦርቶዶክስን የምናሰድበው ኦርቶዶክስ ነኝ ባይ የሆኑ ዪቲዩበር ናቸሁ። ለሌላ ጊዜ ቀድማቹ ባለቤተቶችን አናግሩ ከአሁን በኋላ ምህረት አብ ማናገር ምን ድን ነው ጥቅሙ ሁለተኛ ቪዲዮ ለመስራት ካለሆነ በስተቀር።
ጌታ ሆይ አንተ ለሁላችን ሞተህልናል "ማንም የተጠማ ቢኖር ወደ እኔ ይመጣና ይጠጣ። በእኔ የሚያምን መጽሐፍ እንዳለ፥ የሕይወት ውኃ ወንዝ ከሆዱ ይፈልቃል" እንዳልክ እባክህ ከጭቅጭቅ እና ከንትርክ ወጥተን ከልባችን አምነንህ ለነብሳችን ፍጹም እረፍት የሆነውን ይህን የህይወት ውሃ እንድንጠጣ እርዳን? ሐዋርያት በእዚህ ከውስጥ በሚፈስ ውሃ ተጠምቀው ኑሩ፣ ጊዜያቸውን ነፍሳቸውን ሰጥተው ይህን ድንቅ የህይወት ውሃ ሰው ሁሉ እንዲያገኘው እንዲጠጣ ተግተው ሰርተው አለፉ:: ለመሆኑ የውስጥ ጥማታችን ምን ይሆን?
ኦርቶዶክስ መሥለው የሚተቹት መናፍቅ ናቸው ። መምሬ ጠንክር ለክፎ ሀሜተኞች ቦታ አታስጥ እኛ ኦርቶዶክስያዊያን በእርግጠኝነት እንወድሃለን😊
ለምን ሁለቱም በአንድ ቀን ሆነ ወንድማች እንኳን ተወለድክልን እግዚአብሔር አምላክ ዘመንህን ይባርክልን ሺ አመት ኑርልን መምህራችን ምረታአብ አስፋ❤❤❤❤
ማንቂያ ደውልን ሊያጠፋ የሚመኙ ነበሩ ግን እኛው በእራሳችን ሽኩቻ አጠፋነው
በጣም ትክክል
መምሕር ምሕረት አብ ጠላት እጅ ነው የወደቀው ግን ኢሔ ለወዳጅቹ ምንም ስተት ነው ብለው ቢያስብም ፈልገው አይመስለኝም ቢሁንም ሠው ናቸው ብሎ ማሠብ ነው እናም ልክእደኔ በሣቸው ስብከት ወደቀልብ የተመለሰው ብዙ ነው ብዬ አምናለሑና ሑሊም ለሣቸዉ ክብርና ፍቅር አለን አባታችን የወንጌል ሠባኪያችን ኑርልን።
መምህር ቃለ ህይወት ያሰማልን በእድሜ በፀጋ ያቆይልን በሰው አይ ትልቅ ቦታ ያላችሁ አባቶቼ ወንድሞቻችን ከትናንሽ ስህተት እግዚአብሔር ይጠብቅልን አሜን!!
መምህር ምህረትአብ ሺ አመት ኑርልን
ነጋሽ በማንቂያዉ ደወል ስንት ሰዉ ንሰሀ ገባ ?
ዓላማዉ ጧፍ ማብራት እና ታዋቂ መሆን ነበር አለቀ::
አዎ እናንተን ስላጠፋ
መምህሬ መልካም ልደት
እነኳን ደህና መጣህ ነጌ እኔ አንድ ነገር ልተንፍሰ ወለጋ ግንቢ እሁድ ገቢያ የሚባል የቅድሰት ማርያም የቤተክርሲቲያኗ ፈርሶል አብዛኛው ሕዝብ ፕሮሰቲያን ናቸው እኔ ብቻ ሳይሆን የአካባቢው ኦርቶዶክስ ተቸግረውል
እሄሰባኪውግንስድብነውእሚሰብከውወይስየእግዚሃብሄርንቃልነውሰዋችንናየሌላውንሃይማኖትእየተሳደቡስብከትአለእንዴፈጣሪየልብአይኖቻችሁንያብራ፡
ማየትም ያሣፍራል
ከበሮአችንን አትስረቁን😢
ማርያም ስሟ ለአንደበት ጣፋጭ😢❤❤❤❤
Sijemer esu asbobet ayidelem ledetun yakeberew silezihe sihetu yesu ayidelem ledet legna ortodoksawyan yemayifekedi ke hone be agbabu abatoch yastemrun bayi negn ena eske ahun ledet klkl ende hone alawkm asawkugn
Negative midia betam new yemakebirih esiti yeyerusalem meguaguyaziya le enatina leabat sinit new yemiyasifeligawin negar ebakih?
