ያዕቆብ ምዕራፍ 2 / The Study Of The Book James 2/ለሁሉም የማይዳም መልስ የሚሆን ጥልቅ ትንታኔ
Вставка
- Опубліковано 9 лют 2025
- ያዕቆብ ምዕራፍ 2 / The Study Of The Book Games 2/ለሁሉም የማይዳም መልስ የሚሆን ጥልቅ ትንታኔ
ያዕቆብ ምዕራፍ 2 በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ካሉ አከራካሪ ፥ለብዙዎች ግር የሚያሰኝ፥ ከሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች ጋራ የሚጋጭ የሚመስል ክፍል ነው። በዚህ ቪዲዮ ውስጥ ለብዙዎቻችን የማያዳግም መልስ የሚሆን ጥልቅ ትንታኔ ተሰጥቶበታል። እስከመጨረሻው በትኩረት እንድትከታተሉት እጋብዛችኋለሁ። ፀጋ ይብዛላችሁ♥️
የዱቤ እምነት የለም ፤ፅድቅ ትክክል ፤ስራ የሌለው እምነት በሰው ፊት ፤መዳንና የዘለላለም ህይወት ልዩነት በጣም ውስጤ የቀረልኝ አንኳር መልክት ተባረክ ፀጋ ይብዛልህ ዘመንህ ይለምልም ባጭር ቃል የእግዚአብሔር መንግስት በጉቦ በስጦታ አይገባም❤
22 ዓመት ክርስትና ሕይወት ውስጥ እንደዚህ ግልጥ አድርጎ የሚያስተምሩ የመጽሐፍ ቅዱስ አስተማሪ አላየሁም
ወንድሜ ይህ መገለጥ እንጅ እውቀት አይደለም ስጋና ደም ያልገለፀው ድንቅ መረዳት ነው ተባረክ❤❤❤
@@selassiemollatrinity2803 🙏 praise God More Grace ♥️
@@TheWordwasGod1
🔥❤❤❤❤❤
በእውነቱ መጀመሪያም እኔ የገባኝና የተረዳሁት እንዳልከው ነው ። የጌታ ፀጋ በእምነት አዳነኝ ከዚያም በቅድስና ያለነቀፋ በሥራ ማሳየት ይጠበቅብኛል ! ወንድሜ ተባረክ ።
ስለሰጠህ የቃሉ መገለጥ ጌታ መንፈስ ቅዱስ ይባረክ ! ጸጋው ይብዛልህ
በጣም ደስ ብሎኝ ነዉ የማዳምጥክ ከዚህ በፊት አንድ ወንጌላዊ የያቆብን መልክት አስተምሮ ነበር አሁን ከሰማሁት ትምህርት ጋር ብዙ ልዩነት አለው ብሬ ዘመንህ ይለምልም
ይህን ቃል እንደዚህ አስቤዉ አላዉቅም ነበር። ጌታ ይባርክህ።
የሚገርም አገላለጽ ነዉ ተባረክ 🙏❤️❤️❤️❤️❤️
Bire wodihalehu❤❤❤❤
ሰላም ወንድሜ ጌታ ዘመንህን ይባርክ ዘመንህ በቤቱ ይለቅ።በእውነት በጣም ጥሩ ትምህርት ነው። እጅግ ተባርኬበታለሁ
አንተ በጣም ለሰው በምገባ በተረጋጋ መንፈስ እና ልዩ በሆነ መንገድ ታስረዳናለህ
ጽድቅ በእምነት መዳን በፀጋ ነው
የዳነ ሰዉ የጽድቅ ስራ መስራት አለበት
የጽድቅ ስራ ዋጋ አለው ❤❤❤
ብሩክ ነህ ጸጋ ሲሰበክ የኩነኔ አገልግሎት ከምድራችን ጥርግርግ ብሎ ይጠፋል።
ተባረክ መዳን በእምነት ነው 🙏🙏🙏
ኮንክሪት የሆነ መልስ ብለው ይገልፀው ይሆን በጣም ነው ውስጤ የረካው ዋው
በጣም ተባረክ
ለአዋቅ አላዋቅዎች
ጥሩ መልስ ነዉ
ጌታ ኢየሱስ አብዝቶ ይባርክ🙏
ግራ ከመጋባት ቃሉ እርስበርሱ ይጋጫል ከሚል ፍርሀት ስ ገላገልከኝ ተባረክ ፀጋ ይብዛለህ!!
