I live in America and every thing she says true. I tried to move back home but my family went against it. Everyone knows deep down living in western countries is like being sacrificed. Noting like your own home country. Specially for a women living abroad it’s a hell. Hana is smart
ወየኔ የኔ እህነየት እግዚአብሄር ይጠብቅሽ።እኔ ተወልጄ ያደጉት በኦርቶዶክስ ውስጥነው ከዛ ውጪ ሁሉን ነገር እጋራታለሁ የyoga meditation law of attraction,Texas is my second home ያለችውን ጭምር። እሚለየን እኔ ገና ሀገሬ አልገባሁም
የሀሌታ ቲቪ አጋር ሚዲያ የሆነውን ረቡኒ ሚዲያን ሰብስክራይብ አድርገዋል?
👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇
ua-cam.com/video/bvqkI6twIgM/v-deo.html
Please rebuniwoch agenagug ke Hana gar bizu miteykat teyake aleg...please
ሌላ አውርቶ አደር አላደርግም
❤❤
ልጅት፡አድ፡ከነናቱ፡ከነመልአኮቹ፡ጉብኝተውሻል፡አሁንም፡አይለውሽ፡ፍፃሚሽን፡ያሳምርልሽ፡ለሁላችን፡ትምርትነሽ፡አድ፡ከነናቱ፡ከነመልአኮቹ፡ይጠብቅሽ።
🤔🤔🤔👇👇👇👇❤❤❤
አላዋቂ ሳሚ ንፍጥ ይለቀልቃል አለ!! ከአሜሪካ እብድት ኢትዮጵያዊ መደበቂያነት! በፍፁም መፃህፍ ቅዱስ ያላጣቀሰ በሰው አእምሮ የእግዚአብሔርን ማንነት የተተረጎመ እውቀት መሰል እውቀት!!! አዳምና ሄዋን የበሉት ዛፍ ክፉና ደጉን የሚገልጥ የእውቀት ዛፍ ነው ይላል መፅሃፍ ቅዱስ ...ዐይን የሚከፍት ፍሬ ነበር መልካምም ይመሰል ነበር ነገርን ግን ሞትን የሚያመጣ ዛፍ ነው! ክፉና ደጉን የሚለየው ዛፍ ወደ ሞት ለምን መራቸው?! እህታችን የቆመችበት እውቀት ከዚህ ዛፍ ፍሬ ነው!! እውቀትና ብልጠት ይመሰላል ግን ጥፋት ነው!
'ድምፅ ሰማሁ' ትለናለች የሰማችውን ድምፅ በተፃፈው የእውነት ቃል ያላመሳከረች ነገር ግን የአገርና የኋይማኖት ፍቅር ያዳበረች እህት ነች!! አገርና ኋይማኖት ግን የዘላለም ህይወትና እምነትን አይተካም!
ፈጣሪ ከዕብራይስጥ ይልቅ ለግዕዠ ይቀርባል ብለን ለምናስብ እንድንታረም የሚያሰፈልገው የያዘንው ኋይማኖት የሰው ወይም የአይሁድ ነው። የወረሰነውና ሌላ ባለቤት ያለው ነው!! እኛ ቅጂ እንጂ ኦርጂናል የመፅሃፍ ቅዱሱ የሃይማኖቱ እና የባህሉ ባለቤት አይደለንም!!!
የሰው ኋይማኖት የሰው መፅሃፍ ቅዱስ ከኋይማኖቱጋ የተያያዛ የሰው ባህልን ሳንረዳ እንደባለቤት ከባለቤቱ በላይ አዋቂ መሆን የመጀመሪው ሰህተት ነው!!!
አብርሃምም ያቆብም ሙሴም ዳዊትም ክርስቶስም ጳውሎስም አይሁድ ናቸው!!! የሚናገሩበትም ቋንቋ ግዕዝ ሳይሆን ዕብራይስጥ ነው!!! ባህላቸውም እስራኤላዊ ነው!!
አንድ ኢትዮጵያዊ አይሁዳዊን በዚህ ማንነቱ ሳያውቅው እና ሳይረዳው የአይሁድ የሆነውን የእኔም ነው ቢል እብደት ነው!!
አንድ የጎጃም ገበሬ በባህሉ በአስተሳሰቡ በአነጋገሩ ከአንድ የባሌ ገበሬ ልዩ ነው ከአንድ ከአሜሪካ ገበሬጋ ደግሞ በፍፁም የራቀ ነው!!
በአይሁድዊ እና በኢትዮጵያዊ ያለው የኋይማኖት ሆነ የመፅሃፍ ቅዱስ አረዳድ ያለው ልዩነት ከዚህ እጅ በጣም የባሰ ነው!! በተለይም ደግሞ የዛሬው ትውልድ ፍፅም የማይገናኝ ማንነት አለው!
የሄዋንን ሰህተት ሄዋን እንዳትደግም ስለ አ
እውቀትዋ ፍሬ ቃሉ ምን ይላል!! እውን እህታችንን ይገልፃታል?
እግዚአብሔር ሰለዛፉ ምን አለ??
ዘፍጥረት 2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁸ እግዚአብሔር አምላክም በምሥራቅ በዔድን ገነትን ተከለ የፈጠረውንም ሰው ከዚያው አኖረው።
⁹ እግዚአብሔር አምላክም ለማየት ደስ የሚያሰኘውን፥ ለመብላትም መልካም የሆነውን ዛፍ ሁሉ ከምድር አበቀለ፤ በገነትም መካከል
👉የሕይወትን ዛፍ፥
👉መልካምንና ክፉን የሚያስታውቀውንም ዛፍ አበቀለ።
…
¹⁶ እግዚአብሔር አምላክም ሰውን እንዲህ ብሎ አዘዘው፦ ከገነት ዛፍ ሁሉ ትበላለህ፤
¹⁷ ነገር ግን 👉መልካምንና ክፉን👈 ከሚያስታውቀው ዛፍ አትብላ፤ ከእርሱ በበላህ ቀን ሞትን ትሞታለህና።
❤❤❤
ለምን መልካምና ክፉን ከሚሳውቀው ዛፍ (እውቀት) እንዳይበላ ታዘዘ???
ዛሬ ሰንቶቻችሁ ናችሁ ልጆቻችሁን መልካምና ክፉን እንዲያውቁ የምታሰተምሩት???
እህታችን መልካሙንና ክፉን ለይቻለሁ ትለናለች!! አለባበሷ የኋይማኖታዊ ነው ለዓይን ድስ ይላል ንግግሯም ጥበብ የሞላበት ይመስላል!! እሷ ከበላችው የጥበብ ፍሬ ለመብላት ብዙዎች ይጎመጃሉ!! ከታችኛው የሄዋን ሃሳብጋ አነፃፅሩት እስኪ!!
👇👇👇👇❤❤❤👇👇👇
የሄዋን ሰለዛፉ ምን አለች???