ጥሩ ነዉ ሙግት ነዉ:: ነገር ግን አንድ ሀይማኖት ባለበት ማህበረሰብ ባህልና ዜይቤ ዉጪ አይሆንም:: ስለዚህ የትኛውም ሀይማኖት ባለዉ ባህል ማምለክ መብት ይመስለኛል:: ሁሉ የኔ ነው ማለቱ ብዙ አዋጪ አይመስለኝም:: ሀገራችንና ባህላችን የሁላችንም ነዉ:: ሀገራችንን ማንም ሊሰጥን ባህልንም ሊሰጥና ሊከለክል የሚችል የሀይማኖት ተቋም አለ ብዬ አላምንም አለ ካለ ኢትዮጵያ ስትፈጠር አምላክ ያወረሰዉ ሀይማኖት ሊሆን ይገባል:: ለዚህ ማስረጃ ካለ ጴንጤ የኢትዮጵያን ባህል መጠቀም አይችልም የሚል ህግ ሊወጣ ይገባል::
በማጠቃለያ ሁሉ ለኢትዮጵያዊ ነዉ የተሰጠን የሚል እምነት አለኝ❤
በግለሰብ ቤት እንደዚህ መዘመር ይቻላል እንዴ? በእዚአብሔር ብቻ መስሎኝ
እኔ ግን ዎቃሽ አደለሁም ፈራጅም አደለምሁ የሚፈርድ አምላክ አለ እና:: በዚህ ዘመን ደስታ የለም ሃዘን እንጂ መክንያቱም ንፁሃን የሚገደሉበት ዘመን እና ወገናችን ለቂያቼውን ለቀው ወጠው ተሰደው የሚበሉት እና የሚጠጡት አጠዋል :: ሌላም አለ ትናንሽ ህፃናት ወላጆቻቼውን ያጡ የተገደሉባቸው ብዙ ናቸው :: በዚህ ሰዓት እርዳታ ይፈልጋሉ እርዳታ ይሻሉ 😭😭😭😭😭😭 ይሄን ማድረግ አቅቶን ዛሬ ግን የሃይማኖት አንድ አስተማሪ የተባለ ትልቅ ሰው በ ትልቅ ኬክ ልደት ያከብራል :: እንዴት ስሜትህ ተቀበለው ግን?? እኔ በ አሜሪካ ሀገር ብኖርም በ 20ወች እድሜ ነው ያልሁት ልደት አክብሬ አላቅም አመናችሁም አላመናችሁም:: ግን ዛሬ ይህ መምህር የ ተባለ ሰው ልደት ሲያከብር ከሱ ምን እንማራለን?? ልደት የምታከብርበት ጊዜ ካለህ እስኪ ሂድና የተጎዱ ህፃናት ምግብ አጠው እርቧቸው ብሞት ይሻላል እያሉ ያለቅሳሉ እራበኝ እያሉ :: በዚህ በኩል ደግሞ አንተ ትዝናናለህ እግዚአብሔር ልቦና ይስጥህ :: ከዚህ በሁላ ያንተን ትምህርት የ ምሰማበት ጊዜ የለኝም
ያሳዝናል :: 😭😭😭😭😭😭😭
