Розмір відео: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Показувати елементи керування програвачем
Автоматичне відтворення
Автоповтор
ወቅታዊ የቤተክርስቲያን መረጃ፣ስብከት እና ዝማሬዎች በጥራት እንዲደርስዎ መንክር ሚዲያን Subscribe፣Like,Share ያድርጉ።
አባቶቻችን ይፍቱኝ ደስ የሚል እና መተግበር ያለበት ዉይይት ነዉ እና የተባለዉ ሁሉ በእርግጥ በተግባር ከተሰራበት የእዉነት ቤተክርስቲያን የቀድሞ ክብሯ ሞገሷ ይመለሳል
ጫት መቃም አይበልጥም የሰይጣን ከሚመርጥ ጳጳስ ከሚመራ ተቃም
ብፁዓን አባቶቻችን ቃለ ህይወትን ያስማልን እረጅም እድሜ ከጤና ጋር ይስጥልን ቅዱስ እግዚአብሔር🙏🙏🙏👏👏👏✝️✝️✝️❤️❤️❤️❤️❤️❤️
አባታችን እረጂም እድሜ ይስጥልን አንድ ጠቆማ አለኝ የተከበሩ የቅዱሳን ስዕል በየመንገዱ እየዘረጉ የሚለምኑባቸው አቧራ ገባያ ላይ አስፓልት ላይ እየዘረጉ የሚለምኑ ብዙ ናቸው እና አባታችን ይህስ እንዴት ይታያል
@@yohanesyohanes4844 በጣም በጣም
ለአባቶቻችን ክብርና ሞገስ እድሜና ጤና ይስጥልን አባቶቴ የዚህ ዓይነቱ ሰው እኮ አስመሳይ የተዋህዶን ስም ለማጥፋት የተላከ እንጂ የእምነታችን ተከታይ ይህን አያደርግም ይህን አድርገው ከተገኙም ውግዘቱ ከእናንተ ይወሰድ
አባታችንብፁእ አብርሀም ሐይማኖታችን እንዳይጠፋ ከፈለገ ለእርሰዎ ልዑል እግዚአብሔር እድሜናጤና ይስጥልን።❤❤❤
አባቶቻችን ክብር ምስጋና ይሁንየተነሳው ውይይት በጣም ጠቃሚና መተግበር ያለበት ነው ብዙ ሊቃውንት ተገቢ አገልግሎት እያገኘ አይደለም በዚህም ምክንያት ብዙ ሊቃውንት ከቤተ ክርስቲን እየተገለሉ ነው ምክንያቱም ሰው ሲኖር የግድ የእለት ጉርስ ስለሚያስፈለግ ያን በተማሩበት እያገለገሉ የሚያገኙትን ነገር ማግኘት ባለመቻላቸው የእለት ጉርሳቸውን ለማግኘት ወደሌላ ስራ ይሰማራሉ በዚያ ምክንያት ከቤተ ክርስቲያን እየራቁ ይሄዳሉ እና እሄ ነገር ተስተካክሎ ሊቃውንት ተገቢ አገልግሎት መሰጠት አለበት ❤❤❤❤
ብፁዕ ሥራ አስኪያጃችንን ረዥም እድሜና ጤና ይሥጥልኝ እጅግ በጣም የረካሁበት መንፈሳዊ ጉባኤ አፈጻጸሙን ግን እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ይጨመርበት !!
ቃለእይወት ያሰማልን ንፁ አባታችን ይፍቱ ጨርሶ ቸር ወሬ ያሰማልኝ ንግግሩ ቁም ነገር ላይ ገእግዛቤርም ይጨመርበት የድግል ማርያም በበረከቶ ይጨመርበት ኢትዮጵያን ሰላም ያድርግል አገራችንንም ይጎብኞል አሜን አሜን አሜን
አባታችን ቡራኬዎ ይድረሰን የተጀመረው ውይይት ቤተክርስቲያናችንን አዳኝ ስለሆነ ወደታች እስከ አጥቢያ ቢዘልቅ። መልካም ነው። እግዚአብሔር ቤተክርስቲያናችንን ይጠብቅ።
የአባቶቻችን በረከታቸው ይደርብንይህ ውይይት መልካም ነው።
በተግባር ለይ ከዋሌ መልካም ነው ቤተክርስቲያን ገንዘብ የለው ብቻ በጉቦ እያገባ እንዴት የሚል አካል እንኳን በሌላባት ሀገር ውስጥ ጨት ቀም እንደውም ተረፋናል
እንደኔ የገጠሩ ጉዳይ ቅድሚያ የቅድሚያ ቅድሚያ ሊሰጠዉ ይገባል እኔ የጎንደር ልጅ ነኝ ወንጌል ዕሚሠበከዉ ከተማ ብቻ ከሆነ ሠነባብቷል የክፍለሀገር ልጆች ደግሞ አብዛኛችን የገጠር ልጆች ነን ምዕመኑ በለጅነቱ ሥላልተማረ ነው በተሀድሦ ዕየተነጠቀ ያለው😢
መቼ የዘንድሮ ቄስ ተብዬ ነጋዴ ነው እኮ፤ ምዕመናን ከሌሉ እነሱም እንደማይኖሩ እንኳን አያውቁም። ብዙ ቦታ ምዕመኑ ፈልሶ (ወደ ጴንጤ እና እስላም) ሄዶ ቤተክርስቲያኑ ብቻ የቀረበት ብዙ ቦታ አለ፤
በትክክል ወደ ገጠር ስብከት የለም ህዝቡ ከጣኦት አምላኪነት ተጠምዶል በጣም ነው የሚስፈራው
አባታችን አቡነ አብራሀም እረጅም ጤናና እድሜ ይስጥልን ያኑርልን
ተመስገን ይህንን መስማታችን ተስፋ ነው
እግዚአብሔር ይመስገን ይህንስለሰማን
ሁይይቱ በጣም ደስይላል እግዚአብሔር አምላክ ይመስገን
አባታችን ቅድስት ቤተክርስቲያን በእውቀትና በክህሎት ሳይሆን በገንዘብና በፖለቲካ የተጨማለቁ ስለሆነ የተማረው ሐይል ዘበኛና መናፍቅ ሆነዋል። የኛአባቶችእልምብለዉ አለማዊ ሆነዋል።ያሳዝናል😢😢😢
ኦርቶዶክስ ክርስቶስን ከመሸፈን እንደ ጥንቱ ክርስቶስን ማስተማር መግለጥ ይሁንላት፡፡ የድግምት ስራ፤ መተት እንደ መዥገር በአማራው ላይ የተጣበቀው ትኩረት ይሰጠው
ብፁአን አባቶቻችን በረከታችሁ ይደርብን እጅግ ሊበረታታ የሚገባው ውይይት ነው በተለይ በተለይ ስለ ገጠሪቷ ቤተክርስቲያ በአንክሮት ልትመለከቱት ይገባል የሚል እምነት አለኝ ቸሩ መድኅኒዓለም ቤተክርስቲያናችን ይጠብቅልን አሜን።
ተመስገን መድሃኒአለም ይጨመርበት ።
አሜን ለትግበራዉ እግዚአብሔር ይርዳን!!!!!!!!!
