ፍኖተ ትንሳኤ

Поділитися
Вставка
  • Опубліковано 3 лют 2025

КОМЕНТАРІ • 10

  • @MenkirTibebu-s7v
    @MenkirTibebu-s7v 3 роки тому

    የኔታ ደጉአለም በረከትዎ ይደርብን

  • @fgcdhvx5417
    @fgcdhvx5417 3 роки тому

    ቃለህይወት ያሰማልን

  • @biniyam-ux5vl
    @biniyam-ux5vl 3 роки тому +3

    እግዚአብሔር ይስጥልን በጣም እናመሰግናለን እንደዚህ አይነት ፕሮግራሞች ደጋግማችሁ ሰሩ እኔ ሼር እያደረኩ ሃላፊነትን እወጣለሁ።

  • @worldlie6396
    @worldlie6396 3 роки тому +5

    ደሞዝ ጎሽሜ ናፍቆናል ኧረ እሱን ተንተን ያለ ስለ ራዕይ ዮሐንስና የኢትዮጵያ ትንሴኤ ይንገረን ደሞዜን ደመወዝን

  • @እግዚአብሔርእረኛዬነ-ገ6ፈ

    እግዚአብሔር ይስጥልን!!!

  • @SolomonVA
    @SolomonVA 3 роки тому +1

    እስራኤል ዘነፍስ ነን፡ ለሚለው የተሰጠው ትንታኔ እጅግ ግሩም ነው፡ እናመሰግናለን

  • @teshomewondosen323
    @teshomewondosen323 3 роки тому +1

    እውነትም የባለ ፀጋ ደሃ

  • @amenyeeagel7936
    @amenyeeagel7936 3 роки тому +1

    የወንድማችን ደሞዝ መረዳት መፅሐፍ ቅዱሳዊ/ የመንፈስ ቅዱስ ትምህርት ነው! በአንፃሩ "ከሥጋሽ ሥጋ ነስቶ ነፍስሽ ነፍስ ነስቶ" ከየት የመጣ መረዳት እንደሆነ ብታስረዱን?! መፅሐፉ ሚለው "ቃል ስጋ ሆነ" ነው...ከማርያም ሥጋና ነፍስ ከወሰደማ እንዴት ነው ሊያድነን የሚችለው? ሲቀጥል ደግሞ የኢየሱስ የዘር ሐረግ ሲታይ ከማርያም ጋር ግንኙነት የለውም!

    • @semhalzetewahdo5617
      @semhalzetewahdo5617 3 роки тому

      ጠማማ መፅሓፍ አንብብ

    • @dessalegnazimera9870
      @dessalegnazimera9870 8 місяців тому +1

      ወንድሜ በመጀምሪያ በገባህ ልክ ኑር የአምላክን ስራ የሰው ልጅ አይደርስበትምና ደግሞ ብዙዎች የሳቱት በዚሕ ነው እናውቃለን እንመራመራልን የሚሉ ሲቀጥል ደግሞ ቃል ስጋ ሆነን ካልኖርሀው እንዴት ይገባሃል ዝም ብለህ ጥሬ ቃል አትሸምድድ ትርጉሙን ኑረው ስትኖረው ይገባሃል