እንዲህ አይነት ነገር ሲከሰት ‹‹ትልቁ እንጀራ ሊጥ ሆነ›› ይባላል፡፡ይህ ከወንድማችን ከመምህር ምህረተ አብ አይጠበቅም ነበር፡፡ምን አልባት አንዳንዶቻችን ‹‹አይ ቤተክርስቲያንኮ የቅዱሳንን ታሪክ ታከብራለች፤መምህር ምህረተ አብ ደግሞ የቤተክርስቲያን አገልጋይ ነው›› ብሎ የሚያስብ የዋህ ሊኖር ይችላል፡፡ነገር ግን ቤተክርስቲያን የቅዱስነት ማእረግ የምትሰጠው እስከመጨረሻው ጸንቶ ሩጫውን ጨርሶ ካረፈ በኋላ የሰውየው ስራ ተገምግሞ ነው፡፡እንጅ በህይወት እያለ ለራሱ እያዘመረ ለእዚያውም ፈርሶ በስብሶ የሚቀርን ልደት ማክበር አለምን መምሰል ነው፡፡ክርስቲያኖችን ከእንደዚህ አይነት አውሮጳ ወለድ ባህል ትውልዱን ይመልሳሉ ተብለው የሚታሰቡ መምህር ምህረተ አብ እንዲህ አይነት ኮተት ከሚያደርጉ ለተራቡ ቢያበሉ ለተጠሙ ቢያጠጡበት ወይም ሌላ ስራ ቢሰሩበት መልካም ነበር፤በመሆኑም ይህ ስህተት ነው፤እንደማንኛውም ሰው ወድቀዋልና እግዚአብሔር በምህረቱ ይቶብኛቸው፤ሰው ደካማ ፍጡር ነንና ስህተት እንሰራል ንስሃ መግባት ግን ያስፈልጋል፤እንደ ኢትዮጵያ ተዋህዶ ቤተክረስቲያን አስተምሀሮ ግን ግለሰቦች ልደታቸውን ማክበራቸው ተቀባይነት የለውም፡፡ይህ ይሰመርበት፡፡
ወነድሜ አከብርሃለሁ ግን አሁን ዮይሄ ፕሮቴስታንት እመቤታችን እንደሚገባት አልገለፃትም አለማዊ አገላለፅ ነው ውበት የሌለው አገላለፅ ነው ያየሁበት ምስጋና ለሱ አይገባውም ለራሱ ሲል ነው ግን አዳምን ከልጅ ልጅህ ተወልጄ አድንሃሉ ሲለው ያኔ ያቃት ነበር በቤተ መቅደስ ስለ አያት ነው እንዴ የመረጣት እድገቷ እራሱ በቤተመቅደስ ነው የገለፀው የተሳሳተ አገላለፅ መሆኑን ሊያቀው ይገባል እንጂ ምስጋና አይገባውም ።እሷ የተመሰገነች ናት ።ለራሱ ይወቅበት ።እሷ የተመሠገነች ናት ።
ነጋሽዬ ፓስተሩን አትመን፤ ቁጭ ብሎ የነ አባ ገብረኪዳንን እና የሄኖክ ሃይሌን ስብከት ቁጭ ብሎ እያዳመጠ ከዛ ተዋህዶ ሃይማኖት ተከታይ ምእመንን ለመፎገር እና ወደሱ ለመውሰድ ይኽንን ይላል፤ ሰው ከሆነ እና ከትውልዱ አንዱ ከኾነ ኦርቶዶክስ ተዋህዶን በግልጽ ይቀላቀል። ጴንጤ አላምንም!!!!
ጋዜጠኛ ነጋሽ ፕሮግራምክን በጣም ነው የምወደው በርታ ። ስለ ልደቱ ካየ በኃላ ምን እንደምትል ለማወቅ በጣም ጓጉቼ ነበር ። ምክንያቱም መምህር ደረጄም ስለነበሩ እና ከዚህ በፊት በሰራከው ፕሮግራም ላይ በመነሳት በዚህም መልኩ አስገርሞኛል!!!
