Розмір відео: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Показувати елементи керування програвачем
Автоматичне відтворення
Автоповтор
በእውነት ለአባታችን ቃለ ህይወትን ያሰማልን እረጅም እድሜ ይስጥልን ይኑሩልን ኣሜን መሀበረ ቅድሳን የቅድሳን አምላክ ይጠብቅልን ኑሩልን ኣሜን!!!
አባታታን ቃለሂወትን ያሠሜልን ማሆበረ ቅዱሣንን እግዚአብሔር ያሥፋና ያቆይልን ግራ ለገባው ሁሉ መልሥ ነው
ቃለህይወት ያሰማልን ኣባታችን በድሜና በጸጋ ያኑርልን
አባታችን ቃለ ህይወትን ያሰማልን በእድሜ በፀጋ ይጠብቅልን
ቃለህይወት ያሰማልን መንግስተ ሰማያትን ያውርስልን በጣም አሪፍ ትምህርት ነው ግልፅ አደርጋችሁ ስላስተማራችሁን ና ስላቀረባችሁልን እግዚአብሔር ይስጥልን ታቦት ወርቅ ነው እንጨት ነው እያሉ ግልፅ ሳያድርጉልን ግራ ስናጋባ ኖረናል ካለማወቃችን ና ግልፅ ስላሆነልንም የምናመልከው ወርቅ ና እንጨት ነው እንዴ እያልን ራሳችን ስንጠይቅ ኖረናል ማህበረ ቅዱሳን እግዚአብሔር ያስፋችሁ ትውልዱን ወደ የሀይማኖቱ እየመላሳችሁን ነው በርቱ።
ላአባታችን ቃለ ህይወትን ያሠማልን ማህበረ ቅዱሣን እግዚአብሄር ይሥጥልን
ቃለ ህይወት ያሰማልን አባታችን! በጣም ደስ የሚል ትምህርት ነው
እግዚአብሔር ያክብርልን ቃለ ህይወት ያሰማልን ላስተማሩን ጥሩ ትምህርቱን ቃለ እግዚአብሔር
በእውነት አባታችን እንዴት አድርገው ሚሥጥሩን ሁሉ በሚገባን መልኩ ገልፀው አሥተማሩን እግዚአብሄር ይመሥገን በርሶአድሮ ያሥተማረን አምላካችን የተመሠገነ ይሁን አሜን አሜን አሜን፡፡ቃለ ህይወት ያሠማልን እግዚአብሄር ያቆይልን በድሜ በጤና ይጠብቅልን አሜን!!!"
እኝህን አባት ስወዳቸው ግልፅ ግልፅልፅ ፍትፍት አድርገው ላስተናሩን በውነት እረጅም እድሜ ከጤና ጋር ይስጥልን ሰማያዊውን ዋጋ ይክፈልልን የእርሶ የሆነውን ሁሉ ይባርክ መድሃኔዓለም እንደ እርሶ ያሉትን አባቶች ያብዛልን እረጅም እድሜ ይስጥልን አሜን አሜን አሜን!!!
sew bemebtu benetsanetu tesaqo ynoral {{{{Amen Amen Amensewdachew..marr..xgawn yabzalot
Amen Kale Hiwot Yasemaln Mengste Semayatn Yawrsln.
ለአባታችን ቃል ህይወትን ያሰማልን አሜን
Amen Amen Amen kaalehiiwot yassemalen mengist semayat yaworsiln
አባታችን ቃለ ህይወትን ያሰማልን መንግስተ ሰማያትን ያውርስልን
AMEN AMEN AMEN Kale hiwot yasemalen
ቃለ ህይዎትን ያሰማልን ያማታልፍውን መንግስተ ሰማያትን ያውርስልን !!!
Lbatachin Egziabhier ytebkilin kale hiwet ysemalin Amiennn
kale hiwot yasemalin. le hulum endigeba argew nwu yastemarun !
