ምጣኔ ኃብት - የውጭ ምንዛሬ መሸጥ እንጀራቸው የሆኑት ባንኮች ሰሞኑን ለምን ግር አላቸው? Ermias Amelga
Вставка
- Опубліковано 8 вер 2024
- #Bank #Ermias_AmelgaInterview #ShegerFM
shegerfm,sheger fm news,sheger maleda,sheger,sheger sport,shegernews,shegercafe,shegerradio,shegershelf,shegerfmyoutube,shegermeaza,shegermekoya,shegerchewata,shegerdrama,shegersport,shegermeazabirru,shegercafenew,shegerabdualihigera,shegerwerewoch,shegerprograms
shegerbestradio,shegertizitazearada,102.1``,manchister
city,esheteassefaprogram,sport,chewata,``yechewataengida,sport
news,yealemquanqa,kidamechewata,mekoya on youtube,news,“ethiopia”,radio,mekoya mekoya,mekoya new,new mekoya,shegermekoya,kidame mekoya,mekoya mark felt,sheger mekoya,sheger radio mekoya,mekoya on youtube,mekoya jeffrey epstein,shegermeaza,kidamechewata,chewata,shegercafe,shegerradio,shegerchewata,victor manuel,eshete asseafa,news,jeffrey epstein,eshete assefa youtube,shegernews
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: t.ly/Sheger
Website: t.ly/ShegerFM
UA-cam: t.ly/SHEGER
Tiktok: bit.ly/44Dd6Il
Sheger FM 102.1 Radio is The First Private FM Radio Station in Ethiopia
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
bit.ly/33KMCqz
ኤርሚያስ አንተን አለማድነቅ አይቻልም ራስክን ጠብቅ ሀገሬ ትፈልግካለች!!
እናመሰግናለን ሸገርኤፍኤም። ባንኮች መጠየቅ እና መቀጣት አለባቸው
ኤርሚያስ ያለፈውም የአሁንም ዘመኖች ምርጥ
እንደሚጠረጠረው ቀድሞም በብላክ ሲመነዝሩ የነበሩ ባንኮች በየቀኑ የምንዛሬ ዋጋውን የሚጨምሩት ያው የለመዱትን የብላክ ስራ በገበያ ስም ሊቸበችቡ ስለሆነ መንግስ በህገወጥ ሱቆች ላይ የጀመረውን ቁጥጥርና እሸጋ እነሱንም ሊያካትት ይገባል። ንግድ ባንክ ደግሞ ጨዋ የሆነ አካሄድ ሊያሳይ ይገባል።
ትክክል ነህ ኤርሚያስ ይሄ ነገር እንዳይሳካ ባንኮቹ አውቀውም ይሁን ሳያውቁ ችግር እየሆኑ ነው
አይዞህ ወንድሜ እንደዚህ ተቃጥለህ አትቀርም ::.. የውጭ ባንኮች ሲመጡ የ30 የሀገር ውስጥ ባንኮች የግፍ አሰራር ጐማ ለ አንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ይተነፍሳል !!
እንደዛ ቢሆን ጥሩ ነበር። እየሰማን ያለነው ግን የሚገቡት የውጪ ባንኮች የሃገር ውስጦቹ subsidiary ሆነው ነው የሚል ዜና እየሰማን ነው። ለማንኛውም የሚሆነውን ማየት ነው።
አሁን ከባንኮች ዋና ስራ አስኪያጅ በቁጥር በተጨባጭ ቀርበው ምላሽ መስጠት አለበት
ቦርዶች
ኤርሚያስ አመልጋ ጀግና ሰው ❤❤❤
ጀግናችን አንተን አለማድነቅ አይቻልም ምርጥ የኢትዮጵያ ልጅ 🎉🎉🎉
ጋዜጠኞች ባንኮችን መጠየቅ አለባቸው። በትክክል እስካሁን ይሄ ነው የሚባል ምንዛሬ አላረጉም ግን ሆነ ብለው የዋጋ ግሽበት ለመፍጠር ምንዛሬን በማሳደግ በፉክክር ላይ ይገኛሉ። ብሄራዊ ባንክ ጉዳዮን ቢያጤነው ጥሩ ይመስለኛል።
That is correct commercial bank has it the same - what is going on ?