ስለ መምህር ግን ቀጣዩን ፕሮግራም እጠብቃለሁ ።
ሠላም ለዚህ ቤት በሀይማኖታችን የፀናን ያድርገን እስከ መጨረሻ የፀና ይድናን 😢
ነጋሽ እስከዛሬ ጥሩ ነበርክ ዛሬ ግን ምህረተአብን አስመልክተህ ያቀረብከዉ ?????? ልደትን በማክበርስ ደረጃ ያደረገዉ ልክ መሆኑ ነዉ? ደሞ ትምህርቱ ብለህ ያቀረብከዉ ማይክ ይዞ ሀዉልት ....አይይይይይ ጋሽ ጥላሁን በዘፈንም ቢሆን ስለ ሀገር ፍቅር እና ክብር ቡዙ ሰርቶ አልፎአል
Un subscribe አስጠላህ እልፍ አትበል ትርጉም እወቅ በዛ ላይ የትኛው ስብዕናው ነው ልደት የሚያስከብረው ሰብስቦ ለበተነው እሱን እንድንከተል ስላደረገ የትኛው የልደታ አርብ አርብ ሲያስተምረው የነበረ ሰው እንደፈቃደ እግዚአብሔር አሮረ እፋ
መምህር ምህረታብ አሰፋ ለቤተክርስቲያን ብዙ ሰርተዋል ግን ልደታቸውን በዚህ መልኩ ማክበር ቤተክርስቲያን ስርአት አይደለም አንድ ክርስቲያን ልደት አያከብርም ከቅዱሳንና ከእመቤታችን ከጌታችን ልደት ወጭ
መምህር ምህረታብ አሰፋ ለቤተክርስቲያን ብዙ ሰርተዋል ግን ልደታቸውን በዚህ መልኩ ማክበር ቤተክርስቲያን ስርአት አይደለም አንድ ክርስቲያን ልደት አያከብርም ከቅዱሳንና ከእመቤታችን ከጌታችን ልደት ወጭ
በፍፁም በዚደረጃ አንድ ወንጌል ሰባኪ አረያመሆ አይችልም ሌላሰው ቢሆን ታብጠለጥሉት ነበር በተለይ የመናፍቅ ቢሆን ደፍራቹ ትነቅፉ ነበረ
መጀመርያ የት ገባ መም ምሕረትአብ ከዛ በመቀጠል ለምንድኖው መናፍቃን እያመጣቹ የምታደንቁዋቾው ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሆናቹ ሁኑ እነ ቸሬ ዶር ወዳጀህ መመጻደቅ ይወዳሉ
ነጋሽ አይገርምህም ይሄንን የ80,000 ጫማ ሣይ የት አገር ነው ያለነው ብያለሁ ምክንያቱም ብዙ ህዝባችን ተርቦአል ተፈናቅሎአል መከራ ውስጥ ነው ያለው ብቻ አላውቅም ምን አይነት ስብና እየተላበስን ነው።
አይ ምህረተ አብ እንደ ህጻን ልጅ ሻማ እፍ ብሎ ያጠፋል ። ኬኩ ላይ ስላሴዎች የሚባሉት የሶስቱ ሽማግሌዎች ምስልም አለ ። ስእሉን በቢላው ይቆራርጠዋል ። ስብከቱ ግን የሚገርም ኘው ።
ይቅርታ መምህር ምናለ አዝናው የቱሉ ዲምቱን ቅዱስ ግዮርጊስ እና ቅዱስ ሚካኤልን ከነበጋሻው ሴራ ያስጣለ ወንድማችን ነው
ወድሜ ነጋሸ ለምድነው ደመወዛቸው ወጥ የማይሆነው ደረጃቸው ከዛም ዝውውር ቅጥር እድገት ቤተክህነቱ በአድ የበላይ ቢመራ ወይ እደድሮው ባሉበት ቢሆን እላለሁ ኮራብትን ይቀንስ ይሆን
በጣም የማይገበቅ ነገር ነወ ከከፍታው በዚህ መልኩ መውረድ አይገባውም ነበር
ይሄኔ ኮይን ለግሷችሁ ነው የማይጠቅም ነገር ሲያደርግ አትነቅፏም ሁሉንም ልክ ነው እያላችሁ ግፋ በሉት ለመን በአመት ሁለቴ አያከብርም ለእውነት ቁሙ
መንፈሳዊ ህይወትህ መልካም ሲመስል ነገር ግን ስለመሪያችን ትችት አይጋጭብህም ተው ከፍ ለሆነ ክርስቶስ ራሱ መልስ አለው ተው ወንድሜ
ልደት ማከበሩ ችግር የለውም አከባበሩ ግን ትክክል አይደለም ፅጌ ፆም ነው ለምእመኑ መሰናከያ. ይሆናል እሱ ትልቅ መምህር ነው እኮ ለማንኛውም በዚህ ጉዳይ አባቶችን አቅርበህ ብትጠይቅ እና ፕሮግራም ስራልን please😊
