እየሱስ ምልጃውን አቁሞአል ለሚሉ መጽሐፍ ቅዱስ ምን ይላል?

Поділитися
Вставка
  • Опубліковано 5 чер 2024
  • እየሱስ ምልጃውን አቁሞአል ለሚሉ መጽሐፍ ቅዱስ ምን ይላል?

КОМЕНТАРІ • 30

  • @Misganagizaw-bw1wp
    @Misganagizaw-bw1wp 21 день тому +1

    ጌታ ጸጋውን ያብዛልህ መንፈስ ቅዱስ ይባረክ❤❤❤❤❤

  • @DerejeMengstu-jd9fd
    @DerejeMengstu-jd9fd 25 днів тому

    ተባረክ እንዴት ምርጥ አማኝ እንደሆንኩ❤❤❤❤❤❤

  • @lisanwork6597
    @lisanwork6597 День тому

    ምናለ ይሄንን ሰምቶ እንኳን ቢመለስ አንተን ጌታ ይባርክህ

  • @HikmetHik
    @HikmetHik 25 днів тому

    ተባረክ ወንድሜ ጸጋው ይብዛልህ

  • @hanekasahun4715
    @hanekasahun4715 Місяць тому

    ተባረክ

  • @SurafelSolomon-ef7yo
    @SurafelSolomon-ef7yo Місяць тому

    ተባረክልኝ ጥሩ መልስ አገኘው 👏

  • @SelamSelam-wz4ut
    @SelamSelam-wz4ut 8 днів тому

    ዋው ይገርማል

  • @CherintGirma-gv4jv
    @CherintGirma-gv4jv Місяць тому +1

    berta Bero❤❤❤❤
    ፀጋና ሰላም ይብዛ🙏🙏🙏🙏

  • @AmanuelAregay
    @AmanuelAregay Місяць тому +1

    Egzabhier abzto ybarkhh

  • @BarnabasKassahun-ed6jl
    @BarnabasKassahun-ed6jl Місяць тому

    tebarek bre

  • @yoditsol6813
    @yoditsol6813 Місяць тому

    ፀጋ ይብዛልህ ተባረክልን

  • @TammyTammy-mt9wu
    @TammyTammy-mt9wu Місяць тому

    Tekefele.edawu.haleluya amalaje eyesus❤❤❤❤❤❤temesigen

  • @AbigiyaDaniel
    @AbigiyaDaniel Місяць тому

    ይብዛልህ!🙏🏽

  • @esheteabera6732
    @esheteabera6732 Місяць тому

    THANK YOU .

