የንግድ ባንክ ጎፋ ቅርንጫፍ ቅሌት | በላይነህ ክንዴ ለህክምና የረዱኝን ብር በባንኩ ተጭበረበርኩ
Вставка
- Опубліковано 13 жов 2023
- እግረኛው ሚዲያ በተክለሃይማኖት አዳነ የተቋቋመ ሲሆን በምድር ያሉ ማህበራዊ እና ሃይማኖታዊ ጉዳዮችን የሚዳስስ ቻናል ነው። ለማንኛውም መረጃና ጥቆማ 0946707555 ላይ አድርሱን!!
የንግድ ባንክ ጎፋ ቅርንጫፍ ቅሌት | በላይነህ ክንዴ ለህክምና የረዱኝን ብር በባንኩ ተጭበረበርኩ
#Ethiopia #Egregnaw-Media #Donkeytube #Seifufantahun #Yenetatube #Medlotmedia #መጋቤሐዲስ እሸቱ #Fanabc #Yegna TV #Haleta TV #hagerie tv #MK TV #Henok haile #Asterbedane #Ethiobetesb Media
የጎፋ ቅርንጫፍ ማነጀሯና ሌባው ተቀፍድደውዋጋቸውን ማግኘት አለባቸው ገንዘቧን ግን ባንኩ ባስቸኳይ ሊከፍላት ይገባል የነግድ ባንክ ሠራተኛ ስለሆንኩ እስካሁን ሕጋችን ይኼ ነው
9
ይህ ጉዳይ ምን ደረሰ??? በሌላ ሰውም በቅርብ ሰው ደረሰ ምንድነው እየተካሄደ ያለው
@@raheltraditionalhabeshadre6827 የአዋሽን 1.6 ሚሊየን ዘረፋ ሰምቼ ሳልጨርስ የመንግስት ተቋም ዘረፋ ጀመረ ? " ማንን ልመን " አለ አብዱ ኪያር ። ድሮም ባንኩ ምኑም አይመቸኝም ።
❤ zzz CT@@asratbedassa1171
እግኛው በመጀመሪያ ጠይባ ገንዘብወደስቀመጠችበት ጓፋ ገብርኤል ቅርንጫፋ ባንክ ሄዳ ስራ አስኪያጆን ስጠይቅ ድርጊቱን አውቃ የሰጠፋችው ስለሆነ ስራ አስኪያጇ ተባባሪነች አሲጅልኝ እያለቻት አስጠፍታዋለች እሷም ተጠያቂነች!
ጋዜጠኛው ን አለማድነቅ አይቻልም በጣም ጉበዝ ነው የአነጋገረ ክህሎት በጣም ይችላል
Btam
😊😊
በጣም፣ተክልየኮ፣መናገርም፣ማድነቅም፣ይችላል፣ፍርጥረጥ፣ነው፣፣
በጣም፣ያሳዝናል፣
😂
ልጁ ከሷ ጋር ምንም አይነት ቢኖራቸውም በእሷ ስም ብቻ እስከሆነ ድረስ ብሩ በሌላ ሰው ስም እስከ ወጣ ድረስ ባንኩ አላፊነትን መውሰድ አለበት
Yess
@@user-wr2lb9rj4j
ሥራ አስኪጇም ሆነች የበላዮች ተደራጅተው በማሰረቅ ኪራይ ሰብሳቢ ሆነዋል: ተደራጅቶ ዝርፊያ ይሏል ይሄ ነው 😮😮😮
በባንኩ ለ40 አመት ብዙ ስራ ሰርቻለሁ ነገር ግን ይህን ጉዳይ በቀላሉ አላየውም 200000 ሺ በላይ ፎሎወር ያላቸው ባለ ፔጆች ያውሩበት
እንግዲህ ይህ ጉዳይ የምመለከተው ኃለፊነት መውሰድ የለበት ንግድ ባንክ ። በህግ አምላክ ብሯን መልስሏት።
እሷ ከልጁ ጋር ስላለው ግንኙነት ንግድ ባንክ ምን አገባው የተጣለበትን አደራ በአግባቡ መወጣት አለበት ያሊያ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክም ሆነ ከሌላ ባንክ ጋር ያለውን ግንኙነት ሊጠነቀቅ ይገባል።
በትክክል
Tikikl❤
የ ኢትዮጵያ ንግድ ባክ ሊጠየቅ ይገባል ሕግ ሊቆምላት ይገባል በጣም አሳፋሪ ነው
atkeded limgerh biru yzegeyal enji banku new sewyewn mikesew mulu information silalsetuat new bc akalew ambanker
ብርሩን እኮ የወሰደው ከ እጇ አይደለም ከሚሰራበት ካዉተር ላይ ነው የሰረቀው እደዉም ባኩ የቅርታ መጠየቅ አለበት ኦድተሩ ስራዉ ምድነው ከ 15ሺ ብርር በላይ ያለ መታወቂያ ሊተላለፍ ቻለ? እሷ አልነበረቺም የፊርማ ናሙና ማጣራት የነበረባት ko
እውነት ነው
አ 😊😂😊😊 ፐሀ
@anamengistu ምነው የመንግስት ቋሚ አሽቃባጭ ነኝ አልክ/ሽ ? ባንኩ መሀይም ሌቦችን እንደሚቀጥር አታውቅም/ቂም ?