የተወደድክ ወንድማችን ፀጋው ይብዛልህ እኔም ብዙ ጊዜ ተከራክሬበታለው ለማስረዳትም ተቸግሬ ነበር ተባረክ
Ant yetebarek wendim tsega yichemerilih 🎉🎉🎉🎉🎉❤❤❤❤❤
እግዚአብሔር አብዝቶ ይባረክህ ፀጋ ይብዛልህ ብሬ 🙏🏻
የተወደድክ ወንድማችን ጌታ እየሱስ ይባርክህ ፀጋ ይብዛልህ❤
Yess❤❤
Bire tsega yibzalik ❤❤❤❤ wow
ተባረክ የብዙወገኖች ጥያቄ መልስ ሰጠህን
ፀጋ ይብዛልክ በክርስቶስ ወንድሜ ። ደህነትን ከስራ ጋር ለሚሰፉ ሰነፍ ሰዎች ጥሩ መልስ ነው። እነ ጴጥሮስ ሊሸከሙ ያልቻሉትን በዚህ ዘመን ለማሸከም ለሚጥሩ የህግ ሰባኪዎች በቂ መልስ ነው። መዳን በእምነት ብቻ ❤ የፀጋው እውነት ላበራልን ለኢየሱስ ክብር ይሁን።
ጌታ እግዚአብሔር ይባርክህ እንደዚ ገብቶኝ አያውቅም ሁሌም በደስታ ነው ምከታተለው ያንተን ትምሕርት በርታልን ወንድሜ ቶሎ ቶሎ ብትመጣ ደሞ
እግዚአብሔር ይባርክህ !! መገለጥ ይሉሀል ይሕ ነው! ❤❤ እንዴት እንደምወድህ ቶሎ ቶሎ ና !!
Waaaaw i have full confidence now ስለ ያቆብ
እግዚአብሔር ሰል ሰጠህ ማስተዋል እግዚአብሔር ይመስገን ❤️❤️❤️🙏🙏🙏
Bire ብሩክ ወንድም ነክ ❤️
ገላትያ 2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁰ ከክርስቶስ ጋር ተሰቅዬአለሁ፤ እኔም አሁን ሕያው ሆኜ አልኖርም ክርስቶስ ግን በእኔ ይኖራል፤ አሁንም በሥጋ የምኖርበት ኑሮ በወደደኝና ስለ እኔ ራሱን በሰጠው በእግዚአብሔር ልጅ ላይ ባለ እምነት የምኖረው ነው።
²¹ የእግዚአብሔርን ጸጋ አልጥልም፤ ጽድቅስ በሕግ በኩል ከሆነ እንኪያስ ክርስቶስ በከንቱ ሞተ።
እግዚአብሔር ይባርክህ ወንድሜ ስለአንተ ጌታን እባርካለሁ ስለጊዜህም ከልብ አመሰግናለሁ
@@Yamitubehawassa1 You are welcome more Grace
ጸጋ ይብዛልን ወንድሜ ። End time በትቀጥልልን ደስ ይለናል
ጌታ ብርክ ያርግህ ስታስተምር እንዱገባን አድርገህ ነው
Wow ወንድሜ በትክክለኛ ጊዜ እግዚአብሔር ግራ ለተጋባን መልስ ላጣንለት የያእቆብ መልእክት ለሰዎች ይሄ ነው ብለን ማለት ባንችል ደግሞ ለራሳችን የማንናወጥበትን ኡፈይ የምንልበትን ትምህርት እግዚአብሔር ባንተ ነገረን ጌታ ኢየሱስ በብዙ ይባርክህ ሚገርመው ደግሞ አሁን ከየትኛውም ጊዜ በላይ ድህነታችንን ለማስጣል ሰይጣን ልክ በሚመስል መልኩ በወንጌል አማኞችም ጭምር ሳይቀር እያናወጣት ትገኛልች የእግዚአብሔር ቤተክርስቲያንንም ጭምር እና በተከታታይ ያስተማርካቸው ደግሞ አላማቸውን ያፈረስክባቸው ትምህርቶች ግን ሁሉን ሰምቼ እርፍ ብያለው እባክህ ደግሞ ስለ ጥምቀት በደንብ ማወቅ መማር እፈልጋለው እባክህ እንዲሁ እግዚአብሔር የሰጠህን ጽጋ ተጠቅመህ አብራርተህ አስተምረን place ጌታ ይባርክህ በርታ ብዙ ስራ አለብህ
በቅርቡ ነው ሰው ያንተን ሊንክ ተልኮልኝ ያዳመጥኩት በእውነት በርታልን ጌታ ጸጋውን ያብዛልህ!
