Your channel beautifully illuminates the spiritual journey and deepens our understanding of the divine. The content you create not only educates but also inspires, fostering a profound connection with the divine. Keep shining your light and spreading positivity!
ወንማችን ጌታ አብዝቶ አብዝቶ አብዝቶ ይባርክ
ስለ ስጋ እና ደሙ እና ቁርባን አስተምረን❤
ሁፍፍፍ ተባረክ ጌታ ጸጋውን ያብዛልህ ይህንን ቃል ብዙ ግዜ አገለግለዋለሁና ግን ድንቅ መረዳት
አንተ የእግዚአብሔር ድምጽ ነህ ምንጭህ ብሩክ ይሁን በርታ ከጎንህ ነኝ ሃኒባል ከምድረ ትግራይ ከአድዋ ነኝ!
ዘመንህ ይባረክ እኔ በጣም ነው የተጠቀምኩት
Wow ❤️❤️በሻም የሚ ገረማዉ ትምርት ❤️❤️❤️
ተባረክ
ዋዉ! የጌታ ጸጋ ይብዛልህ የኔ ወንድም ❤❤❤
ወንድማችን ፀጋ ይብዛልህ ❤❤❤❤🎉🎉
ተባረክ ወንድም በሚገባን መልኩ አብራርተህልናል
እግዚአብሔር ስል አተ የትባርክ ይሁን አሜንንን ክብሩን ሁሉ ጌታ እየሱስ ይውሰድው አሜንንን አሜንንን አሜንንን አሜንንን
በዝህ ባልቅበት በመጭርሻ ዘመን ስለ ጌታ እየሱስ መምጣት የሚያውጁ ስውች ይብዙልን አሜንንን አሜንንን ጌታ እየሱስ በክብር ይመጣል አሜንንን አሜንንን 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏አሜንንን እየሱስ ጌታ ነው አሜንንን 👍👍👍👍👍👍👍
ስል ፍየሎች ዛሬ ነው የገባኝ
ብዙ ትምህርት አግኝቻለው tebarek
እውነትም ፍትፍት 🎉🎉🎉🎉🥰🥰🥰🥰
ሰላም። ሰላም ሰላም ሰላም ለሀገራችን
ጌትይባርክህ❤❤❤
እግዚአብሔር ይባርክህ
ፀጋ ይብዛሎ
ልክ ወድም አለም
ተባረክ ወንድሜ
ጌታ ይባርክህ ወንድማችን በርታ🙏🙏
ሰለ መክሊቱ ስራልን❤❤❤❤❤
በትክክል 🙏🙏🙏✅✅✅✅✅💯💯📓🏠🏠🏠📖📖💞💞💞💖💖💖💝💝💝📖📖📖♥️♥️♥️♥️✝️✝️✝️✝️✅✅✅ተባረክ
እናመሰግናለን
ጌታ ይባርክህ
ተባረክ
የትጉ ሰው ምሳሌ ትመስለዋለች ተባረክ
Wow….this is amazing revelation of the word of God… be blessed….continue to teach us✅✅✅🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹👌👌👌👌
እየሱስ ይባርክ ካንተ ብዙ እንጠብቃለን በርታልን ወንድሜ
ዋው❤❤❤❤❤❤
❤ኢየሱስ
ተባረክልን።
ጌታ ይባርክህ!