ዘፍጥረት 3
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ እባብም እግዚአብሔር አምላክ ከፈጠረው ከምድር አውሬ ሁሉ ይልቅ ተንኰለኛ ነበረ። ሴቲቱንም፦ በውኑ እግዚአብሔር ከገነት ዛፍ ሁሉ እንዳትበሉ አዝዞአልን? አላት።
² ሴቲቱም ለእባቡ አለችው፦ በገነት ካለው ከዛፍ ፍሬ እንበላለን፤
³ ነገር ግን በገነት መካከል ካለው ከዛፉ ፍሬ፥ እግዚአብሔር አለ፦ እንዳትሞቱ ከእርሱ አትብሉ አትንኩትም።
⁴ እባብም ለሴቲቱ አላት፦ ሞትን አትሞቱም፤
⁵ ከእርስዋ በበላችሁ ቀን 👉ዓይኖቻችሁ እንዲከፈቱ እንደ እግዚአብሔርም
👉መልካምንና ክፉን👈 የምታውቁ እንድትሆኑ እግዚአብሔር ስለሚያውቅ ነው እንጂ።
⁶ ሴቲቱም ዛፉ
👉ለመብላት ያማረ እንደ ሆነ፥
👉ለዓይንም እንደሚያስጎመጅ፥
👉 ለጥበብም መልካም👈 እንደ ሆነ አየች፤ ከፍሬውም ወሰደችና በላች፤ ለባልዋም ደግሞ ሰጠችው እርሱም ከእርስዋ ጋር በላ።
⁷ የሁለቱም 👉ዓይኖች ተከፈቱ👈፥ እነርሱም ዕራቁታቸውን እንደ ሆኑ አወቁ፤ የበለስንም ቅጠሎች ሰፍተው ለእነርሱ ለራሳቸው ግልድም አደረጉ።
❤❤❤
ሴቲቱ እውቀት እና ጥበብ የመሰላት ሲያዮትም ደስ የሚል የመሰላት መልካምና ክፉን ለይቻለሁዓይኔ ተክፍቷል ማለት ወዴት ወሰዳት???
👇👇👇👇
ዘፍጥረት 3
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁷ የሁለቱም ዓይኖች ተከፈቱ፥ እነርሱም ዕራቁታቸውን እንደ ሆኑ አወቁ፤ የበለስንም ቅጠሎች ሰፍተው ለእነርሱ ለራሳቸው ግልድም አደረጉ።
⁸ እነርሱም ቀኑ በመሸ ጊዜ የእግዚአብሔርን የአምላክን ድምፅ ከገነት ውስጥ ሲመላለስ ሰሙ፤ አዳምና ሚስቱም ከእግዚአብሔር ከአምላክ ፊት በገነት ዛፎች መካከል
👉ተሸሸጉ።
⁹ እግዚአብሔር አምላክም አዳምን ጠርቶ፦ ወዴት ነህ? አለው።
¹⁰ እርሱም አለ፦ በገነት ድምፅህን ሰማሁ፤ 👉ዕራቁቴንም ስለ ሆንሁ ፈራሁ፥ ተሸሸግሁም።👈
¹¹ እግዚአብሔርም አለው፦ ዕራቁትህን እንደ ሆንህ👉 ማን ነገረህ? ከእርሱ እንዳትበላ ካዘዝሁህ ዛፍ በውኑ በላህን?
¹² አዳምም አለ፦ ከእኔ ጋር እንድትሆን የሰጠኸኝ ሴት እርስዋ ከዛፉ ሰጠችኝና በላሁ።
¹³ እግዚአብሔር አምላክም ሴቲቱን፦ ይህ ያደረግሽው ምንድር ነው? አላት። ሴቲቱም አለች፦👉👉 እባብ አሳተኝና በላሁ።
¹⁴ እግዚአብሔር አምላክም እባቡን አለው፦ ይህን ስላደረግህ ከእንስሳት ከምድር አራዊትም ሁሉ ተለይተህ አንተ የተረገምህ ትሆናለህ፤ በሆድህም ትሄዳለህ፥ አፈርንም በሕይወትህ ዘመን ሁሉ ትበላለህ።
¹⁵ በአንተና በሴቲቱ መካከል፥ በዘርህና በዘርዋም መካከል ጠላትነትን አደርጋለሁ፤ እርሱ ራስህን ይቀጠቅጣል፥ አንተም ሰኰናውን ትቀጠቅጣለህ።
¹⁶ ለሴቲቱም አለ፦ በፀነስሽ ጊዜ ጭንቅሽን እጅግ አበዛለሁ፤ በጭንቅ ትወልጃለሽ፤ ፈቃድሽም ወደ ባልሽ ይሆናል፥ እርሱም ገዥሽ ይሆናል።
¹⁷ አዳምንም አለው፦ የሚስትህን ቃል ሰምተሃልና፥ ከእርሱ እንዳትበላ ካዘዝሁህ ዛፍም በልተሃልና ምድር ከአንተ የተነሣ የተረገመች ትሁን፤ በሕይወት ዘመንህም ሁሉ በድካም ከእርስዋ ትበላለህ፤
¹⁸ እሾህንና አሜከላን ታበቅልብሃለች፤ የምድርንም ቡቃያ ትበላለህ።
¹⁹ ወደ ወጣህበት መሬት እስክትመለስ ድረስ በፊትህ ወዝ እንጀራን ትበላለህ፤ አፈር ነህና፥ ወደ አፈርም ትመለሳለህና።..............
..............
የሚቀጥለው comment ላይ ቀጥሏል👉👉👇👇
ቃላት የለኝም,ፈጣሪ በቤቱ ያፅናሽ,በጣም ጀግና እና አስተዋይ ልጂ ነሽ
Amelke yetabekate
😜😜😜
የቅዱሳን አባቶች አምላክ እግዚአብሔር ይባርክሽ በጣም እጹብ ድንቅ ንግግር ነው መድኀኔዓለም በቤቱ ያጽናሽ እመብርሃን ጥላ ከለላ ትሁንሽ።
ላንቺ የተሰጠን ጸጋ ለኛም ያድለን፡ ማስተዋሉን ይስጠን፡ ተባረኪ እህታችን
ሙሉ ደሰታ ቤተክርስቲያን ውስጥ አለ!!10000000000000%በህይወት አይቼዋለሁ
እዉነት ነዉ
ትክክል
Realyyyyyyy
AWO
በሳል ልጅ። የእመቤታችን የቅድስተ ቅዱሳን ምልጃ አይለይሽ። ሴቶች ልጆች እባካችሁን እናንተ የተፈጠራችሁት እንደ እየሱስ ክርስቶስ እናት እንደ ቅድስት ማርያም እንድትሆኑ እንጂ እንደሎጥ ሚስት እድትሆኑ አልነበረም።
ስለ ሁሉም ነገር እግዚአብሔር ይመስገን 🙏❤
ሁሉም ነገር ስለ ቤተክርስትያናችንም ስለ እኛ ስህታችን በትክክል ገልጸሸዋል ተባረኪ 🙏❤
ጀግኒት እህቴ ❤❤❤ እግዚአብሔር በቤቱ ያፅናሽ ብዙ እህቶቻችንን እና ወንድሞቼ መመለስ ትችያለሽ በብዙሚድያነይ እግዚአብሔርም ይርዳሽ
ሀኒቾ ክርስቶስ ኢየሱስ በቤቱ ያፅናሽ። ለእኛ ኦርቶዶክሳያን ሴቶች አረአያ ነሽ ማማዬ❤
❤ድንቅ ልጅ ❤እግዚአብሔር ሊጠቀምብሽ ስለፈለገ ከዛ ከእሳት አኗኗር መንጥቆ አወጣሽ!!! የአባቶቻችን አምላክ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን አሜን 🙏❤❤❤
እግዚአብሔር ሲመርጥ እንደዚህ ነው ፍፃሜሽን ያሳምረው❤❤❤
ኣሜን
Amen Amen amen
Egiziabher Yebarkisch Amen 🙏🙏🙏
24 ሰዓት ሙሉ ብትናገር የማትሰለች እና ብዙ ትምህርት የምንማርባት እህታችን ሀና ዘ ኢትዮጵያ:: እግዚአብሔር እረጅም እድሜ እና ጤና ከልጅሽ ጋር ይስጥሽ::
እውነትሽን ብለሻል ሀና ዘ ኢትዮጵያ የ አባቶቻችን በረከታቸው የ ቅዳሳን ምልጃና ፀሎት ካንቺ ጋር ይሆን ዘንድ ከልቤ ተመኘሁ 🙏🙏🙏
እግዚያብሄር አምላክ ለአንቺ የገለጸልሽን እውነት እና ጽናት ለእኔም እንዲያድለኝ ከልቤ እመኛለሁ ።
የድንግል ልጅ በቤቱ ያኑርሽ አሜን።
እህቴ ትለይያለሽ እውነት በደንብ ገብቶሻል ለብዙዎቻችን ምሳሌ ነሽ. የድንግል ልጅ በቤቱ ያፅናሽ
ልጆችን በተመለከተ እውነት ብለሻል እግዚአብሔር ደጉን ጊዜ ያምጣልን.
እህቴ ለአንቺ የሚያስተውል ልቦና የሰጠሽ አምላክ ለሁላችንም የሚያስተውል ልቦና እግዚአብሔር ይስጠን 🙏🙏🙏
አሜን 🙏🙏🙏
Amen Amen amen
አይ ጣንቋዮች😯😂😂
አሜን!
@@tigstuersumo6454አይ አለማወቅ የምር አሳዘንሽኝ😢
አኔ አራሴ አዚህ america መድሃኒት ላይ ነዉ የሚሰራው ይቺ ልጅ ያለችው በሙሉ ልክ ናት አንደው ላንቺ የገለሰልሽ አምላክ ለኛም ይግለስልን ተባረኪ ፈጣሪ በቤቱ ቀድሶ በጽናት ያኑርልን አኔ አራሴ ባዶዎች መሆናቸውን ሳውቅ ሀገሬ መንኩሺ ብኖር አመኛለው
እኔም
እግዚአብሔር የልባችሁም ምኞታችሁን ይፈጽምላችሁ ሱባየ ያዙ መልስ ታገኛላችሁ ወደግሞ መምህር ተስፍየ ገጠመኝ ብላችሁ እይ ለጥያቂችሁ መልስ ታገኛላችሁ
Excellent!
ምን አይነት የተባረኩ እናትና አባት ነዉ ያሳደገሺ. የልጆቻችን ሁሉ ተሰፋ ነሺ ቀጥይበት በሄድሺበት ሁሉ እግዚአብሔር ይከተልሺ.
ሀና ሰሎሞንን የመሠሉ ዕዉነተኛ የማርያም ልጆችን ያብዛልን
አሜን::
ሀና ማለት ኢትዮጵያዊ ማንነት እና ኦርቶዶክሳዊ ማንነት ገብቷት የባቢሎኗ ሀገር ገንዘብ፣ ኑሮ፣ ህይወት ሳያጓጓት በጊዜ ያመለጠች የምኮራባት ጀግና ሴት ነች።
Betkkkl. Yemtaskena lj
Betkkkl. Yemtaskena lj
Kayet now yemalatachu bakish woyi good sawi tiliq sihtata sisara lik indazch lijtuwa aqalo aqalo yilal ayii indo kenate musilimoch ayishakum miknatum inasu tiyaqe yitayiqalu iyesus kirstos bemariyam mahatsan wist benabarabat gize mani now keza bafit semayinina midrn yefatara yilalu woyins mariyam nachi amilak yilalu maches inatee yemitlut iyesusi ckrstos miljawun chariso wode samayi keheda bohala now igzabiher yehona tilalachu isk indaza kahona wode samayi iskihed diras lela 2 fatar nabara malat now woyins indat now
futur yamalidal tilalachu tada yet now yamalatachu indet futur liyamalad yichilal indaza kahona bemahal bemahal sawi mamalad yemichli kahona indaz kahona betam euko qalal now hulum.sawi yamaldal malat now yawi hulum hatiyatun sartowal kefatar beqar barigt yesihtatachin matani yilayayali injy ingid sihtat yalisara sawi kale fitsum sawi kale ingid ye sawi sawi sayihon fatar now injy
Awo mariyam inatachi awo kehulum inatoch tibalitalech kestoch hulu tibalitalech tilq kibr aleni lasuwa betam inwodatalen gin inate mawudadina amilakinatun tagachalachu wode sigdat tihedulatalachu fatar le inatachin maraiya sigadulat alalunim isu yenate filsfnachu now
#ትሕትናና እግዚአብሔርን መፍራት
ባለጠግነት ክብር ሕይወትም ነው።
(ምሳሌ 22:4)
#ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሀይማኖታችን ውብ ናት!!💒✝️💒🙏💚💛❤🙏
@@user-rq3rm9in5z Wusitihin/wusitishin yemirebishihi/shi menfes ya new!! Metahifitinina yeeziaberin hayil balemawok tisitalachu malet yihe new!! Tetenkeku!!