መነኩሴ ይጥፋልን ከመንል ይልቅ ዘራፊዉ እየለየን እንያዛቸው
መሎክሴ. ምን ይስራል ከተማ ውስጥ
በረከችሁ ይደርብን አባቶቻችን።እባካችሁ አባቶቻችን ከካድሬነት ና ከዘረኝነት ከሌብነት ውጡ።ምዕመናችሁን እዩት ፍርድ ተጓደለ ድሀ ተበደለ በሉ። ሕዝባችሁ በመንግሥት እየተገደሉ ና እየተሳደዱ ነው። መንግሥትን ገስፁ ተው አቁም በሉት።ሕዝቡንም ወደ ዕምነቱ መልሱት
ለአባቶቻችን ክብርና ሞገስ እድሜና ጤና ይስጥልን ትልቁ ሊሰመርበት የሚገባው እውነትነው ባለሁትደሞዝተኞችና የበግለምድ ለብሰውየገቡትን ባባቶቻችን በጻድቃን ሰማእታትና ቅዱሳንፀሎት ያርቅልን አሜን
ወንጌል የምሎዉ ቃል ቀለለበቹ ምክንየቱም እነንተ እኮ የወንጌል እንቅፋቶች ነቹ
ቤ/ክ የመጣችበትን ያለችበትንና የወደፊቱን የሚመጥን ሁሉ አቀፍ ጥናት ተደርጎ ማሻሻያ ቢደረግ እንጅ ነጣጥሎ ዘርፎችን ብቻ ማየት በቂ ውጤት ሊያመጣ አይችልም።
ወንጌልን ባልሰብክ ወዮልኝ
በጣም ችግር ያለባቸው ቤተ ክርሥስችያናትንም ማስብ አለባችሁ በከተማዕተርፎ የተጣለ ጽናጽልና ማጠኛና ወዝተ ችግሮችን እንደ ኽርስቶስ ስምራ ያሉትን አስታውሷችው❤🎉😢😮😊😊
የኔአባቱቻችንእድሚጢና❤❤❤❤❤
አባታችን ይፍቱኝ።
ቤተክሪሰትያን በአሁኑ ሳአት በጣም ቨግር ላይ ነዉ ውሰጥዋ ን ትፅዳ።
አቤቱ ይቅር ይበለን
ለሃይማኖቱ ክብር አለኝ። የሚታየው ችግር ዋናው ከወር ከግማሹ ቀናት በላይ ያለ ሥራ በመላዕክት ስም ያለ ሥራ ቀኑን ማሳለፍ ነው። በጣም የሚገርመኝ በችግራችሁ ሁሉ የሌሎችን ሀይማኖት መጥራት ለመጠላት ትልቅ ምክንያት ነው። ፈጣሪ ሠርተህ ግረህ ብላ እንጂ በየመላዕክት ስም ሥራ አለመስራት በኦኮኖሚ አገራችንንበድህነታችን ላይ ተጨምሮ ትልቅ ውድቀት ነው። ከባህሉ እና ከገንዘቡ ይልቅ ወደ ቀኖናው ብናደላ የተሻለ ነው !!!
ስለቀናነትዎ እናመሰግናለን።በዓላት ማክበር አያደኸይም።ሥራ አትሥሩም አልተባለም።ለሺዘመናት በዓላት ሲከበሩ ኖረዋል።ለምን ያኔ አልደኀየንም?እንደውም ድካማቸውን በቤተክርስቲያኗ የሚያላክኩ ክፉዎች የሚሉት ነው።ከምዕራብያን በጭፍን የገለበጥነውን ፖሊሲ ድጋሚ መፈተሹ ይበጃል ባይ ነኝ።የሚያናክሰን ምን ሆነና።
ወንድሞች ኣሁን አዚህ የምትጽፉ ኮሞንት ቅዱሳን ከሃጥያት ኑጹሃን ትመስላላቺሁ ከናንተ በላይ ቤተክርስትያንዋ ከናንተ በላይ ያጫማለቃት ሌላ የለም አዚቺ ለመኖኩሴ በጥላቻ የምትነቅፉ የማሂበረ ቅዱሳን የሰንበት ትምህርትቤት ናቺሁ አናውቃቸዋለን
የት ነው ይከ ውይይት ግን ብፁዕ አቡነ ሉቋስ ኢትዮጵያ ገቡ ❓❓
ምዕመናን አባርራችሁ ጨርሳችሁ ወንጌልን ስበኩ ነበር አደል የሐዋርያት ተልዕኮ አሁን ደግሞ ገንዘብን እየሰበካችሁን ነው! እወነታው
አሁን እኮ በየቤተክርስቲያኑ ወንጌል ከመስበክ ይልቅ አለቃውን ባሉበትም በሌሉበትም እሳቸው እንዲህ ሆነው እንዲህ አርገው እልል በሉ ሶስት ግዜ አጨብጭቡላቸው ሰውየው ግን ህዝቡን ያቆሰሉ ምግባርም እምነትም የሌላቸው ብዙ ቦታ የውሸት ሲሞጋገሱ ወይም ገንዘብ ስለምኑ ግዜው ያልፋል
እግዝኦ ማርንክርሰቶስ
አርእስቱን በወንጌል እንጀራ አትጋግሩ ይሁን
እግዚአብሔር ይመስገን ብፁዕ አባቶቻችን የልቤን ነው የነገሩልኝ በልብስ ዙሪያ እኔ ቤተክርስቲያኔን የቀየረብኝን አለባበሳቸው ነው
እውነት ነው የሰውን ኃይል መጠቀም ያስፈልጋል
ከሁሉም በላይ ምዕመኑን አነጋጌሩት ብዙ ይነግራችኋል
አንዳንድ አብያተክርስቲያናት የስብከተ ወንጌል አመራሮች በወጣት ቢመራ የሚል እምነት አለኝ ምክንያቱም በአዛውንተ እየተመራ ከወጣቱ ጋር ማች እያደረጉ ስላልሆነ ትኩረት ይሰጠው
ማች አያደርጉም 😡 ወጣቱን አዋቂ አባቶችን አላዋቂ ማድረግህ ነው ልቦናይስጥህ
መክፈል መች አቃተን ከሰው ያለመቆጠራችን በቂ ትምህርት አለማግኘታችን ጎዳን እንጂ ። እስቲ የአምላክን ኃይልና ባሕርይ የሥላሴን አንድነት ሦስትነት አስተምሩን
ዲያቆን ደቅሲዮስ ያቀረቡት የመፍትሄ ሃሳብ፣ ተቀባይነት ሊሰጠው የሚገባ፣ የጽርሐ ጽዮን አንድነት ኑሮ ማኀበር ዘተዋዶ በቋሚነት የሚሰጠው አገልግሎት ቢሆንም በቂ አይደለምና በተግባር ቢውል በጣም ወቅታዊ ነው እላለሁ። አመሰግናለሁ።
በርታ ወንድማችን ዘመኑን ዋጁ
አባቶቻችን እባካችሁ እያንዳንዱ ኦርቶዶክሳዊ ወንጌል መማር የግድ በመመሪያ የሚፈፅመዉ መሆን እንዲችል አድርጉ። በየአደባባዩ ቁማችሁ ስበኩ። የገንዘብ አስተዳደር ዘመናዊ ይሁን።
የገጠሪቷ በተከርሲቲያን በቋንቋው የሚሰብክ አገልጋይ በትክክል ካልተመደበ በፕሮስታንት ተዎራለች እጅግ የታሰብበት
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
እነዚህ ነጋዴዎች ናቸው ሰባኪዎች አይደሉምም
የቤተክርስቲያናችን የማእረግ መጠሪያ ይዘው በየማህበራዊ ሚዲያው የጥላቻ ፖለቲካ ሥድብ የሚደረድሩ የጎሣ ፖለቲከኞችን ማውገዝ ከፍተኛ ትኩረት ያሥፈልገዋል !!! የዩትዩቭ ቻናል ከፍተው ሲሳደቡ መሥማቶ እኛን ምእመኑን ያሣፍራል !!!!
