ሥላሴ ወይስ ተውሒድ? ኡስታዝ መሐመድ ከድር ከዳንኤል እውነት ለሁሉ ጋር
Вставка
- Опубліковано 19 вер 2024
- የኦሮምኛውን ቻናሌን ለማግኘት ይህንን ተጫኑ👇
/ @dhugaanniboqachiisa
መልካም ዜና
የምስራች፣ የምስራች፣ የምስራች! የምስራች ማለት መልካም ዜና ማለት ነው። የእግዚአብሔር ቃል ደጋግሞ የሚነግረን ይሄ መልካም ዜና ምንድነው? ዛሬ፣ በእግዚአብሔር ረዳትነት፣ በእግዚአብሔር ቃል ላይ ስለተጠቀሰው ስለዚህ መልካም ዜና እንነጋገራለን። ነገር ግን ስለ መልካሙ ዜና ከመነጋገራች በፊት ስለ መጥፎው ዜና ማስታወስ አለብን።
ምንድነው መጥፎው ዜና? በመጀመሪያ እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን ከፈጠረ በኋላ አዳምንና ሔዋንን በምድራዊዋ ገነት ውስጥ እንዳስቀመጣቸው ታስታውሳላችሁ። እግዚአብሄር እንዲያውቁት፣ እንዲወዱት፣ እንዲታዘዙት እና ለዘላለም እንዲያከብሩት ፈጥሯቸዋል። ይሁን እንጂ እግዚአብሔር እነሱን ለመፈተን አዳምን እንዲህ አለው፡-
“በገነት ካለው ከዛፉ ፍሬ ብሉ፥ ነገር ግን እንዳትሞቱ በገነት መካከል ካለው ከዛፉ ፍሬ አትብሉ አትንኩትም።”
መጥፎው ዜና አዳምና ሔዋን እባቡን ማለትም ከተከለከለው ዛፍ ፍሬ እንዲበሉ የፈተናቸውን ዲያብሎስን ማዳመጣቸው ነው። የአዳምና የሔዋን ኃጢአት እነርሱንና ዘሮቻቸውን ሁሉ በመበከል በዓለም ላይ ችግርንና ሞትን አመጣ። ብዙ ጊዜ እንደምንሰማው፡ "ወረርሽኝ መነሻው ላይ ብቻ አይወሰንም!" የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ሲል መጥፎ ዜና ይነግረናል፡-
“ለሰዎችም አንድ ጊዜ መሞት ከእርሱ በኋላም ፍርድ እንደ ተመደበባቸው፥...
እነሆ፥ ጌታ በሁሉ ላይ እንዲፈርድ፥ በኃጢአተኝነትም ስላደረጉት ስለ ኃጢአተኛ ሥራቸው ሁሉ ዓመፀኞችም ኃጢአተኞች በእርሱ ላይ ስለ ተናገሩ ስለ ጭከና ነገር ሁሉ ኃጢአተኞችን ሁሉ እንዲወቅስ ከአእላፋት ቅዱሳኑ ጋር መጥቶአል ብሎ ለእነዚህ ደግሞ ትንቢት ተናገረ።” (ዕብራውያን 9፥27 ይሁዳ 1፥15)
ስለዚህ፣ መጥፎው ዜና ሁላችንም ኃጢአተኞች ነን እናም የእግዚአብሔርን የጽድቅ ፍርድ መጋፈጥ አለብን! ይሁን እንጂ፣ መልካሙ ዜና (የምስራቹ) በዚያው በገነት ውስጥ፣ በምረቱ ባለጠጋ የሆነው እግዚአብሔር፣ አንድ ቀን ከድንግል የሚወለድን ኃጢአት የሌለበትን ሰው ወደ አለም እንደሚልክ ማስታወቁ ነው። ይህ ቅዱስ ሰው፣ ይህ ጻድቅ አዳኝ፣ ለአዳምና ለዘሮቹ ሁሉ ኃጢአት ለመክፈል ራሱን መስዋእት አድርጎ ይሞት ነበር። ለኛ የሚገባን የኃጢአት ቅጣት በዚህ ኃጢአት በሌለበት አዳኝ ላይ ይወድቃል። አዳምና ሔዋን ኃጢአት በሠሩበት ቀን እግዚአብሔር የሰበከው ወንጌል (የምስራች) ይህ ነው። እግዚአብሔር የዚህን አዳኝ መምጣት ለማወጅ ብዙ ሰዎችን ተጠቅሟል፣ እንዲሁም መሲህ ይባላል። እያንዳንዱ የእግዚአብሔር ነቢያት ስለ መሲሑ አንድ ነገር አውጀዋል፣ ስለዚህም እርሱ ሲመጣ እግዚአብሔር የሾመው እርሱ መሆኑን ሁሉም ይገነዘባል። ለምሳሌ ያህል፣ ከመሲሑ መምጣት ሰባት መቶ ዓመታት ቀደም ብሎ የነበረው ነቢዩ ኢሳይያስ፣ መሲሑ እንዴት እንደሚወለድ ተንብዮአል። "ድንግል ትፀንሳለች ወንድ ልጅም ትወልዳለች ስሙንም አማኑኤል ብላ ትጠራዋለች ትርጓሜውም እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ማለት ነው።"( ማቴ. 1:23፤ ኢሳ. 7:14 ) ሚክያስ የተባለ ነቢይ ደግሞ መሲሁ ከሰማይ መጥቶ በቤተልሄም መንደር በምድር ላይ እንደሚወለድ ትንቢት ተናግሯል። በትክክል መሲሑ የተወለደበት ቦታ ይህ ነበር። ሆኖም ሚክያስ ይህን ትንቢት የተናገረው መሲሑ ከመወለዱ ከብዙ መቶ ዓመታት በፊት ነው። ነገር ግን ነቢያት የመሲሑን መወለድ ብቻ አላወጁም። በተጨማሪም መሲሁ በኃጢአተኞች ምትክ መከራ እንደሚደርስበትና እንደሚምት ትንቢት ተናግረዋል። ለምሳሌ ነቢዩ ዳዊት ሰዎች መሲሑን እንደሚንቁት፣ እንደሚያሰቃዩት፣ እጁንና እግሩን እንደሚወጉ እና እንደሚገድሉት ጽፏል። ዳዊት የመሲሑን ሞት ማወጅ ብቻ ሳይሆን፣ እግዚአብሔር መሲሁን ከሞት እንደሚያስነሳውም ተንብዮአል፤ ይህም እግዚአብሔር የአዳምን ልጆች ከኃጢአት ቅጣት ለማዳን የላከው አንድና ብቸኛ አዳኝ መሆኑን አረጋግጣል።
ስለ መሲሁ መወለድ ብዙም ክርክር የለም፣ ነገር ግን ብዙዎች በሞቱና በትንሳኤው ይሰናከላሉ። ሰዎች የላከውን መሲህ ሲያዋርዱት እግዚአብሔር እንዴት ሊቆም እና ሊመለከት እንደሚችል አይገባቸውም። ብዙ ሰዎች ሊረዱት ያልቻሉት ነገር መሲሑ ለኃጢአታችን እንዲህ አይነት መከራ እንዲደርስበት ያቀደው እኛን የሚወደን አምላክ መሆኑን ነው። ነገር ግን ነቢያቱ እንዲህ ሲሉ አውጀዋል፡- “እግዚአብሔርም በደዌ ያደቅቀው ዘንድ ፈቀደ፤ ነፍሱን ስለ ኃጢአት መሥዋዕት ካደረገ በኋላ ዘሩን ያያል፥ ዕድሜውም ይረዝማል፥ የእግዚአብሔርም ፈቃድ በእጁ ይከናወናል።”
- (ኢሳይያስ 53፥10)
ነቢያትን እናምናለን? አዎ እናምናቸዋለን እንላለን። ነቢያትን በእርግጥ የምናምን ከሆነ የጻፉትንም ማመን አለብን። ነብያት የራሳቸውን ሃሳብ እንዳልተናገሩ ማስታወስ አለብን። እግዚአብሔር የሚናገሩትን በመንፈሳቸው ውስጥ አኖረ። እንግዲያውስ እነዚያን ነቢያት ለማመን ብንቃወም፣ ማንን ነው ምንቃወመው? የምንቃወመው እግዚአብሔርን ነው። ምክንያቱም ነቢያት መሲሁ ኃጢአትን ለማስወገድ መስዋዕት ሆኖ እንደሚሞት ትንቢት እንዲተነብዩ ያነሳሳው እርሱ ነውና።