“መዳንም በሌላ በማንም የለም፤ እንድንበት ዘንድ የሚገባን ለሰዎች የተሰጠ ስም ከሰማይ በታች ሌላ የለምና።”
- ሐዋርያት 4፥12
እኮ የሐዋርያት ስራ እየጠቀሱ ሐዋርያት እሚሰሩትን አለመስራት ግን ጤነኝነት ነው 👈🏽
@@Martem79 ጥቅስማ ችግር የለባቸውም በዛላይ ብዙ ጊዜ የሚፅፉት ጥቅስና እርእሱ አይገናኝም ።እኛም ሰነፍ እየሆን ነው እንጂ ለሁሉም መልስ አላት ኦርቶዶክስ ።
ሐዋርያት ፈሪሳውያን "ሁለተኛ የኢየሱስን ስም እንዳታነሱ! ዋ!!" ሲሏቸው ምን ብለው እንደሰበኩ ላስታውሳችሁ "እኛስ የተሰቀለውን ክርስቶስን ብቻ እንሰብካለን" አሉ ደግሞ መጸሀፍት ሁሉ ከዘፍጦረት እስከ እራዕይ የሚያወሩት ስለ መደሀኒዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው። ይቅ ቅዱስ መጸሀፍ " "ከዚህ ኢየሱስ ሌላ የሚሰብክ የተረገመ ይሁን!" ብሏል። እኔ የምመክራችሁ እንደተጻፈው ቃል "ከተጻፈው አትለፉ"እሺ?🙏❤
@@mertsewsusu6624 ዮሐንስ 14
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁶ ኢየሱስም፦ እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።
⁷ እኔንስ ብታውቁኝ አባቴን ደግሞ ባወቃችሁ ነበር። ከአሁንም ጀምራችሁ ታውቁታላችሁ አይታችሁትማል አለው።
@@Martem79 ዮሐንስ 14
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁶ ኢየሱስም፦ እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።
⁷ እኔንስ ብታውቁኝ አባቴን ደግሞ ባወቃችሁ ነበር። ከአሁንም ጀምራችሁ ታውቁታላችሁ አይታችሁትማል አለው።
ሀና እግዚአብሔር የባረከሽ እውነት የተገለፀልሽ የምር ጌታ ይወድሻል እባክሽን ለኛም ለጠፋነው ፀልይልን እህቴ
'አክራሪ' ሐይማኖተኛ፣ ሳይሆን፣ 'አጥባቂ' ሐይማኖተኛ ማለት ነው ትክክሉ። 'አክራሪ' 'extremist' ማለት ነው። 'አክራሪ'፣ ለዘረኞች፣ ለእነ አልቃይዳ አይነቶች ነው ቃሉ የሚመጥነው። ሐና፣ ሐይማኖቷን አጥብቃ የያዘች እና የምትኖረው ወጣት ናት። እግዚአብሔር አብልጦ ይባርካት።
አልቃይዳ አልክ 😅😅😂😂 god bless america ብለህ ቂጥህን አሞጥሙጠህ ለአሜሪካ ስታሽቃብ ነበር አሁን አሜሪካንን መቃወም ጀመርክ😂😁😁😁
እህቴ ሀኒ እግዚአብሔር ይባርክሽ በሀይማኖት ያጽናሽ በጸሎት ያትጋሸ ጠንክረሽ የምታጠነክሪ ነሽ በርች ፈጣሪ አለማትስላሴይባርክሽ አሜን።
ዋው በትክክል ወንድም ዓለም፣ እነዚህ አላዋቂወች ናቸው ኮ በግምት እሚናገሩት። እኔም በተመሳሳይ የሰጠሁትን ምላሽ ተመልከት።
mirt agelaleti!
ሃንዬ የኔ እስከ ፍፃሜ በቤቱ ያፅናሽ እኔ ፕሮቴስታንት እያለሽ ነው የማቅሽ ስትወጪ ደሞ ወደ ተዋሕዶ እምነት ከመጣሽ ደሞ ስራቱን ጠብቅሽ እያተጓሽ ነውና ለእኛ ለደካማ እህትሽ በፀሎት አስብን በርች ውዴ
ምን አይነት አእምሮ አለሽ ? ተባረኪ ሁሉን ነገር የሟላሽ ልጅ በርቺ ፈጣሪ በቤቱ ያፅናሽ !
ታድለሽ በማርያም❤🥰! እራሷ እናትሽ እመብርሀን ፈልጋሽ ወዳሽ መርጣሽ ነው ወደ ቤቷ የመለሠችሽ ማየትሽም መልካም ነው። ለኛ በሀጢያት ለተጨማለቅን ባሪያዎቿ ምሣሌ እንድትሆኚና ለኛ ማስተማርያ እንድትሆኚ ተመርጠሽ ነው የኔ ልዕልት እድል መታደል ነውና የታደልሽ ነሽ በርቺ ጠንክረሽ ሌሎችንም አጠንክሪ እመብርሀን አብዝታ ትባርክሽ❤❤❤🙏
ስለሁሉም ነገር እግዚአብሔር ይመስገን 🙏🏾 ሃኒዬ እንዳንቺ ያለውን መልካም ሰው ሃይማኑቱን የሚያከብርና ግብረገባዊነቱን በተግባር የሚያውል ትውልድ ያብዛልን 🙏🏾🙏🏾🙏🏾 ኢትዮጵያን እግዚአብሔር ይባርክ 💚💛❤️
Amen Amen Amen Egiziabher Yemsgen 🙏🙏🙏
ሀኒቾ እንደዚህ ብቅ እያልሽ አስተምሪን እስኪ እንደዚህ ነው ሰው ማንቃት ከእግዚአብሔር ቃል በላይ የሚያነቃ ከየት ይገኛል በእውነት
ስለሁሉም ነገር የድንግል ልጅ ልዑል እግዚአብሔር ይመስገን🙏 እህቴ በቤቱ ያፅናሽ
አድርጌያለሁ ሰብስክራይብ።ሀና ውድ እህታችን ከመለወጧ በፊት ጀምሮ አውቃታለሁ ።የልጅ አዋቂና ተመራማሪ አውቃ ለማሳወቅ የምትጥር ጎበዝ የኦርቶዶክስ ልጅ።እግዚአብሔር ያፅናሽ በቤቱ።ልጅሽንም እግዚአብሔር ያሳድግልሽ።እግዚአብሔር ካንቺ ጋር ይሁን።
ሃኒዬ እንዴት እንደምወድሽ የድንግል ማርያም ልጅ ዘመንሽን ይባርከው በቤቱ ያፅናሽ። ያንቺን ብርታትና ፅናት ፈጣሪ ለኔ ለደካማዋ ያድለኝ
መዳኛ መንገዱ ኢየሱስ ብቻ ነዉ
እዉነት መንገድ ህይወት የሆነዉ የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ብቻ ነዉ ።
በእኔ በኩል ካልሆነ በቀር ማንም ወደ እግዚአብሔር የሚመጣ የለም።
የዩሐንስ ወንጌል 14፡1-6
እና በኢየሱስ አይዳንም ማን አለሽ?