የቅዱሳን አምላክ እድሜና ጤና ይስጦት የልቤን ነው የገለፁት ጥፍጥ፡ብሎኝ ነው የተመገብኩት አባቴ ።
Kalehiwet yasemalen Abatachen!!!
kale hiwot yasemalen le abatachin
ያስተማረን:የተስወረውን:ምስጢር:የገለጸልን:አምላካችን:ስሙ:የተመሰገነ:ይሁን።አባታችን:ቃለሕይወት:ያሰማልን:በዕድሜ:በጤና:ይጠብቅልን።ማ/ሕ/ቅዱሳን:ኑሩልን:እግዚአብሔር:ይጠብቃችሁ።
` እውነት #የሙሴ #ጽላት(ታቦት)ሀገራችን ነው ያለው?የኢትዮጵያ ኦ/ተ/ቤ/ክ የሙሴ ጽላት እኔ ጋር አለ ወደ ኢትዮጵያም የገባው በንጉሱ ሰለሞን ጊዜ ነው ብላ ታስተምራለች መፅሐፍ ቅዱስ ደግሞ ከሰለሞን በኋላ 16ኛ ንጉስ በሆነው በኢዮስያስ ዘመነ-መንግስት ታቦቱ እዛው እስራኤል ውስጥ መኖሩን በመፅሐፈ ዜና መዋዕል ላይ ተዘግቧል፦ዜና መዋዕል ካልዕ 35፥3 እስራኤልንም ሁሉ ያስተምሩ ለነበሩት፥ ለእግዚአብሔርም ለተቀደሱት ሌዋውያን እንዲህ አለ፦ ቅዱሱን ታቦት የእስራኤል ንጉሥ የዳዊት ልጅ ሰሎሞን በሠራው ቤት ውስጥ #አኑሩት፤ ከዚህም በኋላ በትከሻችሁ ላይ ሸክም አይሆንባችሁም፤ከእዮሲያስ በፊት ደግሞ ምናሴ በነገሰበት ዘመን ቤተ መቅደሱ ያሉትን እቃወች በሙሉ አውጥቶ ጣኦት አስቀመጠበት "7፤8፤ በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ የሠራውን የጣዖት የተቀረጸውን ምስል አቆመ።"(መጽሐፈ ዜና መዋዕል ካልዕ 33:78)ካህናቱ ታቦቱን ተሸክመው በቤቶቻቸው ይዞሩ ነበር በዚህ ምክኒያት ነው በትክሻችሁ ሸክም አይሁንባችሁ ያለው (መፅሐፈ ዜና መዋዕል ካልዕ 35:3)እንግዲህ ኢዮሲያስ የነገሰው ከሰለሞን ሞት ወደ 300 አመት በኃላ ማለት ነው ታቦቱ በዚህ ዘመን እስራኤል ውስጥ ከነበረ ወደ ኢትዮጵያ በሰለሞን ጊዜ ገባ እያለች ምትሰብከን የኢትዮጵያ ኦ/ተ/ቤ/ክ እንዴት ነው ልታስረዳን ምትችለው? #2 በሀገራችን የኦርቶዶክስ አማኞች ብቻ ተቀባይነት ያለው የብሉይ ኪዳን ተጨማሪ መፅሐፍ በሆነው በመፅሐፈ ዕዝራ ላይ ደግሞ ታቦቱ ከዛ በኃላ እስራኤል በባቢሎን ምርኮ ጊዜ እንደጠፍ ይናገራል መፅሐፈ እዝራ ሱቱኤል ምዕራፍ 9 ቁጥር 21_2321 ቤተ መቅደሳችን እንደፈረሰ አታይም 22 ግናይቱ እንደጠፍ ምስጋናችን እንደቀረ ዘመራ ዘውዳችን እንደወደቀ ተድላ ደስታችን እንደጠፍ የህጋች ማደሪያ #ታቦተ #ፅዮን #እንደተማረከች ንዋየ ቅዱሳት አንዳደፉ ምልኮታችን እንደቀረ23 ከዚህ ሁሉ የሚበልጥ #ታቦተ #ፅዮን #እንደጠፍች #ቀረች ከሷም ንዋየ ቅድሳቱ ተማርኮ ሄደ በጠላቶቻችን በባቢሎን እጅ ወደቅንታዲያ ታቦቱ በምርኮው ጊዜ ተወስዶ ከጠፋ ዛሬም ከኔ ጋር ነው ብላ ቤተክርስቲያኗ ምዕመኑን ምታታልለው ለምንድን ነው?