Ameen Biree
Tebarekln
ፀጋ ይብዛልህ ወንድሜ በርታልን ከጎንህ ነን
እንዲሁም ስለካልቪንና አርሚን ልዩነት ሀሳብ አስተምረን😊
tsegaw yebezaleh
Berat Egisaber yabrtak❤❤❤❤
ተባረክ ፀጋይብዛልህ በርታ
ዘመንህ ይባረክ ድንቅ ትምህርት ነው ተመስጬ ቀረሁ❤❤❤❤🤲🤲🤲🤲🤲✝️✝️✝️
Anidike yibizaliki 😢😢❤
Tabarak biro ko ❤🎉
tsaga yibzalki bire tebarki
ኢየሱስ ይባርክክ ፀጋውንም አብዝቶ ይጨምርብክ ያብዛልክ
Dasi yemili Kani New Laney Zare woww ❤❤ Egna kirisitani Tadelani
የዮሐንስ ወንጌል 15:2 በተመለከተ video ስራ
Endet Yetebareke sew Neh Gin❤
Befikirih limot new anteye❤❤❤ tebarkeh kir 😅😅😅
Blessed my dear
Wow ❤❤❤❤
ተባረክ 🙏✝️✝️✝️🤲🤲🤲✅✅✅💕💕💕✝️✝️✝️🙏🙏🙏
Tebarek Wendmee Tsega yabzalh zerh ybrekk 🙏🙏🙏
amagne Lemehon Mene Maderege Alebegne Lelawe Segana Demun Medenew Kersetosem Lehawryatoche Yenene Zewetr Argute Belwachewale Amesegenalew
በጣም ቅንነት የተሞላበት ጥሩ ጥያቄ ነው ያው ከቃሉ እንደምረዳው አማኝ ለመሆን ማመን ነው! ምንድነው የምናምነው? እየሱስ ክርስቶስ ጌታ እንደሆነ፥ ለኃጢአተኞች መስዋዕት ሆኖ ራሱን እንዳቀረበ ፥እግዚአብሔርም ከሙታን እንዳስነሳው፥ለሃጥያታችን ዋጋ በሞቱ እንደከፈለ፥ለዘልአለም ጽድቃችን ከሙታን እንደተነሳ፥በእርሱ በኩል ብቻ ወደኣብ እንደምንደርስ፥ እውነቱም ህይወቱን መንገዱም እሱ ብቻ እንደሆነ ማመን ማለት ነው። ይህንን በልቡ አምኖ በአፉ የመሰከረ ዳግመኛ ተወልዷል የእግዚአብሔር ልጅ ሆኗል ማለት ነው። ሌላው ስጋዬን ያልበላ ደሜን ያልጠጣም ማለት በቃ ከላይ የተጠቀሱትን ማመን ማለት እኮ ነው ( በኢየሱስ ክርስቶስ ማመን ማለት ነው) ሲናገር ብዙዎች የተሰናከሉ ወደ ኋላ የሄዱት ኑና ስጋዬን እየነከሳችሁ ብሉኝ ያላቸው መስላቸው ነው።ኢየሱስ ግን በአጭሩ በእኔ እመኑ እያላቸሁ ነው።ስላልገባቸው ወደኋላ ተመለሱ።
የሐዋርያቱ የሰጣቸው ለመታሰቢያዬ አድርጉት ብሎ ነው ።ስለዚህ አሁንም በክርስቶስ ማመናችንን የሚወክለውን እብስንና ፅዋውን ስንወስድ ለመታሰቢያዬ ስላለ እናስበዋለን ስናስበው ደግሞ ሞቱን እንናገራለን ይህንን ስታደርጉ ሞቴን ትናገራላችሁ ስላላቸው ማለት ነው ።
❤❤❤❤❤❤❤❤አሜንን
Thank you
እኔ በጣም ነዉ የምወድህ ወደዚህ ዩቱብ ከመምጠቴ በፊትም በቲክቶክ እከታተላለሁ እንደሁም ቲክቶክ message 1 ጥያቄ ጠይቆክ ነበረ
ተባረክልኝ እወደሃለዉ❤❤❤
የምር ታስተምራለህ ይብዛልህ
❤❤❤❤❤❤ ተባርከሀል ወንድሜ ይብዛልህ
Wowow ፀጋ ይብዛልህ ተበረኪልኝ እናመሰግናለን ሼር አደርገዋለሁ እሽሽሽ👍👍👍😘😘😘😘❤❤❤❤
tebark betam amazing new
በፀጋው በርታልን ።
Tebarek zemenih yibarek wendeme
tebarekilign ❤❤❤❤❤
Zemenk ybarek geta kezih belay yabralk
ቤተክርስቲያን ከተነጠቀች በኋላ አማኞች ከየት መጡ
end times timeline በክፍል ሁለት ትምህርታችን ላይ እናየዋለን ። ጸጋ ይብዛልሽ
የእኔም ጥያቄ ነው ። ትምህርትህን በጣም ወድጄዋለሁ። ተባረክ
ጥሩ ጥያቄ ነው ራእይ 11