@@firehewotnigussie5530ምነው አናደደሽ ልድገምልሽ ህይወት መንገድ ኢየሱስ ብቻ ነው
አሜን የቤተ ክርስትያንም ነው
ኢየሱስ የጌቶች ጌታ
የነገስታት ንጉስ አልፋና ኦሜጋ ህወት መንገድ እሱ ብቻ ነው
@@tsion797እኔኮ የሚገርመኝ ኦርቶዶክስን ሳታዉቋት የምትቀባጥሩት ነገር ነዉ በኦርቶዶክስ ቤተ እምነት ግን ጌታችን መድሀኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ነግሶ የሚታይባት በደሙ የመሰረታት በቅዳሴዉ በማህሌቱ በመዝሙሩ በሁሉ ነገር አማኑኤል የድንግል ማርያም ልጅ የሚሰበክባት እናት ቤተክርስቲያን ናት
@@tigitube3 ተደጋግሞ ጌትነቱ ቢነገርና ስሙ ቢጠራ ምን ችግር አለ? ሰይጣን ይቃጠላል ነፍስ የብቸኛ መድሀኒቷን ስም ስትሰማ ትደሰታለች።
ስታምር የኔቆንጆ አለባበስሽ እራሱ ሲያምር እመቤቴ ትባርከሽ ተዋህዶ ለዘላለም ትኑር
ቤተክርስቲያን
ከመብላት ይልቅ ጹም
ከመቀበል ይልቅ መጽውት
ሀጢያተኛም ብትሆን ና ወደ ቤትህ ግባ
ከምድር ሀብት ይልቅ ሰማያዊውን አሰብ
በአመት ከምትበላው ይልቅ ጹም
ጸልይ ሰገድ አሰቀድስ
ስለራስህ ብቻ ሳይሆን ሰለቤተሰብህ ሰለጎረቤትህ ሰለሀገርህ ብሎም ሰለአለምጸልይ
ሰትኖር ሰርአት ይኑርህ እንደው አቅቆህ እንኳን አለም ሀጢያተኛ ብትልህ*እራሰህን ዝቅ አድርገህ ወደ አምላክህ ቅረብ *አየህ ይችህ ቤተክርስቲያን ሰርአቷ ቀላል አይደለም ብዬ አሰባለሁ ለምን አብዛኞቻችን ሆዳችን አምላካችን ክብራችን በነውራችን ሆነብን ማረን።።ቤተክርስቲያን የሰማይ ደጅ ናት ያከበራትን የምታከብር ባልየሚሰቱ ራሰ እንደሆነ ክርስቶስ የቤተክርስቲያን ራስ ነው እሷም ክርስቶስ አምላኬ ፈጣሪዬ ንጉሴ ትለዋለች።ሰላም ለኪ መቅደስ ቤተ ክርስቲያን በአምሳለ ኢየሩሳሌም።።።ክብር ለመድኃኒዓለም ከእናቱ ጋር❤❤
እግዚያብሔር ይጠብቅሽ እድሜይ ይስጥሽ
እውነት ነው ስደት ምንም ሳይጎልህ የሚያንገፈግፋ ውስጣዊ ጥቃት አለው፡፡
በእምነት አክራሪ የሚባል ነገር የለም።ይህ ቃል ፓለቲከኞች የሚጠቀሙት ነው።ልጄ በርቺ አምላክ ይርዳሽ።
እንደዚህ አይነት እህቶችን ያብዛልን አሜን
ኢትዮጵያ የእመቤቴ የአሥራት አገር ናት ።ኦርቶዶክስ ለዘላለም ትኑር አለም ገና ወደዚች ቅድስት አገር ይመጣል ወደድንም ጠላንም ይእ ሊሆን ግድ ።እግዚአብሔር አምላክ በቤተመቅደስ ይሰብስበን አሜን።
አሜን እህቴ❤
Amen Amen amen
ተይ እንጅ ከየት ነው አስራት የወሰደችው 😂😂😂
ውሸት
100% very true
የናፈቀኝ ነገር ቢኖር አንቺን የመሰለ ኢትዮጵያዊት ማየት ነበር። በአንቺ ውስጥ የምመኘወ ኢትዮጵያዊትን አየዋለሁ። እግዚአብሔር ብርታቱን ይስጥሽ።
ሀሌታዎች ለወጣቶች መልካም አርዓያ የምትሆን ሴት አቅርባችኃል።በርቱ።ሀናም ድንግል ማሪያም ትርዳሽ
እውነት የሚትገርሚ ድንቅ ልጅ ነሽ እስከመጨረሻው ያፅናሽ እህታችን!!!
ምርጥ ክርስትያን ሀንዬ ስላንቺ ቃላት የለኝም
Happiness is found in Christ! ደስታ የሚገኘውበክርስቶስ ብቻ ነው
Tikikil ba Orthodox menged new hiwot yimenorew..kezi witch ye mot mot new
ትክክል እግዚአብሔር በቤቱ ያፅናን I love your comments 🙏🏾🙏🏾🙏🏾
ክብርና ሞገስን ጨምሮ ይስጥሽ❤
Minutes 17:45 ላይ የግዕዙ ሜዲቴሽንሽ ጉዳይ ከዜማው ፍሪክዌንሲ ጋር የተያያዘ ነው:: እኔ በራሴ ባደረኩት ሪሰርች በኩል የተረዳሁት ነገር ቢኖር ጉዳዩ ከsolpheggio frequency ጋር የተያያዘ መሆኑን ነው:: Saint Yared figured it out way back. ክብር ለቅዱስ ያሬድ ይሁንልኝ::🙏🏽 ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርቲያን ትውልድ ይድን ዘንድ በእጇ ያሉትን እውቀቶች ያለስስት እና ያለ power play ልታካፍለን ግድ ይላል:: ህዝቤ ከዚህ በኃላ በእውቀት እንጂ በማስፈራራት ሊድን አይችልም:: እውቀት ነፃ ያወጣል::
በጣም የምትገርሚ ልጅ ነሽ ብቻ መጨረሻሽን ያ፤ሳምርልሽ። ፈጣሪ ከሁሉ ፈተና ሁሉ በመላእክተ ብርሀኖች ይጠብቁሽ። ሁላችን እንዳንቺ ቆራትነት ልቦና ጀግንነት ይስጠን አንቺን ሳይ ይህን ሚዲያ ጎበኘሁ። ❤❤❤
ተባረኪልኝ እህታችን በተዋህዶነትሽ እስከ መጨረሻው ያፅናሽ
በእውነት ሁሌም ሳይሸ ታሰቀኝኛለሸ
ጥሩ ልብ አለሽ የኔ ቆንጆ እግዚአብሔር በቤቱ ያፅናሽ 💙
ላንቺ ግልጥ ያረግልሽ አምላክ እኛንም ልጆቹን ግልጥ አርጎልን ወደቤቱ ይመልሰን
ሀኒቾ እውነቱን ተናግረሻል የገባው ስው ጥቂት ነው ብልጭልጭ አለም ሁሉም የሚመኘው ሆኗአል መዘነጥ ጥሩ መስሎ መኖር እየፈለገ ገደል ገባ ተዋህዶ በክርስቶስ እምታምን እውነተኛ ነች 100%i agree
እረ ቤተሰቦቼ ልጄ ሳስብ እጨነቃለው።በብዙ ሲገባችሁ አይደለም አሜሪካ እኛ ጋር እንኳን Gmoየኛዎቹ ተቀብለውታል።በረከት ገበሬዋ የምታመርተውን መርምሩ።ይባርክሽ።
ሐንዬ ድሮም እወድሻለሁ ኤህታችን እግዚአብሔር አምላክ በያዝዥው መንገድ ያፅናሽ ሁሉንም እንዳቺ የፅናን ከፈተና ይጠብቅሽ 🙏🙏
ፀጋውን ያብዛልሽ።ውሳኔሽ እጅግ በጣም ያስቀናል።
የሁላችንም ይርዳን በሀይማኖት
ያፅናን❤
✝️እግዚአብሔር ብርርርርርርክ ያድርግሽ እናትዋ✝️
ሀንዬ ታድልእሽ እመብርሀን ለዘላለም በጉያዋ ትሰውርሽ ለኔም ፀልይልኝ ፍቅርተ ዮሀንስ ብለሽ ከነልጆቼ ለሀገሬእንዲያበቃኝ እንደድሮዬ ገዳማት እንድዞር ቅዳሴውን ሰአታቱን በየሰንበቱ እንድሰማ የሁል ጊዜ ፀሎቴ እና ምኞቴ ነው በተክሊል አግብቼ አሜሪካን ገብቼ ቀረሁል በእውነት አንድም ቀን ግን ደስ ብሎኝ አያውቅም ውጭ የመውጣትም ፍላጎት እመብርሀን በምታውቀው አልነበረኝም ግን የሆነው ሆነ በፀሎታችሁ አስቡኝይን ስል ችግረኛ ሆኜ እይደለም ሌክሰ 2015 እነዳለው ጥሩ ስራ አለኝ ሁለት ቆንጆ ልጆች አሉኝ ቤት አለኝ ጠንካራ ሰራተኛ ሀይማኖቱን የሚወድ የሚያከብር ባል አለኝ ትልቋ ልጄ 18 አመቷ ነው የህግ ነው የምታጠናው ኮሌጅ ገብታልኛለች ትንሿ 5 ትኛ ክፍል ተማሪ ናት ልጆቼእንኳን ይሄን ያክል የእድሜ ጋፕ ያላቸው ቆይ ኢትዮጵያ ሄጄ እያልኩ ደፍ ቅና ስል ቤታችንን ለማደስ ሱቅም አላይደል ኢትዮጵያኑሮአችንን አስተካክለን ለመግባት ከመፈለግ የተነስይ ነበር በፀሎት አስቡኝ እንተሳሰብ የተዋህዶ ልጆች 🙏
ብር ሴቭ ለማረግሞክሪ ከዛ ለመኖር ብዙ ነገር ለማስተካከል በርቺ አምላክ ነው የሚረዳሽ
የልጅ አዋቂ እግዚአብሔር ልጅሽን ይባርክልሽ አሜን ❤
ወደድኩሽ እህቴ ወይም ልጄ እግዚአብሔር አምላክ ዘመንሽን እና ዘርሽንም ይባርክልሽ
አሜን
እግዚአብሔር በቤቱ ያፀናሽ እህት ተባረክልን❤
ክብር ለስላሴ ይሁን በእህታችን በጣም ደስ ብሎኛል
❤❤❤ሃንየ እግዚአብሔር በቤቱ ያጽናሽ ❤❤❤ እመብርሃን ትጠብቅሽ
Egzabher yebarkish!!!