ምዕመኑን ሃሳብ ጠይቁት የሚፈልገውን ይነግራችኋል ጥናት ድረስ አያስኬድም
ኑረው ያስተምሩ!!!!!!!!!!
ሁሉም ይናገራል ግን መንፈስ ቅዱስን እንልበስ የሚሉ ጥቂት ናቸው አንድ ሁለት ሌላው ከእውቀት ከጥናት ጋር ብቻ የተያያዘ ነው
ዲያቆን ደቅስዮስ የእናንተን የእሳት አደጋ ቢያጠናክሩት መፍትኄ ነበር
ብፁእን።እባቶች።እደ።እውነ።ልሊቃስ።ሀቁን።ተናገሩ።ይየምት።ናገሩት።እደካድሬ።ሺፍን።ነው።እጋልጡ
ኦርቶዶክስ, ሆይ ምነው ፈተና በዛብሽ???? 😭😭😭😭😭🙏🙏
ፈተናው የመጣው ከሌቦች እና ሠርገው የገቡ መናፍቃን አሉ። ጴንጤው ተሀድሶው ይበጠብጣል። እናፈርሳለን ፤ እንወርሳለን ብለው የለም እንዴ? አንዘንጋ እንጂ
How can a Aba take Hasihs Aba Aberham Yebelai Zere please tell them it’s acceptable Our Lord told his disciple to teach on his behalf not taking chat
Abetu marrrn😭😭😭😭😭😭😭😭
😢😢😢😢
ወንጌል ሳበክዮችን እያሳደደቹ ወንጌል ስትሉ አታፊሩም እንደ?
ገንዘብ እኛ መች አጣን በደንብ የሚያስተምር አጣን እንጂ
1.ስለገጠር አብያተ ቤተክርስቲያንን እንደ አጀንዳ ቢነሳ።አንሶላ እየተቀደደና እየተለበሰ ሥርዓተ ቅዳሴ በሚከናወንበት አካባቢ አለ።2.ስለሰንበት ት/ቤቶች አስተዳደር እና እንቅስቃሴ ቢዳሰሰስ ጥሩ።ምክንያቱም የሁሉም መሠረቶች ስለሆኑ።በአንዳንድ አካባቢዎች በአወቅሁህ እና አቅረብኩህ የሚሰሩ ሥራዎች አሉ።በዚህም የተነሳ የአሠራር ስህተት ሲነገራቸዉ ተናጋሪዎችን ደፈራችሁን በማለት እንደፖለቲካ አኗኗር እየተፈረጀ ወጣቶች ከቤ/ክርስቲያን እየሸሹ ነዉ።
እግዚአብሔር ይቅር ይበለኝ እና 🙏 በአ በያተ ክርስቲያን ቤት ውስጥ ያሉ ከትንሽ አባቶች ውጭ በጣም በከፍተኛ ሃጤያት የተዘፈቁ ናቸው። እውነት ለመናገር ሴት አሳደው ሲጨማለቁ የሚኖሩ ናቸው ። በአይነ በብረቱ ስላየኋቸው ነው ። ጴንዎች ይሻላሉ ግልፅ ሰዶማዊ ናቸው። ኦሮቶዶክስ ቤተክርስቲያን ውስጥ የሚሰራው ሃጤያት ግን ይዘገንናል። እኔ እግዚኣብሔርን መጠየቅ ጀምሪያለሁ እንዲነው ወይ ቤትህ እያሁ 😢🙏
ብፁእ አባታችን እባክዎ በየቤተክርስቲያኑ የሚዘመሩት መዝሙር ተብየዎች ያሬዳዊ ዝማሬ ይዘቱን የለቀቀ ወደ ዘፈን ያዘነበለ ስለሆነ ቢታሰብበት ?መዝሙር ተብለው የሚወጡትን ቤተክህነቱ ከመውጣቱ በፊት ሳንሱር ቢደረግ ?የወጡትም በአውደ ምህረት ላይ የሚዘመሩትን መዝሙራት ተለይተው ቢቀርቡ መልካም ነው ይታሰብበት እንላለን አባታችን
የክርስቶስን ወንጌል ከተዋችሁ ማረም ከሞት ተነስታ አረገች የምትሉ ምን መቅኒ ይዛችሁ
መጀመሪያ መምህራኑ ምዕመን የሚፈልገውን የሚገባውን ያስተምሩ ልብሱ ነጠላ ከሆነ ብዙም አያሳስበንም
መናገርብቻሀን ሰሲምጠፉአ
እንዲህ አይነት ስብሰባ ላይ ተቀምጠው ስልክ ላይየተተከሉ አሉ ይህ ነገር ታቦትም ቆሞ ትምህርት ሲሰጥ ሁሉ ይስተዋላል ቢታሰብበት
ምን ይኼ ብቻ ታቦት ቆሞ ገንዘብ ሲሰበስቡ የሚውሉ፤ ምዕመናኑ ሣይወድ ታቦት ቆሞ ጉዳዩ ረፍዶበት አቋርጦ ይሄዳል።
አረ ሚኪ እኔ ምልህ መነኩሴዋን ደፈሩ የተባሉት አስተዳዳሪ ባህር ዳር ማለት ነው እና ምን ላይ ደረሰ አረ ፕሮግራም ስራልን እግረኛው ሚዲያ ላይ ቀርበው DNA እመረመራለው ፈቃደኛ ነኝ ብለው ነበር እባክህ ንገረን
ምን ነው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ሰይጣን ይግዛን የሚሉ በእሳት እናጥምቃቸው ጦሩነት የሚቀሰቅሱ የማይወገዙበት ምክንያት ምንድ ነው ሸቀጥ የበዛበት ቤተ እምነት።
ቡዙው ችግር የአስተዳደር ነው
እነዚን በሙሉ በቤንዚን ማቃጠል ያስፈልጋል
@Hagere የትኞቹን ነው በቤንዚን ማቃጠል ያስፈለገው? ስለምንስ?
