የአዲስ ኪዳን ዳሰሳ|የሃዋርያት ስራ | ክፍል 1| አስፋው በቀለ ()ፓ/ር
Вставка
- Опубліковано 8 бер 2022
- Digging the deeper truth of the bible. Bible teaching in amharic!
ለሙታን ሕይወት ፥ ለተኮነኑ ጽድቅ ፥ ለጠፉት እረኛ ፥ ለታመሙት ፈዋሽ፥በጨለማ ላሉት ብርሃን፥ ለተጠሙት የሕይወት ውሃ ፥ ለተራቡት የሰማይ መና የሆነውን ኢየሱስ ክርስቶስን የሚገልጠውን ወንጌል በመስበክና በማስተማር ሰዎች እርሱን አምነው እንዲቀበሉትና እንዲያመልኩትና በወንጌሉ ቃል እናገለግለዋለን። - Розваги
Amennnnnnnn Amennnnnnnn hallelujah! ስለ ክርስቶስ እንደመማርና እንደ ማስተማር የበለጠ ደስታ የለም!! መንፈስ ቅዱስ ብልጫ ያለው አገግሎት ነው የሰጠን!! በጣም ብዙ ነገር ተማርኩኝ!! ፓስተር እግዚአብሔር አገልግሎትህን አንተንና ያንተ የሆነውን ሁሉ ይባርክ!! I am highly blessed by your teaching! Glory to God who gave us His living words🙏🏿🙏🏿🙏🏿
እጅግ ጠቃሚ ትምህርት አመሰግናለሁ
ፓ /ር ጌታ አብዝቶ ይበርክህ💕💕💕💕💕💕💕💕💕💕
ሙሉ ቀን ብማር አይሰለቸኝም።u are blessed
we love you paster Asfaw
በጌታ ፍቅር እንወዳለን ፓ/ር ጌታ በብዙ እድም ይስጥልክ አሜን አሜን ጌታ ኢየሱስ ይባረክ
እግዚአብሔር ይባረክ የእግዚአብሔር ሰው ብዙ ታምረለው
ፓስተር ትምህርቶችህን ከ 2021 ጀምሮ እከታተላቸዋለው አምላኬን እንድወድ አርገውኛል ።.... የተወደድክ መጋቢ አስፋው ጌታ ይባርክህ እወድሃለሁ
ተባረክ አቤኔዘር... ጌታ የልብህ መሻት ይስጥህ!
ጌታ ይረዳሻል፣ በርቺ።
@@asfawBekelepastor ፓስተር የምንወድድህ የእግዚአብሔር ስጦታችንና በረከታችን ነህ ለእኛ። እግዚአብሔር የዘመንህን ቁጥር ያብዛልህ፣ በጤና፣ በዘርህ ሁሉ የእግዚአብሔር ክብርና ቸርነቱ ይገለጥ። ዝማሬውም እጅግ ይባርካል።
ፖስተር ካንተ ትምህርት ተጠቅሜ ለበረከት እያደረገልኝ ነው ❤❤❤
እውነትም ማወቅ በጣም ደስ ይላል እኔ በዝ ቃል ትምህርት በጣም ተባርከለው ጌታ ፀጋ ያብዛልህ አባታችን
በጣም የሚመስጥ ት/ርት ነበር እጅግ አብዝተን እናመሰግናለን ፓስተር።
ዛሬም ባንተ ውስጥ በትጋት ያገለገለን መንፈስ ቅዱስ ክብር ይሁንለት
ጌታ ይባርክሽ እህቴ ማርታ።
ለመጋቢአስፋውና ለቅዱሳን ሁሉ ፦
በፀሎት አስቡኝ
ባለፈውዓመትኮቪድ ወረርሽኝ ባደረሰው ጣጣ በእኔናበቤተሰቤላይ ድንገተኛ ጉዳትናትናመናጋት አድሰርሷል፤አገርቤትሄጄ ሥመለስ ነገሮች ተገለባብጠው ጠበቁኝ እባክችሁፀልዩልኝ።
@@habtamutibebu2947 We will keep you in our prayers brother. Be strong in Christ grace. Ephesians 6:10 የማያልፍ ነገርና ሁኔታ የለም!! የማያልፈውጌታ ስለያስክ ፅና!!