በእውነት ለአባታችን ቃለ ህይወትን ያሰማልን እረጅም እድሜ ይስጥልን ይኑሩልን ኣሜን መሀበረ ቅድሳን የቅድሳን አምላክ ይጠብቅልን ኑሩልን ኣሜን!!!
አባታታን ቃለሂወትን ያሠሜልን ማሆበረ ቅዱሣንን እግዚአብሔር ያሥፋና ያቆይልን ግራ ለገባው ሁሉ መልሥ ነው
ቃለህይወት ያሰማልን ኣባታችን በድሜና በጸጋ ያኑርልን
አባታችን ቃለ ህይወትን ያሰማልን በእድሜ በፀጋ ይጠብቅልን
ቃለህይወት ያሰማልን መንግስተ ሰማያትን ያውርስልን በጣም አሪፍ ትምህርት ነው ግልፅ አደርጋችሁ ስላስተማራችሁን ና ስላቀረባችሁልን እግዚአብሔር ይስጥልን ታቦት ወርቅ ነው እንጨት ነው እያሉ ግልፅ ሳያድርጉልን ግራ ስናጋባ ኖረናል ካለማወቃችን ና ግልፅ ስላሆነልንም የምናመልከው ወርቅ ና እንጨት ነው እንዴ እያልን ራሳችን ስንጠይቅ ኖረናል ማህበረ ቅዱሳን እግዚአብሔር ያስፋችሁ ትውልዱን ወደ የሀይማኖቱ እየመላሳችሁን ነው በርቱ።
ላአባታችን ቃለ ህይወትን ያሠማልን ማህበረ ቅዱሣን እግዚአብሄር ይሥጥልን
ቃለ ህይወት ያሰማልን አባታችን! በጣም ደስ የሚል ትምህርት ነው
እግዚአብሔር ያክብርልን ቃለ ህይወት ያሰማልን ላስተማሩን ጥሩ ትምህርቱን ቃለ እግዚአብሔር
በእውነት አባታችን እንዴት አድርገው ሚሥጥሩን ሁሉ በሚገባን መልኩ ገልፀው አሥተማሩን እግዚአብሄር ይመሥገን በርሶአድሮ ያሥተማረን አምላካችን የተመሠገነ ይሁን አሜን አሜን አሜን፡፡
ቃለ ህይወት ያሠማልን እግዚአብሄር ያቆይልን በድሜ በጤና ይጠብቅልን አሜን!!!"
እኝህን አባት ስወዳቸው ግልፅ ግልፅልፅ ፍትፍት አድርገው ላስተናሩን በውነት እረጅም እድሜ ከጤና ጋር ይስጥልን ሰማያዊውን ዋጋ ይክፈልልን የእርሶ የሆነውን ሁሉ ይባርክ መድሃኔዓለም እንደ እርሶ ያሉትን አባቶች ያብዛልን እረጅም እድሜ ይስጥልን አሜን አሜን አሜን!!!
sew bemebtu benetsanetu tesaqo ynoral {{{{Amen Amen Amen
sewdachew..marr..xgawn yabzalot
Amen Kale Hiwot Yasemaln Mengste Semayatn Yawrsln.
ለአባታችን ቃል ህይወትን ያሰማልን አሜን
Amen Amen Amen kaalehiiwot yassemalen mengist semayat yaworsiln
አባታችን ቃለ ህይወትን ያሰማልን መንግስተ ሰማያትን ያውርስልን
AMEN AMEN AMEN Kale hiwot yasemalen
ቃለ ህይዎትን ያሰማልን ያማታልፍውን መንግስተ ሰማያትን ያውርስልን !!!
Lbatachin Egziabhier ytebkilin kale hiwet ysemalin Amiennn
kale hiwot yasemalin. le hulum endigeba argew nwu yastemarun !