ማን ፈጠረህ ግን እግዚአብሔር ባምሳሉ የፈጠረውን ፍጥረት አንተ በእሳት እምታቃጥል አጋንት ሰፍሮብሀል የሰው ደም እሚጠማው እሱ ነው😡
@@tigistashenafi276 የ5 ኪሎውን ነብሰበላ ግብረሰዶማዊ ሌባ መሀይም የአገር ካንሰር ፃማም
አዲስ አበባ ለመግባት የሚከፈል ጉቦ እንዴት ታየ....
ጉቦ የሠይጣን ስራ ነዉኮ ግን እነሱ ራሳቸው ብሰዋል። በሞንታርቦ እየጮሁ ህዝቡን በሽተኛ ደንቆሮ አደረጉት ፤ ሞንታርቦ ይቅር ።
ይህ ሰው ስለ ስብከት እንዴት ይደረግ ስትል አካውንቲንግ ለምን ይላል ሌለው እኝህ ትላልቅ አባቶች ባሉበትለምን ቆመው አያወሩም ስነምግባር የለም ወይ
እባካችሁ እናንተ ራሱ ለእይታ ብላችሁ መጥፎውን ነገር አውጥታችሁ ጫት ምናምን ብላችሁ አትፖስቱ
በቆንቆ መሰበክ አይደለም ባማራ ክልልም አንዳንድ ቦታ ጪራሸ መምህር የለም እኔ በበኩሌ የማዉቀወዉ ሀገር አለ ጪረሸ እየጠፋ ነዉ 1000 ያልሞላ ምምን ነዉ ያለዉ ምክንያቱም ሌላዉ ጠንክሮ ሰርቶ ተሸንፈዋል
ጃኬት መልበስ ክልክል ነው እንዴ
አትሽቀርቀሩ ፤ አታብዙት ማለታቸው ነው።
ቤተከርስቲያን ታስተምራለች ደመወዝ ይስጣል ስብኪት ለማግኘት ግን ገንዘብ ከፍለን አይደለም ወይ ሲጀምር ሰባክያን በነፃ እንዲያስተምሩ ቢደረጉ ፍትሀት ለማድረግ ፍትሀት ለሚያደርጉት ለእያንዳንዱ ካህናት ገንዘብ እየተከፈለ ነው ይህነነ ለምን አታዮትም
ሌላው ገንዘብም ምግብም እየሠጠ ተከታይ ያበዛል፤የኦርቶዶክስ መምህራን ግን ያስከፍላሉ ፤ቤተክርስቲያኗ በዚህ አይነት ምዕመናንን ታጣለች። አስጊ ነው።
Not acceptable
ልጆች እኮ የንስሃ አባት ለመያዝ ሲሄዱ ቀድመው ብር ክፈለኝ ነው ይባላል ንስሃ ለመቀበል ሲጠየቁ ጉቦ አምቱ ነው ሚሉት አባዛኛው ቄስ ህዝበክርስቲያኑን ከመውቀሳችሁ በፊት ቤቱን ፈትሹ በተልይ አዲስ አባባ እኮ አሁን አሁን ድሃ ክርስትና ለማስነሳት በጣም ተችግሯል እኮ እናም እናተ መጀምሪያ ከዚያው ፈትሹ እንጂ ለምንድን ነው ምእመናን ሚወቅሱት
ጫት መቃም እራሱን ነው የሚጎዳው ። አለ አይደል ዝሙተኛ ካህን ሰው የሚጎዳ። ደሞ ቤተክርስትያን እርምጃ አትወስድም ። ወንጀለኛን ትሸሽጋለች።
@@AmenFreeFire539 ሁለቱም አይለያዩም ።
🤣🤣🤣
criteria ምንድነዉ? የኛ የባላገር አራዳ ሩ ቄስ
መጠጥ ብቻ መስሎን ነበር ጫትንም አሶድዳችሁታላ
ጫት ቃሚ መነኩሴ አባሩታ ምን ትጠብቃላችሁ 😂😂😂 ከቤተክርስቲያናችን ውልቅ ይበል። ጫት ቃሚ አያሳልመንም።
ድምፅ አልፈልግም! አቡነ አብርሃም አንዳንዴ አንባገነን ይሆናሉ አነጋገራቸውም እንደ አለማዊ አምባገነነ መሪ እንጅ የሀይማኖት አባት አይመስሉም። ተሰብሳቢዎች የሀይማኖት አባቶች እንጅ ማገናዘብ የማይችሉ ህፃናት ይመስሉ ባልተለሳለሰ አነጋገር ድምፅ አልፈልግም ሲሉ ትንሽ ይጎረብጣል።
ሌላው በየቤተክርስቲያኑ ሠበካ ይባልና የቤተክርስቲያን የድምጽ ማጉያ እያለ ሞንታርቦ montarbo ድምፅ ማጉያ ያደርጉና የምዕመናኑን ጆሮ ሲያደነቁሩ ይውላሉ። ምንድነው ህዝቡን ለማባረር ነው የምታደነቁሩት? እኔ ያሞንታርቦ ሲጮህ መጸለይ ስለማልችል ቶሎ ነው የምወጣው። እባካችሁ ሞንታርቦ ይቅር፤ በሞንታርቦ የሚጮህ ሠይጣን ነው ።ተውት ።።
ሞርታንቦ የቤተክርሰትያናችን አይደለም ከሰዎቹ አዳራሸ የመጣ ነው እዛው ይመለሰ
@@user-yy6ys8jd5f አዎ ኪራይ ለማግኘት ከውጭ የሚያመጡት ይመስለኛል። ታድያ ሲጮህ ጆሮ መድፈን ብቻ አይደለም ልብ ያሳምማል።
አንተ ከመነኩሴ ይውጣ የምትለው መነኩሴ ምን ቃማህ
መጀመርያ ከራሳቹ ጀምሩ ከናንተ በላይ ቤተክርስቲን ያፈረሰ አለ እንዴ ጳጳሱ ሁሉ ፖሊቲከኞ አይደለም እንዴ ከእየስስ ፍቅር ይልቅ የትግርይ ጥላቻ ይብልጥብናል አላላቹም እንዴ ትግርይ ወስጥ የሚገኙ ቤተክርስቲያን ሲቃጠል ሲዘረፍ በኦን ላይን ሲቸበቸብ አልሰማንም አላየንም አላላቹም እንዴ የቤተክርስቲያኗ ጠላት እናንተ ናቹ ስልጣቹን አስረክቡና ገዳም ግቡ
የኢትዮ ኦርቶዎች ከተረተረት ካልወጣቹ መሰረታቹ መፅሓፍ ቁዱስና መፅሓፍ ቁዱስ ካላረጋቹ ካላቹበት ለቭል በኣጭር ግዜ ትጠፋላቹ ወንጌል እንዴት ትፈሩታላቹ
ገንዘብ አምላኪ የተኩላ መንጋዎች ናችሁ። ልብን የሚመረምር እግዚአብሔር ቤቱን፣ ቤተክርስቲያንን ለሚያረክሱ የሚገባ ዋጋቸውን ይከፍላቸዋል።
ወቅታዊ የቤተክርስቲያን መረጃ፣ስብከት እና ዝማሬዎች በጥራት እንዲደርስዎ መንክር ሚዲያን Subscribe፣Like,Share ያድርጉ።
