“የቤተመቅደስ በር እንደ ወሊድ መቆጣጠሪያ የሚጠቀሙ ሰዎች አሉ” | ‘ንቅሳት አጋንንት መጥሪያ ነው’ |“ገነት ኢትዮጵያ ነች!” | |Ethiopia

Поділитися
Вставка
  • Опубліковано 13 чер 2024
  • #Ethiopia #Haletatv

КОМЕНТАРІ • 15

  • @wm3959
    @wm3959 Місяць тому +14

    የኔ ጓደኛ ከጓደኛዋ ጋር ዘመናዊ የመውለድ መቆጣጠሪያ እንድትወስድ ከመጋባታችርው በፊት ይጠይቃል ፣ የእርሷ መልስ ይገርማል ፣ እኔ ከዚህ ዘመን ብፈጠርም ከጋብቻ በፊት ግንኙነት ማድረግ አልበቃ ብሎ ኪኒን ግን አልወስድም ብላ ቤተክርስቲያን ሄዳ ክር ቋጠረች በቃ በነጻነት ሁለት አመት ቆየች ልክ ከጋብቻ በሗላ ያሰረችውን ሄዳ ፈታች ወዲያው አረገዘች ይህ በዚህ ዘመን የሆነ ነው ብዙ የእውነት አማኞች አሉ ክፋው ህዝብ ስለ በዛ እንጂ፣

    • @elssaandarge1156
      @elssaandarge1156 Місяць тому +1

      betam yigermal❤❤

    • @samreyene6682
      @samreyene6682 Місяць тому +2

      ታአምር መስማት በጣም ነው የምወደው

  • @asterdefere9540
    @asterdefere9540 Місяць тому +1

    ይህ ሰው የሚናገረውን ነገር ለማመን አልቸገርም በጣም ነው የሚገርመኝ ብዙ አቅም ያለው ነው እውነት እባካችሁ እንደሱ ያሉ ሰዎችን ስታቀርቡ ሰፋ ባለ ፕሮግራም ይሁን ጥቂት ብቻ እንዲያወራ እድል አትስጡት ጎበዝ የራሳችንን ድንቅ ድንቅ አይምሮ ያላቸውን ሰዎች እራሳችን እንጠቀምባቸው ተባረክ ወንድሜ

  • @elaybright8884
    @elaybright8884 Місяць тому +1

    Yes 100%% የእኛ ሀገር ጠቃሚ ጠቃሚ መጽሐፍ በደንብ በየቀኑ እየተዘረፉ ነው ከጎረቤት አረብ አገሮች ጨምሮ እስከ መናጢዉ ፈረንጅ በተለይ የሀበሻ ዲቃላ ተወላጆች በዚህ ንግድ በጣም ይሳተፋሉ በሙሉ ተሰርቀናል መጽሀፎቻችን ።

  • @TeamirAbriha-lp5ec
    @TeamirAbriha-lp5ec Місяць тому +5

    ገነትን፡በኢትዮጵያ፡ጓሮ፡የፈጠረ፡እግዚአብሔር፡ይመስገን፡ይላሉ፡ታላቁ፡ሊቅ፡አለቃ፡አያሌው፡ታምሩ፡እና፡ገነት፡በኢትዮጵያ፡ናት፡በገነት፡ያለ፡ሐብት፡ሁሉ፡በኢትዮጵያ፡አለ፡የሚወረሰው፡ግን፡በሃይማኖት፡ስለ፡ሆነ፡ሃይማኖት፡ከሌለ፡ሁሉም፡የለም፡ስለዚህ፡የቀደመችውን፡ሃይማኖት፡አጥብቀን፡እንያዝ፡፡

  • @getegemechu5299
    @getegemechu5299 Місяць тому +3

    ትክክል ዮጋ ማለት እርኩሳትአምልኮ ነዉ

  • @elaybright8884
    @elaybright8884 Місяць тому +2

    Yes west ሰይጣናዊ መንፈስ መስጫ ነው ንቅሳት በግልፅ ይናገራሉ በጣም በለጋእድሜዋ የተበላሸች የጓደኛችን ልጅ የማይለቅ ሰይጣን አስገብተውባታል ከጥቅም ውጪ አደረጓት በልጅነት በተለይ በዉጭ አገር ያላችሁ ተጠንቀቁ። በደንብ በግልፅ ያየሁት ነው በቃ ሁሉንም ነገር ነው ያበለሸባት ሀራም ነው አያስፈልግም ተጠንቀቁ።።።

  • @SelamawitGod-gl2we
    @SelamawitGod-gl2we Місяць тому

    Yoga ya sayetan nawo

  • @azebmokonnen8993
    @azebmokonnen8993 Місяць тому

    ትቀባቡታላችሁ ጠንቌይ ደብተራ ውን ለምውታደግ: ትስርስሩ ከባድ ነው:: ደራሲና ተመራማሪው ተባረክ እግዚአብሔር ይጠብቅህ!!

