Розмір відео: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Показувати елементи керування програвачем
Автоматичне відтворення
Автоповтор
የእግዚአብሄር ቃል ሁሉጊዜ አዲስ መሆኑን ባንተ ስብከት ውስጥ አያለሁ ፖ/ር ጌታ ዘመንህን ይባርክ
ጌታ ይርዳን በተማርንበት እንድኖረው 👐👐👐
ራእይ 3:22፤ መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማ።”
አሜን አሜን አሜን 👐👐👐👐👐
ፓስተር እያሱ ጌታ ስለአንተ ይክበርልን ዘመንህ በፀጋዉ ይሸፈን
ተባረክ 🙏 ፓሰተር
አለመርካት ብዙ ፈተናን ያስከትላል እኔ እያለፍኩበት ስለሆነ ነው እ/ግ ይርዳን🙏🏽
ፓስተርዬ ፀጋ ይብዛልህ በጣም ጥሩ ትምርት ነው መከራ ደስ ባያሰኝም ፍጻሜው ግን እጅግ ታላቅ ነው ጌታ ያሸነፈው መከራ ነው እኛ ብቻ እራሳችንን እንካድ ፀጋ ይብዛላቹ
አሜን ጌታ አብዝቶ ይባርክህ ፓስተር 💚❤💚❤
ፊልጵስዩስ 4:12፤ መዋረድንም አውቃለሁ መብዛትንም አውቃለሁ፤ በእያንዳንዱ ነገር በነገርም ሁሉ መጥገብንና መራብንም መብዛትንና መጉደልን ተምሬአለሁ።ፊልጵስዩስ 4:13፤ ኃይልን በሚሰጠኝ በክርስቶስ ሁሉን እችላለሁ።
ጌታ: አብዝቶ: ይባርክህ: በጉጉት: ስጠብቅ: ነበር: ትምርትህን::
ግሩም መልዕክት ❤❤❤ ጸጋ ከአንተ ጋ ይሁን !🙏
ቆላስይስ 2:15፤ አለቅነትንና ሥልጣናትን ገፎ፥ ድል በመንሣት በእርሱ እያዞራቸው በግልጥ አሳያቸው።
በዚህ ዘመን ይህን የመሰለ ቃል በስማትም ማሰማትም መታደል ነው።ድንቅ ትምህርት ነው።ጌታ ውል ግዜ ሰው አለው።ተባርኬበታለው ጌታ ዘመንህን ይባርክ።
Thank you Pastor. You are blessed.
ፊልጵስዩስ 4:11፤ ይህን ስል ስለ ጉድለት አልልም፤ የምኖርበት ኑሮ ይበቃኛል ማለትን ተምሬአለሁና።
እግዚአብሔር ይባርክህ ይጠብቅህ🙏
Pastor Eysu zemnh yebarek menfeskudes yalebt westh zelko yemigeba temhert
Pastor God bless you
ራእይ 3:21፤ እኔ ደግሞ ድል እንደ ነሣሁ ከአባቴም ጋር በዙፋኑ ላይ እንደተቀመጥሁ፥ ድል ለነሣው ከእኔ ጋር በዙፋኔ ላይ ይቀመጥ ዘንድ እሰጠዋለሁ።
Amen ❤ 🙏 ❤ 🙏 geta eyesus yibarek
Tebarek ye Igziabiher sewu timirthn beta wedewelewu.❤❤❤❤❤❤❤
አሜን ጌታ ይባረክሀ።
1 ጢሞቴዎስ 6:6፤ ኑሮዬ ይበቃኛል ለሚለው ግን እግዚአብሔርን መምሰል እጅግ ማትረፊያ ነው፤
God bless you more than you think
Amen
Tebarek ye abate jaggina🙏🙏🙏🙏🙏🙇
ተባረክ
ማርቆስ 10:22፤ ነገር ግን ስለዚህ ነገር ፊቱ ጠቈረ፥ ብዙ ንብረት ነበረውና እያዘነም ሄደ።
1 ጴጥሮስ 5:8፤ በመጠን ኑሩ ንቁም፥ ባላጋራችሁ ዲያብሎስ የሚውጠውን ፈልጎ እንደሚያገሣ አንበሳ ይዞራልና፤
Amen Ameeem❤❤❤❤❤❤❤❤❤