አባቶቻችን ይፍቱኝ ደስ የሚል እና መተግበር ያለበት ዉይይት ነዉ እና የተባለዉ ሁሉ በእርግጥ በተግባር ከተሰራበት የእዉነት ቤተክርስቲያን የቀድሞ ክብሯ ሞገሷ ይመለሳል
ጫት መቃም አይበልጥም የሰይጣን ከሚመርጥ ጳጳስ ከሚመራ ተቃም
ብፁዓን አባቶቻችን ቃለ ህይወትን ያስማልን እረጅም እድሜ ከጤና ጋር ይስጥልን ቅዱስ እግዚአብሔር🙏🙏🙏👏👏👏✝️✝️✝️❤️❤️❤️❤️❤️❤️
አባታችን እረጂም እድሜ ይስጥልን አንድ ጠቆማ አለኝ የተከበሩ የቅዱሳን ስዕል በየመንገዱ እየዘረጉ የሚለምኑባቸው አቧራ ገባያ ላይ አስፓልት ላይ እየዘረጉ የሚለምኑ ብዙ ናቸው እና አባታችን ይህስ እንዴት ይታያል
@@yohanesyohanes4844 በጣም በጣም
ለአባቶቻችን ክብርና ሞገስ እድሜና ጤና ይስጥልን አባቶቴ የዚህ ዓይነቱ ሰው እኮ አስመሳይ የተዋህዶን ስም ለማጥፋት የተላከ እንጂ የእምነታችን ተከታይ ይህን አያደርግም ይህን አድርገው ከተገኙም ውግዘቱ ከእናንተ ይወሰድ
አባታችንብፁእ አብርሀም ሐይማኖታችን እንዳይጠፋ ከፈለገ ለእርሰዎ ልዑል እግዚአብሔር እድሜናጤና ይስጥልን።❤❤❤
አባቶቻችን ክብር ምስጋና ይሁን
የተነሳው ውይይት በጣም ጠቃሚና መተግበር ያለበት ነው
ብዙ ሊቃውንት ተገቢ አገልግሎት እያገኘ አይደለም በዚህም ምክንያት ብዙ ሊቃውንት ከቤተ ክርስቲን እየተገለሉ ነው ምክንያቱም ሰው ሲኖር የግድ የእለት ጉርስ ስለሚያስፈለግ ያን በተማሩበት እያገለገሉ የሚያገኙትን ነገር ማግኘት ባለመቻላቸው የእለት ጉርሳቸውን ለማግኘት ወደሌላ ስራ ይሰማራሉ በዚያ ምክንያት ከቤተ ክርስቲያን እየራቁ ይሄዳሉ እና እሄ ነገር ተስተካክሎ ሊቃውንት ተገቢ አገልግሎት መሰጠት አለበት ❤❤❤❤
ብፁዕ ሥራ አስኪያጃችንን ረዥም እድሜና ጤና ይሥጥልኝ እጅግ በጣም የረካሁበት መንፈሳዊ ጉባኤ አፈጻጸሙን ግን እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ይጨመርበት !!
ቃለእይወት ያሰማልን ንፁ አባታችን ይፍቱ ጨርሶ ቸር ወሬ ያሰማልኝ ንግግሩ ቁም ነገር ላይ ገእግዛቤርም ይጨመርበት የድግል ማርያም በበረከቶ ይጨመርበት ኢትዮጵያን ሰላም ያድርግል አገራችንንም ይጎብኞል አሜን አሜን አሜን
አባታችን ቡራኬዎ ይድረሰን የተጀመረው ውይይት ቤተክርስቲያናችንን አዳኝ ስለሆነ ወደታች እስከ አጥቢያ ቢዘልቅ። መልካም ነው። እግዚአብሔር ቤተክርስቲያናችንን ይጠብቅ።
የአባቶቻችን በረከታቸው ይደርብን
ይህ ውይይት መልካም ነው።
በተግባር ለይ ከዋሌ መልካም ነው ቤተክርስቲያን ገንዘብ የለው ብቻ በጉቦ እያገባ እንዴት የሚል አካል እንኳን በሌላባት ሀገር ውስጥ ጨት ቀም እንደውም ተረፋናል
እንደኔ የገጠሩ ጉዳይ ቅድሚያ የቅድሚያ ቅድሚያ ሊሰጠዉ ይገባል እኔ የጎንደር ልጅ ነኝ ወንጌል ዕሚሠበከዉ ከተማ ብቻ ከሆነ ሠነባብቷል የክፍለሀገር ልጆች ደግሞ አብዛኛችን የገጠር ልጆች ነን ምዕመኑ በለጅነቱ ሥላልተማረ ነው በተሀድሦ ዕየተነጠቀ ያለው😢
መቼ የዘንድሮ ቄስ ተብዬ ነጋዴ ነው እኮ፤ ምዕመናን ከሌሉ እነሱም እንደማይኖሩ እንኳን አያውቁም። ብዙ ቦታ ምዕመኑ ፈልሶ (ወደ ጴንጤ እና እስላም) ሄዶ ቤተክርስቲያኑ ብቻ የቀረበት ብዙ ቦታ አለ፤
በትክክል ወደ ገጠር ስብከት የለም ህዝቡ ከጣኦት አምላኪነት ተጠምዶል በጣም ነው የሚስፈራው
አባታችን አቡነ አብራሀም እረጅም ጤናና እድሜ ይስጥልን ያኑርልን
ተመስገን ይህንን መስማታችን ተስፋ ነው
እግዚአብሔር ይመስገን ይህንስለሰማን
ሁይይቱ በጣም ደስይላል እግዚአብሔር አምላክ ይመስገን
አባታችን ቅድስት ቤተክርስቲያን በእውቀትና በክህሎት ሳይሆን በገንዘብና በፖለቲካ የተጨማለቁ ስለሆነ የተማረው ሐይል ዘበኛና መናፍቅ ሆነዋል። የኛአባቶችእልምብለዉ አለማዊ ሆነዋል።ያሳዝናል😢😢😢
ኦርቶዶክስ ክርስቶስን ከመሸፈን እንደ ጥንቱ ክርስቶስን ማስተማር መግለጥ ይሁንላት፡፡ የድግምት ስራ፤ መተት እንደ መዥገር በአማራው ላይ የተጣበቀው ትኩረት ይሰጠው
ብፁአን አባቶቻችን በረከታችሁ ይደርብን
እጅግ ሊበረታታ የሚገባው ውይይት ነው በተለይ በተለይ ስለ ገጠሪቷ ቤተክርስቲያ በአንክሮት ልትመለከቱት ይገባል የሚል እምነት አለኝ
ቸሩ መድኅኒዓለም ቤተክርስቲያናችን ይጠብቅልን አሜን።
ተመስገን መድሃኒአለም ይጨመርበት ።
አሜን ለትግበራዉ እግዚአብሔር ይርዳን!!!!!!!!!
