የኢህአፓው ኮማንደር ኮሎኔል አበጀ- ፫ ፤ ለሱዳኖች የተሰጠው በረሃ ላይ የተደበቀው መሣሪያ፤ የኢህአፓ ሠራዊት የፈራረሰበት ያቺ ምሽት Mengistu

Поділитися
Вставка
  • Опубліковано 27 чер 2024
  • #Ethiopia #Addis1879 #ኢትዮጵያ #አዲስ1879

КОМЕНТАРІ • 7

  • @user-cd4nm4co5e
    @user-cd4nm4co5e 8 днів тому

    አበጀ ፍቅር ፣ ትሁት፣ ደግ ፣ ሐቀኛ፣ ሙሉ ሰብእና የተላበሰ የፍትህና ጀግና የጦር መሪ ነበር ፣ነፍሱን ይማተው።

  • @kumlachewbizuneh3589
    @kumlachewbizuneh3589 8 днів тому

    አመሰግናለሁ ፩፻፸፱(1879).

  • @teralewlijie2267
    @teralewlijie2267 3 дні тому

    ኮሎኔል አለማየሁ አስፋው ታሪክ አይረሳዎትም:: የእነ ውርዬ አለቃ ነፍስዎት በሰላም ትረፍ::

  • @Kazabishotu
    @Kazabishotu 8 днів тому

    ኮ/ል አለማየሁ አስፋው የአየርወለድ አዛዥ እና የሳንድረስት ሚሊታሪ አካዳሚ ከተማሩ ጥቂት ኢትየጵያውን ወጣት መኮንኖች አንዱ ነበሩ፣ አበጀ የአያታቸው ስም ሲሆን ለዚህም ይመስለኛል ለበረኃ ስማቸው የመረ ጡት

  • @adugnajibriel5851
    @adugnajibriel5851 6 днів тому

    ከዚህ በፊትም ጠይቄአለሁ አሁንም እጠይቃለሁ፡፡ ሰለ ዘሩ ክህሽን ለምነ አትነግሩንም; ከዚህ በፊት የተሰራ ቪዲዮም ካለ አጋሩን፡፡ ሚዛናዊ ለመሆን እንድንችል ይጠቅማል ብዪ አስባለሁ፡፡ እባካችሁ ተለመኑኝ

  • @yetbarek63
    @yetbarek63 6 днів тому

    የሚያስጠላ ንባብ ፣ዝትት!! ዝም ብሎ ወሬውን ማሽሞንሞን ብቻ።