አስተውሎት 4 (ክፍል 2) | ከማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 8-10 | ASTEWLOT 4 (Part 2) | Matthew 8-10
Вставка
- Опубліковано 16 жов 2024
- 👑 በኢትዮጵያ የሕይወት ብርሃን ቤተ ክርስቲያን፣ በአዲስ ክርስቲያን ላይፍ አሴምብሊይ አጥቢያ
⏰ ዘወትር አርብ ከ 11:00 ጀምሮ
👑 0938859999
👑 አድራሻ: ካዛንቺስ በመለስ ፋውንዴሽን ትይዩ ባለው ቅያስ ገባ ብሎ ወይም ከልቤ ፋና ት/ቤት ጀርባ
👑 maps.app.goo.g...
👑 በአካል መገኘት ለማትችሉ በቴሌግራም በዩቱብ እና በፌስቡክ ገጻችን በቀጥታ ስርጭት እንድትከታተሉ ጋብዘናችኋል።
👑 / @equipmedia2577
👑 t.me/Mamusha_F...
👑 / equipmediamamushafenta
Egziabher amlak lezelalem ybarkachu ♥️♥️♥️
አሜን አሜን ተባረኩ በእውነት
እግዚአብሔር እንደዚህ የሚቀሰቅስና ወደሀሳቡ የሚያስጠጋ ሰዎችን ያብዛ ይጨምር!!
ኡኡኡኡውይ ኸረ ነፍስም አልቀረልኝ💥🙏 አምላኬን ስለ እናንተ አመሰግናለሁ💥❤🙏 አሜን ይህ የእግዚአብሔር ቃል ነው💥🙏
አዎ ወንድሜ እንዳለው አንድ ቀን ቢጨመርልን እኔም በጣም ደስ ይለኛል 💥❤🙏
ማሙሻ ሮቤል ጋሼ ንጉሴ እግዚአብሔር ይባረክችሁ 🎉🎉
ሁሉንም ትምህርቶች ስለተከታተልኩት በጣም በቅርብ የማወቅ እየመሰለኝ ነው 😍
ብዙ ተጠቅመናል
Egziabiher yibarikachu xegawin yabizalchu.
bless you more and more..!
Tebareku gate yebarkh ❤
Keep shining🌟
ከጅምላ ንስሀ ማረን ፈውሰን ተመልሰን በግል ራሳችንን ማየት በንስሃ ብንመለስ: ለምን ሃጢአት በውስጥም በውጭም በዝቶል:: የእግዚአብሔር ቃል እውቀትም በዝቶል: ይህም እውቀት ሰውየውን እንድናይ እንጂ ጌታን የሚያሳይ ስላልሆነ:: ስለዚህ ራሳችንን እንመርምር ባይ ነኝ::
ክርስቲያኖች በጌታ ፀልዩልኝ በጣም አስቸጋሪ ሁኔታ ዉስጥ ነኝ ማለቴ አረብ ሃገር ነኝ ስራ አለኝ አራበኝም አልጠማኝም ቤተሰቦቼም ደህና ናቸዉ ግን እኔ በማላዉቀዉ ሁኔታ በጣም እጨናነቃለሁ ራሴን አልወድም ራሴን መቀበል አልፈልግም ብቻ በስሜት መዋዠቅ እየተሰቃየሁ ነዉ በተለይ የህክምና ባለሙያ ካላችሁ እዚህ ብታገኙኝ ተባረኩ
አይዞህ /ሽ
እንፀልያለን ጌታ ይረዳል
ጌታ ኢየሱስ ይባርክሽ/ህ ካንቺ/ተ ጋር ይሁን! ፀልዪ/ይ፣ ቃሉን አንብቢ። በተጒዳኝ የህክምና እርዳታም አስፈላጊና በጣም ጠቃሚም ነው። እ/ር በህክምናም ይሰራል።
እህቴ መፀሐፍ ቅዱስ አንብቢ የሕይወት መድኃኒት እሱ ውስጥ አለ ጌታ እየሱስ መልካም ነው በመከራም ጊዜ መሸሸጊያ ነው።
ጌታ ይባርክህ :ይሄ የሁላችንም ጥያቄ ነዉ
𝚂𝚒𝚕𝚊𝚛𝚎𝚏𝚎𝚍𝚔𝚞𝚐𝚗 𝚋𝚎𝚝𝚊𝚖 𝚢𝚒𝚔𝚒𝚛𝚝𝚊
የድምፅ ጥራት.....ይስተካከል
በትክክል ጥሩ ጥያቄ ነው እህቴ ሁሉም ጴንጤ ኢየሱስ ኢየሱስ ይላል ግን ቃል አልባ ነው መዝሙር ብቻ ነው የሚያቀው ቃል አልባ ትውለድ እየበዛ ነው😢
ዛሬም እንደ ጥንቱ ክንዱን ለማየት እን ናፍቃለን።