መነኩሴ ይጥፋልን ከመንል ይልቅ ዘራፊዉ እየለየን እንያዛቸው
መሎክሴ. ምን ይስራል ከተማ ውስጥ
በረከችሁ ይደርብን አባቶቻችን።
እባካችሁ አባቶቻችን ከካድሬነት ና ከዘረኝነት ከሌብነት ውጡ።
ምዕመናችሁን እዩት ፍርድ ተጓደለ ድሀ ተበደለ በሉ። ሕዝባችሁ በመንግሥት እየተገደሉ ና እየተሳደዱ ነው።
መንግሥትን ገስፁ ተው አቁም በሉት።
ሕዝቡንም ወደ ዕምነቱ መልሱት
ለአባቶቻችን ክብርና ሞገስ እድሜና ጤና ይስጥልን ትልቁ ሊሰመርበት የሚገባው እውነትነው ባለሁትደሞዝተኞችና የበግለምድ ለብሰውየገቡትን ባባቶቻችን በጻድቃን ሰማእታትና ቅዱሳንፀሎት ያርቅልን አሜን
ወንጌል የምሎዉ ቃል ቀለለበቹ ምክንየቱም እነንተ እኮ የወንጌል እንቅፋቶች ነቹ
ቤ/ክ የመጣችበትን ያለችበትንና የወደፊቱን የሚመጥን ሁሉ አቀፍ ጥናት ተደርጎ ማሻሻያ ቢደረግ እንጅ ነጣጥሎ ዘርፎችን ብቻ ማየት በቂ ውጤት ሊያመጣ አይችልም።
ወንጌልን ባልሰብክ ወዮልኝ
በጣም ችግር ያለባቸው ቤተ ክርሥስችያናትንም ማስብ አለባችሁ በከተማዕተርፎ የተጣለ ጽናጽልና ማጠኛና ወዝተ ችግሮችን እንደ ኽርስቶስ ስምራ ያሉትን አስታውሷችው❤🎉😢😮😊😊
የኔአባቱቻችንእድሚጢና❤❤❤❤❤
አባታችን ይፍቱኝ።
ቤተክሪሰትያን በአሁኑ ሳአት በጣም ቨግር ላይ ነዉ ውሰጥዋ ን ትፅዳ።
አቤቱ ይቅር ይበለን
ለሃይማኖቱ ክብር አለኝ። የሚታየው ችግር ዋናው ከወር ከግማሹ ቀናት በላይ ያለ ሥራ በመላዕክት ስም ያለ ሥራ ቀኑን ማሳለፍ ነው። በጣም የሚገርመኝ በችግራችሁ ሁሉ የሌሎችን ሀይማኖት መጥራት ለመጠላት ትልቅ ምክንያት ነው። ፈጣሪ ሠርተህ ግረህ ብላ እንጂ በየመላዕክት ስም ሥራ አለመስራት በኦኮኖሚ አገራችንንበድህነታችን ላይ ተጨምሮ ትልቅ ውድቀት ነው። ከባህሉ እና ከገንዘቡ ይልቅ ወደ ቀኖናው ብናደላ የተሻለ ነው !!!
ስለቀናነትዎ እናመሰግናለን።በዓላት ማክበር አያደኸይም።ሥራ አትሥሩም አልተባለም።ለሺዘመናት በዓላት ሲከበሩ ኖረዋል።ለምን ያኔ አልደኀየንም?እንደውም ድካማቸውን በቤተክርስቲያኗ የሚያላክኩ ክፉዎች የሚሉት ነው።ከምዕራብያን በጭፍን የገለበጥነውን ፖሊሲ ድጋሚ መፈተሹ ይበጃል ባይ ነኝ።የሚያናክሰን ምን ሆነና።
ወንድሞች ኣሁን አዚህ የምትጽፉ ኮሞንት ቅዱሳን ከሃጥያት ኑጹሃን ትመስላላቺሁ ከናንተ በላይ ቤተክርስትያንዋ ከናንተ በላይ ያጫማለቃት ሌላ የለም አዚቺ ለመኖኩሴ በጥላቻ የምትነቅፉ የማሂበረ ቅዱሳን የሰንበት ትምህርትቤት ናቺሁ አናውቃቸዋለን
የት ነው ይከ ውይይት ግን ብፁዕ አቡነ ሉቋስ ኢትዮጵያ ገቡ ❓❓
ምዕመናን አባርራችሁ ጨርሳችሁ
ወንጌልን ስበኩ ነበር አደል የሐዋርያት ተልዕኮ አሁን ደግሞ ገንዘብን እየሰበካችሁን ነው! እወነታው
አሁን እኮ በየቤተክርስቲያኑ ወንጌል ከመስበክ ይልቅ አለቃውን ባሉበትም በሌሉበትም እሳቸው እንዲህ ሆነው እንዲህ አርገው እልል በሉ ሶስት ግዜ አጨብጭቡላቸው ሰውየው ግን ህዝቡን ያቆሰሉ ምግባርም እምነትም የሌላቸው ብዙ ቦታ የውሸት ሲሞጋገሱ ወይም ገንዘብ ስለምኑ ግዜው ያልፋል
እግዝኦ ማርንክርሰቶስ
አርእስቱን በወንጌል እንጀራ አትጋግሩ ይሁን
እግዚአብሔር ይመስገን ብፁዕ አባቶቻችን የልቤን ነው የነገሩልኝ በልብስ ዙሪያ እኔ ቤተክርስቲያኔን የቀየረብኝን አለባበሳቸው ነው
እውነት ነው የሰውን ኃይል መጠቀም ያስፈልጋል
ከሁሉም በላይ ምዕመኑን አነጋጌሩት ብዙ ይነግራችኋል
አንዳንድ አብያተክርስቲያናት የስብከተ ወንጌል አመራሮች በወጣት ቢመራ የሚል እምነት አለኝ ምክንያቱም በአዛውንተ እየተመራ ከወጣቱ ጋር ማች እያደረጉ ስላልሆነ ትኩረት ይሰጠው
ማች አያደርጉም 😡 ወጣቱን አዋቂ አባቶችን አላዋቂ ማድረግህ ነው ልቦናይስጥህ
መክፈል መች አቃተን ከሰው ያለመቆጠራችን በቂ ትምህርት አለማግኘታችን ጎዳን እንጂ ። እስቲ የአምላክን ኃይልና ባሕርይ የሥላሴን አንድነት ሦስትነት አስተምሩን
ዲያቆን ደቅሲዮስ ያቀረቡት የመፍትሄ ሃሳብ፣ ተቀባይነት ሊሰጠው የሚገባ፣ የጽርሐ ጽዮን አንድነት ኑሮ ማኀበር ዘተዋዶ በቋሚነት የሚሰጠው አገልግሎት ቢሆንም በቂ አይደለምና በተግባር ቢውል በጣም ወቅታዊ ነው እላለሁ። አመሰግናለሁ።
በርታ ወንድማችን ዘመኑን ዋጁ
አባቶቻችን እባካችሁ እያንዳንዱ ኦርቶዶክሳዊ ወንጌል መማር የግድ በመመሪያ የሚፈፅመዉ መሆን እንዲችል አድርጉ። በየአደባባዩ ቁማችሁ ስበኩ። የገንዘብ አስተዳደር ዘመናዊ ይሁን።
የገጠሪቷ በተከርሲቲያን በቋንቋው የሚሰብክ አገልጋይ በትክክል ካልተመደበ በፕሮስታንት ተዎራለች እጅግ የታሰብበት
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
እነዚህ ነጋዴዎች ናቸው ሰባኪዎች አይደሉምም
የቤተክርስቲያናችን የማእረግ መጠሪያ ይዘው በየማህበራዊ ሚዲያው የጥላቻ ፖለቲካ ሥድብ የሚደረድሩ የጎሣ ፖለቲከኞችን ማውገዝ ከፍተኛ ትኩረት ያሥፈልገዋል !!! የዩትዩቭ ቻናል ከፍተው ሲሳደቡ መሥማቶ እኛን ምእመኑን ያሣፍራል !!!!