{የሚቀጥለው ማሊክ የሚባል ሰው የግል ምስክርነት ነው።} እዚህ ጋር ቆም ላድርገውና እንዴት በኢየሱስ ክርስቶስ አማኝ እንደሆንኩ ልንገራችሁ። በወጣትነቴ በቀን አምስት ጊዜ ለመጸለይ እና አመታዊ ጾምን ለመጾም ታማኝ ነበርኩ፣ ነገር ግን ከሞትኩ በኋላ ወዴት እንደምሄድ አላውቅም ነበር። ዙሪያዬ ያሉትን ሁሉ ጠየኩ፣ ሆኖም ግልጽ የሆነ መልስ አላገኘሁም። ወንጌልን (ኢንጂልን) ሳጠና ግን፣ ከሞቴ በኋላ ወዴት እንደምሄድ ማወቅ እንደምችል አወቅሁ፤ ምክንያቱም መሲሁ ኢየሱስ ራሱ በወንጌል እንዲህ ይላል፦ “እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ቃሌን የሚሰማ የላከኝንም የሚያምን የዘላለም ሕይወት አለው፥ ከሞትም ወደ ሕይወት ተሻገረ እንጂ ወደ ፍርድ አይመጣም።” (ዮሐንስ 5፥24) እንዲሁም እንዲህ ብሏል፦ “ኢየሱስም፦ ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ፤ የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳ ሕያው ይሆናል፤” (ዮሐንስ 11፥25) ስለዚ፣ ራሴን ለማዳን ከራሴ ጥረት ንስሃ ገብቼ ነቢያት ሁሉ “በእርሱ የሚያምን ሁሉ በስሙ የኃጢአቱን ስርየት ይቀበላል" ብለው ትንቢት በተናገሩለት መሲህ አመንኩኝ (ሐዋርያት 10፥43)። ተስፋዬን ሁሉ ወስጄ በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ላይ አስቀመጥኩት። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ እግዚአብሔር ለመንፈሴ ሰላም አምጥቶላታል። አሁን ህሊናዬ አይረበሽም። ኢየሱስ በመስቀል ላይ ከሰራው ሥራ የተነሳ የወደፊት እጣዬ በሚያስደንቅ ሁኔታ ብሩህ ነው። በሕይወቴ እንደ ክርስቶስ ደቀ መዝሙር፣ አንዳንድ ጊዜ ችግር እና መከራ ያጋጥመኛል ምክንያቱም እምነቴ ከዘመዶቼ እና ከጓደኞቼ አስተያየት ስለሚለያይ፤ ግን ሰላም አለኝ። የእግዚአብሔር ሰላም ልቤንና አእምሮዬን ሞልቶታል። ይህን የሰጠኝ ኢየሱስም እንዲህ ይላል፦ “ዓለም ቢጠላችሁ ከእናንተ በፊት እኔን እንደ ጠላኝ እወቁ።” (ዮሐንስ 15፥18) “ሰላምን እተውላችኋለሁ፥ ሰላሜን እሰጣችኋለሁ፤ እኔ የምሰጣችሁ ዓለም እንደሚሰጥ አይደለም። ልባችሁ አይታወክ አይፍራም።” (ዮሐንስ 14፥27) እና ወዳጆች ሆይ፣ ጌታ ለእኔ እና በእኔ ያደረገውን ለእያንዳንዳችሁ ሊያደርግ ይችላል። ካንተ ወይም ካንቺ አንድ ነገር ይጠይቃል፡-ሙሉ ልብህን እንድትሰጠው። ሙሉ ልብሽን እንድትሰጪው። የቀረውን እሱ ያደርገዋል። ጌታ ኢየሱስ ራሱ እንዲህ ብሏልና። "እናንተ ደካሞች ሸክማችሁ የከበደ ሁሉ፥ ወደ እኔ ኑ፥ እኔም አሳርፋችኋለሁ። ቀንበሬን በላያችሁ ተሸከሙ ከእኔም ተማሩ፥ እኔ የዋህ በልቤም ትሑት ነኝና፥ ለነፍሳችሁም ዕረፍት ታገኛላችሁ፤" (ማቴ. 11:28-29)