ጌታ ለዘላለም አይጥልምና፤
ቢያሳዝንም እንደ ምሕረቱ ብዛት ይራራልና፤
የሰውን ልጆች ከልቡ አያስጨንቅም፥ አያሳዝንምም። በምድር የተጋዙትን ሁሉ ከእግሩ በታች ይረግጣቸው ዘንድ፥
የሰውን ፍርድ በልዑል ፊት ይመልስ ዘንድ፥
የሰውን ፍርድ ያጣምም ዘንድ ጌታ እሺ አይልም። ሰቆ. ኤር. 3:31-35
@@eyerusalemhaile6802 እሺ።
በጣም የሚያንጽ ትምህርት ነው:: እግዚአብሔር አብዝቶ ክነቤተሰብህ ይባርክህ🙏🏽
ሠላም ፓስተር እንዲሁም ቅዱሣን
WELCOME THE GREAT GOD'S GENERAL MAN OF GOD REVEREND AND DOCTOR ASFAW BEKELE::
ለመጋቢው ያንሥበታልዶ/ር ቢባል።አንተም ሊቁን ማተለቅህን አደንቃለሁ !!
Tebarek pastor bebzu 🙏🏽🙏🏽🙌🏼🙌🏼💐💐❤❤🌿🌿
ፓስተርየ ተባረክ በ ብዙ
በእውነት በጣም ተባርኬለሁ እግዚአብሔር ያብዛልህ ።
Ameeeeeeeeeeeeeennn
Tbark pastor asea
ተባረክ
Pastor tebarki bbezu🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
Tsegawen yabzalih Pastor Asfaw anten yeseten geta semu yebarek🙏🙌❤❤❤❤
Zemeneh yebarek
Paster Asfaw Bizu Tebarikialew replay hulem Teketay negn
Geta zemenihin yibarikih
tebarek betam dekama ney geta yaberetay hayilun ina mefesun betam itemalew
Amen
Wow Egzyahber abzto ybarkh pastor
Amen Amen Amen God bless you 🙏🙏❤
blessed unto u and family.
ጌታ ይባርክህ ተባርኬበታለው
Thank you Holy Spirt !!!
አሜን
@@asfawBekelepastor ጌታአብዝቶ፡ይባርፓስተር?ግንሰዓታቹህ፡በዛአሥተካክሉዕባካቹሕን?እወዳቹሐለው።ተበረኩ።
Egziabeher abzito abzito yebarekhe pastor 🙌🙏👏
ጌታ አብዝቶ ይባርክህ ምነኛ ድንቅ ትምህርት ነዉ
ሀሌሉያ
Thank you
ምንም አልልም ረጅም እድሜ እመኝልሀለሁ ምክንያቱም እንደ ጳዉሎስ ስለምታስፈልገን ነዉ ተባረክ
ፓስተርዬ ጌታ ዘመንህን ያርዝምልን በዚ ክፉ ዘመን ነገር ሁሉ ድብልቅልቁ በወጣበት በዚ ጊዜ እንዲ የሚያነቃን ቃሉን ጌታ ስለሰጠን ጌታ ይባረክ።
ሻሎም ፓስተር እንኳን ደና መጣህ
እግዚአብሔር ይባርክህ
Thank you so much!!!
pastor Let God Bless You
BEZU TEMAREKU TEBAREK PASTOR
God bless you
blessed 💓💔💖💓💔💖💔💓💓💔💖💓💔💖💔💓💓💔💖💔💓
Pastory God bless you more we love you
God bless u
ቃሉን ሰሰማ በእንባ ነው:: ክብር ለእግዚአብሄር ይሁን ::
Smart
pastor mene yahele eytekemkegn endehone lengereh alchelme!