  • @SelamawitGod-gl2we
    @SelamawitGod-gl2we Місяць тому

    Wandema tabarke tero maraga nawo batalaye sela walede makotatareya

  • @meditube1065
    @meditube1065 Місяць тому +1

    🎉

  • @WaliaIbex
    @WaliaIbex Місяць тому

    ዝምብሎ ይጥመለመላል በግልጽ አይናገርም ለተጠየቀዉ😂😂😂 የማታዉቅ ከሆነ አላዉቅም ማለት

  • @truthseeker8331
    @truthseeker8331 Місяць тому

    Intellectህን ተጠቅመህ መመራመርህ ጥሩ፣ ግን እያንዳንዷ ሀሳብ ላይ ሱባኤ እየየያዝክ ፣ ለጥበብም ለትህትናም spiritual leader ፣ በትእዛዛቸዉ ስር ራስህን ማድረግ የምትችል አባት ፈልግ፣ በረሀም ሄደህ ቢሆን፣ ካላገኘህ ፈጣሪን ጠይቀዉ፣ ለእስራኤል ሙሴ፣ ለአብርሀም መልከፄዲቅ፣ለዳዉት ሳሙኤል ኢታን፣ ለኤልሳ ኤልያስ፣ በአዲስ ኪዳንም አባ አንጦንስ በጠላት ተቀጥቅጠዉ ዋጋ ከፍለዉ( መልአክ እየመራቸዉ) ለመነኮሳት በከፈቱት በር …. ባጭሩ በመንፈሳዊ አባት ስር ነዉ የሚጀምሩት ። ያ ጥበብ ነዉ።
    ከዚ ቀጥየ ያለዛሬ ባላቅህም፣ እያወራህ ያለኸዉ መድሀኒት ከመፀዋት ስለመስራት መሰለኝ። pharmaceuticals companies እንደመያደርጉት ከሆነ፣ ያዉ በአካላዊ አሰራር። through the dynamics of the physical wold and knowledge of chemical energy reactions within the visible physical matter ፉርማሲስቶች የሚያጠኑትን ከ ሀገራችን መፃሀፍት ጋ ማቀናበር አይከፋ ይሆናል፣ እነሱም የእኛን መፀሀፍት ዘርፈዉ ነዉ እዚ የደረሱት።
    ለዚ በተረፈ፣ የጠቀስካቸዉ ጥቅሶች፣ 1ኛ ቆሮንቶስ 12:8 ስለ መንፈስ ቅዱስ ስጦታወች ነዉ የሚያወራዉ፣ ፈዉሳት ሲልም በእፅዋት ሳይሆን እንደ ሀዋርያት በቃል በጥላቸዉ፣ ከዛ ሰዉ በሚወጣዉ የመንፈስ ቅዱስ ሀይል እንጅ ቅጠል ፈጭቶ ምናምን አይደለም።
    ከ ዛ ስጦታ በፌት በኦሪት እንደ ምሳሌም የሚያገለግሉ ፈዉሳት፣ ለምሳሌ በበረሀ እባብ የነደፋቸዉን ከናስ የተሰራ እባብ አሳይቶ ሙሴ አድኗቸዋል፣ አሁን ቃልበቃል ወስደን ወደ በእባብ ለተነደፉ ህክምና መንገድ ብንጠቀመዉ አይሆንም፣ እንደዚሁም ኩፋሌ 10:6(9 በግእዙ) ላይ የኖህም ታሪክ ጠላትን በእፅ (የእፀ መስቀል ምሳሌ ይመስለኛል ተመራመርበት አንተ) ዉስጥ አሰረዉ። 3ኛ የጠቀስከዉ የጦቢትን ስናይ ፣ ያዉ የአሳዉ አካላት ነበር የተፈጩ፣ ያ አሳ ምን ይሁን ልቡ እና ጉበቱ ላይ ያደረ ነገር ይሁን embaded ሁኖ አብሮ የተቃጠለ እና ያኛዉን የጠላት መንፈስ በፍርሀት ነግ ለኔ ብሎ ያስሮጠዉ፣ አናቅም( seek deeper im thr meaning and historical context of the biblical verses)
    ሳጠቃልለዉ አምላክ ተወልዶ የነገረን ጥበባትን የሚያስንቅ ጥበብ አለ። አንተም እንዳልከዉ። ፆም፣ ፀሎት፣ ስግደት ንስሀ (“እሄ ያለ ፆም ፀሎት አይወጣም”) ሲል ሰምተናል።
    ስለ ንቅሳቱ ደግሞ፣ ለፈጣሪ ጉዳይ ለመንፈሳዊ አገልግሎት ጉዳይ ካልሆነ እና በአለም የሚኖር ሰዉ ቅዱሳን ስእላት አያርግ ነዉ እንጅ፣ መነቀስማ አባ ዘርአ ያእቆብ በግድ ያስነቀሷቸዉ አሉ፣ የግባፅ ክርስትያን እኛ ማተብ እንደምናደርገዉ የነሱ ህፃናት መዳፋቸዉ ላይ መስቀል ነዉ የሚነቀሱት። አንዱ ቅዱስም “ሞት አይቀርም “ ብሎ ተነቅሶ ሲያለቅስ የኖረ አለ። ለማንኛዉም፣ ፈጣሪ ወደእሱ እዉነት ይምራን

  • @azebmokonnen8993
    @azebmokonnen8993 Місяць тому

    ትቀባቡታላችሁ ጠንቌይ ደብተራ ውን ለምውታደግ: ትስርስሩ ጋዜጠኛውና ቀሳውስቱ መሀበረሰቡም የሚጋራው እንዲመስል እስኪያሳብቅ: ከባድ ነው:: ደራሲና ተመራማሪው ተባረክ እግዚአብሔር ይጠብቅህ!!