እግዚአብሔር ታላቁን ማዳኑን መቼም ቢሆን አይሸጥልህም ወይም አይሸጥልሽም። እንዲሁ ያለ ምንም ዋጋ (ከእናንተ ባልሆነ ዋጋ) በነጻ ሊሰጣችሁ ነው ሚፈልገው። መልካም ስራ፣ ፀሎት (ሶላት) እና ፆም በውስጣችሁ ጥሩ ስሜት ይሰጡ ይሆናል፣ ነገር ግን የእግዚአብሔርን ፅድቅ አያረኩም! ወደ እግዚአብሔር ገነት የምትገባበት/የምትገቢበት መንገድ አንድ ብቻ ነው።
1.) በመጀመሪያ ኃጢአተኛ እንደሆንክና አምላክን ለማስደሰት የሚያስችል ኃይል እንደሌለህ መገንዘብ ይኖርብሃል።
2.) ከዚያም ኢየሱስ ክርስቶስ አዳኝ እንደሆነ፣ ኃጢአትህን ለማስወገድ እግዚአብሔር በመስቀል ላይ እንዲሞት እንደ ላከውና እግዚአብሔር የዘለአለም ሕይወትን ይሰጥህ ዘንድ እንዳስነሳው ማመን አለብህ።
አስተያየታችሁን በውስጥ ማድረስ የምትፈልጉ ይህንን የቴሌግራም ሊንክ ተጠቀሙ👇
t.me/BibleAndMe
Additional: - ewnetyasarfal123@gmail.com
ኢየሱስ የጌቶች ሁሉ ጌታ ነው
የአማልክትም አምላክ ነው የነገስታት ንጉስ ነው ለማያምኑትም አምላካቸው ነው አሜን።
እኔ ይህንን ዉይይት ትላንት ጨርሼ ሰምቼአለሁ ወንድሜ ደን ስለ አንተ ጌታ ይመስጌን ትህትናህ የምያስዳንቅ ነዉ❤
ዳኒዬ ትህትናህ በጣም ደስ ይላል ጌታ ይባርክህ። እውነትም የክርስቶስ ልብ አለህ 😍😍😍
ድንቅ ግዜ ነበር"የረዳን እግዚአብሔር ይባረክ:: እኔ በበኩሌ በጣም የሚያስቁ ብዙ የኡስታዝ መሐመድ ከዲርን ንግግርና መጸሐፍ ቅዱስን በዘፈቀደ ከአውዱ ውጪ በራሱ መንገድ ለመቶርጎም የሚደረግ ድፍረትን ያየሁበት ነበር:: የብዙ ሙስሊሞችን የመፀሐፍ ቅዱስን ለሚፈልጉት አላማ ብቻ በጣጥሰው የመጠቀም ፍላጎታቸው ጎልቶ የታየበት ውይይት ነዉ:: ዳኒ በጣም ታጋሽ እና ትሁት ወንድም እግዚአብሔር ዘመኑን ብርክ ያድርግ:: ሁላችሁምን እግዚአብሔር ይጠብቃችሁ"ተባረኩልን🙌❤️❤️❤️❤️🙏
😂😂😂😂 በትክክል በተለይ መሰረት የምትባል ሴት ሙስሊም አለች በጣም ታስቃለች😂
ዳኒዬ እግዚአብሔር ይባርክህ እንዴት አይነት ትሁት ልጅ ነህ? በኢየሱስ ስም❤
❤❤❤❤❤❤ተባረክ
ስጠብቀው
ወደ እርሷ ወራጅ እንጂ አንድም የለም ። መውረጃም ጌታ የፈረደ ግደታ ነው ። ሱርቱል መየረም 19 ፡71
Alpha and omega
Jesus's chirist is lord 🙏 🙌
ኢየሱስ ያድናል !