GOD BLESS YOU PASTOR.
Thanks..... Kefu ayenkak.... Paster!!!!!
Amen Amen Amen Amen Eyignm wode layi enhedale enji wode tachi aniwordimi
ፓስተር ተባረክ በብዙ
ተቋርጦ ነው አልቆ? ??
ተባረክ ፖስተር
Geta yebarkeh Pastor
Amennnnnnnnn tsga ybzah pastor zemenk ybarek👏🙏
ፓስተር:ከነቤተሰብህ:ተባረክልኝ::
kibir le Eyesus yihun. Tsegawin yichemirilih.
ሀሌሉያ ጌታ ይባረክ የሀዋርያት ስራን የማነብበት መረዳት በዚህ ትምህርት ብርሃን እንዲጨምርለት ሆኗል። በብዙ ተባረክልን የትውልድ በረከት ነህ ፓስተር አስፋው
እግዚአብሔር ይባርክ በዙራክ ያሉ ሁሉ ይባርኩ!!
ሰላም ላንተ ይኹን ፖስተር ተባረክልን ጭንቅላቴን በእግዚአብሔር ቃል እየሞላኸው ስለሆነ ዘመንህ ይባረክ ትንሽ አፈጠንከው ትንሽ ጋፕ ስጠን
Glad to be part of this journey! May God bless you and your children and their children. 🙏🏽🙏🏽🙏🏽
God bless you more and more
Pastor you're so blessed ❤❤
ይህ መንፈስ በጌታ ስም በእኛ ላይም ይምጣብን
መር ነዉ መንፈስ ቅዱስ
ፓ/ር በመንፈስ ቅዱሰ በልሳን መጸለይ እፈልጋለው ጸልይልኝ እጅግ በጣም አፈልጋለው።
መፈስቅዱስ
እባክህ ፓስተር ትምህርት በረከት ነው፡፡ ልሳን እናገራለሁ አጭር ነው ግን ማንም የኔን ልሳን የሚናገር ዬለም፡፡ የዳንኩ ነኝ ከ5 አመት በላይ ሆኖኛል፡፡ ግን መንፈስ ቅዱስ እንደወረደብኝ ይነግሩኛል አገልጋዮች እኔ ግን ከቃል ግልጥነት በቀር ምንም የሚሰማኝ ነገር ዬለም፡፡ ብትጸልዩልኝ፡፡
Mekeber.yemigebah.sew.neh
Please tell me how to participate and the time and the day, also.
BE BLESSED.
ወንድሜ ጌታ ኢየሱስ ይባርክ። የማይደክመው የማይታክየው አምላካችን በመተማመን የሚጠባበቁት ኃይል የሚያድስ ነውና ኃይል እና ትጋት በኢየሱስ ስም ይጨምርል ፤ ብዙዎች እየተጠቀሙ ነው እና በርታ። አንድ ግልጽ ያልሆነልኝ ግን የዘብዲዮስ ልጅ ያዕቆብ የ ያዕቆብን መልክ የጻፈው ነው ስላይዱ ላይ ይላል እና ነው እንዴ? ያዕቆብ መልክት ጸሐፊ የኢየሱስ ክርስቶስ ወንድም ያዕቆብ እንደሆነ ነበር የተረዳሁት። ፓስተርዬ እዚጋ ግልጽ ብታረግልን። በርግጥ ዋናው ማን ጻፈው የሚለው ሳይሆን መልክቱ እንደሆነ እረዳለሁ ነገር ግን የምታስተምረን የነገ አስተማሪዋችን ስለሆን ምንም ሳይገባን እንዳያልፍ ብዬ ነው።