ኤፌሶን 6:18፤ በጸሎትና በልመናም ሁሉ ዘወትር በመንፈስ ጸልዩ፤ በዚህም አሳብ ስለ ቅዱሳን ሁሉ እየለመናችሁ በመጽናት ሁሉ ትጉ፤
Amen Tebarek Egziabeher Yerdan🙏❤
Bless you
Ameeeeen ameeeen
Pastor tebarek❤ bebizu
ዘመንክ ይባረክ ጌታን ስለአተ በክርስቶስ ኢየሱስ ስም አመሰግናለው ጸጋ ይጨመርልክ❤
ማቴዎስ 16:24፤ በዚያን ጊዜ ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ እንዲህ አለ፦ “እኔን መከተል የሚወድ ቢኖር፥ ራሱን ይካድ መስቀሉንም ተሸክሞ ይከተለኝ።
2 ቆሮንቶስ 2:11፤ በሰይጣን እንዳንታለል፤ የእርሱን አሳብ አንስተውምና።
ዕብራውያን 11:36፤ ሌሎችም መዘበቻ በመሆንና በመገረፍ ከዚህም በላይ በእስራትና በወኅኒ ተፈተኑ፤ዕብራውያን 11:37፤ በድንጋይ ተወግረው ሞቱ፥ ተፈተኑ፥ በመጋዝ ተሰነጠቁ፥ በሰይፍ ተገድለው ሞቱ፥ ሁሉን እያጡ መከራን እየተቀበሉ እየተጨነቁ የበግና የፍየል ሌጦ ለብሰው ዞሩ፤ዕብራውያን 11:38፤ ዓለም አልተገባቸውምና በምድረ በዳና በተራራ፥ በዋሻና በምድር ጕድጓድ ተቅበዘበዙ።
ራእይ 2:9፤ መከራህንና ድህነትህን አውቃለሁ፥ ነገር ግን ባለ ጠጋ ነህ፤ የሰይጣንም ማኅበር ናቸው እንጂ አይሁድ ሳይሆኑ፦ አይሁድ ነን፡ የሚሉት የሚሳደቡትን ስድብ አውቃለሁ።ራእይ 2:10፤ ልትቀበለው ያለህን መከራ አትፍራ። እነሆ፥ እንድትፈተኑ ዲያብሎስ ከእናንተ አንዳንዶቻችሁን በወኅኒ ሊያገባችሁ አለው፥ አሥር ቀንም መከራን ትቀበላላችሁ። እስከሞት ድረስ የታመንህ ሁን የሕይወትንም አክሊል እሰጥሃለሁ።
The more we try to be simple the more we are happy and thankful Bless you Pastor 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
ሮሜ 8:35፤ ከክርስቶስ ፍቅር ማን ይለየናል? መከራ፥ ወይስ ጭንቀት፥ ወይስ ስደት፥ ወይስ ራብ፥ ወይስ ራቁትነት፥ ወይስ ፍርሃት፥ ወይስ ሰይፍ ነውን?ሮሜ 8:36፤ ይህም እንዲህ ተብሎ እንደ ተጻፈ ነው፦ “ስለ አንተ ቀኑን ሁሉ እንገደላለን፥ እንደሚታረዱ በጎች ተቆጠርን።”ሮሜ 8:37፤ በዚህ ሁሉ ግን በወደደን በእርሱ ከአሸናፊዎች እንበልጣለን።ሮሜ 8:38፤ ሞት ቢሆን፥ ሕይወትም ቢሆን፥ መላእክትም ቢሆኑ፥ ግዛትም ቢሆን፥ ያለውም ቢሆን፥ የሚመጣውም ቢሆን፥ ኃይላትም ቢሆኑ፥ሮሜ 8:39፤ ከፍታም ቢሆን፥ ዝቅታም ቢሆን፥ ልዩ ፍጥረትም ቢሆን በክርስቶስ ኢየሱስ በጌታችን ካለ ከእግዚአብሔር ፍቅር ሊለየን እንዳይችል ተረድቼአለሁ።
ማርቆስ 10:21፤ ኢየሱስም ወደ እርሱ ተመልክቶ ወደደውና እንዲህ አለው፦ “አንድ ነገር ጐደለህ፤ ሂድ፥ ያለህን ሁሉ ሽጠህ ለድሆች ስጥ፥ በሰማይም መዝገብ ታገኛለህ፥ መስቀሉንም ተሸክመህ፡ ና፥ ተከተለኝ።”