የቅዱሳን አምላክ እድሜና ጤና ይስጦት የልቤን ነው የገለፁት ጥፍጥ፡ብሎኝ ነው የተመገብኩት አባቴ ።
Kalehiwet yasemalen Abatachen!!!
kale hiwot yasemalen le abatachin
ያስተማረን:የተስወረውን:ምስጢር:የገለጸልን:አምላካችን:ስሙ:የተመሰገነ:ይሁን።አባታችን:ቃለሕይወት:ያሰማልን:በዕድሜ:በጤና:ይጠብቅልን።ማ/ሕ/ቅዱሳን:ኑሩልን:እግዚአብሔር:ይጠብቃችሁ።
` እውነት #የሙሴ #ጽላት(ታቦት)
ሀገራችን ነው ያለው?
የኢትዮጵያ ኦ/ተ/ቤ/ክ የሙሴ ጽላት እኔ ጋር አለ ወደ ኢትዮጵያም የገባው በንጉሱ ሰለሞን ጊዜ ነው ብላ ታስተምራለች
መፅሐፍ ቅዱስ ደግሞ ከሰለሞን በኋላ 16ኛ ንጉስ በሆነው በኢዮስያስ ዘመነ-መንግስት ታቦቱ እዛው እስራኤል ውስጥ መኖሩን በመፅሐፈ ዜና መዋዕል ላይ ተዘግቧል፦
ዜና መዋዕል ካልዕ 35፥3 እስራኤልንም ሁሉ ያስተምሩ ለነበሩት፥ ለእግዚአብሔርም ለተቀደሱት ሌዋውያን እንዲህ አለ፦ ቅዱሱን ታቦት የእስራኤል ንጉሥ የዳዊት ልጅ ሰሎሞን በሠራው ቤት ውስጥ #አኑሩት፤ ከዚህም በኋላ በትከሻችሁ ላይ ሸክም አይሆንባችሁም፤
ከእዮሲያስ በፊት ደግሞ ምናሴ በነገሰበት ዘመን ቤተ መቅደሱ ያሉትን እቃወች በሙሉ አውጥቶ ጣኦት አስቀመጠበት
"7፤8፤ በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ የሠራውን የጣዖት የተቀረጸውን ምስል አቆመ።"(መጽሐፈ ዜና መዋዕል ካልዕ 33:78)
ካህናቱ ታቦቱን ተሸክመው በቤቶቻቸው ይዞሩ ነበር በዚህ ምክኒያት ነው በትክሻችሁ ሸክም አይሁንባችሁ ያለው (መፅሐፈ ዜና መዋዕል ካልዕ 35:3)
እንግዲህ ኢዮሲያስ የነገሰው ከሰለሞን ሞት ወደ 300 አመት በኃላ ማለት ነው ታቦቱ በዚህ ዘመን እስራኤል ውስጥ ከነበረ ወደ ኢትዮጵያ በሰለሞን ጊዜ ገባ እያለች ምትሰብከን የኢትዮጵያ ኦ/ተ/ቤ/ክ እንዴት ነው ልታስረዳን ምትችለው?
#2 በሀገራችን የኦርቶዶክስ አማኞች ብቻ ተቀባይነት ያለው የብሉይ ኪዳን ተጨማሪ መፅሐፍ በሆነው በመፅሐፈ ዕዝራ ላይ ደግሞ ታቦቱ ከዛ በኃላ እስራኤል በባቢሎን ምርኮ ጊዜ እንደጠፍ ይናገራል
መፅሐፈ እዝራ ሱቱኤል ምዕራፍ 9
ቁጥር 21_23
21 ቤተ መቅደሳችን እንደፈረሰ አታይም
22 ግናይቱ እንደጠፍ ምስጋናችን እንደቀረ ዘመራ ዘውዳችን እንደወደቀ ተድላ ደስታችን እንደጠፍ የህጋች ማደሪያ #ታቦተ #ፅዮን #እንደተማረከች ንዋየ ቅዱሳት አንዳደፉ ምልኮታችን እንደቀረ
23 ከዚህ ሁሉ የሚበልጥ #ታቦተ #ፅዮን #እንደጠፍች #ቀረች ከሷም ንዋየ ቅድሳቱ ተማርኮ ሄደ በጠላቶቻችን በባቢሎን እጅ ወደቅን
ታዲያ ታቦቱ በምርኮው ጊዜ ተወስዶ ከጠፋ ዛሬም ከኔ ጋር ነው ብላ ቤተክርስቲያኗ ምዕመኑን ምታታልለው ለምንድን ነው?