3: ለሁለቱም ምስክሮቼ ማቅ ለብሰው ሺህ ከሁለት መቶ ስድሳ ቀን ትንቢት ሊናገሩ እሰጣለሁ።” ቤተክርስቲያን ከተነጠቀች በኋላ እነዚህ ሁለቱ ምስክሮች እግዚአብሔር ይልካቸዋል የመንግስትን ወንጌል ይሰብካሉ እነሱንም ተከትሎ ደሞ ወደ 144,000ሺህ የእስራኤል ወጣቶች የመንግትን ወንጌል ይሰብካሉ በዚህ ውስጥ በመሲኡ የሚያምኑ የአይሁድ ህዝብንም አህዛብንም ያጠቃልላል።በቀጣዩ ክፍል በክፍል 5-6 በስፋት እናየዋለን። ፀጋ ይብዛልህ
Waw betami dasiyelali eyesusi geta naw haleluya
Wooow tebarekelen❤❤
ዕብ 6ን አስተምረን😊
ቤተክርስቲያን ከተነጠቀች በዋላ ከየት ነው ሚመጡት አሞኞች ስታይ መልስልኝ ተባረክ ወይስ ደናግላት ቅሪቶችን ነው ከእስራኤል ወደ 140 ሺ ወጣት አማኝ እዳሉ ይነገራል እነሱን ነው በጎች የተባሉት ቤተክርስቲያን በሰቦቱ አመት መከራውስጥ ሰለሌለች ነው
እሺ ስለ ጥያቄ አመሰግናለሁ ቤተክርስቲያን ከተነጠቀች በኋላ አማኞች ከየት ነው የሚመጡት ለተባለው በአሁኑ ጊዜ ወንጌል ሲነገራቸው እምቢ ያሉ ያው ስላልዳኑ ከቤተክርስትያን ጋር አይነጠቁም። በዛን አስጨናቂ ወቅት ግን (በሰባት አመቱ መከራ ወቅት) ሀሰተኛው ክርስቶስ ራሱን ሲገልጥ አይሁድ ያኔ የሰቀሉት ክርስቶስ መሲሁ እሱ እንደሆነ ይገባቸዋል በዚህም የተነሳ ሀሰተኛውን ክርስቶስን የሚቃወሙ የአይሁድ ወጣቶች የመንግስትን ወንጌል ይሰብካሉ ይህ ወንጌል በዓለም ሁሉ ይሰበካል።ስለዚህ በዛን ወቅት ላይ በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም የሚያምኑ በዓለም ዙሪያ ብዙ አማኞች ይኖራሉ። በጐች የተባሉት ከእስራኤል ውጪ በአለም ዙሪያ ያሉ በክርስቶስ ያመኑ አማኞችን ሲሆን፡ ታናናሽ ወንድሞቼ የተባሉት እንዲሁም 144,000 ሰዎች የሚያመለክቱት በሙሉ የአይሁድ ቅሬታዎችን ነው ።
@@TheWordwasGod1tebarki bebuzu
Bless you!
It is very very interesting the quality of your video your voice content of the message i love it God Bless you❤❤❤❤
God bless you brother
Geta yibarekek Esti sile mileja siralen
Betam tiru mabrariya new , gin and xiyaqe alagn , bagochu amagn nachew kalak , dagamo amagnoch bazan sat tenexqew ke hone , yetegnuchu nachew amagn honaw bamidir qaratew , ize ga inda bagich yatabraraut, please , tiyake ba kininat indamitmalislign I hope
በጣም ጥሩ ጥያቄ ነው - ራእይ 11
3: ለሁለቱም ምስክሮቼ ማቅ ለብሰው ሺህ ከሁለት መቶ ስድሳ ቀን ትንቢት ሊናገሩ እሰጣለሁ።” እነዚህንም ተከትለው መቶ 144 ሺህ የእስራኤል ወጣቶች የመንግስት ወንጌል ይሰብካሉ በዛን ጊዜ ይሄንን የመንግስቱ ወንጌል የሚቀበሉ ማለት ነው። ይህ የሚሆነው በሰባት አመት መከራ ውስጥ ስለሆነ በሚቀጥሉት ክፍል 4 ላይ በሰፊው እንመጣበታለን። ጸጋ ይብዛልህ።
bless you
❤❤❤❤🎉🎉
thanks
❤❤❤❤
Your channel beautifully illuminates the spiritual journey and deepens our understanding of the divine. The content you create not only educates but also inspires, fostering a profound connection with the divine. Keep shining your light and spreading positivity!