ማርቆስ 10:26፤ እነርሱም ያለ መጠን ተገረሙና እርስ በርሳቸው፦ “እንግዲያ ማን ሊድን ይችላል?” ተባባሉ።ማርቆስ 10:27፤ ኢየሱስም ተመለከታቸውና፦ “ይህ በእግዚአብሔር ዘንድ እንጂ በሰው ዘንድ አይቻልም፤ በእግዚአብሔር ዘንድ ሁሉ ይቻላልና፡” አለ።
ኢሳይያስ 53:4፤ በእውነት ደዌያችንን ተቀበለ ሕመማችንንም ተሸክሞአል፤ እኛ ግን እንደ ተመታ በእግዚአብሔርም እንደ ተቀሠፈ እንደ ተቸገረም ቈጠርነው።ኢሳይያስ 53:5፤ እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥ በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን።ኢሳይያስ 53:6፤ እኛ ሁላችን እንደ በጎች ተቅበዝብዘን ጠፋን፤ ከእኛ እያንዳንዱ ወደ ገዛ መንገዱ አዘነበለ፤ እግዚአብሔርም የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ አኖረ።
ማርቆስ 10:23፤ ኢየሱስም ዘወር ብሎ አይቶ ደቀ መዛሙርቱን፦ “ገንዘብ ላላቸው ወደ እግዚአብሔር መንግሥት መግባት እንዴት ጭንቅ ይሆናል፡” አላቸው።ማርቆስ 10:24፤ ደቀ መዛሙርቱም እነዚህን ቃሎች አደነቁ። ኢየሱስም ደግሞ መልሶ፦ “ልጆች ሆይ፥ በገንዘብ ለሚታመኑ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት መግባት እንዴት ጭንቅ ነው።ማርቆስ 10:25፤ ባለ ጠጋ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ከሚገባ ግመል በመርፌ ቀዳዳ ቢያልፍ ይቀላል፡” አላቸው።
አሜን አሜን አሜን 👐👐👐👐
የእግዚአብሄር ቃል ሁሉጊዜ አዲስ መሆኑን ባንተ ስብከት ውስጥ አያለሁ ፖ/ር ጌታ ዘመንህን ይባርክ
ጌታ ይርዳን በተማርንበት እንድኖረው 👐👐👐
ራእይ 3:22፤ መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማ።”
አሜን አሜን አሜን 👐👐👐👐👐
ፓስተር እያሱ ጌታ ስለአንተ ይክበርልን ዘመንህ በፀጋዉ ይሸፈን
ተባረክ 🙏 ፓሰተር
አለመርካት ብዙ ፈተናን ያስከትላል እኔ እያለፍኩበት ስለሆነ ነው እ/ግ ይርዳን🙏🏽
ፓስተርዬ ፀጋ ይብዛልህ በጣም ጥሩ ትምርት ነው መከራ ደስ ባያሰኝም ፍጻሜው ግን እጅግ ታላቅ ነው ጌታ ያሸነፈው መከራ ነው እኛ ብቻ እራሳችንን እንካድ ፀጋ ይብዛላቹ
አሜን ጌታ አብዝቶ ይባርክህ ፓስተር 💚❤💚❤
ፊልጵስዩስ 4:12፤ መዋረድንም አውቃለሁ መብዛትንም አውቃለሁ፤ በእያንዳንዱ ነገር በነገርም ሁሉ መጥገብንና መራብንም መብዛትንና መጉደልን ተምሬአለሁ።
ፊልጵስዩስ 4:13፤ ኃይልን በሚሰጠኝ በክርስቶስ ሁሉን እችላለሁ።
ጌታ: አብዝቶ: ይባርክህ: በጉጉት: ስጠብቅ: ነበር: ትምርትህን::
ግሩም መልዕክት ❤❤❤ ጸጋ ከአንተ ጋ ይሁን !🙏
ቆላስይስ 2:15፤ አለቅነትንና ሥልጣናትን ገፎ፥ ድል በመንሣት በእርሱ እያዞራቸው በግልጥ አሳያቸው።
በዚህ ዘመን ይህን የመሰለ ቃል በስማትም ማሰማትም መታደል ነው።ድንቅ ትምህርት ነው።ጌታ ውል ግዜ ሰው አለው።ተባርኬበታለው ጌታ ዘመንህን ይባርክ።
Thank you Pastor. You are blessed.