Thank you Jesus ❤️
This is New Wine teaching .
God bless you more and more Brother.
You are very welcome
😲 😱 😲 endezarem gebtogn ayawukem yehulgize tiyakiye neber may God bless you bro
ወንድም ብርክ በልልን ደስ ሚል መረዳት እና ማብራራት
ብዙ ባትዘገይ ትምህርህ በጣም ነው ምያስፈልገን
ተባረክ ❤
ተባረክ🙏
ድንቅ አረዳድ ፀጋ ይብዛልህ ይትረፍረፍልህ!❤
ዘዳግም 27:26፤ የዚህን ሕግ ቃሎች ያደርግ ዘንድ የማያጸና ርጉም ይሁን፤ ሕዝቡም ሁሉ አሜን ይላሉ። vs ሮሜ 6:15፤ እንግዲህ ምን ይሁን? ከጸጋ በታች እንጂ ከሕግ በታች ስላይደለን ኃጢአትን እንሥራን? አይደለም።❤
ተባረክ ፀጋ ይብዛልህ❤
እግዚአብሔር ስለ አተ የተባረከ ይሁን አሜን እንደ አተ አይነቶችን እግዚአብሔር ያብዛልን በዚህ ባለቀበት በመጨረሻው ዘመን ንፁህ የእግዚአብሔርን ቃል የሚሰብክ ይብዛልን አሜን 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲
በጣም ነው ከልብ የማመሰግነው ውንድማችን ተባርከህ ቅር ❤
ገላትያ 2:16፤ ነገር ግን ሰው በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን እንዲጸድቅ እንጂ በሕግ ሥራ እንዳይሆን አውቀን፥ ሥጋን የለበሰ ሁሉ በሕግ ሥራ ስለማይጸድቅ፥ እኛ ራሳችን በሕግ ሥራ ሳይሆን በክርስቶስ እምነት እንጸድቅ ዘንድ በክርስቶስ ኢየሱስ አምነናል።
ኤፌሶን 3:12፤ በእርሱም ዘንድ ባለ እምነታችን በኩል በመታመን ድፍረትና መግባት በእርሱ አለን።❤ bless you brother
የማር ዉሃ አልቀናም ይጨመርልህ ጌታ እየሱስ እንደ ባህር ያርግህ ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
ያዕቆብ 2:10፤ ሕግን ሁሉ የሚጠብቅ፥ ነገር ግን በአንዱ የሚሰናከል ማንም ቢኖር በሁሉ በደለኛ ይሆናል፤ ያዕቆብ 2:11፤ “አታመንዝር” ያለው ደግሞ፦ “አትግደል” ብሎአልና፤ ባታመነዝርም፥ ነገር ግን ብትገድል፥ ሕግን ተላላፊ ሆነሃል።❤
Buzu,Syaga,Ibizal,❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
በጣም ነው ምወድክ ጌታ ጸጋውን ያብዛልክ❤❤❤❤
ዋዉ ዘመንህ ይባረክ የሁልጊዜ ጥያቄየ ተመለሰልኝ
It's very nice for me to hear this. More Grace ❤
Stay blessed dear brother
Thanks a lot
ፅጋው ነው ❤
ጌታ ዘመንህን ይባክ ወንጌል የገባው እንዲህ ነው እሚያሰተምር ደሰ ሲል
Oh,....brother Almighty God bless you ❤
Revelation 😯
More grace 🙏
wawuuuuuu.... Bireeee aterefku
በጣም ደስ ብሎኛል እግዛቤር አምሮህን ይባርክ ከዚ የበለጠ 🫡
Blessed 🙏
ዋው የኔ ዉዲ ወንድም ብሬ በኢየሱስ ስም ብዙ ፀጋ ብዙ ምህረት ና ሠላም ይብዛልህ ስለ አንተ ጌታ ይባረክ አሜን❤❤❤❤❤❤❤❤
100% tikikil we dont stablish teaching with two pragragh. But General Idea of all books of new and old testament. We have consult Hollyspirit.Prase God he is in us we have listen Hollyspirit.He Guide us.Once we born from God we made to do good things .
