Lualawi ሉዓላዊ-“አሳሳቢ ግዚያት ነበሩ፣ዛሬ ግን አልፈናቸል ብዬ አምናለሁ”/የዶ/ር ዳንኤል ሥንብት እና መልዕክት /የዞን ሊቀመንበሩ በከሚሴ መገደል
Вставка
- Опубліковано 4 лип 2024
- ሊንኮች
Telegram
t.me/+tfZYjOsLvR00YzRh
TikTok
/ lualawi2016
UA-cam
/ @lualawi-2016
Instagram
/ lualawi2016
Telegram/Whatsapp/viber
571-531-5892
Email lualawi2016@gmail.com
“ሉዓላዊ” ሚዲያ ለየተኛውም የፖለቲካ አመለካከት፥ለየትኛውም ብሄር እና ሐይማኖት ፥ ለየትኛውም ሰፈር እና መንደር የማይወግን ነፃነቱን የጠበቀና በራሱ ላይ ሉዓላዊ ሥልጣን ያለው ፥ ለኢትዮጵያዊነት እና ዕውነት ብቻ የቆመ ነፃ መገናኛ ብዙሃን ነው። ዕውነትን እንዘግባለን! ኢትዮጵያዊነትን ብቻ እናቀነቅናለን፥መድረኩ ግን ለሁሉም ዓመለካከት ክፍት መሆኑንም እናረጋግጣለን።
አቶ ግርማ እጅግ እናመሰግናለን❤❤❤
ድል ለመከላክያ ለኢትዬጰያ ልጅ
@@AlmazBelay-sf3zs ለእርስ በርስ ጦርነት ድል ትመኛለሽ? እግር ኳስ አረግሽው?
@@felekewolde3824 BE. SELAM. MEWEYAYET. YALFELEGE. GROUP. KE. MEKELAKEYA. GAR. TORNET. KE GETEME. MIN. YIDEREGAL. ?
አነተ መልካም ሰው ፈጣሪ ይርዳህ
አቶ ግርማ እግዚአብሔር ይባርኮት 🎉🎉
ክብር ለመከላከያችን ለአየርሃይላችን ለፖሊሶቻችን ለባህርሐይላችን ይሁንልን እረጅም እድሜ ከጤናጋር ይስጣቸው ሐገራችን ኢትዮጵያ ስላም ያርግልን እናመሱግንሃለን ወንድማችን ሲስነት በጉጉት ነው የምንጠብቀው ሉአላዊን ሚዲያ አለማድነቅ አይቻልም የምንወድህ በምክንያት ነው የኢትዮጵያ ልጅ blessed 🙏🙏🙏🙏
ውዱ የፅንፈኝነት የብሄርተኝነት የዘረኝነት ጠር የኢትዮዺያዊነት ተምሳሌት የእውነት የትክክለኛ ጋዜጣዊነት ምልክት ሲሳይ አጌና በወሬ ሳይሆን በተግባር በስሜት ሳይሆን በእውቀት እና በእርጋታ ተፈትነህ ያለፍክ ከጭራቁ ወያኔ ጊዜ በሀገር ውስጥም ያስመሰከርክ ውዱ ውዱ ሲሳይ አጌና እረዠም እድሜ ከጤና እድሜ ከጤና ይስጥልኝ ይህ አስተያየት ለባንዳዎች እና በብሄርተኝነት ደዌ ለተጠቁ በሽታ እንደሆነ ግልፅ ነው ይህ የግል አስተያየቴ ነው
በጣም ድንቅ እና ለብዙዎች አርአያነትን የተላበስክ የጋዜጠኝነት ውሀ ልክ ነህ። እናመሰግናለን በርታ።
ክብር እና ሞገስ ለኢትዮጵያ እንቁ ልጆች ለጀግናው መከላከያ ሠራዊታችን !!
ለሁሉም ብሔር የማያገለግል ለአንድ ብሔር የቆመ ሰብአዊ መብት አያስፈልገንም ለሀገርም አይበጅም።
@@SenaitJira ድል ለመከላከያ ! አዲስ አበባ የሁሉም ብሔር ከተማ ነች ።
EXACTLY. ! 275. YE. DEBUN. WETATOCH. BE. SHIFTAW. FANO. BE TAGETU. GIZE. LEMIN. ZIM. ALU. ???????