ምኑ ነው መሰናክል? እንደናንተ እየሱስ አማላጂ አላለ
@@ትንሳኢወርቅ እኔ ኢየሱስ አማላጅ ማለቴን በምን አወቅሽ (ክ ) ቆሮቆዳ
ዉሸት አሁን አወራህ መምህር ምህረታብ እዉነቱ በዘር እንድቧደና በደንብ እንድንቃረን የሱ ዶሻ አለዉ ምንም መግባባት አያስፈልግም
መምህራችንን ሰፕራይዝ አድርገዋቸው ሊሆን ይችላል እርሳቸው ሳያውቁ ቦታው ላይ የተገኙት
መምህር ምሕረተአብ ልደቱገን፡አከበረ፡ ይኸ ጥፋት ነው? ምኑ ነው የሚያነጋግረው፡፡
አቶ ነጋሽ ለመምህራን መመዘኛው መጽሐፍ ቅዱስ ነው።የነቅዱስ ጳውሎስን የሄዱበት መንገድ ነው መታያው።
አቦ ቃለ ህይወት ያሰማህ ነጋሽ። ስለመስቀል የሰጠኸው ማብራሪይ ድንቅ ነው። ፍጻሜህን ያሳምረው።
የሰው መብት መጋፋት ጥሩ አይደለም፡፡ በአንድ እምነት ውስጥ እንድታስገባኝ አልፈልግም ካለች የኔ ትክክል ነውና ያንቺን አንፈልግም ማለት አንችልም መብቷ ነው! ሃሳቧንም ለኛ ትክክል ባይመስለንም እንደፈለገች የመናገር መብት አላት ። ይህን ልናከብር ግድ ይለናል። አይደለም በአንድ እምነት ውስጥ ገብቼ መጠራት አልፈልግም የሚለው ይቅርና በሴጣን ነው የማመልከው ብሎ አንድ ሰው እምነቱን ቢያራምድ መብቱ ነው! የኛ ሃላፊነት ግ ን ሰዎችን መጻረር ሳይሆን ለሚሰሙን ልጆቻችን እና ለራሳችን የእምነታችንን አስተምሮ መማር እንዲሁም ለልጆቻችን ማጋራት ነው! ምናልባት የሷ ሃሳብ ካልተመቸን ለሚሰሙን ልጆቻችን እና ለተከታዮቻችን ሃይማኖታችን በዚህ ጉዳይ ላይ ምን እንደሚል ምክን ያታዊ በሆነ መንገድ ከመጽሃፍ እያጣቀስን እናስረዳለን እንሞግታለን! ሀገራችን ወደፊት በእኩልነት እንድትቀጥል ከፈለጋችሁ ሃይማኖት የሌለውን ፤በዛፍ የሚያመልከውን ከኛ በተቃራኒ የቆመውን፤ ሙስሊሙን እና በህገልቦና ወይም አምላክ የለሽ እሆናለው ብሎ ከሚያምነው ጋር ሁሉ አብሮ የመኖር ፈቃደኝነት ሊኖር ይገባል! ምክንያቱም እምነት መሆን ያለበት የሰውየው ወይም የግለሰቡ እና የግለሰቡ ውሳኔ ብቻ ነው! አሁን እኛ ክርስቲያኖችን እራሱ ትክክል አይደላችሁም፤ ካፊር ናችሁ፤ እና የተለያየ ስም ሰጥቶ ሊያጠፋን የሚፈልግ እንዳለም አትርሱ! ምክን ያቱም በእነሱ ጫማ ውስጥ ቆማችሁ ብትመለከቱ እነሱ የሚያስቡት እነሱ ትክክል እንደሆኑና እናንተ ትክክል እንዳልሆናችሁ ነው! ታዲያ እነኚህ አካላት ቢያጠፏችሁ ፤ ቢቆጧችሁ ፤ ቢያንጓጥጣችሁ ትወዳላችሁ!? በጭራሽ! አትፈልጉም። ስለዚህ እናንተም በናንተ ላይ ቢደረግ የምትጠሉትን ነገር በሰው ላይ አታድርጉ ፈጽሞም አታስቡ! የሰውን ሃሳብ አክብሩ የናንተም ይከበራል! እንደ ክርስቲያንነቴ ከኔ የሚጠበቀው ሃላፊነቴ ግን ሃይማኖቴን በመከተል አባቶቻችን ያስረከቡንን እምነት ለኔ ልጆች በተገቢው መልኩ ማስረከብ ነው። ይህን ሂደት ከተከተልን እምነታችን የመቀጠሉ እድል ከፍተኛ ነው! በዚህ ሂደት ውስጥ ታዲያ ከኛ እምነት እና አስተሳሰብ ጋር የማይሄዱ ወድሞች እና እህቶች ጋር ሃሳባቸውን እምነታቸውን አክብረን በፍቅር የመኖር ችሎታን ልናዳብር ይገባል! ባይ ነኝ ከተሳሳትኩ ልታርሙኝ ትችላላችሁ!