ፊልጵስዩስ 4:11፤ ይህን ስል ስለ ጉድለት አልልም፤ የምኖርበት ኑሮ ይበቃኛል ማለትን ተምሬአለሁና።
እግዚአብሔር ይባርክህ ይጠብቅህ🙏
Pastor Eysu zemnh yebarek menfeskudes yalebt westh zelko yemigeba temhert
Pastor God bless you
ራእይ 3:21፤ እኔ ደግሞ ድል እንደ ነሣሁ ከአባቴም ጋር በዙፋኑ ላይ እንደተቀመጥሁ፥ ድል ለነሣው ከእኔ ጋር በዙፋኔ ላይ ይቀመጥ ዘንድ እሰጠዋለሁ።
Amen ❤ 🙏 ❤ 🙏 geta eyesus yibarek
Tebarek ye Igziabiher sewu timirthn beta wedewelewu.❤❤❤❤❤❤❤
አሜን ጌታ ይባረክሀ።
1 ጢሞቴዎስ 6:6፤ ኑሮዬ ይበቃኛል ለሚለው ግን እግዚአብሔርን መምሰል እጅግ ማትረፊያ ነው፤
God bless you more than you think
Amen
Tebarek ye abate jaggina🙏🙏🙏🙏🙏🙇
ተባረክ
ማርቆስ 10:22፤ ነገር ግን ስለዚህ ነገር ፊቱ ጠቈረ፥ ብዙ ንብረት ነበረውና እያዘነም ሄደ።
1 ጴጥሮስ 5:8፤ በመጠን ኑሩ ንቁም፥ ባላጋራችሁ ዲያብሎስ የሚውጠውን ፈልጎ እንደሚያገሣ አንበሳ ይዞራልና፤
Amen Ameeem❤❤❤❤❤❤❤❤❤
ኤፌሶን 6:18፤ በጸሎትና በልመናም ሁሉ ዘወትር በመንፈስ ጸልዩ፤ በዚህም አሳብ ስለ ቅዱሳን ሁሉ እየለመናችሁ በመጽናት ሁሉ ትጉ፤
Amen Tebarek Egziabeher Yerdan🙏❤
Bless you
Ameeeeen ameeeen
Pastor tebarek❤ bebizu
ዘመንክ ይባረክ ጌታን ስለአተ በክርስቶስ ኢየሱስ ስም አመሰግናለው ጸጋ ይጨመርልክ❤
ማቴዎስ 16:24፤ በዚያን ጊዜ ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ እንዲህ አለ፦ “እኔን መከተል የሚወድ ቢኖር፥ ራሱን ይካድ መስቀሉንም ተሸክሞ ይከተለኝ።
2 ቆሮንቶስ 2:11፤ በሰይጣን እንዳንታለል፤ የእርሱን አሳብ አንስተውምና።
ዕብራውያን 11:36፤ ሌሎችም መዘበቻ በመሆንና በመገረፍ ከዚህም በላይ በእስራትና በወኅኒ ተፈተኑ፤
ዕብራውያን 11:37፤ በድንጋይ ተወግረው ሞቱ፥ ተፈተኑ፥ በመጋዝ ተሰነጠቁ፥ በሰይፍ ተገድለው ሞቱ፥ ሁሉን እያጡ መከራን እየተቀበሉ እየተጨነቁ የበግና የፍየል ሌጦ ለብሰው ዞሩ፤
ዕብራውያን 11:38፤ ዓለም አልተገባቸውምና በምድረ በዳና በተራራ፥ በዋሻና በምድር ጕድጓድ ተቅበዘበዙ።
ራእይ 2:9፤ መከራህንና ድህነትህን አውቃለሁ፥ ነገር ግን ባለ ጠጋ ነህ፤ የሰይጣንም ማኅበር ናቸው እንጂ አይሁድ ሳይሆኑ፦ አይሁድ ነን፡ የሚሉት የሚሳደቡትን ስድብ አውቃለሁ።
ራእይ 2:10፤ ልትቀበለው ያለህን መከራ አትፍራ። እነሆ፥ እንድትፈተኑ ዲያብሎስ ከእናንተ አንዳንዶቻችሁን በወኅኒ ሊያገባችሁ አለው፥ አሥር ቀንም መከራን ትቀበላላችሁ። እስከሞት ድረስ የታመንህ ሁን የሕይወትንም አክሊል እሰጥሃለሁ።
The more we try to be simple the more we are happy and thankful Bless you Pastor 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
ሮሜ 8:35፤ ከክርስቶስ ፍቅር ማን ይለየናል? መከራ፥ ወይስ ጭንቀት፥ ወይስ ስደት፥ ወይስ ራብ፥ ወይስ ራቁትነት፥ ወይስ ፍርሃት፥ ወይስ ሰይፍ ነውን?