በጣም፡ የምወዳቸው፡ የማከብራቸው፡ ክቡር፡ አቶ፡ ግርማ፡ ሰይፉ፡ ክፉ፡መከራችን፡ ማለፉን፡ እሳቸው፡ ሲነግሩን፡ ማመን፡ ቅንነት፡ ነው!!!
Always for the peace and prosperity of Ethiopia 🇪🇹👍💕
ችግሩ ዘረኝነት የተናወጣቸው እነሱ የማይፈልጉት እንኳን ግንባታ ይቅርና ሃገሪቱ ጎርፍ ቢወስዳት ደስታቸው ነው
ይህ በጣም ጥልቅ የሆነ ትንተና ነው! እናመሰግናለን!!
ስስ ሰላም ለአንተ ይሁን።
Good job ambesa
Sisay, a true journalist and always stand for the integrity of Ethiopia 🇪🇹👍
ሠላም ለኢትዮጵያ
Sisay you are real Ethiopian 🌹🌹🌹
Greetings to Lualawi family
ሰላምህ ይብዛ ሲሳይ እባክህ ተቃዋሚነን የሚሉ አየሩን ይይዙታል አንተንም አይናገሩህ ዝጋባቸዉ በናትህ
ዲሞክራሲ የምትሉት ህዝብን እያፈናችሁ ነው ? 🤣😂🤣 ኮተታም ካድሬ
@@abuhaile6517 በደንብ አልቅስ። ይወጣልሀል
እኛምቂርቆስ አካባቢ እና ለገሐር አካባቢ መቀየር ወይም መፍረስ አለበት
God bless u my brother. ማን ይናገር የነበረ ማን ይመስክር የቀበረ ::
ማን ያርዳ የቀበረ ተብሎ ይነበብ
በእኔ ህይወት ትልቅ ክብር ከሰጠዋቸው ስብዕናዎች ሲስዬ አንደኛው ነህ !!!!🙏🙏🙏
Great information 👍
Ato Girma is amazing mature Ethiopian. He has normal analytical knowledge and ability. That is how a wise person perceives the present Ethiopia situation. Thanks for telling the truth.
❤🎉❤🎉❤🎉 thanks 🎉
My best SiS ♥️ 👌 I am from Ierland
Thank you
ሰላም ሰላም ሲሳይ አጌና 👋👋👋
ሲሳይ ሃቀኛ ጋዜጠኝነትህን በተደጋጋሚ አረጋግጠሃል። ባለቀ ሰዐት የተስፋ ብርሀን ጭረህብኛል!!
በአጭር ጊዜ ውስጥ ብዙ ወጣት ጋዜጠኞች ተከትለውህ የእውነትን መንገድ ያራምዳሉ የሚል ሙሉ እምነት አለኝ።
በዕድሜ ከገፉ በሁዋላ ያለፀፀት በጋዜተኝነታቸው ስለሚነግዱት ይህችን ልበል :: "You can't teach old dogs new tricks"
❤❤❤❤❤❤❤በርታ ሲሳይ
እውነተኛ ጋዛጠኛ አቶ ሲሳይ አገኔ እንወድለሐን እናከብርሀለን አውነተኛ ጀግና የኢትዬጰያ ልጅ በርታ
ሲስቾ ❤
🎉🎉🎉Sis selam bilenal 🎉🎉🎉
Thanks!
ሲሰነት እርጋታህና ብሰለትህ ሁሌም ያሰደምመኛል እንዳንተ አይነቱን በሳል አሰተዋይ ጋዜጠኞችን ያብዛልን እናመሰግናለን ወንድምዬ❤❤❤🙏🙏🙏ክብርና ሞገሰ ለጀግናው መከላከያ ሰራዊታችን💚💛❤🇪🇹🇪🇹🇪🇹💪💪💪💪
Good analysis!
ሲሳይ በርታ🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉❤❤❤❤❤❤❤
እውነት ነው አሳሳቢውን ጊዜ አልፈናል!!!
በኔ ምልከታ ዶ/ር ዳንኤል በጎም መጥፎም ጊዜ አሳልፈዋል።
ሲሳይ ሁልጊዜ ያለውን እውነት ስለምታቀርብ ክብር ይገባሀል በርታ
🙏🇪🇹🙏🇪🇹🙏🇪🇹🙏🇪🇹
❤❤
ሲሳይ ❤❤❤❤🙏🙏🙏
Berta.sis
በጣም ይገርማል !! ክልሉን ወደ ኋላ አደረጉት ፣ ያሳዝናል
💚💛❤️
EMS, ANCHOR, ESAT, DEREJE, DENKORO, TSEFEGNA MEDIA NACHEW! LWALAWI TEKETATELU!!