Thank you very much for telling the truth!!!
ሀንዬ ተባረኪ አንች ገብቶሻል
የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ ።የፈጠረን ጌታ ማድረግ ያለብንን ሁሉ ነግሮናል
በጣም ገብቶሻል፡ መረዳትሽ ይገርማል፡ ለዚህ ሰበበኛ ትውልድ፡ ችግሩ ራሱ ጋር እንደሆነ ያስረዳሽበት መንገድ አስደንቆኛል፡ ተባረኪ፡ ጌታ ይጠብቅሽ
እኛም ከዚ እስር ቤት ከሆነ አገር እንዲነቅለን ፀልይልን you r lucky My sweet sister 😍
ዪኔ ቆንጆ ይህንን የሚያንፅ ቃል ስትናገሪ ዉስጤን ሰረሰረኝ።
እግዚአብሔር ይባርክሽ በጣም እጹብ ድንቅ ንግግር ነው መድኀኔዓለም በቤቱ ያጽናሽ እመብርሃን ጥላ ከለላ ትሁንሽ።
እናት ልጇ ስትመለስላት ደስ ይላታል ድሃ ብትሆንም ስጋዊ ልብስ መጠጥ ባይኖራትም እንኳን ልጇ ከሷ አጠገብ እንድትሆን ትፈልጋለች
ተዋህዶ እንደዚህ ናት!
እግዚአብሔር ይረዳን 🙏🙏🙏 ተባረኪ ፈጣሪ በበቱ ያጽናሽ🙏🙏🙏🙏
"እዉነት እግዚአብሔር ፍፃሜሽን ያሳምርልሽ እመቤታችን ከጎንሽ ትሁን
❤❤ እግዚአብኤር ይጠብቅልን 🙏🙏
I live in America and every thing she says true. I tried to move back home but my family went against it. Everyone knows deep down living in western countries is like being sacrificed. Noting like your own home country. Specially for a women living abroad it’s a hell. Hana is smart
አታቁም በሀሳብህ ቀጥል ንስሀ ገብተህ ሱባኤ ግባ ደጋግመህ መልስ ታገኛለህ የኔም አስተሳሰብ ያነው ስጋዬ ብቻ ነው ሰው አገር ያለው ነፍሴ ለ13 አመት አገሬ ነው ህልማችን ተሳክቶ ደብረሊባኖስ እንድንገናኝ አምላክ ይርዳን ሁሉም ከንቱ😔
ይቺ ድንቅ ተዋህዶ እምነታችን እንዴት ያለች ሕይወት ናት።
She’s so smart ❤
እግዚአብሔር ይባርክህሽ ሁላችንም እውነቱ ሊገባን ይገባል።
ትህትና
ኦርቶዶክስ ለዘለአለም ትኑር በኦርቶዶክስ ተዋህዶ የታነጸ ማንነት ይህ ነው ሃንዬ እስከሞት በቤቱ ያጽናሽ እንቺን የባረከ እግዚአብሔር እኛንም ይባርክ
እግዚአብሔር ዛሬም እንደ ጥንት ለሚፈልገው ሥራ:- ግለሰቦችን ከኾነ አገር፣ ማሕበረሰብ ያስነሳቸውና ብዙ ድንቅ ሥራዎችን ያሠራቸዋል። ለአብነትም ይህችን እህታችንን ወይዘሮ ሓና ሰለሞንን አመጣልን ማለት ነው።
ከዚህ ቀደምም እዚያ USA ሥራው ፖሊስ ፣ ሃይማኖቱ ፕሮቴስታንት የኾነውን አንድ አሜሪካዊ በልዩ ስሜት አነሳስቶት ሥራውን በፈቃዱ ትቶ የጌታችን የኢየሱስንን ከሕፃንነቱ እስከ ሕልፈቱ የቆየበትን ተጨባጭ ኹነት ለማጥናት ወስኖ በልመና ገንዘብ ካሰባሰበ በኋላ በተደጋጋሚ ከኢየሩሳሌም -ግብጽ-ሱዳን-ኢትዮጵያ እየተመላለሰ መረጃና ማስረጃዎችን በማሰባሰብ ከኹሉም ይልቅ ቅድስት ድንግል ማሪያምና ሕፃኑ ኢየሱስ በጣና ሓይቅ ገዳማት ቆይታቸው እዚያው በቂርቆስ ገዳም ሳሉ የጸለዩበትን ቆሚ አሻራ በዓይኑ ተመልክቶት ይኼንን የመሰለ ትልቅና ክቡር ኹነት "ኢየሱስ በኢትዮጵያ (Jesus in Ethiopia)" በሚል መጽሓፉ ስለ አሳወቀ ለእኛም ለዓለም ሕዝብም የማይናወጥ ትምህርት አበርክቷል። ይኸው መጽሓፍ ወደ አማርኛ ተተርጉሞ ገባያ ላይ ከዋለ ቆይቷል። በዚህ ዓይነት ልዩ ፀጋ ነው አንድና ጥቂት ግለሰቦች የዓለምን ሕዝቦ አኗኗር እና እምነት የሚያበለጽጉት ወይም የሚቀይሩት። ስለዚህ ወይዘሮ ሓና ሰለሞን ጅማሮሽ ይሠምር ቅቡልነቱ ይሰፋ ዘንድ በተቻለሽ የኢትዮጵያን ሕዝብ በተለይም የአ
ገጠሩን አኗኗር እና ተጨባጭ ኹነት በአካል ተዘዋውረሽ ለማየት ለመረዳት ብትሞክሪ፣ ጊዜ ካለሽ ደግሞ መጽሐፍ ቅዱስንና ተዛማጅ መጻሕፍትን ብታነቢ የበለጠ ሕልምና ጥረትሽ ስኬት ላይ ደርሶልሽ ታይዋለሽ የሚል ግምቴን ስገልጽልሽ በአክብሮት ነው።
ውይኔ ድስ ሲል እግዚአብሔር አምላክ ይመስገን እውነት እህታችን ፅጋውን ያብዛልሽ እንዲህ አይነት አለባበስ እንዲህ አይነት የሀይማኖት ምርምር እንዲሁም ቄራጥ አስተሳስብ ድስ ይላል ለሁሉም ሰው እርእያ ልቶኝ ምትችይ ስው ንሽ እግዚአብሔር አምላክ ይጠብቅልን ስላቀርባችሁልን እናምሰግናለን እኔ ህልሜ እንዲህ አይነት ስው መሆን ነው ❤