እኔ የሚገርመኝ still ብሄራዊ ባንክ ለተጓዥ 100 dollar ነው እየፈቀደ ያለው 😂 ምንድነው ለውጡ አልገባኝም ? ምን አይነት ስራ ነው እየሰሩ ያሉት ? የታል ሪፎርሙ ዜና ላይ ብቻ ወሬ መደስኮር ወደ ታች ሲመጣ ቢሮክራሲው ያው የተለወጠ ነገር የለም
Excellent view
Ermiyas ምርጥ ኢትዮጵያዊ
Why did you say or suggest journalists? National Bank should ask why these oligoplies play this dirty game. Journalists are informers of the society.
ሸገር በእውነት ከልብ ነው ማመሠግነው ይሄን ዘገባ ስለሰራቸሁ . ፈጣሪ በጣም ግራ የገባኝን ነገር ነው በሸገር በኩል ያሰማኝ
ተባረክ እርሚ
ሚዲያዎች ግን ለምን ባንኮቹን አጠይቁም ዶላር እየሸጡ መሆን አለመሆኑን ? እስካየሁት ከሆነ 500 ዶላር የሚሰጥ ባንክ ማግኘት በራሱ ስቃይ ነዉ Let alone the rest...
Thank you, Sheger, for awakening the majority. I wish you could have regular brainstorming sessions with Ermias
ምን ይሻለናል ?? የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ሲማሩት ይቀላል ሲኖሩት ግር ይላል። ሁሉም የገንዘብ ፓሊሲ ሊሰራ የሚችለው ሕግና ስርዓት ሲተገበር ብቻ ነው።
ኤርሚያስ ቲዮሪ ነው ሚያውቀው የኢት. ገበያ በዛ አይሄድም ! ለመሆኑ ዶላር ተትረፈረፈ ?
አድምጥህዋል ያተናገረውን ግን?
ከልቡ ባለሙያ ነው! መበረታታት አለበት።
Ermias ባይኖር ይሄን ሁሉ ጉድ ማን ይነግረናል 😮😊
ሸገሮች
እባካችሁ ይህን ጀግና ኢትዮጵያዊ በተወሰነ ቀን እያቀረባችሁ የባንኮቹን ጉድ ያጋልጥልን። መንግስት/ብሔራዊ ባንክ ደግሞ ባንኮች የሰበሰቡትን እና የሸጡትን ዶላር በሳምንት report እንዲያደርጉለት መጠየቅ ያለበት ይመስለኛል።
እንደናንተ አይነት ሚዲያን እንደ ኤርሚያስ አይነት ባለሙያን ያብዛልን...ምንጊዜም ቢሆን በየዘርፉ ያለ እውቀት እንዲህ ጨለማን ሲገላልጥ ደስ ይላል። ትክክል ነህ ለገበያ ሳያቀርቡ ዋጋን መተመን ማለት ጠዋት ጠዋት እየተነሱ እስቲ ዛሬ 10 እንጨምር እንደማለት ነው።
የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ መርህ አልባ ነው። የባንኮቹ ባለቤቶችም ስግብግብ ነገዴ ስለሆኑ ጠንከር ያለ የብሔራዊ ባንክ ቁጥጥር ያስፈልጋል።
@@henokgirma3197 ብሄራዊ ባንክ ኃላፊዎቹ ከግል ባንኮች ጋር የጥቅም ግንኙነት አላቸው እኮ፤ይነጋገራሉ
ታዲያ ያንን ማድረግ የሚችለው ማነው ? ይህ ተራ ሽፍታ መቆጣጠር የማይችል መንግሥት ነው!
HE is right!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!
Journalist need to ask Banks, Why this happens? It need to be justified and genuine!
He is right. I don't see such extreme figures when I am trying to compare our very neighbours banks such as Kenya. Lots of international banks in Nairobi, the competition is based on international banking markets, period! But our banks are still engaged in exploiting this poor nation. It's not far that the Western banks will join this market, and scammers will be engulfed. Definitely, this nation will soon be the biggest GDP in the content.
ትክክል ነው በዚህ አይነት ውድድሩ ከባንክ ጋር ይመስለኛል የገቢያ ዋጋ ሊሆን አይችልም
Ermis is ethiopian economic minister (best economist)
Agreeable!
