ዘዘርዐ ሰብእ የአርር፡፡ ገላ፡ ፮፥፯ በመ/ር ኀይለ ማርያም ዘውዱ (ዘቦሩ ሜዳ)

Поділитися
Вставка
  • Опубліковано 25 жов 2024

КОМЕНТАРІ • 8

  • @MegaSolomon100
    @MegaSolomon100 2 місяці тому +2

    አንድምታና ምስጢር የሞላውን ቅዱሱን የእግዚአብሔርን ቃል ለየትኛውምና ማንኛውም ሰው በሚገባው አቀራረብ / አግባብ ልክ እንደ ኢየሱስ ክርስቶስ በምሳሌ ጠቅልለው / አስረው / አያይዘው የሚያስተምሩት ስብከት ለአዕምሮ የሚስማማና የማይረሳ ልብን ደስ የሚሳኝ ነው:: የኔታ ትምህርትዎ በረጋ መንፈስ፣ ግልፅ እና ቀለል ባለ ቋንቋ ስለሚያቀርቡ ምስጢሩን ለመረዳት በዚያው መጠን ቀላል ነው ቃለ ሕይወት ያሰማልን፣ የአገልግሎት ዘመንዎን ይባርክልን በሰላም ይዋሉ አባታችን :: 'ሰው የዘራውን ያጭዳል'

  • @YayneshetWuhib
    @YayneshetWuhib 2 місяці тому

    ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህር

  • @wowpharmacology
    @wowpharmacology 2 місяці тому

    Girum!

  • @ስብሐትለአብ
    @ስብሐትለአብ 2 місяці тому

    እግዚአብሔር ይጠብቅልን

  • @worku100
    @worku100 2 місяці тому

    ቃለ ሕይወት ያሰማልን መምህር። እኛንም ሰሚ ብቻ ሳንሆን እንደቃሉ እንድንኖር እግዚአብሔር ይርዳን።

    • @frehiwot27
      @frehiwot27 2 місяці тому

      አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን
      እድሜ ጤና ይስጥልን

  • @girmachewmulatu7411
    @girmachewmulatu7411 2 місяці тому

    ቃለ ሕይወት ያሰማልን መምህር፣ ልክ ስደርስ ትምርትዎት አልፎኝ ነበር፣ እንደነበርኩኝ ተሰማኝ አሁን ትምህርቱን ስሠማው፣ ክብር ያድልልን!!!

  • @tsionaddisu9562
    @tsionaddisu9562 2 місяці тому

    ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህራችን፣ የሚገርም ምሳሌ ነው፣