  • @user-oh2lk4wm6j
    @user-oh2lk4wm6j 18 днів тому

    እንግዲህ አሁን በደሙ ከጸደቅን በእርሱ ከቁጣው እንድናለን ሮሜ 5፣9

  • @desta9900
    @desta9900 Місяць тому

    ❤❤❤🙏🙏

  • @user-to9lh3ek5z
    @user-to9lh3ek5z 13 днів тому

    ante biruk neh berta bizu kante intebikalen

  • @user-cm7ht5lg2h
    @user-cm7ht5lg2h Місяць тому

    ሕዝቤ ዕውቀትን ከማጣት የተነሳ ጠፍ የተባለው በ ጴንጤ ላይ ተፈፀመ 😢😢😢

    • @TammyTammy-mt9wu
      @TammyTammy-mt9wu Місяць тому

      😅😅😅😅😅😂😂😂Beyesus yemiyamen.sewu.idet yitefal.amalaje.eyesus.hoy.temesigen ❤❤❤

    • @yoditsol6813
      @yoditsol6813 Місяць тому

      አይ ኦርቶዶክስ ኢየሱስ ይፈርድባችኃል አይዞአችሁ።አስታራቂ ነው አዳኝ የሚባለው ያማችኃል

    • @user-zj6ni9ob2h
      @user-zj6ni9ob2h Місяць тому +2

      መዳን በኢየሱስ ብቻ ነዉ። እዉነተኛዉ ኢየሱስ በኦርቶዶክስ ነዉ የሚመለከዉ❤❤❤

  • @user-yc8he8bh3p
    @user-yc8he8bh3p Місяць тому

    Tsega ybzalh

  • @AgudayuGebere
    @AgudayuGebere Місяць тому +2

    አክሊለ እና ዘበነ መቼ ነው ጌታን ተቀብለው ለሆዳቸው ብለው ከጌታ የለዩትን ህዝብ ይቅርታ ጠይቀው ወደ ጌታ የሚጠሩት? በተለይ አክሊለ በቅርቡ ጌታን እንደሚቀበል እርግጠኛ ነኝ።አሁን ባለበት ሁኔታ ጌታን ቢቀበል ደሞዝና ዘኬ ይቀርብኛል ብሎ እንደሆነ ግልጽ ነው ።ዘበነም አውቆ ነው ህዝቡን የሚያደናቁረው።የእንጀራ እና የክብር ጉዳይ ሆኖበት ነው።እኔን የሚገርመኝ ህዝቡ ምን ሆኖ ነው እንዲህ የአጋንንት ትምህርት አድናቂና ተከታይ የሆነው ?ቢያንስ እነ
    1መሪጌታ ቀጸላ መንግስቱን
    2መሪጌታ ሙሴ መንበሩን
    3መሪጌታ ጽጌ ስጦታን
    4አባ ዮናስን
    5ትዝታው ሳሙኤልን
    6ኤርሚያስ አበበን
    7አሰግድ ሳህሉ እና ሌሎችን በ
    you tube በመከታተል ከነዚህ ሐሰተኛ መምህራን ማለትም ከነ አክሊለ እና ዘበነ ሐሰተኛ ከሆነውን የሞት ትምህርት ማምለጥ ይቻላል እኮ።እኔም ቀንደኛ እና አክራሪ የጸረ ክርስቶስ ትምህርት ተከታይ የኦርቶዶክስ አባል ነበርኩ።ጌታ ከላይ በጠቀስኳቸው ከተራ ቁጥር
    1_7 በሉት ጻድቃን በኩል ነው ያገኘኝ።ጥያቄ የሚጠይቅ ሰው ወደ ጌታ መምጣቱ አይቀርም።ምንጊዜም ያልገባችሁን ጠይቁ።መጽሐፍ ቅዱስ አንብቡ ።መልሱ ያለው መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ነው ።የዚህ ፕሮግራም አቅራቢም ጌታ ይባርክህ ።በዚህ ቀጥል።ልዩ አቀራረብ ስለሆነ ለተከታዮችህ ይመቻል።ተባረክ።።።።።።

  • @-Dnabraraw
    @-Dnabraraw Місяць тому

    ግን ወንድሜ እኔም አንድ ጥያቄ ነበረኝ ኢየሱስ አማላጅ ነው ብዬ አምናለሁ።
    አማላጅ እለዋለው።
    ግን ርሱ ሲናገር በዚያን ጊዜ አብን እምለምን አይምሰላችሁ ይላል በዮሐንስ ወንጌል
    አብራራልኝ እስኪ
    አማላጅ ነው ሲባል እንዴት ነው