` እውነት #የሙሴ #ጽላት(ታቦት)
ሀገራችን ነው ያለው?
የኢትዮጵያ ኦ/ተ/ቤ/ክ የሙሴ ጽላት እኔ ጋር አለ ወደ ኢትዮጵያም የገባው በንጉሱ ሰለሞን ጊዜ ነው ብላ ታስተምራለች
መፅሐፍ ቅዱስ ደግሞ ከሰለሞን በኋላ 16ኛ ንጉስ በሆነው በኢዮስያስ ዘመነ-መንግስት ታቦቱ እዛው እስራኤል ውስጥ መኖሩን በመፅሐፈ ዜና መዋዕል ላይ ተዘግቧል፦
ዜና መዋዕል ካልዕ 35፥3 እስራኤልንም ሁሉ ያስተምሩ ለነበሩት፥ ለእግዚአብሔርም ለተቀደሱት ሌዋውያን እንዲህ አለ፦ ቅዱሱን ታቦት የእስራኤል ንጉሥ የዳዊት ልጅ ሰሎሞን በሠራው ቤት ውስጥ #አኑሩት፤ ከዚህም በኋላ በትከሻችሁ ላይ ሸክም አይሆንባችሁም፤
ከእዮሲያስ በፊት ደግሞ ምናሴ በነገሰበት ዘመን ቤተ መቅደሱ ያሉትን እቃወች በሙሉ አውጥቶ ጣኦት አስቀመጠበት
"7፤8፤ በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ የሠራውን የጣዖት የተቀረጸውን ምስል አቆመ።"(መጽሐፈ ዜና መዋዕል ካልዕ 33:78)
ካህናቱ ታቦቱን ተሸክመው በቤቶቻቸው ይዞሩ ነበር በዚህ ምክኒያት ነው በትክሻችሁ ሸክም አይሁንባችሁ ያለው (መፅሐፈ ዜና መዋዕል ካልዕ 35:3)
እንግዲህ ኢዮሲያስ የነገሰው ከሰለሞን ሞት ወደ 300 አመት በኃላ ማለት ነው ታቦቱ በዚህ ዘመን እስራኤል ውስጥ ከነበረ ወደ ኢትዮጵያ በሰለሞን ጊዜ ገባ እያለች ምትሰብከን የኢትዮጵያ ኦ/ተ/ቤ/ክ እንዴት ነው ልታስረዳን ምትችለው?
#2 በሀገራችን የኦርቶዶክስ አማኞች ብቻ ተቀባይነት ያለው የብሉይ ኪዳን ተጨማሪ መፅሐፍ በሆነው በመፅሐፈ ዕዝራ ላይ ደግሞ ታቦቱ ከዛ በኃላ እስራኤል በባቢሎን ምርኮ ጊዜ እንደጠፍ ይናገራል
መፅሐፈ እዝራ ሱቱኤል ምዕራፍ 9
ቁጥር 21_23
21 ቤተ መቅደሳችን እንደፈረሰ አታይም
22 ግናይቱ እንደጠፍ ምስጋናችን እንደቀረ ዘመራ ዘውዳችን እንደወደቀ ተድላ ደስታችን እንደጠፍ የህጋች ማደሪያ #ታቦተ #ፅዮን #እንደተማረከች ንዋየ ቅዱሳት አንዳደፉ ምልኮታችን እንደቀረ
23 ከዚህ ሁሉ የሚበልጥ #ታቦተ #ፅዮን #እንደጠፍች #ቀረች ከሷም ንዋየ ቅድሳቱ ተማርኮ ሄደ በጠላቶቻችን በባቢሎን እጅ ወደቅን
ታዲያ ታቦቱ በምርኮው ጊዜ ተወስዶ ከጠፋ ዛሬም ከኔ ጋር ነው ብላ ቤተክርስቲያኗ ምዕመኑን ምታታልለው ለምንድን ነው?