ባንኮች እንደፈለገ ይሁኑ ከተባለ በኃላ ይጠየቁ የምትሉ ኮሜንተሮች 😂 አታስቁን ጠቅላዮን ለምን ፈቀድክ ብሎ መጠየቅ ነው እጂ ባንክ በመመሪያው ነው የሚሰሩት
Ermi!
That’s a phenomenal view of what’s going on. They’re not fit to play it right. To justify their moves so far, let them report the amount of foreign currency they have sold. The NBE is not directly offering them their daily value to trade but when they allegedly spoil the market the NBE monitoring should be always there.
He is absolutely right
እነሱ የሚሮጡት ከብላኩ ጋር እኩል አድርገው ለመቆም ነው ።
ሃገር ውስጥ አንድ ኢኮኖሚስት ብቻ ነው እንዴ ያለዉ ሌላም ኤክስፐርት ለምን አጠመቁም.. ወረተኞች
የሚፈልጉትን የሚናገርላቸው አድርባይ ስላላገኙ ነው።
Great point and it is a very indicative for the government for action.
Yes i agree tanx ermiyas
ኤርሚ በርታልን
For ermi🎉
Nice lecture Ermi ❤❤❤❤
ጋዜጠኞች ለምን ባንኮችን አትፈትሹም አጠይቁም
yes, please ask them
I heard a lot of folks say this is not a country of principle but we have to start somewhere sometime and now is a time. This hurts so bad for our people! it is time to bring foreign banks to the market!
የእግዚአብሔር መንግሥት ብቸኛው መገኛ በኢየሱስ ክርስቶስ ማመን እና የህይወታችን ጌታ በማረግ ነው።
ኢየሱስ ያድናል፣ በሱ እመን አትፀፀትም። ሰላምና እሪካታ በሱ ብቻ ነው ምገኘው።
እስራኤሎች ሰቅለውት የለ
@@abdiabdi4900 awon! Gn endetesekele alkerem
የውጭ ባንክ መቼ ይሆን የሚገባው? እሱ ነው ልካቸውን የሚያስገባው
ሸገሮች ከኤርምያስ ጋር መክራቹህ ንግድ ባንክና ዋናዎቹ አዋሽ ዳሸንና አቢሲኒያ ፕሬሲደንቶችን ጠይቁልን ግን በጣም ተዘጋጅታቹ
ባንኮች በየቀኑ የሸጡትን ዶለር ለከሌ ለከሌ እያሉ ለብሄራዊ ባንክ ሪፖርታቸው ማቅረብ አለባቸው
Hear hear
ኤርሚያስ የዉጭ ባንክ ይዞ ሊመጣ መንገድ እየጠረገ ነዉ
Ermi thank u
የተፈራው እሄ ነበር በቃ ነፃ ነው ካሉ በዃላ የምን መጮ ነው መቻል ነው ጎበዝ
እራስህን ጠብቅ አቶ ኤርሚያስ ኢትዮጵያ የሆዳሞች ሀገር ነው :: አጋሰሶች ውድ ህይወትህን እንዳይነጥኩህ ::
ቤት እሰራላችኋለሁ ብሎ ገንዘባቸውን የበላባቸው እንኳ አልነኩትም ይሄንን ሞጭላፋ ! ከቀናት በፊት ያለዉን ረስቶ አሁን ደግሞ ሌላ ነገር ይቀባጥራል!
ህዝቡ ብሩን ከባንክ ሙልጭ አርጎ ማውጣት ነው።
የተወራው እና የተፈራው የውጭ ባንክ ተፈቅዶ ፣እነዚህን በጎጥ የተፈለፈሉ ባንኮች ከጥቅም ውጭ ቢያደርጋቸው ደስታዬ ነው። ያለበለዚያ ህዝብን እያከሰሩ ይኖራሉ።
የሌባ ሀገር ። አሳዛኝ ነው በጣም። የሚገርምም እኮ ነው። ምን አይነት መደንዘዝ ነው? ሀገሪቷ ከላይ እስከታች ሌብነት ብቻ። ሌብነት በአደባባይ እንዲህ ሲሰጣ መንግስት ምን እየሆነ አያውቅምን?አቶ ኤርሚያስ ኢትዮጵያ አንተን አጥብቃ ትፈልግሃለች ። ኑርላት።
እንደ ኤርሚያስ ያሉ ሰዎች በፍጥነት banking system ዉስጥ መግባት አለባቸው balance ሚያረጉልን ዋጋ አለአግባብ ባለመጨመር
Access Real state
Wuha biwektut neger
State 😂😂😂😂😂
Ermi❤
The government must take serious action to all banks to ensure minimise the inflation .The bank enjoys the cost of the poor .