    • @biremusic
      @biremusic Місяць тому +2

      እሺ ይህ ክፍል ያለው ዮሐንስ ምዕራፍ 16 ላይ ነው። ይህ ጥቅስ ብዙ ጊዜ ይጠቀሳል ነገር ግን ሰዎች ይህንን ክፍል በሚያነቡበት ጊዜ ብዙ መሰረታዊ ስህተቶችን ይሳሳታሉ።ከአማርኛው መጽሀፍ ቅዱስ በስተቀር በአለም ላይ ያሉ የትኛውም አይነት መጽሐፍ ቅዱስ ላይ እዚህ ክፍል ውስጥ ልመና የሚል ቃል የለም። አማርኛው መጽሀፍ ቅዱስ የተተረጎሙ ከኪንግ ጀምስ ቨርዥን ነው ። እንግሊዘኛው ባይብል ልመና ወይም Begg or Begging የሚል ቃል አይጠቅምም ይልቁንስ ASk ( መጠየቅ) የሚል ቃል ነው የሚጠቀመው።ከንግሊዘኛው ቨርዠን ጋር አስተያየህ ማንበብ ትችላለህ።ሌላኛው ደግሞ ክፍሉን በሙሉ ስለማያነቡት ይሳሳታሉ ንግግሩ የሚጀምረው ከቁጥር16 ነው። ።John 16 አማ - ዮሐንስ
      16: “ጥቂት ጊዜ አለ፥ አታዩኝምም፤ ደግሞም ጥቂት ጊዜ አለ፥ ታዩኛላችሁም፥ እኔ ወደ አብ እሄዳለሁና።” እንግዲህ ይሄ ጥቂት ጊዜ የተባለው የትኛው ነው ስንል ሶስት ለሊት እና ሶስት ቀን ከእነርሱ የሚለይበትን ማለቱ ነው። በዚያን ቀን የሚለውም እነዚህ በመቃብር ውስጥ የሚውልበትን ጊዜያቶች ነው።እስካሁን ድረስ እንደሚታወቀው ደቀ መዛሙርቱ ጸሎት አያውቁም ለሁሉም ነገር እሱ ብቻ ነበር የሚጸልይላቸው የሚያስፈልጋቸውን ሁሉ እሱ ብቻ ነበር የሚያደርግላቸው። አሁን ግን እያላችሁ ያለው እኔ ከናንተ በመለይበት ጥቂት ጊዜ ጊዜ እናንተ ራሳችሁ ወደ አብ መፀለይ ትችላላችሁ ወይም አብን መጠየቅ ትችላላችሁ እያላቸው ነው። ሌላው ደሞ ይሄ ክፍል ጨርሶ ነው ስለ ምልጃ የሚያወራ ክፍልም አይደለም።ከሁሉም በላይ ደግሞ ትልቁ ስህተት ምልጃ ማለት ልመና ማለት ነው ብሎ መተርጎም ነው።ምልጃ ማለት ግን ልመና ማለት አይደለም። አሁንም በየትኛው የመሀፍ ቅዱስ ትርጉሙ ብትፈልገው ምልጃ ለሚለው ቃል የሚጠቀመው Intercession የሚለውን ቃል እንጂ ልመና ( Begging) የሚለውን ቃል አይደለም። ምክንያቱም ምልጃ ማለት ልመና ስላልሆነ።

    • @-Dnabraraw
      @-Dnabraraw Місяць тому

      @@biremusic እሽ አመሰግናለው ግን ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ይማልዳል ስንል በአባቱ ፊት እየወደቀ እየተነሳ ነው ወይስ አይደለም??

    • @TheWordwasGod1
      @TheWordwasGod1  Місяць тому +1

      በፍጹም እንደዛ አይደለም ይሄን ክፍል በጥንቃቄ ተመልከተው Hebrews 7 አማ - ዕብራውያን
      24: እርሱ ግን ለዘላለም የሚኖር ስለሆነ የማይለወጥ ክህነት አለው፤
      25: ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።ስለዚህ ገና ወደ እርሱ የሚመጡትን ያማልዳል።already ወደ እርሱ ለመጡት ደግሞ የዘላለም ክህነት ስላለው በዛ ክህነቱ ለዘላለም ይታይልናል። መውደቅ መነሳት አያስፈልገውም። Life Time አገልግሎቱ እሱ ላይፍ ታይም ከሆነ ደሞ ሌላ አማላጅ አያስፈልገንም። for what? ❤

    • @-Dnabraraw
      @-Dnabraraw Місяць тому +1

      @@TheWordwasGod1 አመሰግናለው እግዚአብሔር ይባርክህ ወንድሜ እንደዚህ ነው እኔም እማምን
      ጥሩ ነው እግዚአብሔር ዓለምን በልጁ ኢየሱስ ክርስቶስ ይጠቀልልን እሜን።

  • @user-pu6zy8vz4v
    @user-pu6zy8vz4v Місяць тому

    ዝም ብለህ አይደለም አይደለም ጭራሽ ስራው ዘላለማዊ አይደለም ትላለህ ይህ ትልቅ ክህደት ነው ደሞ እስቲ ቆሟል የሚል ከመፅሐፍ አውጣ ንግግርህ ስርዓት ዬለህም

  • @demeremekonen-mu7rv
    @demeremekonen-mu7rv Місяць тому

    አንተ ከመጽሐፍ ቅዱስ አስተምህሮ በየም ነህ