ፈትህ ለእታችን በፀሀይ ዘረፋ
ከልጁ ጋር ምንም ታውራ ምንም ንግድ ባንክ ይሔን የመሠለ ራስን ከችግሩ የማግለያ ደብዳቤ መጻፉ በጣም አሳፋሪ ነው። ጦይባ በስልክ ደውላ ብር አውጣ ብትለው እንኳ ያንን ሰምቶ ገንዘብ ማስተላለፍ አይችልም በማንኛውም መልኩ ንግድ ባንክ በቀጠራቼው ሠዎች የሚከሰቱ ጥፋቶችን ኃላፊነት መውሰድ ግድ ይለዋል
Btikikili
ምንም ይሁን ምን ግንኙነታቸው የገንዘብ ዝውውር privacyዋን መጠበቅ ነበረባት ደግሞ ብሩ ከተወሰደ በሗን እንዳበደረችው አይነት ስሜት አለው የመልእክት ልውውጦቹ ሲጀመር ከሱ ጋር ብር መልስ አትመልስ መባባል ለምን አስፈለገ
በትክክል እኔም ገረመኝ ባሌኳን ቢሆን ማዉጣት እይችልም ተጠያቂዉ ባኩነዉ ለምን ፈትኖት ተያዝ ይዞ ታማኛ ቦታላይ ያስቀመጠዉ ይህንን ማገናዘብ አለባቸዉ ሲቀጥል መረጃዉ እደድረሳቸዉ ለህግ አሳልፎ መስጠት ነበረባቸዉ እሪፖርት እዳረገች ነገሩ ምን ህግ አለና
@@meronworku5760 ልክ እኮ ነች ብሬን ሰርቀሀል መልስልኝ ማለቷ ትክክል ነች ለምን ብትል ስታመለክት እረምጆለወሰድ ይገባል አምስብር አይደለም ያጣቸዉ ገባክ ልጆን በነብስ እሲዛኮነዉ ያልወለደ ሲያወራዉና የወለድ ሲፈርድ ልክነዉብየ አላስብም አመለካከትን አስተካክል
ባንኩ በመጀመሪያ ሰውየውን በማጭበርበር ወንጀል መክሰስ አለበት
የግል ጉዳይ ቢኖራትም እንኳን ገንዘቡን ያስቀመጠችው ንግድ ባንክ ውስጥ ነው። በግል አልሰጠችውም። ባንኩ በስሙ አጭበርባሪዎች አሉት ማነት ነው።
yedenkoro sbsb
በትክክል ። ባንክ ባልና ሚስት እንኳ ቢሆኑ የጋራ አካውንት ከልሆነ ወይም በውክልና ካልሆነ ሌላ ሰውም ሆና ሠራተኛ የግለሰብን ሒሳብ መንካት አይችልም።
Gin lamin bukun waci ina qarin chek lamin ataregum
እነዚህ አረመኔዎች የግለሰብ ገንዘብ ከዘረፉ ሐገሪቱን እንዴት እንደሚያደርጉ መገመት ነው። አይዞን እህቴ ቀን ይወጣል። 😢😢
small maind
@@anamengistu ያንተ ትልቅ mind ነው ቆሻሻ
tkkl newu ageritoan yezer zerafiwech newu emiyashkerkurat!
እኔ ቃልም የለኝም ግን
"አንተ ማለት እዉነትን ተናግሮ የመሸበት ማደር ነህ"
እንዳንተ ያሉ ሰዎችን ያብዛልን ::
ምክንያቱም በጣም ጥቂት ሰለሆኑ ::ተባረክ ክፋ አይንካህ እድሜህን ያርዝመዉ!!!
ለረጅም ጌዜ እከታተልካለሁ እዉድሀለሁ ልዩ ነህ
ታድጋለህ በዉቀትህ ከምንም በላይ ሰዉ ሆነህ በመገኘትህ !