External banks should enter. The managers should be interviewed.EBC fana..walta
አቶ ኤርሚያስ ................. ወደ ባንኩ ዘርፍ የመግባት እንቅፋት አሁን በአንጻራዊነት ዝቅተኛ ነው፣ ይህም ውድድር እንዲጨምር እና ተወዳዳሪ የገበያ መዋቅር እንዲኖር ያስችላል። በዚህ ዘርፍ ከፍተኛ የማትረፍ ዕድል እንዳለ ከተረዱ፣ የራስዎን ባንክ ከመክፈት እና የምንፈልገውን የገበያ ለውጥ በመቅረጽ ረገድ የበኩልዎትን ሚና እንዳይጫወቱ ምን ከለከለዎት? ስለዚህ ይህ አሁን የሚሉት ነባራዊ ሁኔታ የሚቀየረው ተጨማሪ የባንክ ውድድር ሲኖር ስለሆነ ጥግ ይዘው ከማውራት ባንክ መስርተው ይፎካከሩ እና ሁኔታዉን በተጨባጭ ለመቀየር ይትጉ!!
Ermias ፈጥነህ ባለፈው እንዳለከው የንግድ ባንክ ብትመሰርት
ውይ ሸገር እንዲህ ይቅለል ይዋረድ። ውይ መበላሸት።
welcome to free market 🎉🎉🎉
ለበሽተኛ የተሳሳተ መድሀኒት ሲስጥ ውጤቱ የታወቀ ነው ። ለበሽተኛው የኢትዮጵያ ኤኮኖሚም የሆነውም ይሄ ነው ።
እስኪ ከዛኛው ወገን አቅርቡ ሁሌ ማጎብደድ ምን አይነት ግብዝነት ነው ኑሮ ውድነቱ እናንተን አይነካም እንዴ ይህንን የሸመገለ ህልመኛ ሰውየ ምን አድርግ ነው እምትሉት በዚህ እድሜው እንዲህ ለመንግስት ሲያሸበሽብ እምታሳዩን አይ shegr FM
ለመቼ እና ለማን ነው private bankoch dollarun ያስቀመጣችሁት ????????
unfortunately economics in this country is different ermias you must have to get in to banking sector so fast
አቶ ኤርሜያስ የትነበሩ አዲሱ ፖሊሲ እንዲያውም ዘገየ ሴሎን ነበር አሁን አርሶም ዘግይተው ተረዱት አና መፍትሄው ምንድ ነው
Bankochu sayihone sewochu ( Foriegn exchange laye yalute)commssion selmikerbachew forever black market endikere ayfelgume. 1000$ mesetete yakatewe bank Mene yeserale in ethiopia?
#national bankof ethiopia
#@abiy ahmed ali
ባንኮቻችንማ እየፈጠሩት ያለው ችግርማ ተዘርዝሮ አያልቅም
I do not understand with Ethiopian commercial bank 🏦 the exchange rate is still the same - Ethio direct - - I had to use western union- what is going on -#shigermedia
What is the responsibility of national bank?
