Congratulations on writing this book which is very important and timely. Maybe it will remind those who seem to have forgotten our history. I can’t wait to read it. Thanks
Very important work indeed. The current generation needs to know how the nation was established and sustained. Please try to have similar show on Ras Gobena whose heroic works are being drugged in to the mudd by the so called Oromia Freedom fighters.
Ato eliyas aweke programmeh turu new gen ke 50 amet befit yalut tarikoch babezagnaw fiction new.be Ethiopian bicham sayehon be nechoch tarikem inda new gen be ensu afetarikun eyawetu le propaganda tebelo be gejiwoch emitafewen eyeleu eyasetekakelu new igna gar gen zim belen mehede new.
This guy doesn’t what he talking about even if the Amhara history writers could write something true which is hard to believe Balcha could have not sired anything how could he have sired all these people tell this guy to slow down. On the white stuff
Congratulations on writing this book which is very important and timely. Maybe it will remind those who seem to have forgotten our history. I can’t wait to read it. Thanks
አቶ ስለሺ እግዚአብሄር ይስጥዎ የኢትዮጵያ ጀግና ኩራታችን የሆኑትን ደጃዝማችን ባልቻሽአባነፍሶን ታሪክ ስለአዘጋጁልንአመሰግንዎታለሁ::
አቶ ኤልያስም በጣም በሚገርመኝ ሁኔታበበሰለና ለሌላው ስው እውቀት በሚያስጨብጥ መንገድ ስለሆነ በኢንተርቪው ጥበብ ማመስገን እወዳለሁ:: ምናልባትበሀገራችን ብዙ ጋዜጠኞች የመጠየቅን ጥበብ ብታስተምርልን ደስ ይለኛል::
በጣም ጥሩ ጥያቄና መልስ ነው አቶ ስለሺ የባልቻ አባ ነፍሶን ታሪክ መፅሀፍ ስለፃፍክልን በጣም እናመሰግናለን እኔ ስለ ባልቻ አባ ነፍሶ ታሪክ ያወኩት ይህንን አቶ ስለሺ በፃፈው መፅሀፍ ነው ባልቻ አባ ነፍሶን በስም ከማወቅ ያለፈ የማውቀው ታሪክ አልነበረኝም በተለይ በጣም ያስደሰተኝ በእንግሊዘኛ ያሳተመው መፅሀፍ እዚህ አሜርካ ለተወለዱ ልጆቻችን ትልቅ አስተዋፅኦ አለው ታሪካችንን እንዲያውቁ ይረዳቸዋል ልጄም መፅሀፍን እያነበበችው ነው ባጠቃላይ በጣም አመሰግናለሁ መፅሀፉን ያልገዛችሁ ለእናንተም ለልጆቻችሁም ገዝታችሁ አንቡት ብዬ እመክራለሁ አቶ ስለሺ ወደፊት ብዙ ካንተ እንጠብቃለን በርታ
Great discussion. I will get the book seem interesting read 📚
Thank you both for sharing these rich history.
እጅግ በጣም እዉነታን የተመረኮዘ ትህትና የተሞላበት ትምህርታዊ ቃለመጠየቅ እና መልስ የተሰጠበት ፕሮግራም ነበረ። በተለይ በዉጭ ለሚወለዱ እና ለሚያድጉ ወጣት ጀነሬሽን በእንግልዝኛ መታተሙ የሚደነቅ ነዉ። የወደፊቱ እነሱ ናቸዉና 😅
ጌሊዬ የባልቻ ሰፈር ልጆች ነን የባልቻ አባ ነፍሶ ተማሪዎች ነ ን የተወለድነውም ባልቻ ነው ሁላችንም ባልቻ ቤተሰቦች ነ ን!!!!!'
ትክክል ብለሃል ግዝሽ
Great 👍 and well focused interview.
እናመሰግናለን። የሚገርመው ቤተሰቦቻቸው በጠቅላላ ነቅለው ወተዋል ፣ ወላጆቻቸው ለነሱ መሰዋት እንዳልከፈሉ።
Very important work indeed. The current generation needs to know how the nation was established and sustained. Please try to have similar show on Ras Gobena whose heroic works are being drugged in to the mudd by the so called Oromia Freedom fighters.
