ጸጋውን የማነነታችን DNA አርገን ስንቆጥር የሚፈጠረው ለውጥ

Поділитися
Вставка
  • Опубліковано 16 вер 2024
  • እግዚአብሔር ናችሁ ብሎ ያለንን ነን ብለን ለመቀበል እና ኮንፊደንስ ያለው ሕይወት ለመኖር ጸጋውን እንደ
    መሠረታችን DNA አድርጎ መውስድ የሚፈጥረውን ልዮነት በዚህ ዲቮሽናል መልእክት ግንዛቤ ያገኛሉ ብዬ ተስፋ እደርጋለሁ።
    "10ነገር ግን በእግዚአብሔር ጸጋ አሁን የሆንሁትን ሆኛለሁ፤ ለእኔም የተሰጠኝ ጸጋ ከንቱ አልሆነም፤ እንዲያውም ከሁሉም በላይ በትጋት ሠርቻለሁ፤ ዳሩ ግን እኔ ሳልሆን ከእኔ ጋር ያለው የእግዚአብሔር ጸጋ ነው።" ፩ኛ ቆሮ15:10

КОМЕНТАРІ •