አንደኛ መጽሐፈ መቃብያን ከምዕራፍ 16 እስከ ምዕራፍ 20

Поділитися
Вставка
  • Опубліковано 10 лют 2025
  • 💗 መጽሐፈ መቃብያን ቀዳማዊ ክፍል 4 💗
    💗ምዕራፍ ፲፮፡-
    -ከእስራኤላውያን ውጭ ከነበሩ ሕዝቦችም እግዚአብሔርን የሚያውቁ እንደነበሩ መገለጹ
    💗ምዕራፍ ፲፯፡-
    -የኤዶምያስና የአማሌቅ ሠራዊት እግዚአብሔርን የማያመልኩ እንደነበሩ መገለጹ
    -ሰብልያኖስ ለሰው ልጅ ክፋትን እንደሚያስተምር መነገሩ
    💗ምዕራፍ ፲፰፡-
    -ወደ እግዚአብሔር እንደምንሄድ ማስብ እንደሚገባን
    💗ምዕራፍ ፲፱፡-
    _የቃየን ልጆች ለብዙ ጊዜ ጨዋታንና ዘፈንን እንዳደረጉ
    -ቃየን አቤልን ከገደለ በኋላ ለአቤል የተወሰነችለትን ሚስት እንዳገባ
    💗ምዕራፍ ፳፡-
    -እግዚአብሔር የጻድቃንን ፍሬ እንደሚያበዛ መነገሩ
    💗💗💗የዕለቱ ጥያቄዎች💗💗💗
    ፩. ከሚከተሉት ውስጥ ለሰው ልጆች ክፋትን የሚያስተምር ማንኛው ነው?
    ሀ. መልአኩ ሚካኤል
    ለ. መልአኩ ሰብልያኖስ
    ሐ. መልአኩ ሩፋኤል
    መ. መልአኩ ዑራኤል
    ፪. የእግዚአብሔር መንገድ ተብሎ ከተገለጹት መካከል ያልሆነው የቱ ነው?
    ሀ. ሙቶ ያደረውን እንስሳ መብላት
    ለ. ትሕትናና የውሃት
    ሐ. ወንድምን አለማበሳጨት
    መ. ከሰው ሁሉ ጋር መፋቀር
    ፫. ስለ ጻድቃን ትክክል የሆነው የቱ ነው?
    ሀ. ስም አጠራራቸው ለበጎ ነገር እስከ ዘለዓለም ይኖራል
    ለ. እግዚአብሔር በመከራቸው ጊዜ ረዳት ይሆናቸዋል
    ሐ. ሀ እና ለ
    መ. መልስ የለም

КОМЕНТАРІ • 1