የማቴዎስ ወንጌል ትምህርት 77 | የደቀመዝሙርነት መገለጫ | በአብርሃም ተ/ማርያም | Matthew Teaching 77 | By Abraham T/Mariyam
Вставка
- Опубліковано 18 вер 2024
- #እነሆ_ንጉሥሽ
#የማቴዎስ_ወንጌል_ትምህርት
#የደቀመዝሙርነት_መገለጫ
📖 ማቴዎስ 16:21-28
👑 በኢትዮጵያ የሕይወት ብርሃን ቤተ ክርስቲያን፣ በአዲስ ክርስቲያን ላይፍ አሴምብሊይ አጥቢያ
⏰ ዘወትር አርብ ከ 11:00 ጀምሮ
👑 0938859999
👑 አድራሻ: ካዛንቺስ በመለስ ፋውንዴሽን ትይዩ ባለው ቅያስ ገባ ብሎ ወይም ከልቤ ፋና ት/ቤት ጀርባ
👑 maps.app.goo.g...
👑 በአካል መገኘት ለማትችሉ በቴሌግራም በዩቱብ እና በፌስቡክ ገጻችን በቀጥታ ስርጭት እንድትከታተሉ ጋብዘናችኋል።
👑 / @equipmedia2577
👑 t.me/Mamusha_F...
👑 / equipmediamamushafenta
Amen amen 💖💖🙏
God bless you abrish🙏😇 Thank you for this pure presentation of the word🙏
God bless you Dr. Abraham, Robi, worship singers, and all of you
Tebarekulgn yrabate birukan geta eskimeta endinketelew tsegawun yabzalen ewedachuwalew❤
Egziabiher yibarikih wendime Abraham.
Amen be Egziabiher bet menor yihunelig meskelen indeshkem ilet ilet.
ዶ/ር አብርሃም እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርክህ እናመሠግናለን
መገን አኔ አሉ እስካሁን መቼ ተማርኩ ? ጌታ አሁን እ ድልን ሰጥቶይ " እነሆ ንጉስሽ " በሚለዉ የማቴዎሰ ወንጌል ትምህርት ከእናንተ ጋር መማር ጀመርኩ ክብር ለእግዚአብሔር ይሁን አሁን አርብ ደርሶ ቸርች መጥቼ እሰክማር ነፍሴ በብዙ ጉጉት ትጠብቃለች እጅግ እየተጠቀምኩ በብዙም እየተባረኩበት ነዉ ዶ/ር አብርሃም አንተን እና አብረዉ ያገለገሉንን ሁሉ እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርካችሁ አሜን
God bless you and use u more my dear brother 💙❤️💙❤️
..የእግዚአብሔር ሀሳብ የግድ ይፈጸማል መወለዱ መሞቱ መነሳቱ....የደቀመዝሙር ምልክቱ በውድ በፈቃድ ራስን ክዶ መስቀል ተሸክሞ ፍጹም መከተል...
የደቀመዝሙር ህይወት የኪሳራ ህይወት አይደለም መክበር አለ ብድራት አለ...
አሜን አሜን የተጻፈውን የማወቅ ጉጉት ፍላጎት ያብዛልን 👏🏻👏🏻👏🏻👏🏻ጌታ ኢየሱስ አብዝቶ ይባርክህ የአንተ የሆነውን ሁሉ ይባርክ ይጠብቅ በጣም እነወድሃለን እናከብርሀለን ውድ ወንድማችን ዶ/ር አብርሽ🩵🩵🩵🩵🩵🩵👏🏻👏🏻👏🏻👏🏻👏🏻
ሁላችሁ ተወዳጆች ተባረኩልን ጸጋም ይብዛላችሁ👏🏻👏🏻🩵🩵🩵🩵🩵
Dr GOD bless you and your family ❤❤❤
አሜን አሜን ቃሉን በልባችን ያሳድርብን❤❤❤❤❤❤❤📖
Open our hearts and minds for your Word, Oh Lord!
knowledge of the truth = those who were once enlightened
Amen, amen, amen. God bless you, Dr. Abraham, thank you 🙏🙌🙏👏
God bless you ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
ተባረኩ ዛሬ አዘገያችሁብን ትናንት ስለ አመለጠኝ ዛሬ በጉጉት የእጠበኳችሁ ነበር ብሩካን ናችሁ