ወንድማችን ነጋሽ ፈጣሪ እድሜ ከጤና ጋር ይስጥህ
ድንግል ማርያም እናቴ በፕሮቴስታንት እንዲህ ሲመሰከርልሽ በጣም ደስ አለኝ
የምንወዳቸው መምህር ምህረት አብ እኳን ተወለዱልን ልደቱ የክርስቶስ የመቤታችን ድግል ማርያም ሲሆን ግን አባታችን ይገባቸዋል የኦርቶዶክስ ምርጥ መምህራችን እንወዳቸዋለን ነጋሽ ወድማችን በርታልን ለቤተክርስትያን ያለህ ትግል እግዛብሄር ይክፈልህ
እንዲህ አይነት ነገር ሲከሰት ‹‹ትልቁ እንጀራ ሊጥ ሆነ›› ይባላል፡፡ይህ ከወንድማችን ከመምህር ምህረተ አብ አይጠበቅም ነበር፡፡ምን አልባት አንዳንዶቻችን ‹‹አይ ቤተክርስቲያንኮ የቅዱሳንን ታሪክ ታከብራለች፤መምህር ምህረተ አብ ደግሞ የቤተክርስቲያን አገልጋይ ነው›› ብሎ የሚያስብ የዋህ ሊኖር ይችላል፡፡ነገር ግን ቤተክርስቲያን የቅዱስነት ማእረግ የምትሰጠው እስከመጨረሻው ጸንቶ ሩጫውን ጨርሶ ካረፈ በኋላ የሰውየው ስራ ተገምግሞ ነው፡፡እንጅ በህይወት እያለ ለራሱ እያዘመረ ለእዚያውም ፈርሶ በስብሶ የሚቀርን ልደት ማክበር አለምን መምሰል ነው፡፡ክርስቲያኖችን ከእንደዚህ አይነት አውሮጳ ወለድ ባህል ትውልዱን ይመልሳሉ ተብለው የሚታሰቡ መምህር ምህረተ አብ እንዲህ አይነት ኮተት ከሚያደርጉ ለተራቡ ቢያበሉ ለተጠሙ ቢያጠጡበት ወይም ሌላ ስራ ቢሰሩበት መልካም ነበር፤በመሆኑም ይህ ስህተት ነው፤እንደማንኛውም ሰው ወድቀዋልና እግዚአብሔር በምህረቱ ይቶብኛቸው፤ሰው ደካማ ፍጡር ነንና ስህተት እንሰራል ንስሃ መግባት ግን ያስፈልጋል፤እንደ ኢትዮጵያ ተዋህዶ ቤተክረስቲያን አስተምሀሮ ግን ግለሰቦች ልደታቸውን ማክበራቸው ተቀባይነት የለውም፡፡ይህ ይሰመርበት፡፡
ትክክል ልደት የፈጣሪ የእመቤታችን የቅዱሳን ሊከበር ይገባል እንኳን ተወለዳችሁ ልንል ይገባል ። ለኛ ለከንቱዎች ምን ልደት ያስፈልጋል ሁላችንንም ይቅር ይበለን።
አረ አታድበስብሰው ላለፈው ምስጋና ለአሁኑ ትችት ያስፈልጋል ሚዛናዊ ሁን አባቴ
አንተ እራስህ አንገትህ ላይ ያለውን መስቀል ለምን ትደብቃለህ ? ብቅ አርገህ መልሰህ ቀረቀርከው ።
ማንቂያ ደውል ይቀናበት ነበር
እኔ ሲጀምር አለባበሱ ከነ ስብከቱ የማይጥመኝ ሰው።
ፈጣሪ ብቻ ይሁነንጂ ጊዜው ከባድ ሆኗል በርታልን ነጋሽዬ
እቤታቸው አይደለም በቤተክርስትያኑ አዳራሽ ነው።
Why 😢😢 is not good lesew endet yzemeral
Selam lenate yeun wandeme nagashi plise komante endate alefew be mareyam slkachu ayenesam anten managere falege nabere atelefew malise setagn lela slki kalachu🙏🙏🙏🙏🙏🥰🥰🥰🥰🥰