ሰላም ዮሴፍ... በጥንቃቄ ስለምትሰማ ጌታ ይባርክልኝ።ምናልባት ከጊዜ ጋር ስሽቀዳደም ተሳስቼ ይሆናል። የኔ መረዳት ይህ ነው - የክርስቶስ ግማሽ ወንድምና የዮሴፍና ማርያም ልጅ የነበረው ያዕቆብ። አብዛኞቹ ምሁራን የያዕቆብን መልእክት የጻፈው ይሄኛው ያዕቆብ እንደሆነ ያስባሉ። ለዚህም የሚሰጡት ምክንያት ሐዋርያው ዮሐንስ ምናልባትም መልእክቱ ከመጻፉ በፊት እንደ ሞተ፥ ሌሎች ሁለቱ ያዕቆቦች ይህን ያህል በቤተ ክርስቲያን ውስጥ የታወቁ ባለመሆናቸው መልእክቱን ሊጽፉ እንደማይችሉ በመገመት ነው። ያዕቆብ ከሚለው ስም በስተቀር ሌላ መግለጫ አለመጠቀሱ የመልእክቱ ጸሐፊ በአይሁዳውያን ማኅበረሰብ ውስጥ በሚገባ የታወቀ አገልጋይ መሆኑን ያመለክታል። ያዕቆብ የኢየሩሳሌም ቤተ ክርስቲያን መሪ ስለነበር፥ ይህን መልእክት ለመጻፍ የሚያስችል ደረጃና አይሁዳዊ ዳራ አለው። እንዲያውም ምሁራን ያዕቆብ በያዕቆብ መልእክትና ያዕቆብ በሐዋርያት ሥራ ምዕራፍ 15 ውስጥ ባቀረበው ንግግር ውስጥ ተመሳሳይነቶች መኖራቸውን ይናገራሉ። እርማትን በሚቀጥለው ቪዲዮም አደርጋለሁ።
የተወደድክ ፓስተርዬ እግዚአብሔር ዘመንህን ይባረከው በሚያስፈልግህ ነገር ሁሉ ፀጋውን ያብዛልህ። አንድ ጥያቄ አለኝ እሱም ምንድነው የመንፈስ መሞላት ከወይን ጠጅ መሞላት ጋር ተነፃፅሮ የቀረበው ወይንጠጅ የጠጣውን ሰው እንደሚቆጣጠረው በመንፈስ መሞላት በመንፈስ ከመታተም ወይም ዳግመኛ ውልደት በኅላ አንድ አማኝ አንድ ጊዜ ሳይሆን ልክ ወይን ሁልጊዜ እንደሚወሰደው ሁልጊዜ የሚደረግ ነው ይህም በቃሉ (በዉሃው) በተሞላ ልክ የመንፈስ ሙላት በሕዝቄል እንደተነገረው ከቁርጭምጭሚት ጀምሮ ሙሉ አካልን በመሙላት የሚሆን በቁጥጥር ስር መሆንን እንጂ ሁልጊዜ የልሳን ስጦታ አይሰጥም። ሰው ግን በመንፈስ ቅዱስ መጀመሪያ ሲጠመቅ እና ዳግመኛ ሲወለድ እንደወደደ ለጥቅም የፀጋን ስጦታ ይሰጣል በዚህም ሁሉም ሰው ልሳን ላይሰጠው ይችላል በሐዋርያት ስራ ላይ የነበረው የልሳን ስጦታ ሁሉም ላይ የሆነው ለሐዋርያቱ የመጀመሪያ የመሰረት መመስረት አገልግሎት ምስክርነት ይሆን ዘንድ ነው ከዛ በኃላ ይህ አይነት ሌሎች የሚሰሙት የታወቀ ቋንቋ ልሳን አልተሰጠም። ስለዚህ የመንፈስ መሞላት ምልክት በእርሱ ቁጥጥር ስር ያለ ህይወት እንጂ ስጦታው የሆነው ልሳን አይደለም። ከዚህም የተነሳ ሰዎች ሁሉ ለመሞላት በራሳቸው ሲጣጣሩ ሌሎች ደግሞ እኛ እንፀልይላችሁ እና ትሞላላችሁ የሚል ልምምድ አለ ይህ ግን በሐዋርያት ስራ የተጠቀሰውን ሰው ዳግመኛ ሲወለድ ለምስክርነት የሚሆን ልሳን ይቀበል የነበረውን ልምምድ መሰረት ያደረገ ነው። ስለዚህ መንፈስ መሞላት ሁልጊዜ የሚሆን ሲሆን ከልሳን ጋር ሁልጊዜ የማይያያዝ ነው ለዛ ነው ጳውሎስ እንዲህ ያለው
“ሁሉስ የመፈወስ ስጦታ አላቸውን? ሁሉስ በልሳኖች ይናገራሉን? ሁሉስ ይተረጉማሉን?”