Tebareki geta yebareki sagawni yabezal wondime 🥰🥰🥰🥰🥰 Waw betami dasibelognali
ተባረክ ወንድሜ
ጌታ መገለጡን ይጨምርህ አንተ የተባረክ የእውነት አርበኛ🙏
እንዴት እንደምወድህ ቶሎ ቶሎ ና
በጣም ትልቅ መረዳት ነዉ:: ጌታ አብዝቶ ይባርክህ::
ወንድሜ ተባርከሃል ይጨምርልህ ብዙኅ ብዙ እየተረዳሁ ነው መዳን በስራ ሳይሆን ክርስቶስ ለኔ የሰራልኝን ነፃ ስጦታ በማመን ግን ትልቅ ዋጋ የተከፈለልኝን አምኜ በልቤና ባፌ በመመስከር እድናለሁ ግን ለመዳን ሳይሆን ከፍቅር የተነሳ መልካም ስራን ለመስራት መፈለግና ማድረግ ፍቅሬን እገልጣለሁ 😊
ወድሜ በእውነት ተባርከሀል
Wow the most exciting lesson today 👏👏👏🙏
Wow so amazing ❤❤❤❤
Many many thanks
በነገራችን ላይ ወንድማችን ስምህን ብትነግረን አገልግሎትህ ማስተማር እንደሆነ አውቃለሁ
😂❤ ብርሀን
Negere fitsamen ketilin please. I can't wait to learn.
❤❤❤❤❤
Any way wendime tebarekilign .
Thank you a lot
አመሰግናለሁ ወንድሜ ፍልፍል አድርገህ ስለምታስተምረን ተበረክ
GOD bless you! Please edit the topic as - the study of the book of James. Thank you.
Thank you blessed brother
Thank you too ❤ more Grace
የጠበቁትን አገኘሁ
በጸጋ ላይ ጸጋ ጌታ ኢየሱስ ያብዛልህ
ያዕቆብ 2-14 በዚህ ጥቅስ ስንት ዓመት አንዳወዛገቡኝ 🤕 ታዉቃለህ ..አንተ የተባረክ ሰው ❤❤❤
@@matiyasgetachew9383 more Grace ♥️
You are so blessed dear brother 🙏🙏🙏🙏🙏🙏❤️❤️❤️❤️❤️❤️
Thank you so much
God bless you brother
በጣም ነው የተረዳሁት ጌታ ይባርክህ
ትክክል ጌታ ይበርክህ
ሠላምና ፀጋው ይብዛልህ ወንድማችን የኢትዮጵያ አገልጋዮች ለምንድን ነው እንዳንቴ መስበክን ፈርተው ዳርዳር የሚሉት?
😮😮 በጣም ግልፅ የሆነ ማብራርያ ነዉ ይገርማል 😊
ይህ ምዕራፍ በአገልጋዮች በትክክል ግልፅ ተደርጎ ባለመብራራቱ ለብዙ ጊዜ ጥያቄ ሲፈጥርብኝ ነበር አሁን ግን ገብቶኛል
God Bless You ❤❤❤
ፀጋ ይብዛልህ ይጨመርልህ
አብርሐም እምነቱን በስራ ወይም ጌታ ልጁን ይስሐቅን ለመሰዋት በማቅረብ እምነቱን በስራ አላሳየም ነው የምትለው ወንድሜ በርግጥ ለመዳን አንሰራም እደአብራም ካመንን በኋላ እምነታችንን በቅድስና በመኖር እንገልፃለን በፀጋው
ትንሽ ለማስተካከል ስራንና ቅድስናን ማደባለቅ ትክክል አይደለም ስራ ስራ ነው ቅድስና ግን መለየት ነው። አብረሃም በእግዚአብሔር ፊት አልተቀደሰም። እግዚአብሔርም ጽድቅ አድርጎ የቆጠረለት ስራውን ሳይሆን እምነቱን ነው "እሱ የሚመካበት አለውና ነገር ግን በእግዚአብሔር ዘንድ አይደለም" ። ሮሜ4
10: እንዴት ተቆጠረለት? ተገርዞ ሳለ ነውን? ወይስ ሳይገረዝ? ተገርዞስ አይደለም፥ ሳይገረዝ ነበር እንጂ። በአጠቃላይ በእግዚአብሔር ፊት በስራችን ምንም የምናስቆጥረው ነገር የለም። ነገር ግን እሱ ቅዱስ እንደሆነው በቅድስና እንኖራለን።
ተባርከሃል!,the study of Games yemilew,James teblo bistecakel?❤️