የውጭ ምንዛሬ የሚበዛው ዋጋ በመጨመርም በመቀነስም አይደለም ከዘር ፖለቲካ የሚያሶጣን መሪ ስንመርጥ ወይ ስንሾም ብቻ ነው አስታውሱ we the people first ነን መንግስት ሰራተኛ እንጂ ንጉስ ሊሆን አይችችልም ግዜው አይፈቅድም
ትክክል ! ከላይ ጀምሮ ምድረ ደንቆሮ ትምህርትም ልምድም የሌላቸዉ በዘር ተመራርጠው ስልጣን የተቆጣጠሩበት ሃገር ምንም ጥሩ ነገር አይመጣም።
አቶ ኤሊያስ እዚህ ሀገር ላይ እንደዚህ አይነት የውጪ ምንዛሪ ሞኖፖሊ ሊመጣ እንደሚችል ስለሚታወቅ እኮ ነው ውሳኔ ተቃውሞ የበዛበት አንተ ብቻህን ደጋፊ ሆነህ የቀረብክበት። አሁን ችግሩ ገና ጀመረ እንጂ ያ ሁሉ በገፍ ታትሞ የተቀመጠው ብር የተወሰኑ ግሩፖች በዶላር የሚሸጡት ሆኖ ይገኛል
እኞ በኖረማን ግዜ 1100 ብረ እንሽጥ የነበረ ዘይት ካድሬዎች ብረም ተቀብሎን 1050 እያሽጡን ዶላረ ግን መቶ ተሻገረ
የውጭ ባንክ እንዲገባ የምንፈልገው ለዚህ ነው። እነዚህ ህጋዊ ማጅራት መቺዎች ናቸው።
hulum bank araxa abedary nachew
To fight real fight with black market banks have to give some space on their selling value vs x black market rate...(means their selling rate should not exceed 118 in any circumstances ... besides...to attract individuals who have FCY and wanna change they should lower their profit margin & give good price like 110-115 (until black market demolish they need to lower their service charge...and have to play (113-118)other wise the possiblity of both markets to run in parallel is high.
Additionally.....
Government banks should support import of medicines & medical stuffs...
Import tax rate should be reduced ....other wise the tax will be again huge & contribute to inflation
Last but not least.....Government should subsidize fuel & fertilizer.....
This is not Professional economist perspective but observation of one engineer who is carefully observing what's going on ...
ቆይ ኤርሚያስ ብዙወች የምታመልኩት ሰውየ የዘመን ባንክ መስራች ነው።ስለሆነም የባንኮችን አሰራር ያውቃል ለምን እንደማያውቅ ይሆናል?ባንክ የዝርፍያ ዋና ምንጮች አይደሉም ወይ??አታወናብዱ።የኛ ሰው የወኅ ነው አታወናብዱ።
የኢኮኖሚ ባለሞያዎች ማህበር ግለሰብ እንዲህ ሲታገል እናንተ ማጋለጥ እና መታገል ሲገባችሁ ተኝታችኋል። ነፍስ ይማር ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ባለሞያዎች ማህበር
Uuuuuuffff
በሔራዊ ባንክ ራሱ በ107.8 ዶላር ለባንኮች እየሸጠ ማነው ማንን የሚጠይቀው?
Sewye teregaga endayatefush
እሱ መሬቶቹ ተመልሰውለታ ምን ያድርግ ሌላው ድሀ ቢራብ ምን ችግር አለበት
Erica's Amelga is nice nationalist and neo liberalist important person to save and Eth has to work in cooloboration
መንግስት ልጠይቃቸዉ ይገባል
this guy is getting crazy. you get your price
የውጪ ባንኮች ኢትዮጲያ ሲገቡ፣ ወይም ምንዛሬውን ሲጀምሩት፣ dollars hoard ያደረጉ ባንኮች ሁሉ ልክ ይገባሉ።
ኤርሚያስ አመልጋ እራሱ የሚያስተዳድረው ባንክ ቢኖር፣ ኖሮ ሁሉንም መስመር ያሲዛቸው ነበር!
እዚህ ጋር መነሳት ያለበት ጥያቄ ብሔራዊ ባንክ ባለፈው 1$በ 107birr አካባቢ አጫረተ ባንኮቹ ገዙ ስለዚህ የግል ባንኮች 107 birr የገዙትን ምንዛሬ ከዚህ በታች መሸጥ አይችሉም ማለት ነዉ
ባለፈው ከተናገረው ጋር ይጋጫል፣የባንኮች የዶላር ዋጋ እስከ ጥቁር ገበያ ዋጋ እንደሚደርስ ገልፆ ነበር! በተጨማሪ ይሄ የ IMF ስምምነት እኮ መንግስት የዶላርን ዋጋ ገበያው(ባንኮችን ማለት ነው) እንዲወስኑ እንዲፈቅድ የሚያስገድድ ነው!
ዳዊት ድሪምስ ይገባል እንዴ?