I m alpha and Omega
ለመማማር እስከ ጀመራችሁ ድረስ በትትህና ተመላለሱ በተረፈ በሰላም ተከባብሮ የነበረውን ህብረተሰብ ታጋጫላችሁ የማይቀበሉትን (ለማወቅ )የማይፈልጊትን አሶጡ ።
ኡዝታዙ ያሳቀን እኔ ከፈለክ መጽሐፍ ቅዱስን ቁጭ አርጌአስተምርሃለው ያለው ነው
ኡስታዠ ጥያቄዎችን ከመመለስ ይልቅ personal attacking and insulting ውስጥ ነው የገባው !
ሽክ እግዚአብሔር ይርዳህ። ወንድሜ ትንቢት ስለወደፍት ነው እንጂ ስለነበር ዘመን አይደለም😂😂😂😂😂
ወሯ እናንተን ትክክለኛዉን መንገድ ይምራችሁ
የቃሌንና የአኬን ውይይት ከየት አገኛለው በጌታ??
ቁጥርህን ላክልኘ
ክርስቲያን ወንድሞች ትህትናቹ ደሰ ይላል በርቱ ሙስሊሞች ክርሰቶሰ ፍፁም ሰው በመሆኑ ብዙ ግዜ ይተቻሉ ግን የሚገርመው አላህ ሚባለው አከል ባለ ውለት ቀኝ እጅ ባለ አንድ ባት ሲሆን ጉዝ ነው ሙሉ ሰው መሆን እንኳን አልቻለም ያሳዝናል ሌላው ክርሰቶሰ ብዙ ሰርቶ አቅሙን አሳይቷል አላህሰ አንድ በሸተኛ ያዳነበት አሳዩን ምን ይኤ ብቻ አልተገለጠምም እንዴት የትሰ ው ያለው እሱንሰ አምናቹ ዋሰትናቹ ምን ድነው ሙሰሊሞች ንቁ
Some Christian started to say pauel is son of god 😂they want to ad another god to jesus,father ,holly sprite ,Gabriel, mariam ..etc. because i say that they pray for all above as god .
ምን ያዉቃል ስደተኛ ሀይማኖት የሚከተል ሰለምቴ ነዉ በመንፈስ ካልሆነ እንዴት ይገባዋል ለምን ትደክማላችሁ እነሱ ለገሀነም እሳት የተለዩ ናቸዉ
አረ ተዉ አልሀምዱሊላህ እስልምና መጤ እንኳን አይደለም ለማንኛዉም አላህ ሂዳያ ይስጣችሁ
ክርስትናን ያስገቡት በሰሜን እንደነበር ታውቃላቹ ግን
መሐመድ ከድር ማለት ባዶ ከዕውቀት የፀዳ ተሴዳቢ ብቻ ነው ዳኒ አይመጥንህም ነበር ይሄ ሰውዬ አሰባስበው መኪና ገዝተውለት ነበር ከዛ የራሱን ኡስታዝ ሲሳደብ በገዛ እጃችን መኪና ገዝተን በሰጠንህ የሚሱ ሲበዙበት ያንን ርዕስ ለማስቀየርና ማምለጫ ዘዴ መጠቀሙ እንጂ ለውይይት በቂ እንዳልሆነ እራሱ ያውቀዋል እሱ የሚችለው ብሔርን ከብሔር ማጋጨት በሃይማኖት ካባ ተሸፍኖ ሰው ማሳረድ ነው የሚያውቀው ቀጣፊ ውሸታም ነው
Yes በትክክል ገልፅሽዋል❤❤
(''እኔ ክርስቲያን ነኝ''ቅዱስ(ህፃኑ)ቂርቆስ) እኔም እላለሁ እኔ ክርስቲያን ነኝ❤❤❤
Ante Christian satihon Orthodox neh 😂😂😂. Erasun yechale ye mutan amiliko new . Hitsanu Kirkos tilaleh tinish atafirim ? Esti tilik sew tira 😂😂😂
@@sweetman5249 ማን ልበል ከየት በደንብ ልክ ልክሽን እንድነግርሽ 👍
@@Tesfaye-d4v Haymanotih mutanin yamelkal. Maryam ye zare 2000 amet motech. Tekliye ye zare 700 amet mote . Ante zarem mutanin tamelkaleh. Satafir hitsanu kirkos alik 😆. Lemindinew amilikoh hulu mutan yehonew ? Ye Merkato tawula tabot new bileh be cherik tekilileh adebabay tiwotaleh 😆. Alem lay tawula tabot new bilo yemishekem ye Christina Haymanot yelem . Ante gin taot telemamideh tawula negese tilaleh . Washehu ?