Selam sis
ቤተስብ ላይክ ሼር እና ሰብስክራይብ በማደርግ ሚድያችንን እንደገፍ 🇪🇹🇪🇹🇪🇹
የመንግሥት ኃላፊዎች በሚል ፈልጥ ንፁሃን ሰዎችን በመግደል የምመጣ ለዉጥ የለም ።
❤❤❤❤
Can’t wait to listen Aro Girma’s interview.
I have a lot to say.
የሕግ በላይነት ማክበር የራስ ትልቅነት መገለጫ ነው ፥ ሰው ማግደል ምን የሚሉት ፈሊጥ ነው ። ከባድ የፖልትካ ክሳራ እየተከሰተ ፥ ውጤቱ ተሸናፊነት ነው ።
አቶ ግርማ ግሩም የፖለቲካ ሰው አንበሳ ኢትዮጵያ ዊ ኑርልን 👍👍👍👍👍🌹🌹🌹🌹🌹❤️❤️❤️❤️❤️
ኢትዮጵያዊ ማለት ምን ማለት እንደሆነ ለማውቅ አጌናን ጠይቁት!!!!!!!!
ዳንኤል በቀለ የሚባል ዘረኛና ባንዳ በመሆን ለአምስት አመት ቆይቶ ነበር ዛሬ ከዚህ በሽታ ኢትዮጵያ ተገላግላለች
ዶክተር ዳንኤል በመሄዳቸው እጅግ በጣም ደስተኛ ነኝ፣ እንደግለሰብ። ለምን ቢባል ሚዛናዊ አይደሉም፣ ስለዚህ ለሁሉም ህብረተሰብ በእኩልነት በሚዛናዊነት እስከአላገለገሉ ድረስ ዶክተር ዳንኤል ስለሆኑ ብቻ ልንቀበላቸው አይገባም።
ጋዜጠኛ ሲሳይ እጌና ፈጣሪ አብዝቶ ይስጥህ !!
❤🇪🇹🌷🇪🇹🌺🇪🇹🌻🇪🇹🌼🇪🇹💐🇪🇹❤
መንግስት ፋኖ ነኝ የሚለውን ጀዊሳ, አስፈላጊውን እርምጃ (by any means necessary ) መውሰድ ግድ ይላል. ጀዊሳው (ፋኖ) የአማራ ካንሰር ነው
እስካሁን ሉዐላዊ ሚዲያ መቶ ሺህ ሰብስክራይብ አልገባም?ዳይ ሼር እናድርግ
Selam selam selam sisay ❤❤❤❤❤❤❤
ባላግ፣ዳጋፍ፣ኮሚሽን፣ናው፣ዬምን፣ዳንእል፣ባላግ፣ዒንፋኛ፣ዳንኤል፣ዬሚን፣ዶፍቶር፣ዬዒፋኛ፣❤❤❤❤❤❤❤
እነ መሳይ እና መሰሎቹ የአቶ ሰይፉ ዜና ሰምተው መርዶ ይቀመጡ
ሃይ
If the Eurocentric Agencies gave EHRC "A grade" that means all the report they have been receiving was what they wanted to read & use as evidence to impose more economic sanctions...
Ethiopia's transformation & wellbeing should be carried out not by the UN...but by Ethiopians themselves.
ሲሳይ አጌና ምርጥ ኢትዮጵያዊ ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
It is good that dr “Daniel” is gone. too late!!!
He should have been gone long time ago.
thank you.
የኮሪዶር ሥራው እኮ ብዙ ሰው ቀጥርዋል።
Fasil, WENDMAGEN, measy, HABTAMU, DEREJE, denkoroch! Lemehonu yeamara, fano yemebal allen? Fesamoch, fandya hula!!
Our people are fooled by fortune tellers and mad you tubers! This is our story!