ምዕመኑን ሃሳብ ጠይቁት የሚፈልገውን ይነግራችኋል ጥናት ድረስ አያስኬድም
ኑረው ያስተምሩ!!!!!!!!!!
ሁሉም ይናገራል ግን መንፈስ ቅዱስን እንልበስ የሚሉ ጥቂት ናቸው አንድ ሁለት ሌላው ከእውቀት ከጥናት ጋር ብቻ የተያያዘ ነው
ዲያቆን ደቅስዮስ የእናንተን የእሳት አደጋ ቢያጠናክሩት መፍትኄ ነበር
ብፁእን።እባቶች።እደ።እውነ።ልሊቃስ።ሀቁን።ተናገሩ።ይየምት።ናገሩት።እደካድሬ።ሺፍን።ነው።እጋልጡ
ኦርቶዶክስ, ሆይ ምነው ፈተና በዛብሽ???? 😭😭😭😭😭🙏🙏
ፈተናው የመጣው ከሌቦች እና ሠርገው የገቡ መናፍቃን አሉ። ጴንጤው ተሀድሶው ይበጠብጣል። እናፈርሳለን ፤ እንወርሳለን ብለው የለም እንዴ? አንዘንጋ እንጂ
How can a Aba take Hasihs Aba Aberham Yebelai Zere please tell them it’s acceptable Our Lord told his disciple to teach on his behalf not taking chat
Abetu marrrn😭😭😭😭😭😭😭😭
😢😢😢😢
ወንጌል ሳበክዮችን እያሳደደቹ ወንጌል ስትሉ አታፊሩም እንደ?
ገንዘብ እኛ መች አጣን በደንብ የሚያስተምር አጣን እንጂ
1.ስለገጠር አብያተ ቤተክርስቲያንን እንደ አጀንዳ ቢነሳ።አንሶላ እየተቀደደና እየተለበሰ ሥርዓተ ቅዳሴ በሚከናወንበት አካባቢ አለ።
2.ስለሰንበት ት/ቤቶች አስተዳደር እና እንቅስቃሴ ቢዳሰሰስ ጥሩ።ምክንያቱም የሁሉም መሠረቶች ስለሆኑ።በአንዳንድ አካባቢዎች በአወቅሁህ እና አቅረብኩህ የሚሰሩ ሥራዎች አሉ።በዚህም የተነሳ የአሠራር ስህተት ሲነገራቸዉ ተናጋሪዎችን ደፈራችሁን በማለት እንደፖለቲካ አኗኗር እየተፈረጀ ወጣቶች ከቤ/ክርስቲያን እየሸሹ ነዉ።
እግዚአብሔር ይቅር ይበለኝ እና 🙏 በአ በያተ ክርስቲያን ቤት ውስጥ ያሉ ከትንሽ አባቶች ውጭ በጣም በከፍተኛ ሃጤያት የተዘፈቁ ናቸው። እውነት ለመናገር ሴት አሳደው ሲጨማለቁ የሚኖሩ ናቸው ። በአይነ በብረቱ ስላየኋቸው ነው ።
ጴንዎች ይሻላሉ ግልፅ ሰዶማዊ ናቸው። ኦሮቶዶክስ ቤተክርስቲያን ውስጥ የሚሰራው ሃጤያት ግን ይዘገንናል። እኔ እግዚኣብሔርን መጠየቅ ጀምሪያለሁ እንዲነው ወይ ቤትህ እያሁ 😢🙏
ብፁእ አባታችን እባክዎ በየቤተክርስቲያኑ የሚዘመሩት መዝሙር ተብየዎች ያሬዳዊ ዝማሬ ይዘቱን የለቀቀ ወደ ዘፈን ያዘነበለ ስለሆነ ቢታሰብበት ?መዝሙር ተብለው የሚወጡትን ቤተክህነቱ ከመውጣቱ በፊት ሳንሱር ቢደረግ ?የወጡትም በአውደ ምህረት ላይ የሚዘመሩትን መዝሙራት ተለይተው ቢቀርቡ መልካም ነው ይታሰብበት እንላለን አባታችን
የክርስቶስን ወንጌል ከተዋችሁ ማረም ከሞት ተነስታ አረገች የምትሉ ምን መቅኒ ይዛችሁ
መጀመሪያ መምህራኑ ምዕመን የሚፈልገውን የሚገባውን ያስተምሩ ልብሱ ነጠላ ከሆነ ብዙም አያሳስበንም
መናገርብቻሀን ሰሲምጠፉአ
እንዲህ አይነት ስብሰባ ላይ ተቀምጠው ስልክ ላይየተተከሉ አሉ ይህ ነገር ታቦትም ቆሞ ትምህርት ሲሰጥ ሁሉ ይስተዋላል ቢታሰብበት
ምን ይኼ ብቻ ታቦት ቆሞ ገንዘብ ሲሰበስቡ የሚውሉ፤ ምዕመናኑ ሣይወድ ታቦት ቆሞ ጉዳዩ ረፍዶበት አቋርጦ ይሄዳል።
አረ ሚኪ እኔ ምልህ መነኩሴዋን ደፈሩ የተባሉት አስተዳዳሪ ባህር ዳር ማለት ነው እና ምን ላይ ደረሰ አረ ፕሮግራም ስራልን እግረኛው ሚዲያ ላይ ቀርበው DNA እመረመራለው ፈቃደኛ ነኝ ብለው ነበር እባክህ ንገረን
ምን ነው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ሰይጣን ይግዛን የሚሉ በእሳት እናጥምቃቸው ጦሩነት የሚቀሰቅሱ የማይወገዙበት ምክንያት ምንድ ነው ሸቀጥ የበዛበት ቤተ እምነት።
ቡዙው ችግር የአስተዳደር ነው
እነዚን በሙሉ በቤንዚን ማቃጠል ያስፈልጋል
@Hagere የትኞቹን ነው በቤንዚን ማቃጠል ያስፈለገው? ስለምንስ?
ማን ፈጠረህ ግን እግዚአብሔር ባምሳሉ የፈጠረውን ፍጥረት አንተ በእሳት እምታቃጥል አጋንት ሰፍሮብሀል የሰው ደም እሚጠማው እሱ ነው😡
@@tigistashenafi276 የ5 ኪሎውን ነብሰበላ ግብረሰዶማዊ ሌባ መሀይም የአገር ካንሰር ፃማም
አዲስ አበባ ለመግባት የሚከፈል ጉቦ እንዴት ታየ....