አንበሳ ነሽ ገብቶሻል ማለት ነው አምላክ ይረዳሻል😘🤗
@@mariamova452 አሜን በፀሎት አስቡኝ ውለተ ተንሳየ ብላችሁ አይዞን እንበርታ ውድ ቀደመው ነገር እንመለስ ውድ አባቶቻችን ቅድስና እንመለስ🙏
መጀመሪያ ወንድሜ ጠያቂዉ ይህችን ልጅ በአደባባይ ትልቅ ነገር አድርገህ አዋጅ ማለትህ ፍራቻ ነዉ እግዚአብሔር ቤቱን የሚሰራዉ እራሱ ብቻ ነዉ ከዚህ ሁሉ ጦርነት እዉነተኛዉን የወንጌል ቃል ብታስተምር ስለሚከልትህ አታስብ የምትሰራዉ የእግዚአብሔርን ቤት ሰለሆነ ምን አስፈራህ ልጅቷ ባዶ ነች ስለ እምነት አይዲያዉም የላትም ኦርቶዶክስ ገበሬዉ መንገኛዉም አንዳንዴም ደገምገም ያደረገ ቅዠቱንም ሁሉ ትንቢት ተናጋሪ ይሆናል እመብርሀን ተናገረችኝ ጊዮርጊስ እንዲህአለኝ ሚካኤል በግእዝ አነጋገረኝ አቦዬ ፀሎቴን ሲሰሙ አንዷ ጠብ አትልም ኦሮሙማም ሀይማኖት ነዉ
በኡነት ይቺ ልጅ የተለየች ናት በወጣትነቷ ተመርጣለች። አሁን አንቺን በአየንበት አይን ነው እነ ሰላምን እንዲሁም ሌሎቹን እርቃናቸውን ልታይ የሚሉ አርቲስቶች የምናየው?? ካንቺ ብዙ ይማሩ ይሆናል
😅😅😅
ለእናት ለአባትሽ ማንነት መስታወቷ አንቺ ነሽ ከተባረከ ቤተሰብ ለመፈጠርሽ ምግባርሽ ምስክር ነዉ እንዲህ አድርገዉ ስላሳደጉሽ እግዚአብሔር አምላክ ክብር ይስጣቸዉ !!!
ወየኔ የኔ እህነየት እግዚአብሄር ይጠብቅሽ።እኔ ተወልጄ ያደጉት በኦርቶዶክስ ውስጥነው ከዛ ውጪ ሁሉን ነገር እጋራታለሁ የyoga meditation law of attraction,Texas is my second home ያለችውን ጭምር። እሚለየን እኔ ገና ሀገሬ አልገባሁም
እህታችን ከአሁንም በፊት በፌስቡክ አይቼሽ ደስስስብልኛል እንኳን ወደቀጥተኛው ቅድስትሀይማኖትሽ የመለሠሽ እግዚአብሔር ይመሥገን
ማቴዎስ 10
²² ስለ ስሜ ሰዎች ሁሉ ይጠሏችኋል፤ ነገር ግን እስከ መጨረሻ የሚጸና እርሱ ይድናል።
³² “በሰው ፊት ለሚመሰክርልኝ፣ እኔም በሰማይ ባለው አባቴ ፊት እመሰክርለታለሁ፤
³³ ነገር ግን በሰው ፊት የሚክደኝን፣ እኔም በሰማይ ባለው አባቴ ፊት እክደዋለሁ።
በጣም ደስ የምትል ክብርት እህታችን ናት። ያንቺ በረከት ወደ እኛ ይለፍ። እግዚአብሔር ዕድሜና ጤና ይስጥልን።
ልዑል እግዚያብሔር ልጆቹን ሲመርጥ እንደዚህ ነው
I agree 100% with you my beautiful sister. My God help us all to make a decision like you 🙏
እምነቷ ሳይሆን የተመለከትኩት ልጅቷ በጣም የወህናት እና ግልጽ ናት
ተው አርፈህ ተቀመጥ፣ ማንም አልደረሰብህም። አይባልም።
@@semaetalem5541 ምን ችግር አለው ።በመቀጠል አረፈህ ተቀመጥ ምን አመጣው ወይሰ ማሰፈራራትህ ነው
@@ahmed-em8nt ወንድሜ ሥነ ሥርዓትህን ያዝ የተናገርከውን እወቅ፣ እምነትዋ ሳይሆን፣ ማለት ምን ማለት ነው? አንተ የራስህ እምነት ካለህ የራስህን ጠበቅ አድርግ በማያገባህ አትግባ። አስተያየት መስጠት ከፈለክ ደግሞ የሌላውን እምነትና ኃይማኖት በማይነካ መልኩ ከዛ ውጭ ደግሞ እሚጠቅምህ ካለ እሱን ይዘህ አርፈህ ቁጭ ማለት ጥሩ ነው፣ እንጅ ሥለሰው እምነት አያገባህም። ደፍረህም አትከራከር።
ሀኒዬ ብርቅዬ የኦርቶዶክስ ልጅ ብዙ ወጣቶችን ቀይረሻል አሁንም ትቀይሪያለሽ እግዚአብሔር ይጠብቅ እህታችን
ይቺ እህታችን ምንም ክፋት ያለው ነገር አልተናገረችም እህት አስቴር በዳኔ ግን fb ላይ ስታብጠለጥላት ነበር የመረዳት ወይም የመገንዘብ ችግር አለባት ለነገሩ ሁሉን አውቃለሁ ብሎ እራሱን ከሚያስብ ሰው የሚጠበቅ ነው በራሱ አውቃለሁ ብሎ ከሞላ የሌላውን ሰው እውቀት ያፈሰዋል ይሄንን ነው ያየሁት ይቺ ልጅ ደግሞ አለምን ገና በዚ እድሜዋ ንቃዋለች እግዚአብሔር በቤቱ የፅናሽ 🤲
I am watching this video from Dubai, and it's very right, and got good information. Mengeste Semayat Yawarselen ❣
Amen Amen Amen!!