በነገራችን ላይ ግርማ ሰይፉ ለከተማ አስተዳደሩ በሚያቀርባቸው የተለያዩ እቃዎች ሆዱን እና ከርሱን እየሞላ ያለ ከርሳም ሰው ነው ጥቅም ነው እንዲ የሚያስለፈልፈው ።
አቶ ግርማ ስለ አዲስ አበባ ኮሪደር ሥራ የሰጡትን መግለጫ ለእነ መሳይና ባልደረቦቹም ብናገሩ ጥሩ ነው
He was not benefiting from Woiane and he was very critical . Imagine if Girma Seyfu was not investment bureau head!
እንቀየር እኮ ነው የሚሉት!
አይ ሲሳይ በእውነት አንተን የወለደች አናት ትባረክ አንተን ያሳደገ ቤተሰብ የተባረከ ይሁን። አንተ ብቻ በርታ ቢያንስ ቢያንስ እውነተኛ ጋዜጠኝነት ምሳሌ ለመሆን አንተን ሞዴል አድርገን እንጽናናለን
ጨንቆሀል
እዉነቱ ይህ ነዉ ወንዲሜ ኢት/በከፍተኛ ናት """ ለባንዳዉ ይፈንዳ""""
Dipper
ትቢት፣ዛዲሮ፣ቃልዲ፣ሆኖሃል፣ባፋኖና፣ባፋኖ፣ዳጋፍዎች፣ቅጃትዳንኤል፣ይውራዲ፣ዳስ፣ቢሌናል፣ፋኖ፣ዳንኤል
DADABI
በሳል ጋዜጠኛ ሲሳይ አጌና !!!
ሲሳይ አጌና A+ ሀገር ወዳድ ጋዜጠኛ viva!!!!
ቴዎድሮስ የተባለው ዲ/ር አብይ ነው። ከምስራቅ ተነስቷል መላው አፍሪካን ይታደጋል።
አቶ ዳንኤል የሚባለው ስብእና የሌለው መርጫው ወደ ፋኖ መሄድ ወይም ወደ ቦሬስ ሄዶ እዛ ይኑር
ፋኖ ዳንኤል አንድ ካንሰር ተነቀለ ቻዎ ቻዎ ::
ፉጭና መንግስት ከሀገር አይጥፉ አጌና !!!
ሞዴል ጋዜጠኛ ❤❤❤❤
ግርማሰይፉ ህዋሀትን ሲንያቀጠቅጣት አይተነበር።
Manufacturing industries be ketema akababi meserat alebet
ይህ መሰሪ ገለል ማለቱ የሚያስደስት ነው::መንግስት ቀጣዩ ሰው ላይ ተገቢ ጥንቃቄ ማድረግ ግድ ነው!!! በሰበዓዊ መብት ሰበብ የሚነግዱትን በቃችሁ ማለት ግድ ነው
ቴዎድሮስ መጣ እኮ ስንቴ ይምጣ
ተወልደው ካረጁበት ቤት በአንድ ሳምንት ልቀቂ ማለት አይከብድም
በጠቅላላዉ ጠንቋይ ትነግሳላችሁ ስላላቸዉ ነዉ የምያበዱት
Warehouse jobs ena labor ena manufacturing jobs beketema weset ale America
Ye muya maseltegna be eyandandu kefele ketema meserat alebet
ዶ/ር ዳንኤል መንግሥት በምእራባውያን ሰብአዊ መብት ያስከሰሰ ነው
" አዋቂ…ነብይ.. ነገረኝ" እየተባለ በሰው ልጆች ደም ይነገዳል። የማይፈጸም ትንቢት እየጠበቁ አማራ በሰላም ወጥቶ መግባት የለበትም፣ እርሻ ማረስ የለበትም፣ ትምህርት መማር የለበትም እያሉ በህዝብ ህልውና ላይ የሚያላግጡ ቡድኖች መፈጠራቸው እነ ፍቅርሲዝም እና እነ እህተ ማሪያም ስንዱ ተከታዮች ባፈሩበት ሀገር ላይ የሚያስደንቅ አይደለም። ትልቁ አደጋ የሆነው የሚቃዡ ጠንቋዮች መኖራቸው ሳይሆን የእነርሱን