Amazing interview.
Yetariken sewoshe betame lenamessegene yegebanale. Egeziabehaire yebarkote erssome bederatene ayetu.
እሪፍ ነው
Congratulations Seleshi ! ! !
መድፍ አገላባጭ ብቻ ለብቻ
ገበየሁ ቢሞት ተተካ ባልቻ
ይባልላቸው ነበር በ ታሪክ መፀሀፍ ላይ
❤🙏👌
እንዴት ነው ናሁና EMS የመግቢያ ሙዚቃቸው አንድ አይነት ነውሳ?
ድራማው መታየት አለበት
ስለ ደጃዝማች ባልቻ አባ ነፍሶ ታሪክ በመጽሐፍ ቀርቦ ሳገኘውና ሳነበው ኢትዮጵያዊነት ያለማወላወል ለኢትዮጵያ ጠንክሮ መቆም መሆኑን የሚያስገነዝብ ሆኖ አግኝቸዋለሁ:: በመሆኑም የመጽሐፊ አዘጋጅ የሆኑትን አቶ ስለሺ ሻውል ከልብ አመሰግናለሁ ተባባሪዎቻቸውንም ጭምር!
የመጽሐፉ ደራሲ ስለሺ ሻውልን በመጋበዝ ላልሰሙት በማሰማት ላላዩ በማሳየቱ ረገድ ለ "ናሁ" ቴሌቪዥን ዝግጅት ክፍልና ለ አዘጋጁ ኤልያስ አወቀ ዘቂርቆስ ምሥጋናዬን ይድረስ እላለሁ::
ደጃዝማች ባልቻ ሳፎ 🇪🇹🇪🇹
ሳፎ ምን ማለት ነው?
ዲያስፖራ የእስራኤል ቃል ሳይሆን የግሪክ ቃል ሲሆን ትክክለኛ ትርጉሙ የተዘራ የተበተነ በእንግሊዘኛው (scatered) እንደማለት ሲሆን በትከክለኛው ብትን ሊሆን ይችላል
በናታችሁ አታደናብሩት አባ ሳፎ ጉራጌ ናቸው ከ አባ መላ ጋር ( ፊት አውራሪ ኃ/ጊዮርጊስ ጋር) አታሽሞንሙኑት)
Did dejazmach balcha have sister?
Dejazmach Balcha had one sister. Her name was Emahoy Askale.
Thanks your reply my message, is she had Son, please if you know
Is Emahoye Askale have Son because I know some one say she gave to her brother dejazemach Balcha. Is that true.
አቶ ኤልያስ የታሪክ አዋቂዎችን በማቅረብ ለምታደርግልን ውለታ ምስጋናዬ ይድረስህ!!🙏
20:00 ስለሺ ሻዉል(b.1965 A.A)
✍️ 5እህት 2ወንድም አላቸዉ፤ እሳቸዉ 7ኛ ናቸዉ።
✅ ደጃዝማች ገረሱ ድቂ
✍️ የእናቱ አባት Cousin ናቸዉ።
✅ የስለሺ እናት፦ ወ/ሮ አልማዝ ሀይሌ
✅ የስለሺ አባት፦ ልጅ ሻዉል ገብረመስቀል
✅ የስለሺ አያት፦ ወ/ሮ ዘለቃወርቅ ገብረመድህን
✍️ በእናታቸዉ እናት በኩል የቀሀስ ዘመድ ናቸዉ።
✍️ የገብረመድህን ሳፎ ሌሎች ልጆች ሲሞቱ እርሳቸዉን ነበር የቀሩት።
✅ የስለሺ ቅድመአያት፦ ወ/ሮ ደስታ
✍️ 5ኛ ትዉልድ ናቸዉ ለንጉስ ሳህለ ስላሴ(ለቀሀስ ቅርብ ናቸዉ)
ጴጥሮስ በባህሪ ላይ ማሄድ ጃማሪ ማንን ተመምኖ ማሳላቹሁ ያበህሩ ኣዛዥ ጌታ እየሱስን ኣሁን እኛ በእነሱ ኣጥንትና ዳም ቆማን በእትዮጵያ እንድንኖሪ ያረጉን ጃግኖችን በማክባሪ ያንሳነሃል እኛን ነፃ ያውጡን !!!!