More Grace
🥰🥰🥰
Thank you wendeme 🙏🙏🙏🙏
1000 amet lay yë motut(yetenetekut)yimelesalu ???????
ጥያቄው ግልጽ አይደለም sorry ትንሽ አብራርተህ ጠይቀኝ
በጎቹ በ3.5 የመከራው ጊዜ የዳኑና ጌታ ከቤ/ክ ጋር ሲመጣ በስጋ ያሉ ናቸው። ወደ ሺሁ አመት የሚገቡት በዚህ አካል ነው ቤ/ክ ግን በሰማያዊ አካል ከጌታ ጋር ትመጣለች። ወንድሜ በዚህ ክፍል በግ የተባሉት አልገባህም!!!
አንተ እንደገባህ እኔ እንዳልገባኝም ለመናገር በጣም ስለ ቸኮልክ even ያልኩትን እንኳን ሳታዳምጠው እኔው ያልኩትን copy paste ብቻ ድርገህ ጻፍክልኝ 👍 ጥሩ ነው ግን አትቸኩል 23 ደቂቃ ብቻ እኮ ነው በደንብ አዳምጠው። ያልኩትን ያንኑ መልሰህ ለራሴ ጻፍክልኝ ይሁን መቼስ ከመሳሳት ይሻላል ዋናው አለመሳሳትህ ነው 👍
በሺ አመት መንግስት ዘመን ከጌታ ጋር የሚኖሩት እስራኤላውያን ብቻ ናቸዉ ወይስ ክርስቲያኖችም ናቸዉ ወይ
@@BirtukanTilahun-lz3gx እዎ ቤተክርስቲያንም ከክርስቶስ ጋራ ትነግሳለች end time timeline part 1 ተመልከችው። በክፍል ሁለት ላይ ደግሞ ያሁኑን ጥያቄን ጨምሮ ብዙ ነገሮችን እናያለን።
ይህን ክፍል እንዴት ታየዋለሃ"ማቴዎስ 7
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²¹ በሰማያት ያለውን የአባቴን ፈቃድ የሚያደርግ እንጂ፥ ጌታ ሆይ፥ ጌታ ሆይ፥ የሚለኝ ሁሉ መንግሥተ ሰማያት የሚገባ አይደለም።
²² በዚያ ቀን ብዙዎች፦ ጌታ ሆይ፥ ጌታ ሆይ፥ በስምህ ትንቢት አልተናገርንምን፥ በስምህስ አጋንንትን አላወጣንምን፥ በስምህስ ብዙ ተአምራትን አላደረግንምን? ይሉኛል።
²³ የዚያን ጊዜም፦ ከቶ አላወቅኋችሁም፤ እናንተ ዓመፀኞች፥ ከእኔ ራቁ ብዬ እመሰክርባቸዋለሁ።
የነሱት ሰዎች ታሪክ የሚጀምረው ከዚህ ነው አማኞች አይደሉም እንደ አማኝ ግን አክት ያደርጋሉ ተኩላዎች ናቸው Matthew 7 አማ - ማቴዎስ
15: “የበግ ለምድ ለብሰው ከሚመጡባችሁ በውሥጣቸው ግን ነጣቂዎች ተኵላዎች ከሆኑ ከሐሰተኞች ነቢያት ተጠንቀቁ።
ስልክህን ማግኘት አይቻልም ወይ?
