I appreciate your explanation! But I have one question; As I observed so far most of the time NBE is enforced commercial banks to purchase Treasury bill and bonds for the purpose of fulfilling the government budget deficit and as I witnessed in the past most of the time NBE granted loans from commercial banks via selling Treasury bill and bonds. So is that NBE has a capacity to solve the liquidity problem of commercial banks via providing loans with preferential Interst rate? Thanks
It would have been great, if you reflect few points on the impact of access to credit facilities on commercial banks following to this NBE policy implementation. Thanks for the headsup around economic situation in the country!!
your expression is very clear and interest than the other you tubers. Thank you bro
Thank you dear brother for your good explanation
Thank you !!!
Good explanation, thanks!
Thanks very much
እንደሁልጊዜው እናመሰግናለን
Thank you.
Thank you Brother.
I appreciate your explanation!
But I have one question; As I observed so far most of the time NBE is enforced commercial banks to purchase Treasury bill and bonds for the purpose of fulfilling the government budget deficit and as I witnessed in the past most of the time NBE granted loans from commercial banks via selling Treasury bill and bonds. So is that NBE has a capacity to solve the liquidity problem of commercial banks via providing loans with preferential Interst rate?
Thanks
It would have been great, if you reflect few points on the impact of access to credit facilities on commercial banks following to this NBE policy implementation. Thanks for the headsup around economic situation in the country!!
Thanks wasu
Maybe to eliminate non interest banks (IFB)?
በወለድ ተመን የሚመራ የገንዘብ ፖሊሲሲ የሚጠቅመው ወይም ውጤታማ የሚሆነው ምን አይነት የኢኮኖሚ ገፅታታ ላላቸው ሀገራት ነው? የኢኮኖሚ መሰረታቸው እርሻ ለሆነ፣ የሕዝብ ቁጥራቸው በመቶ ሚሊዮኖች የሚቆጠር፣ ካፒታል ወለድ ሸቀጦችን ከውጭ ሀገራት በብዛት የሚሸምቱ፣ የግል እና ኢንደስትሪ ዘርፋቸው ያልዳበረና በዓለም አቀፍ ንግድ በበቂ ሁኔታ ተወዳዳሪ ያልሆኑ፣ የውስጥ ሰላምና መረጋጋት የሌላቸው፣ ዜጎቻቸው በስራ ማጣት የሚሰደዱ፣ የፖለቲካና ማህበራዊ መረጋጋት ችግሮች ያለባቸውና በዘር ጉዳይ የሚታመሱ ሀገራትን ይሆን?
እሄ ሁሉ ትንታኔ ባንኩ ከለቀቀው ዜና አንፃር ሲታይ ምንም ያስረዳሀን ነገር የለም። ከቻልክ በተጨባጭ ለነጋዴ፣ ለመንግስት ሰራተኛ፣ ለድሀም ለሀብታምም ያለው እንድምታ ምን እንደሆነ ብታብራራው ጥሩ ነበር። በድፍኑ ነው ያቀረብከው። ምናልባት እንዳንተ ላሉ የኢኮኖሚ ባለሞያዎች ያልከውን ሊገባቸው ይችል ይሆናል። አላውቅም።
የፖሊሲው ዋና ኣላማው የሃገሪቷ ገበያው ላይ ያለውን Investment በማቀዝቀዝ የዋጋ ንረት መቆጣጠር ነው።
የብድር ወለድ ጨመረ ማለት ተበድሮ የሚሰራ ሰው ይቀንስና ገበያው ላይ በ investment የሚረጭ ብር ይቀንሳል Investment ይቀዘቅዛል። ግን ሁኔታው እየታየ በመንግስት የተለያዩ ተጨማሪ/ማሻሸያ ፖሊሲዎች እንደሚተገበሩም ያመላክታል።
ስለዚ ለድሃ ፣ ለመንግስት ሰራተኛ የዋጋ ንረት ከቀነሰ ጠቃሚ ነው።
ለነጋዴ ደሞ በብድር ለሚንቀሳቀሱ ትላልቅ ነጋዴዎች የሚከፍሉት ከፍተኛ ወለድ ስራቸው ላይ ጫና ይፈጥራል ማለት ነው። ለኣነስተኛ ነጋዴዎች ደሞ የዋጋ ግሽበት ቀነሰ ማለት የኣብዛኛው ህዝብ የመግዛት ኣቅም ይፈጥራል። ስለዚ መጥፎ ኣይደለም።
የምትለው ሁሉ ለተራ ሰው አይገባውም። ሊኩዲቲ ምን ማለት ነው? ኧረ እባክህ ጊዜህን አታባክን። የምታወራውን ማንም አይገባውም።
ማቡካቲንስ ትችይበታለሽ ግን ውሻ ይደፋብሻል!"