It is not going to serve any purpose for Amhara problems of today those days are gone this guy is alier
በሁለት አመታቸው ከተሰለቡ እንዴት ቅድማያት ሆኑ አልገባኝ አለ?
መጀመሪያ ላይ ሲያስተዋውቅ የደራሲው ቅድምአያት እንደሆኑ ተደርጎ የቀረበው ፣ በልማድ እንደሚባለው ሆኖ ለደራሲው እንደ ቅድም አያት እንደሆኑ ተደርጎ ሲሆን በኃላ የደጃዝማች ባልቻ ወንድም ፊትወራሪ ገብረመድኅን የደረሲው ቅድም አያት እንደሆኑ ተገልጿል።
ደጃዝማች ባልቻ የወለዱት ልጅ ባይኖራቸውም የወንድሞቻቸውን እና የእህታቸውን ልጆች ያሳድጉ ነበር።
ከነዚህም መሃል በጣም የታወቁት በኃላ የፊትወራሪነት ማዕረግ አግኝተው የነበሩት ይስማ ባልቻ ተብለው ይጠሩ የነበሩት ናቸው።
አሁን በዚህ ዘመን በስብሰባ ሰዎች ታሪክ የሚበረዝበትና የሚፃፍበት ስለሆነ አይግረምህ።
Ato eliyas aweke programmeh turu new gen ke 50 amet befit yalut tarikoch babezagnaw fiction new.be Ethiopian bicham sayehon be nechoch tarikem inda new gen be ensu afetarikun eyawetu le propaganda tebelo be gejiwoch emitafewen eyeleu eyasetekakelu new igna gar gen zim belen mehede new.
Balecha sefo ye sedo gurage nachew mechem oromo hunew ayawekum.
ሶዶ ጅዳ እና ሶዶ ጎደና አሁን የተባለው ነው
ለክቡር ደጃዝማች ባልቻ አባ ነብሶ እዚያው የተሰዉበት ቤታቸው በራፍ ላይ በጣም ትልቅ ሓውልት ሊቆምላቸው ይገባል ስለዚህ ( go fund mem) ቢዘጋጅ ለማዋጣት ብዙ ኢትዮጵያውያኖች አለን
ጥሩ ቃለመጤቅ ነወ ነገር ግን እኔ ካነበብኩት መጻሕፍት ላይ ደ/ዝማች ከ ቐ.ኃ.ሥ ጋር ጸበኛ ናቸው የሚያልቅሱ አይመስለኝም ለምሳሌ ንግሥት ነገሥታት ዘውዲቱ ጊዜ በተደረገ የጦር ሰልፍ መጨረሻ ላይ የደ/ማች ባልቻን ቀኃሥ በግዦት እንዳሰሯቸው ነው የነበብኩት ከፊታውራሪ ተክለኃርያትና ደ/ማች ባልቻ ጋር ማለት የዳ/ምኒልክ ባለሟሎች ጋር ጸበኛ እንደሆኑ ነው ያነበብኩት፡፡
It is not going to serve any purpose for Amhara problems of today those days are gone this guy is alien
Hawelet siseram le ras mokonne bizu besimachew metasebiya yalachew esachew bicha nachew eko kezih yeblete zeregninet ale? Ethiopia ke Minilik hailesilase teffri mekonnen beker andit hawelet yelachewem beka Ethiopia ke Minilik jemiro new ende?
This guy doesn’t what he talking about even if the Amhara history writers could write something true which is hard to believe Balcha could have not sired anything how could he have sired all these people tell this guy to slow down. On the white stuff
ምን ነካህ አቶ ስለሽ? የትኛው መጽሐፍ ላይ ነው?ባልቻ ሰከረ የሚለው? ወታደሮቹን አስክረው ተንኮል ሰሩባቸው ነው ያነብኩት።
This guy is just another fake amhara
አንተ ጋዜጠኛ ታሪክ ለማያውቀው ለዚህ ሆዳም እና ሆዳም ባንዳ ትውልድ ንገረው
አንተ ጋዜጠኛ ታሪክ ለማያውቀው ለዚህ ሆዳም እና ሆዳም ባንዳ ትውልድ ንገረው