ጉቦ የሠይጣን ስራ ነዉኮ ግን እነሱ ራሳቸው ብሰዋል። በሞንታርቦ እየጮሁ ህዝቡን በሽተኛ ደንቆሮ አደረጉት ፤ ሞንታርቦ ይቅር ።
ይህ ሰው ስለ ስብከት እንዴት ይደረግ ስትል አካውንቲንግ ለምን ይላል ሌለው እኝህ ትላልቅ አባቶች ባሉበትለምን ቆመው አያወሩም ስነምግባር የለም ወይ
እባካችሁ እናንተ ራሱ ለእይታ ብላችሁ መጥፎውን ነገር አውጥታችሁ ጫት ምናምን ብላችሁ አትፖስቱ
በቆንቆ መሰበክ አይደለም ባማራ ክልልም አንዳንድ ቦታ ጪራሸ መምህር የለም እኔ በበኩሌ የማዉቀወዉ ሀገር አለ ጪረሸ እየጠፋ ነዉ 1000 ያልሞላ ምምን ነዉ ያለዉ ምክንያቱም ሌላዉ ጠንክሮ ሰርቶ ተሸንፈዋል
ጃኬት መልበስ ክልክል ነው እንዴ
አትሽቀርቀሩ ፤ አታብዙት ማለታቸው ነው።
ቤተከርስቲያን ታስተምራለች ደመወዝ ይስጣል ስብኪት ለማግኘት ግን ገንዘብ ከፍለን አይደለም ወይ ሲጀምር ሰባክያን በነፃ እንዲያስተምሩ ቢደረጉ ፍትሀት ለማድረግ ፍትሀት ለሚያደርጉት ለእያንዳንዱ ካህናት ገንዘብ እየተከፈለ ነው ይህነነ ለምን አታዮትም
ሌላው ገንዘብም ምግብም እየሠጠ ተከታይ ያበዛል፤የኦርቶዶክስ መምህራን ግን ያስከፍላሉ ፤ቤተክርስቲያኗ በዚህ አይነት ምዕመናንን ታጣለች። አስጊ ነው።
Not acceptable
ልጆች እኮ የንስሃ አባት ለመያዝ ሲሄዱ ቀድመው ብር ክፈለኝ ነው ይባላል ንስሃ ለመቀበል ሲጠየቁ ጉቦ አምቱ ነው ሚሉት አባዛኛው ቄስ ህዝበክርስቲያኑን ከመውቀሳችሁ በፊት ቤቱን ፈትሹ በተልይ አዲስ አባባ እኮ አሁን አሁን ድሃ ክርስትና ለማስነሳት በጣም ተችግሯል እኮ እናም እናተ መጀምሪያ ከዚያው ፈትሹ እንጂ ለምንድን ነው ምእመናን ሚወቅሱት
ጫት መቃም እራሱን ነው የሚጎዳው ። አለ አይደል ዝሙተኛ ካህን ሰው የሚጎዳ። ደሞ ቤተክርስትያን እርምጃ አትወስድም ። ወንጀለኛን ትሸሽጋለች።
@@AmenFreeFire539 ሁለቱም አይለያዩም ።
🤣🤣🤣
criteria ምንድነዉ? የኛ የባላገር አራዳ ሩ ቄስ
መጠጥ ብቻ መስሎን ነበር ጫትንም አሶድዳችሁታላ
ጫት ቃሚ መነኩሴ አባሩታ ምን ትጠብቃላችሁ 😂😂😂 ከቤተክርስቲያናችን ውልቅ ይበል። ጫት ቃሚ አያሳልመንም።
ድምፅ አልፈልግም! አቡነ አብርሃም አንዳንዴ አንባገነን ይሆናሉ አነጋገራቸውም እንደ አለማዊ አምባገነነ መሪ እንጅ የሀይማኖት አባት አይመስሉም። ተሰብሳቢዎች የሀይማኖት አባቶች እንጅ ማገናዘብ የማይችሉ ህፃናት ይመስሉ ባልተለሳለሰ አነጋገር ድምፅ አልፈልግም ሲሉ ትንሽ ይጎረብጣል።
ሌላው በየቤተክርስቲያኑ ሠበካ ይባልና የቤተክርስቲያን የድምጽ ማጉያ እያለ ሞንታርቦ montarbo ድምፅ ማጉያ ያደርጉና የምዕመናኑን ጆሮ ሲያደነቁሩ ይውላሉ። ምንድነው ህዝቡን ለማባረር ነው የምታደነቁሩት? እኔ ያሞንታርቦ ሲጮህ መጸለይ ስለማልችል ቶሎ ነው የምወጣው። እባካችሁ ሞንታርቦ ይቅር፤ በሞንታርቦ የሚጮህ ሠይጣን ነው ።ተውት ።።
ሞርታንቦ የቤተክርሰትያናችን አይደለም ከሰዎቹ አዳራሸ የመጣ ነው እዛው ይመለሰ
@@user-yy6ys8jd5f አዎ ኪራይ ለማግኘት ከውጭ የሚያመጡት ይመስለኛል። ታድያ ሲጮህ ጆሮ መድፈን ብቻ አይደለም ልብ ያሳምማል።
አንተ ከመነኩሴ ይውጣ የምትለው መነኩሴ ምን ቃማህ
መጀመርያ ከራሳቹ ጀምሩ ከናንተ በላይ ቤተክርስቲን ያፈረሰ አለ እንዴ ጳጳሱ ሁሉ ፖሊቲከኞ አይደለም እንዴ ከእየስስ ፍቅር ይልቅ የትግርይ ጥላቻ ይብልጥብናል አላላቹም እንዴ ትግርይ ወስጥ የሚገኙ ቤተክርስቲያን ሲቃጠል ሲዘረፍ በኦን ላይን ሲቸበቸብ አልሰማንም አላየንም አላላቹም እንዴ የቤተክርስቲያኗ ጠላት እናንተ ናቹ ስልጣቹን አስረክቡና ገዳም ግቡ
የኢትዮ ኦርቶዎች ከተረተረት ካልወጣቹ መሰረታቹ መፅሓፍ ቁዱስና መፅሓፍ ቁዱስ ካላረጋቹ ካላቹበት ለቭል በኣጭር ግዜ ትጠፋላቹ ወንጌል እንዴት ትፈሩታላቹ
ገንዘብ አምላኪ የተኩላ መንጋዎች ናችሁ። ልብን የሚመረምር እግዚአብሔር ቤቱን፣ ቤተክርስቲያንን ለሚያረክሱ የሚገባ ዋጋቸውን ይከፍላቸዋል።
በተግባር ለይ ከዋሌ መልካም ነው ቤተክርስቲያን ገንዘብ የለው ብቻ በጉቦ እያገባ እንዴት የሚል አካል እንኳን በሌላባት ሀገር ውስጥ ጨት ቀም እንደውም ተረፋናል
የት ነው ይከ ውይይት ግን ብፁዕ አቡነ ሉቋስ ኢትዮጵያ ገቡ ❓❓