ቅዠት አምኖ ተቀብሎ በቅዠት አለም ውስጥ ገብቶ በከንቱ የህይወት መስዋዕትነት የሚከፍል ሰው በዚህ ዘመን መገኘቱ ነው። ጠንቋዩም ሆነ አስጠንቋዩ አላማቸው ገንዘብ ማግኘት እስከሆነ ድረስ ቅዠታቸውን አያቆሙም። አንዳንዶች ይሄ ፋኖ ነኝ ብሎ መሳሪያ ይዞ ጫካ የገባውን ቡድን መብቱ ስለተረገጠ ነው መሳሪያ ያነሳው ይሉናል። ይሄ ቡድን በአንደበቱ ሲናገር የምንሰማው ግን ስለ መብት ረገጣ ሳይሆን " የአባቴን የምኒልክ ዙፋን ለማስመለስ ነው የምዋጋው" ብሎ ሲናገር ነው። በዚህ ዘመን ኢትዮጵያ በንጉሥ ስለማትመራ ንግሥናን መጠየቅ መብት አይደለም። ስለዚህ ጫካ ያስገባቸው ጉዳይ የመብት ረገጣ ሳይሆን ንጉሥ የመሆን ፍላጎት ነው። ለዚህ ነው ድርድር ሲባልም የማይፈልጉት። ምክንያቱም የመደራደሪያ አጀንዳቸው የመብት ረገጣ ሳይሆን ንግሥና ስለሆነ በኢትዮጵያ ህገመንግስት አውድ የሚፈታ አይደለም። የአማራ ህዝብ ትክክለኛ ጥያቄውን በቅርቡ በተካሄደው የሰላም ኮንፈረንስ ላይ በዝርዝር አቅርቧል። በምላሹ ዙሪያ መንግስትም ከህዝቡ ጋር ለመስራት ተስማምቷል። አሁን ችግር የፈጠረው እንነግሳለን ብለው የሚቃዡ ቡድኖች የሚያደርጉት ጸረ ሰላም እንቅስቃሴ ነው። በአንድ ወቅት እነ ሀብታሙ አያሌው አስቸኳይ መልዕክት ከገዳም አባቶች የተላከ ነው ብለው በሚዲያቸው ላይ የሳልሳዊ ቴዎድሮስ አመጣጥ በየረር በር በኩል ነው እያሉ ሲናገሩ ሰምተን የቅዠታቸው ስፋት እና ጥልቀት አስደንግጦን ነበር። እህተ ማሪያም ደግሞ የምትጠብቀው ንጉሥ ከትግራይ እንደሚመጣ ተናግራለች። ሌሎችም እንደዚህ የመሳሰሉ ትንቢቶችን የሚሰማው ደግሞ በየመንደሩ እራሱን አንግሶ በሶስት ክላሽ አራት ኪሎ ሊገባ ቀን ከለሊት እየቃዠ የህዝብን ሰላም ያውካል። እንደው ሳልሳዊ ቴዎድሮስ የተባልከው ናና ንገስ ተፈቅዶልሀል ቢባል በአራቱም አቅጣጫ አዲስ አበባ በብዙ ቴዎድሮሶች ትጥለቀለቃለች። ጉዳቸውን ለማየት አንድ ዙፋን ነገር አስቀምጦ ኦርጅናሉ ቴዎድሮስ ነኝ የምትለው ንጉሥ ቁጭ በል ማለት ነው። የዛኔ እርስ በእርሳቸው ተረጋግጠው ያልቁና የተረፈው ወደ ቀልቡ ይመለስ ይሆን? ለማንኛውም ቀልዱን እንተወው እና በደንብ መሰራት ያለበት በጠንቋይ እና በአስጠንቋይ ስነልቦናቸው የተሰረቀባቸው ምስኪኖች ላይ ነው። እነዚህ ሳልሳዊ ቴዎድሮሶች ሳይሳካላቸው ሲቀር መጨረሻ ላይ እዚሁ ያለንበት ጫካ ውስጥ ኑ እና አንግሱን ከማለት ስለማይመለሱ ካሁኑ እነዚህን አምነው የተከተሉ ሰዎች ለህይወታቸው ዋጋ ሰጥተው ወደ ልቦናቸው ተመልሰው ሰላማዊ ኑሮአቸውን እንዲቀጥሉ አበክሮ መምከር ተገቢ ነው።
YA, ZEREGNA, GEZAW, IS HE ALIVE! DOMA SHEMAGELE! YE DEBUB HEZBOCH TELACHA KEFETEGNA NEW!!
ምን ይመስላል በፈጣሪ ወይ አያምር ወይ አያፍር ጋኛ