My dear negash am orthodox too its not allowed to celebrate birthday in Ethiopia orthodox church go get some reserch or find in Diakon Yordanos preach. I do respect you in this issue I want you to be fair, I never see you pushing issue before even when u talk about likane papasat kesawest..... why not my brother if u don't want say nothing why u raised this issue at z first place
ምን አይነት ነገር በፈጣሪ ስም😳እኛ ልጆችንና ሚስቶችን እህቶችን እየተቃውምነ😢
ዎዴ ጌታ ማሄድ አያስፋራም ይልቁንሳ ዳስታቺን ኖውና
Ye 80 shi bir chama gezxiwochim hone shachocem ke miskinu hiznb yetezerefe new enji keyetem aymetam! Betam yasafral!!!
እኛም እናመሰግናለን ነጋሽ ሚዲያ ከፍከፍ በሉልን በርቱ 🙏🙏🙏
ሁለም ተስቅኛለህ! ብያጠፋ እንኳን አልከው?
ምን ሆነ የተወለዱበት ቀንን ስላከበሩ አይ የቸገረዉ ሰዉ ኧረረረረረረ
በማንቂያ ደወል ላይ ያየሁት ስንት ገዳማት የእለት ጡዋፍ ያጡ እያለ የአዲስ አበባን ወጣት የሄደው በሙሉ ጧፍ እንዲገዛና እንዲያበራ ሲደረግ የጧፋ አቅራቢም እራሱ መምህርው ዘማሪም እራሱ ይዘማምርና ያስጨበጭብና በቂ ትምህርትም ሳይሰጥ ጉባኤው በጧፍ ያልቃል ሌላ ቦታም ሄዶ ለማስተማርም የሚጠይቁት ገንዘብ በጣም ከፍ ያለ ነው ግን ለሁሉም የዘመኑ መጨረሻና ሁሉም የሚፈተንበት ጊዜ ስለሆነ ሁላችንም ልቦና ይስጠን ከተነገረ ብዙ ስህተት አለ ባናወራው ይሻል እንጂ!!!
ትክክል ነው የገለፅሽው እውነቱ ይሄ ነው ሰው አምላኪ ትውልድ ሆን ን ና ሰው ሲሳ ሳት እንኮን መገሰፅ አቃተን
ምህረተዐብ ቀምቃሚ ጦፍሌ ፊቱ በማድያት ያረረ
ነጋሽ ሰማአቱ ይጠብቅህ !!
የመጣህበት መንገድነዉ
እዚህ ቦታ እድትደርስያደረገህ
አይዞህበርታ
ገናከፍከፍ ትላለህ!!!
DEGETE TASRO SELENEBERE MERFE WEGETEWETE KEHONE AGEBABETEHEW NEGASHE ATE KE RASEGA SELEHOKE BERMELE KEDUS GOREGIS BETWESEDEWES LE CHECAPE.