@@ZelalemTeshome-p7i ጥያቄ ካለ እዚህ ላይ መመላለስ እንችላለን። ❤️
Betam yemigerim timrit new….wondmoch subscribe why you are waiting…..thank you betam……tetekimialehu
@@BekaluTegegne-k1i thanks 🙏 More Grace
ብሬ ሌላኛው ቻናልህን ንገረን
Bire Music
G.b.u brother ከ ይቅርታ ጋር ኣንድ ጥያቔ ልጠይቅህ እፈልጋለሁ፡ "መጀመርያ ቤተ ክርስቲያን ትነጠቃለች፡ከዛ 7 ኣመታት የመጀራ ጊዜ ይሆናል፡ከዛ የሰራዊት ጌታ ኢየሱስ ይነጣል በጎቹ እና ፍየሎቹ (ኣማኞቹ እና ያላመኑ) ይለያል ። ቢተክርስቲያን በ ኣማኞች ውስጥ ከሆነች ቀድሞ ሚነጠቁ ኣማኞች ናቸው ማለት ነው? ከሆኑስ እነዛ ከ 7 ኣመት ብኋላ በቀኙ በኩል ሚቆሙ በጎች ( ኣማኞች) እነ ማ ናቸው ? እግዚኣብሄር በጸጋ ላ ጸጋ ኣብዝቶ ይባርክህ ።
እሺ አሁን 1ኛ. በየትኛውም ጊዜ ከሁሉም በፊት መጀመሪያ ቤተክርስቲያን ትንጠቃለች። 2ኛ.ቤተ ክርስቲያን ስትነጠቅ ምድር ላይ የሚቀሩት አሁን በቤተክርስቲያን ዘመን ወንጌል ሲነገራቸው ያልተቀበሉ በክርስቶስ ያላመሆኑ ማለት ናቸው። 3ኛ.ከዛ ቤተክርስቲያን ከተነጠቀች በኋላ የ7 ዓመቱ መከራ ይጀምራል ሦስተኛው ቤተመቅደስ አሁን ከፍለፊታችን ባሉ አመታቶች ውስጥ ይሰራል አይሁዶችም እንደ ድሯቸው እንደ ብሉይ ኪዳን ዘመን መስዋዕት ማቅረብ ይጀምራሉ ሐሰተኛው ክርስቶስ በመጨረሻዎቹ ሶስት አመት ተኩል ላይ የሚያቀርቡትን መስዋዕት ይከለክላቸዋል በዚያን ጊዜ እይሁዶች የዛሬ 2000 ዓመት የሰቀሉት ክርስቶስ ትክክለኛው ክርስቶስ እሱ እንደሆነ ይረዳሉ በዚህ ወቅት በብዙ መከራ ውስጥም ቢሆን በክርስቶስ ያምናሉ ደሞም የሚመጣውን የአንድ ሺህ የመንግስት ወንጌል መስበክ ይጀምራሉ ።በዚህ ወቅት ላይ በአለም ላይ የሚኖሩ ብዙ ሰዎች በክርስቶስ ያምናሉ ማመን ብቻ ሳይሆን በአውሬው የሚሰቃዩ የአይሁድን ህዝቦች በተቻላቸው አቅም ይንከባከባሉ ያበላሉ ያጠጣሉ የታሰሩትን ይጠይቃሉ ።እንግዲህ እነዚህ ናቸው በጎች የተባሉት። የቀረው ህዝብ ደግሞ በክርስቶስም የማያምን ብቻም ሳይሆን ብዙ የዓለማችን ህዝቦችም የአውሬው ጭፍራዎች ናቸው። ፍየሎች የተባሉት እነሱ ናቸው። እነዚህ በጎች የተባሉት ቤተክርስቲያን ከክርስቶስ ጋር ተመልሳ በምድር ላይ አንድ ሺ ዓመት ስትነግስ እነዚህን በጎች የተባሉት የቤተ ክርስቲያን አካል ይሆናሉ አብሮ ሚኖራሉ ይነግሳሉ የዘላለምንም ህይወት ይወርሳሉ።
ማቴዎስ 25፡31-46 ላይ ያለውን አንተም እንዳብራራኸው የሚከናወነው ጌታ ዳግም ወደ ምድር ሲመጣ ነው፡፡ አሕዛብን ፍየሎችና በጎች ብሎ ይከፍላቸዋል፡፡ እውነት ብለሃል፡፡ ጥያቄ የሆነብኝ፡ - ይሄ ከዳንኤል ሰባኛ ሱባኤ በኋላ ማለት ከቀረው ሰባት ዓመት በኋላ የሚሆን ነው፡፡ እኛ ደግሞ ሰባት ዓመቱ ሳይጀምር ምድርን ለቀን ወደ ሰማይ እንነጠቃለን፡፡ ስለዚህ ይሄ ክስተት ውስጥ እኛ ልንሳተፍ የምንችለው እንዴት ነው? ይሄ በምድር ላይ የሚሰጥ ፍርድ ነው፤ እኛ ደግሞ በጊዜው ሰማይ ነን፡፡ እንዴት ነው ታዲያ በዚህ ፍርድ ውስጥ ተካፋዮች የምንሆነው ወንድማለም?
