ዋሻ አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ ከሁለት አመት ሰቃይ በኃላ ካህኑ ከጋንግሪን በሸታ ተፈወሱ "ኑ" የአሰራ ሁለቱ ፀበሎች ተአምር ተመልከቱ

Поділитися
Вставка
  • Опубліковано 5 вер 2024
  • ከሁለት አመት ሰቃይ በኃላ ካህኑ ከጋንግሪ በሸታ ተፈወሱ
    ይህ የሆነው እዚሁ አዲሰ አበባ ውሰጥ ነው ።ዛሬም ቦሌ አራብሳ ዋሻ መካነ ቅዱሳን አቡነ ገብረ መንፈሰ ቅዱሰ እና ቅድሰት ልደታ ለማርያም ቤተክርስቲያን ቆይታችንን አደረግን ። በዚህ ቦታ አይናችን ግሩም ድንቅ የሆኑ የእግዚአብሔርን የእጁ ሰራ እና ማዳኑን ተመለከትን ።ብዙ ቅዱሳን ሰውራን አባቶች ያሉበት ለሐገር ብሎም ለአለም ቋጥኙን አዘው ዋሻ ፈልፈለው ከላመ ከጣመ ነገር ርቀው የቀን ሐሩሩን የሌሊት ቁሩን ታግሰው ቅዝቃዜውን ችለው ሰለ እኛ ሐጢያት እና በደል ዋሻ ዘግተው እራሳቸውን እየገረፉ ሰለ አለም ሐጢያት የሚያለቅሱ ወጣት እና አረጋዊ መናንያን ሰንመለከት ከዛ ጨለማ ወጥተን ብርሃኑን ያየነው ከትላንት ዛሬ ላይ የደረሰነው የእኛን የልብ ክፋት ሳይመለከት ያላጠፍን በእነርሱ ጸሎት መሆኑን ተረዳን ። ነብሮቹ የቅዱሳኑን ትቢያ እየላሱ ለፃድቁ በዚህ ቦታ ይታዘዛሉ ።ንቦቹም ሌሎቹ ታዛዟች ናቸው ።ሰለ አራዊቱ እየነገርናችሁ ሳይሆን የእግዚአብሔርን ስራ አሰደንቆን ነው ።እኛ ይህንን ድንቅ ቦታ ለእናንተ ሰናቀርብ መጥታችሁ እንድትድኑ አለምም ይህንን ቦታ ያውቀው ዘንድ ነው ። እናንተም ሼር በማድረግ ህሙማኖች ይፈወሱ ዘንድ መፈሳዊ አገልግሎታችሁን ትወጡ ዘንድ ጋበዝናችሁ ።ቦታው ከመገናኛ አያት አራብሳ ብለን ገብተን ቃጥላ ሳንደርሰ ወርደን በእግራችን ዋሻ አቡነ ገ/ገብረ መንፈሰ ቅዱሰ ብላችሁ ብትጠይቁ ሠወች ያሳዩችኋል ።
    ✅የቴሌግራም ቻናላችን ይህ ነው join አድርጉ t.me/joinchat/... ንቁ የፀሎትና የንስሐ መርከብ የዋትሳፕ ማህበር
    ✅ዩቱዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይስ ያድርጉ / @nikumidea456 የደውል ምልክቱን ይጫኑ፡፡ቪዲዮች በየቀኑ እንዲደርሶ እናመሰግናለን።
    ✅የማህበሩ አባል መሆን ለምትፈልጉ ስፖንሰር የምታደርጉ የዋሳፕ በዚህ ሊንክ ይግቡ👉chat.whatsapp.... ንቁ የፀሎትና የንስሐ መርከብ የዋትሳፕ ማህበር
    "ኑ" ግዴታችን እንወጣ አቅማችን በፈቀደ እንርዳ (ንቁ የፀሎትና የንስሐ መርከብ ) በማህበራችን የበጎ ሥራ ስፖንስርም ለማረግ:- ተሳታፌዎች የሂሳብ ቁጥራችን👇🏻👇🏻
    Niku Ye Ortodox Tewahdo Yeselot Merkeb
    የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ :1000 2975 55549
    Swift code : CBETETAA
    ለበለጠ መረጃ የማህበሩን አድሚኖች በወትሳብና በኢሞ ብቻ ይደውሉልን አልያም በተቀመጠው የወትሳብ ሊንክ join አድርገው ይግቡና ያግኙን
    +49 1521 37 06 500
    +2519 44 274 294
    +966 5 37 02 86 64
    +966 54 007 9927
    +49 1766 68 68 741
    የFacebook page 👉🏻ንቁ-የወንጌል ትምህርት በፌስቡክ መልስ በኮሜንት።

КОМЕНТАРІ • 169