ወንድማችን መምህራችን እንኳን ተወለድክልን እረጅም እድሜ ከሙሉ ጤንነት እመኝልሀለሁ
አንተ ናሁ ቲቪ ላይ ነበር የምናይህ አሁን ደግሞ የሀይማኖት ጠበቃ ሆነሀል አያምርብህም
Ene demo yegeremegn arat kilo silassie ye artistoch mekabr bicha yehonebet miknyat algebagm
Mhertabe'legnzebe'mesbsebya'new'yemerotew'sejemerm'yastawekale
እግዚአብሒርይስጥልንመምህራ
በጣም ደስ የሚል መረጃ ነው በርታልን ወንድማችን ጋዜጠኛ ነጋሽ ፡፡
አይ በመጨረሻው እራሱን አስመለከው ሰይጣን
ድንቄም ልደት በጣም አሳዛኝ 😭😭😭😭
ወይ አገሬ ‼‼‼ ‼ ህዝብሽ ምን ነካው ደሞ ልደት ማክበር ከሰይጣን ጋር ተያያዘ ⁉⁉⁉ ⁉ 👉👉👉 ወየ ጉድ የማንሰማው የለ 👉👉👉 የጠላት ወሬ ነው
እንኳን ተወለድክ መልካም ልደት አባ 🎂🎂🎂🎂🎂🎂🎂🍾🍾🍾🍾🍾 እግዚአብሔር ይጠብቅልን አሜን ፫ 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
Mendeme kyeqertaga programehe kesew teachete yewta behon.
ጥሩ ነው የእመቤታችንን ክብር ምስጋና እንዲህ ማወቁ ከልብ ከሆነ እሰየው አስቀድሞ በአምላካችን ህሊና ያለች ነች የአዳም ተስፋው ተደርጋ የተሰጠች የዶክማስን የጎደለዉን ከልጅዋ ከወዳጅዋ ለምና ጠይቃ ይምተፈቀደላት የእኛ ዋሳችን ጠበቃችን አማላጃችን ነችና ገና የናቋት ሁሉ ከእግሯ ሥር ይወድቃሉ ታላቁን መጽሐፍ መጽሓፍ ቅዱሳችንን ሴጣን እያስቀናነሰ ይክህደት ትምሕርት በሰው አይምሮ እየጫነ ለሳት እራት እየዳረጋቸው ነው እኛ የምንመኝው ፈጣሪ እውነቱን ያብራላቸው❤🎉❤🎉
Be ayhudawyan bizu mariamoch simachewina meteriachew nuber.
ነጋሽዬ በቅድሚያ ለምትሰጠን መረጃ አመሰግናለው አንተን የማቅህ በሚዲያ ቢሆንም እረጅም ጊዜ አቅሃለው በጣም ሰብአዊነት ያለህ ሰው ነህ ሰው ስለሆነ ብቻ ለሰው እና ለእውነት የምትታገል ሰው ነህ እመብርሃን ትጠብቅህ !!!!! ሀገራችን ላይ እኮ የምንሰማው የምናዬው ነገር በጣም ከአቅም በላይ እየሆነ ነው 80 , ሺብር የሚሸጠው ጫማ ግርም አለኝ እና ከራሴ ጋ አመዛዘንኩት እኔ አረብ ቤት ሁለት ወር ሽንት ቤት አጥቤ በሙቀት ላቤ ጠብ እያለ ምግብ ሰርቸ. ልብስ ቁሜ ለረጅም ሰአት ተኩሸ ድክም ብሎኝ የማመጣው ነው ያነን ብር ደግሞ ብዙ ሰዎችን አግዝበታለው ግን ሀገራችን ላይ ብር መጣያ ያጡ ብዙ የተቸገረ ሰው እያለ ለነፍስ ዋጋ ማድረግ ሲቻል ብር እየረገጡ ከ መጠን ያለፈ የተላለፈ ነው እረ እንተሳሰብ ወገ ን እረ ተውን እንኑርበት
ሲጀመር መምህር ምህረት አብ ትንሽ ሾ እና ወጣቱን ደግሞ በአምነት ሳይሆን በስሜት ነው የሚቀሰቅሰው
ወንድሜ ነጋሽ በጣም ነው የምናከብርህ ፣መምህር ።ምህረትእብ አሰፋ በሃይማኖታቸው የማይደራደሩ ጥሩ ኢትዮጵያ ዊ ናቸው ስለዚህ የሚወዷቸው ተከታዮች ሊሆኑ ይችላሉ ሁሉንም ነገር ማገናዘብ ጥሩ ነው