- 1ኛ ቆሮንቶስ 12፥30
ሁሉስ ይናራሉን ሲል ልሳንን እንጂ በስጦታ የሚሰጠውን የማይሰጠውን አላለም የልሳን ንግግር በሁሉ አለ እንዴ እያለ ነው። ሁሉም እየተናገሩ ይህን ጥያቄ አያነሳውም። ስለዚህ መንፈስ ቅዱስ መሞላት እና ልሳን መናገር የማያያዝ መረዳት መፅሐፍ ቅዱሳዊ አስተምሮ ሳይሆን ከልምምድ የተነሳ እጅ በመጫን የሚነሳሳን የልሳን የመናገርን ስጦታን የመንፈስ መሞላት ምልክት ማድረግ ልምምድን ከመፅሐፍ ቅዱስ አስተምሮ ይልቅ የማስቀደም ይመስለኛል። በዚህ ላይ ምን ትላለህ?
thank you Aklilu, ጥሩ የሚያወያዩ ጉዳዮችን አንስተሃል.... በልሳን ዙሪያ የተለያዩ አመለካከቶች እንዳሉ የታወቀ ነው። ሆኖም ግን በዚህ ትምህርት ውስጣ ዳሰሳዊ እይታ እንጂ ጎልጉለን አላየነውም። 'ልምምድን ማስቀደም' እንዳልከው.... የሃዋርያት ስራ ራሱ የልምምድ መጽሐፍም መሆኑን መርሳትም የለብንም። የምታውቀውን እወቅ በሚለው ቪድዮዎች ላይ ስነመንፈስ ቅዱስ pneumatology በሚል ርዕስ ያስቀመጥኩትን መመልከት ይቻላል። ወይንም በልሳን ለምን እንጸልያለን? በሚል ርዕስ በዚህ ሊንክ ማግኘት ይቻላል።
www.operationezra.com/uploads/1/0/4/4/10446233/why_speak_in_tongues.pdf
ጥያቄህን በጨዋነት ስለጠየቅኸኝ ፤ ጌታንና ቃሉንም የምትወድ ሰው ስለሆንክ ታላቅ አክብሮት አለኝ። እግዚአብሔር ይባርክህ። የአሳብ ልዩነት ቢኖረን በደሙ ያለን አንድነት ጽኑ ነው! በርታልኝ።
selam Pastor, Geta eyesus sisekel 33 ametu nebere aydel? Yebetechristian tarik endet be 30 amete mihret yijemral? Sorry i don't have amharic key board
ጥሩ ነው
ግን መንፈስ ቅዱስ ወረደ ማለት ከየት ወዴት ?
የሚወጣውስ ከወልድ ነው ወይስ ከአብ ነው?
ፖስተር ተባረክ፡ሠላም ይብዛልህ፡ትንሽ ግራየገባኝ፡የአስቆሮቱ ይሁዳን በበዓለ ሀምሳ እንደነበር ጠቅሰሀል፡ ነበር እንዴ? በርሱ ፈንታ እኮ ማትያስ ተተክቶ ነበር ይላል እባክህ ግልፅ አርግልኝ
ፓስተር እግዚአብሔር ይባርክህ!!አሁን በዝህን ጊዜ ሐዋርያ የሚባሉ እነማን ናቸዉ??እንደት መምረጥ እና ስያሜ መስጠት ይቻላል?ወይስ ሐዋርያ የለም??