ተመልሰን እንመጣለን እንዳንል ያም አያስኬድም፡፡ ለምን? ካልከኝ፡ - ይሄ ፍርድ በሕያዋን አሕዛብ ላይ የሚሰጥ ነው እንጂ ትንሣኤ ባገኙ ላይ የሚሰጥ ፍርድ አይደለም፡፡ ከነስሙም “የሕያዋን ፍርድ” ነው የሚባለው፡፡ እኛ ግን የምንነጠቀው በሕይወት ያለነው ብቻ ሳንሆን ያንቀላፉትም ከሞት ተነሥተው አብረን ነው ወደ ሰማይ የምንሄደው፡፡ (1ኛ ተሰሎንቄ 4፡13-16) ስለዚህ ማቴዎስ 25 ከሞት ለተነሡት የሚሰጥ ፍርድ አይደለምና ከእኛ ጋር ግንኙነት ሊኖረው አይችልም፡፡ እኛን እንዴት እዚህ ውስጥ እንደከተትከን ስለገረመኝ ነው፡፡
❤። በዮሃንስ 3:36 በክርስቶስ የሚያምኑ ሁሉ ከሞት ወደ ህይወት already ስለተሻገሩ ወደፊት ወደ ፍርድ አይመጡም። እንደተባለውም ቤተክርስቲያን በሰባት አመቱ መከራ በፊት ውስጥ ስለምትነጠቅ በዚህ ወቅት ውስጥ መሳተፍ አይጠበቅባትም ለምንስ በመከራ ውስጥ እንሳተፋለን? ኖህ ወደ መርከቡ ከገባ በኋላ የጥፋት ውሃ እንደመጣው ቤተክርስቲያንን ከመንፈስ ቅዱስ ጋራ ይህንን ምድር ስትለቅ ነው የጥፋት እርኩሰት የሚመጣው። 1ኛ ተሰ. 4:6-7
ቸርች ከተነጠቀች በኋላ ያመኑ ሰዎች በምድር ላይ ከየት ይመጣሉ ከሆነ በ ራዕይ ምዕራፍ 11 :3 ጀመሩ የመንግስት ወንጌል
የሚሰብኩ" ሁለቱ ምስክሮች"እነሱንም ተከተሉ 144,000 የሚሆኑ የእስራኤል ወጣቶች የመንግስትን ወንጌል የሰበካሉ። በሰው ውስጥ የሚድኑ ብዙ ሰዎች አሉ ።በሚቀጥሉ ትምህርታችን በሰፊዎን እንመጣበታለን
ለኔ ግን ሁሌ ግዜ ግራ የሚገባኝ ነገር አንድ የዳኔ አይጠፋም የምትሉት ነገር ነው እሺ ይህን የመፅሐፍ ቅዱስ ክፍል እንዴት ነው የምታስረዳኝ???
አንድ ጊዜ ብርሃን የበራላቸውን፣ ሰማያዊውን ስጦታ የቀመሱትን፣ ከመንፈስ ቅዱስ ተካፋዮች የሆኑትን፣ መልካሙን የእግዚአብሔር ቃልና የሚመጣውን ዓለም ኀይል የቀመሱትን፣ በኋላ ግን የካዱትን እንደ ገና ወደ ንስሓ መመለስ አይቻልም፤ ምክንያቱም እነርሱ ለገዛ ጥፋታቸው የእግዚአብሔርን ልጅ እንደ ገና ይሰቅሉታል፤ ያዋርዱታልም።
ዕብራውያን 6:4-6
ኖርማሊ ግራ ሊገባሽ የሚገባው መዳንሽ ነበረ ።ሆኖም የጠቀሺው ጥቅስ ስለ ክህደት እኮ ነው የሚያወራው። ምኑ ነው ግራ የገባሽ? ያላመነ ወይም የካደ አይድንም። አሁንስ😉
ተባረክ
❤❤❤❤❤❤
ተባረክ