Why is Ermias the inly one here and there giving the analysis?
Is he the only economist in the country?
Let’s hear others as well!
And we see Access real state ad in media right away after your appearance on the media?
I know you have been supporting this floating currency from long time ago but now i am having hard time to trust your judgement
የግብፅ ኤጀንት የሆኑ ባንኮች ረምጃ ካልተወሰደባቸው ሀገር ያጠፋሉ
Kezi daha hzb Bank wst tesegsgew yemizerfutn mabarer bcha sayhon be adebabay ejachewn korto mastemarya madreg new ::
አቶ ኤርሚያሰ አታወዛግበን
Kidame ebs ga eko tikikilegna wusane newu stil alneberem
Ermi anjeten araskew....
ብሔራዊ ባንክ እኮ 10% ኮሚሽን እንዳያስከፍሉ ከልክሏል
ለአፉ ነዋ።።ባንክ ስታወጣ ስታስገባ 5 ብር ይቆርጣሉ ለምን ። ቁረጡ የሚል ህግ የለም ።ሌቦች
በእውቀቶ የማናገር ኤርሚያስ ብቻ ነው ሌላው በፖለቲካ ሀሳብ ኢኮነሚ ይተነትናል
ባንኮችማ ወጪያቸው የናረ ለዚህ ምስቅልቅል ሚና ያላቸው ናቸው
1.ዶላር ከሕግ ውጭ ያሻሸጣሉ ለዚህም ሕጋዊ ያልሆነ ኮሚሽን ይቀበላሉ
2. ሕጋዊ ነው ብለው ያስቀመጡትም ከተገቢው በላይ ነው
3. ለአስቀማጭ የሚሰጠውንም ወለድ በጊዜው አይሰጡም ወለዱን ለብቻው ያሰቀምጡና ተቀማጭ ሲቀንስ ወይም ደብተሩ ሲዘጋ በዛው ያስቀራሉ
4. የዶላር ጥያቄ መስተንግዶአቸውም አድሏዊ ነው
5.የብድር አፈቃቀደቸውም አንደዚሁ አድሏዊ እና ቀርፋፋ ነው
6. ወጪያቸው በማወቅም ባለማወቅም በጣም ከፍተኛ በመሆኑም ለባንኩ ባለሐብቶች የሚሰጠው የትርፍ ድርሻ ከዚህ ትርፍራፊ ነው
7. ብቃት ያለው ሰራተኛ ካለመቅጠራቸውም በላይ ስልጠና አይሰጡም
8. ፕሮጀክትን የመገምገም ብቁ ኃይል ባለመኖሩ አብዛኛው ብድራቸው ፈጣን ገቢ በሚያስገኘው የንግድ ብድር ላይ ነው
ስለዚህ አሁን የተደረገው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እንዲሳካ
1.ባንኮች ፋይናንሱን
በሐቅ እና በብቃት የማስተዳደር ችሎታ መፈተሽ አለበት
2. እየመጣ ላለው የካፒታል ገበያ ውስጥ የኢንቨስትመንት ባንክ ለመሆን የሚያቀርቡትም ጥያቄ በዝርዝር መታየት አለበት
3. ከለመዱት የአዛዠነት እና ናዛዠነት ተግባራቸው እንዲወጡ ስልጠና ሊሰጣቸው ይገባል
ስለ
ህዝብን የድህነት አዘቅት ውሰጥ እንደነሱ ማን አስገባ ያለ ተወዳዳሪ የኢትዮጵያ ህዝብ መዝብረዋል። ከድሀ የሰበሰቡትን ገንዘብ ለራሳቸው ጀሌዎች ቦታ እንዲመዘብሩ ገበያውን በመቆጣጠር በአንድ ብር ያስገቡትን ሸቀጥ በሽህ ብር, በመ ሺህዎች የገባን መኪና በሚሊዮን, ቆጣቢውን አንድ ክብር ትርፍ ለራሳቸው ሚልዮን ስንቱ ይነገራል
የመንግስት ያለህ ብለን እንድንጮህ እያደረጉን ነው
ሰሞኑን ጥሩ ነው አላልክም ከምኔው ደግሞም ተቃወምክ አይ ኢኮኖሚክስ
ምን ያድርግ መሬት ላይ የሚተገብር ጠፋ