ጥምቀት የማያድን ከሆነ ለምን እንጠመቃለን ለምን ያን ሁሉ ሰው ሃዋርያትሰ አጠመቁ ?ጌታሰ ሐዋሬያትን ለምን አጥምቁ የሚል ትእዛዝ ሰጠ ? አልገባኝም ወንድሜ እባክህ መረዳትን እፈልጋለሁ
ካልተመለሰልሽ ፓስተር አላየውም ማለት ነውና በሌላ ትምህርት ጊዜም ቢሆን ደጋግመሽ ጠይቂ፣ ለእኛም የበለጠ ይገባናል ጥያቄሽ ተባረኪ።
እኔ የሚመስለኝ ጥምቀት የዳነ ሰው የሚያደርገው inauguration ሥርዓት ነው። እንጂ ለመዳን አይደለም ብዬ አስባለሁ።
መጥምቁ ዮሐንስ ያጠመቀው የንስሀ ጥምቀትን ነው፣ ሰዎች ከእርሱ በኋላ ሊመጣ ያለውን ኢየሱስ ሲመጣ እንዲቀበሉት እያዘጋጀ ነው ብዬ አምናለሁ።
ፓስተር ተባረክ አንድ ጥያቄ አለኝ ባህሪን መንፈስ ቅዱስ ባህሪን ይለውጣል ከለወጠ አሁን ያለችው ቤተክርስቲያን ምነው መለወጥ አቃተን
as long as you submit to HIM !
ሠላም አስፍሽ፣
ትምህርትህን እከታተላለሁኝ ተጠቅሜበታለሁኝ ለሌሎችም እንዲጠቀሙበት ሼር በማድረግ ኃላፊነቴን እየተወጣሁኝ እንደሆነ ልነግርህ እወዳለሁ። ስላንተ ጌታን አከብራለሁኝ።
አንድ እርማት አለኝ ስለማርያም ቀተናገርከው ላይ፦ የተናገሩትን ሰውም አውቃቸዋለሁኝ። የተናገሩትም እኔ በአካል በተካፈልኩበት መንፈሳዊ ስብሰባ ላይ ነው።
አንተ ባልከው መልክ ግን አልነበረም። አንደኛ መርሳት የሌለብህ ጴንጤ የሚለው ስምን ለወንጌል አማኞች ማን እንደሰጠ ማስታወስ ተገቢ ነው። በስድብና ማንቋሸሽ መልክ ከሌላ ቤተ እምነት የተሰጠ ስም እንጂ የኢትዮጵያ ወንጌላውያን ሕብረት በጉባኤ ያጸደቁት ስማቸው እንዳልሆነ ልብ በል። ታዲያ እኚህ ሰው የተናገሩት ከዚህ አንጻር ነው። ያሉትም ጴንጤ ብለው ለኛ ስም ሲያወጡ እናመልካታለን የሚሏትን ማርያምንም ማለታቸው መሆኑን አላስተዋሉም። ምክንያቱም ማርያም በጴንጤቆስጤ ዕለት መንፈስ ቅዱስ ከተሞሉት መሐል ነበረችና ለማለት ነው። መጤ ኃይማኖትንም አንስተው ሁላችንም መነሻችን ከኢየሩሳሌም ስለሆነ ሁላችንም መጤዎች እንጂ ኢትዮጵያ ውስጥ የበቀለ ክርስትና የለም በማለት ከሌላው ቤተ እምነት ለተሰነዘረው የተንጋደደና መጽሐፍ ቅዱሳዊ ላልሆነ ትችት መልስ ለመስጠት ነውና ያንተ ድምዳሜ ከአውዱ የወጣ ስለሆነ እርምት ቢደረግበት ለማለት ነው። ሻሎም
ፖስተር ትምህቱ መንገድን የሚያሳይ መሪ ስለሆነ ገቢ ነዉ