ቆራጥ ጎበዝ ጀግና ነሽ ለእኛ በውስጡ ላለነውም አርአያ ነሽ እግዚአብሔር በቤቱ ያጽናሽ። መናፍቃን ደግሞ ለነፍሷ ተጠያቂ እሷ ብቻ ነችና አትንጫጩባት በቃ የመረጠችውን ይዛለች።
አስገራሚ ንግግር ነበር ያስተምራል እና ደስ ይላል። ግን ስለአነቃቂ ንግግር የተናገርሹዉ ትንሽ ያስከፋል። ምክንያቱም አነቃቂ ንግግር ስለ እውቀት ነው።ድህነቱን አሜን ብሎ የተቀበለውን የሃገራችን ማህይም ከማንቃትና ትክክለኛ እዉቀትን በመንገርና ከድህነት መውጣት እንደሚችል ከማስረዳት የተሻለ ለሃገራችን ብልጽግና ምን አለ። ምን አልባት እህታችን የሃብት ፍላጎትሽ ተሟልቶልሽ ሊሆን ይችላል። ግን ሀገራችን ድህነት ላይ ናት ።ለማበልጽግ ደግሞ ቀድሞ ነቅቶ ህዝቡን ማንቃት ግዴታችን ነው። ይዋሆች ምድርን ይወርሳሉ እንጅ የዋህ ለመሆን ድሀ ሁን አይልም።
እህቴ እግዚአብሔር በቤቱ ያፅናሽ ጎበዝ❤❤
ከምእራብ አለም ጋር ጋደኛና ታዛዥ ስትሆን እንዲህ መጫወቻ መሆን ነው
@@merrarisaman519ጀል
በጣም የሚገርመው ነገር ግዕዝ የሚለው ቃል ራሱ የሰማችው እኮ በሜዲቴሽን ነው። ስለዚህ ምናልባት ሜዲቴሽን ትክክል ባይሆንም እንኳን ትክክል የሆነው ነገር እንድታይ ያደርግሃል ማለት እኮ ነው። ከንግግሯ የታዘብኩት ነገር የራስ ምልከታ ነው። እውነት ነው የነፍስ ፍላጎት ከስጋ ፍላጎት መብለጥ የለበትም። በጣም ድንቅ ነች ነገሮች ግን የምታይበት አቅጣጫ ጥሩ ነው ግን ሌላ ሰው ከምን አቅጣጫ እያየው ነው የሚል መልስ ቢመለስልኝ ደስ ይለኛል? ምክንያቱም ስለአንድ ነገር ለመተንተን ነገሩን በተለያየ አቅጣጫ ማየት ግድ ነው። እስኪ ቤታችሁ አንድ አቅጣጫ ግድግዳ በማየት የቤታችሁ ስፋት ለኩ በእርግጠኝነት ስህተት ነው። የሷ አረዳድ እንደዚህ ይመስለኛል።
ልጠይቅሽ ግን ግዕዝ የሚል ድምፅ በትክክል የሰማሺው በሜዲቴሽን ነው?
ታድያ ሜዲቴሽን ትክክል መሆኑን አንቺም በሌላ ቋንቋ እየነገርሽን ነው እኮ ።
አሁንም ይህ ምልከታ ይመስለኛል ማርያም ከስምዖን 70 ሰው መብላት ይልቅ የእርሷ ስም ማንሳቱ ለምህረት ሁኖሎታል።
አይደል ?
ማንም እግዘብሄርን የሚወድ አለሙን ሁል ይርሳው እና እግዘብሄርን ይከተል ይላል ቃሉ ታድያ እውነት ቃሉ ከገባሽ ለምን ገዳም አትኖሪም ለምን መውጣት አስፈለገ ?
ሌላ ሰው እንዳስተምር ነው የሚል ጨዋታ አይሰራም። አሜሪካን ሃገር ከነበርሽ self manipulation trick ታቂዋለሽ ብዬ አስባለው። ወይ ደግሞ በማዕተቤ የሆነችው ቤተክርስትያን ውስጥ የእግዝአብሄር ህይወት መኖር ያቃታቸው ሰዎች "እኛ አሻጋሪዎች እንጂ ተሻጋሪዎች አይደለንም" የሚሉት ልብወለድ የሆነ የስንፍና ታሪክ ለራስሽ አታለማምጂው ። ወጣቱ ብዙ የለመደው ነገር እያለ አንቃቂ ተናጋሪዎች እያልክ መተቸት ሞኝነት ይመስለኛል። ምክንያቱ ማስተርቢሽን ምንድን ነው? የፖርኖግራፊ ጉዳይስ ? የእግዛብሄር ፍቅር ላይ ብንማር አይሻልም! ውድ እህቴ ለውሳኔሽ ትልቅ ክብር አለኝ። ጀግና ነሽ ግን አሁን ወጣቱ ከሃይማኖት እያስወጣ ያለው ነገር ይህ ቃል ነው የሚተች እንጂ የራሱን ነገር የሚያከብር ሰው ታጣ ። ምናለበት አንቺ ስለ ማርያም ፍቅር ብትነግሪኝ ምናለበት እግዘብሄር ህይወትሽ ላይ ስለሰራው ተዓምር ብትነግሪን ፣ ምናለበት ስለ ሚካኤል ፈጥኖ ደራሽ ታሪኮች ብትነግሪን፣
እንደ ማጣቀሻ ግን የቤተክርስትያን አባቶች ወጣት ከሃይማኖቱ ለመውጣት ዋናዎቹ ምክንያት እየሆኑ ነው። ስለ ይቅርታ ለመማር የመጣው ምዕመን ስለ ፕሮቴስታን ጥላቻ ከተሰበከ እንዴትስ ከሃይማኖቱ አይውጣ። ፍቅር ፍለጋ የመጣ ሰው ፍቅርን ሳይሆን ስርዓትን ተሰብኮ ሲመለስ እንዴት አይውጣ። እህቴ አስታውሺ እግዘብሄር ሰው በሆነበት ዘመን ሰዎች በፍቅር ነበር የሚስባቸው እና "እኔ ቅዱስ ነኝ እና እናንተም ቅዱሳን ሁኑ " የሚል ቃል ከዚህ ተግባሩ የሚጀምር ይመስለኛል። ከተሳሳትኩ ይቅርታ የአስተሳሰብ ስህተት ካለኝም እንዲሁ ምክርሽን ለመቀበል ዝግጁ ነኝ። ግን የእግዛብሄር ፍቅር ልብስን ብቻ ሳይሆን ልብን የሚቀይር ነው። የድንግል ትህትና ህብስተ መና ብቻ ሳይሆን አዲስ ስብዕናም ይሰጣል።
እህቴ እግዚአብሄር መርጦሻል ተዋህዶ ለመሆን መመረጥ ያስፈልጋል ትህተናሽ የተረዳሽበት መንገድ ደስ ይላል በቤቱ ያፅናሽ