Egziabher zemenihin yibarikew
በቃ አንተን እግዝአብሔር ይባሪክህ ወንድሜ
ጥሩ ሀሳብ ነው ! ነገር ግን ስለ መፅደቅ/ righteousness / ቀጥታ ፍቺ ትንሽ አልተስማማኝም because ሌሎች የመፅሐፍ ቅዱስ ክፍሎች ላይ ያለውን righteousness ን በዚህ understanding የዘላለምን ህይወት ማግኘት ማለት አይደለም ብለን የምንተረጉም ከሆነ
@@SamsonMulug ቀላል ነው ! ጽድቅ ወይም ትክክል መሆን በእግዚአብሔር ፊት ለመዳን ከሆነ እርግማን ነው። በያዕቆብ መጽሃፍ መሰረት ግን ጽድቅ ወይም ትክክል መሆን በሰው ፊት በጣም አስፈላጊ ነው ። የዘላለም ህይወት ያገኘነው አዎ በፅድቅ ምክንያት ነው ፅድቁን የፈፀመው ግን የህግ ፍጻሜ በሆነው በክርስቶስ ኢየሱስ ብቻ ነው ።በእርሱ የፅድቅ ስራ በእግዚአብሔር ፊት ፀደቅን።
ወንድሜ በእምነት ድኞለሁ ብሎ በዘልማድ በግዴለሽነት ቢመላለስ ስላመነ ብቻ ይድናል ? Once saved always saved የምትለው ትምርት እና አማኝ በስጋው ነው እንጁ የሚቀጣው ፍርድ የለበትም የማይፀልይ የማይፆም ከጌታ የሆነውን መንፈሳዊ ስጦታ ለምሳሌ በጌታ የሚገኘውን ሠላም ወዘተ ያጣል እንጂ በፍፁም ደህንነቱን አያጣም የሚባሉ ትምህርቶቾ አሉ እንዴት ታያቸዎለክ pls ሀሳብህን ግለፅልኝ thanks
አዎ ይህ ችግር ድሮም በገላትያ ቤተክርስቲያን ውስጥ ነበረ የዘላለም ህይወትን ከመጾም፥ከመልካም ስራ መስራት፥ከመገረዝ፥ ህግን ክመጠበቅ ባጠቃላይ በሰው ዕለታዊ ኑሮ ላይ የተመሰረተ እንደሆነ የሚያስተምሩ ግብዞች እንደነበሩ ግልጽ ነው። ዛሬም እንደዛው ነው። ለጽድቅ የቆመ የሚመሰል ነገር ግን
Antichrist spirit
( የክርስቶስን የመስቀል ስራ ከንቱ የሚያደርግ) ነው ። ድኛለሁ ብሎ በዘፈቀደ የሚሄድ አማኝ ካለ የህግ አስተማሪዎች ጋራ የሚሄድ ሰው መሆን አለበት። ምክንያቱም ሀይለኛ ኃጢአተኞች አሉት የህግ አስተማሪዎች ጋር ነው ።ለምን? 🤔 👉 1ኛ ቆሮንቶስ15
56: የሞት መውጊያ ኃጢአት ነው የኃጢአትም ኃይል ሕግ ነው 🤷። so ስለዚህ ህግ ተምሮ ኃይለኛ ኃጢአተኛ ወይም በዘፈቀደ የሚመላለስ፥ ድኛለሁ የሚል ነገር ግን ያልዳነ ፍጥረታዊ፥ ስጋዊ ሰው ነው ያለው ። ከህግ አስተማሪዎች መራቅ ነው።
B tikikl abrartehal bire,,inem kzih bfit indesi yehone bita temirew nbr irasem sanebew hasabu ahun indalkew nw
😍😍😍😍❤❤❤❤❤❤✔✔✔✔✔✔✔✔
Yezelalem hiwot tesfa nawu woyis ahun yagagnenew hiwot nawu?
የዘላለም ህይወት እኮ Person ነው
( እራሱ ኢየሱስ ነዉ) አሁን የዘላለም ህይወት አለው።1ኛ ዮሐንስ 1
2: ሕይወትም ተገለጠ አይተንማል እንመሰክርማለን፥ ከአብ ዘንድ የነበረውንም ለእኛም የተገለጠውን የዘላለምን ሕይወት እናወራላችኋለን፤
( ልጁ ያለው ህይወት አለው) ልጁ ደግሞ ገና ወደፊት የሚገለጥ ሳይሆን የነበረ ያለ ወደፊትም የሚኖር ነው ስለዚህ አማኞች የዘላለም ህይወት አሁን አላቸው።
ከዚህ በፊት የጀመርከውን እስካቶሎጂ ለምን አትቋጭልንም?
@@jobbebu5509 coming soon
ትምህርትህ በደንብ ነው የሚያረሰርሰው ውስብስብ አይደለም።
Bro temchegnale
❤❤❤❤❤