አዎ ቀጥተኛ(Orthodox ) ክርስቲያን ነኝ ምክንያቱም ሀሰተኛ ክርስቲያኖች ስለፈሉብን ከነሱ ራሳችንን ለመለየት Orthodox ክርስቲያን እንላለን
@@Tesfaye-d4v Yenen likk sayhon yanten haymanot likk mehonun nigeregn 😆. Hitsanun kirkos yemitamelk ye hitsan aimiro yizeh hitsan yehonk sew 😆
Ene penxe naye gen tekekel hayemanote Muslims naw yeteyawe hewatachu nawe selayesus yemetawerute wesxe Lela gudaye naw taxeqaqu
😁 እኔ ጴንጤ ነኝ ትክክለኛው ሃይማኖት እስልምና ነው!? ምን የሚሉት አይነት ንግግር ነው? ሙስሊም ካልሆንክ ታድያ እዚ ምን ትሰራለህ? ኢየሱስ ይህንን ቢሰማ ምን እንደሚልህ ታውቃለህ?
ዮሐንስ 6
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁶⁴ ነገር ግን ከእናንተ የማያምኑ አሉ። ኢየሱስ የማያምኑት እነማን እንደ ሆኑ አሳልፎ የሚሰጠውም ማን እንደ ሆነ ከመጀመሪያ ያውቅ ነበርና።
⁶⁵ ደግሞ፦ ስለዚህ አልኋችሁ፥ ከአብ የተሰጠው ካልሆነ ወደ እኔ ሊመጣ የሚችል የለም አለ።
⁶⁶ ከዚህም የተነሣ ከደቀ መዛሙርቱ ብዙዎች ወደ ኋላ ተመለሱ፤ ወደ ፊትም ከእርሱ ጋር አልሄዱም።
⁶⁷ ኢየሱስም ለአሥራ ሁለቱ፦ እናንተ ደግሞ ልትሄዱ ትወዳላችሁን? አለ።
⁶⁸ ስምዖን ጴጥሮስ፦ ጌታ ሆይ፥ ወደ ማን እንሄዳለን? አንተ የዘላለም ሕይወት ቃል አለህ፤
⁶⁹ እኛስ አንተ ክርስቶስ የሕያው የእግዚአብሔር ልጅ እንደ ሆንህ አምነናል አውቀናልም ብሎ መለሰለት።
⁷⁰ ኢየሱስም፦ እኔ እናንተን አሥራ ሁለታችሁን የመረጥኋችሁ አይደለምን? ከእናንተም አንዱ ዲያብሎስ ነው ብሎ መለሰላቸው።
⁷¹ ስለ ስምዖንም ልጅ ስለ አስቆሮቱ ይሁዳ ተናገረ፤ ከአሥራ ሁለቱ አንዱ የሆነ እርሱ አሳልፎ ይሰጠው ዘንድ አለውና።
Are lehed naw muselim Mahone ayeqrem tayewalek
@@IssacAbigial😅😅 የዘላለም ህይወት ቀረብህ 😔
@@IssacAbigialአሳዘንከኝ😢