ሮሜ 8:36፤ ይህም እንዲህ ተብሎ እንደ ተጻፈ ነው፦ “ስለ አንተ ቀኑን ሁሉ እንገደላለን፥ እንደሚታረዱ በጎች ተቆጠርን።”
ሮሜ 8:37፤ በዚህ ሁሉ ግን በወደደን በእርሱ ከአሸናፊዎች እንበልጣለን።
ሮሜ 8:38፤ ሞት ቢሆን፥ ሕይወትም ቢሆን፥ መላእክትም ቢሆኑ፥ ግዛትም ቢሆን፥ ያለውም ቢሆን፥ የሚመጣውም ቢሆን፥ ኃይላትም ቢሆኑ፥
ሮሜ 8:39፤ ከፍታም ቢሆን፥ ዝቅታም ቢሆን፥ ልዩ ፍጥረትም ቢሆን በክርስቶስ ኢየሱስ በጌታችን ካለ ከእግዚአብሔር ፍቅር ሊለየን እንዳይችል ተረድቼአለሁ።
ማርቆስ 10:21፤ ኢየሱስም ወደ እርሱ ተመልክቶ ወደደውና እንዲህ አለው፦ “አንድ ነገር ጐደለህ፤ ሂድ፥ ያለህን ሁሉ ሽጠህ ለድሆች ስጥ፥ በሰማይም መዝገብ ታገኛለህ፥ መስቀሉንም ተሸክመህ፡ ና፥ ተከተለኝ።”
ማርቆስ 10:26፤ እነርሱም ያለ መጠን ተገረሙና እርስ በርሳቸው፦ “እንግዲያ ማን ሊድን ይችላል?” ተባባሉ።
ማርቆስ 10:27፤ ኢየሱስም ተመለከታቸውና፦ “ይህ በእግዚአብሔር ዘንድ እንጂ በሰው ዘንድ አይቻልም፤ በእግዚአብሔር ዘንድ ሁሉ ይቻላልና፡” አለ።
ኢሳይያስ 53:4፤ በእውነት ደዌያችንን ተቀበለ ሕመማችንንም ተሸክሞአል፤ እኛ ግን እንደ ተመታ በእግዚአብሔርም እንደ ተቀሠፈ እንደ ተቸገረም ቈጠርነው።
ኢሳይያስ 53:5፤ እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥ በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን።
ኢሳይያስ 53:6፤ እኛ ሁላችን እንደ በጎች ተቅበዝብዘን ጠፋን፤ ከእኛ እያንዳንዱ ወደ ገዛ መንገዱ አዘነበለ፤ እግዚአብሔርም የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ አኖረ።
ማርቆስ 10:23፤ ኢየሱስም ዘወር ብሎ አይቶ ደቀ መዛሙርቱን፦ “ገንዘብ ላላቸው ወደ እግዚአብሔር መንግሥት መግባት እንዴት ጭንቅ ይሆናል፡” አላቸው።
ማርቆስ 10:24፤ ደቀ መዛሙርቱም እነዚህን ቃሎች አደነቁ። ኢየሱስም ደግሞ መልሶ፦ “ልጆች ሆይ፥ በገንዘብ ለሚታመኑ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት መግባት እንዴት ጭንቅ ነው።
ማርቆስ 10:25፤ ባለ ጠጋ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ከሚገባ ግመል በመርፌ ቀዳዳ ቢያልፍ ይቀላል፡” አላቸው።
አሜን አሜን አሜን 👐👐👐👐