ልጅሽን እግዚአብሔር ይማርልሽ ከባድ ጊዜ😢
ጋዜጠኛው ወንድማችን እግዚአብሔር ይጠብቅህ
VW. Sry
ይሄታሪክ ለሁሉም ቤት ነው ወገን መስማት ብቻሳይሆን ጠንክሮ ይሄን ጉዳይ መጨረሻውን ማሳወቅ ጓደኛ ሲታማ ለኔብለ ስማ ነገ እኛጋር መምጣቱ አይቀርም በሌላ ማሊያ መጫወት ይጀምራሉ የማይቀር ነው።
This is a sad story, if it was in another country the bank employee will be arrested immediately and the bank will credit her account with full apology
የ ህግ ስነስረአት የሌለበት ሀገር ሆነ ምን ይደረጋል
ለምን ባንኩ ለሕግ አላስተላለፈም
እግረኛው የኔ ምርጥ ስወድህ ፍትህ ለእህታችን ይህ የሚያሳየው ሀገሪቱ ያለችበትን ዝቅጠት ነው
l like this midy
ምንድን ነው ነገሩ ፣ ብራችን እቤት ስናስቀምጥ መንግስት ያስረናል ፣ባንክ ስናስቀምጥ ባንኩ ይዘርፈናል ፣ እረ ኡኡኡኡኡኡ
የቅኔው መደሰበል መምህርና ጋዜጠኛ ተ ሃይማኖት አድናቂህ ነኝ
ለአዘጋጁ(ተክለ-ሃይማኖት አዳነ) እኔ የባንኩ ባልደረባ ነኝ።ከባንኩ ለደንበኛዋ የተሰጠውን ምላሽ በፍፁም አልቀበለውም በሕግም ተቀባይነት የሚኖረው መስሎ አይታየኝም።በዚህም አፍሬያለሁ።በሌላ በኩል ምንም እንኳን የደንበኛዋ ከሰራተኛው ጋር ያላቸው ግኑኝነት ባቀረቡት መልኩ ባይመስለኝም ችግር ግን ያለ ይመስለኛል።ለማንኛውም ለአዘጋጁ የምለው ነገር እስከመጨረሻው ጥረት በማድረግ የባንኩን ምላሽ እንድታስደምጠን አደራ።
እኔ ግን እውነት አይመስለኝም ። ይህ ድርጊት ከፍተኛ ወንጀል ነው። ይህ ቢሆን ልጁ ታሥሯል ወይ ?
ይቺ ናት ጨዋታ!?
* ሰዎች በሥራ ቦታ ሠላምታ የደንበኛ ክብር ነው። አትከለከልም!
* ሠራተኛው የልብ ልብ የተሰማው የሀብታም ገንዘብ ነው ብሎ ነው፣ ችግርም ባይኖርበት ቢወስደው የባንኩ የብድር ገንዘብ ስላልሆነ የሕግ ተጠያቂነቱን ዘንግቶታል፣
* ግለሰቧ ፈቅዳ አለመስጠቷን የሚታወቀው የደረሰችበት በሌላ ባንክ ቅርንጫፍ ነው።
* ግለሰባቧ በወቅቱ መብቷን ለመጠየቋ የረዳቻት የባንክ ሰራተኛና የማመልከቻ ደብዳቤዋ ማስረጃ ነው።
* በባንኩ የአሠራር ደንብ ግለሰቧ ትክክለኛ ማስረጃዋ በእጇ የወጪ የፈረችበት ቅፅ እና የግል መቆጣጠሪያ ደብተሯ ብቻ ሕጋዊ ማስረጃ ነው።
* የባንኩ ደብዳቤ በጣም ደካማ አስቂኝ በራሱ የመሠከረ ከቀበሌ መዝገቤት ያነሰ ምላሽ ነው።
*ግለሰቧ በዕምነትና በአደራ ያስቀመጠችው ገንዘብ በባንኩ እንጂ በተቀጣሪው ሂሳብ ቁጥር አይደለም። ገንዘቡን እንኳን ሠራተኛ፣ የባንኩ አይጥ ቢበላው፣ ብሩን ሁሉ ውሃ ቢወስደው የግለሰቧ ችግር አደለም! ደብተሯ ላይ ወጪ አያሳይም!
* ተቀጣሪው አውጪና ስጪኝ አላለም፣ ችግሬን ነግሬሽ ፈርመሽ በፈቀድሽልኝ መሠረት ወሰድኩ አላለም!
" ገንዘቡን ስለማታንቀሳቅሽው፣ ችግር ስለገጠመኝ ሳታውቂው ልመልሰው ነበር ደረሽብኝ እያለ፣ ያለፍቃድ መውሰዱን አምኗል።
* ለዚህም ማረጋገጫው ባንኩ በቴክስት ማየቱ ሳያንስ ተቀጣሪው ባንኩን እና ተጠቃሚውን እንዴት አድርጎ እንዳጭበረበረ ባንኩ ለሌብነቱ ዕውቅና ሰጥቷታል፣
* የጋራ ማጭበርበር እንዳይባል ግለሰቧ የባንኩ ሠራተኛ ሆና ባንኩ እንዴት እንደሚያጭበረብር የማወቅ መብትም ችሎታ የላትም!
* ስለዚህ ባንኩ በተያዥ የቀጠረውን ሌባ የመያዝ፣ የአደራ ገንዘብን የመጠበቅ ለአምጭው የመክፈል ግዴታ እንዳለበት ተረድቶ፣ በባንኩና በተጠቃሚ ግለሰቧ መካከል የነበረ የትምምን ሰነድ አስቀማጭ እና ጠባቂ ውል ተደፍሮ በመካከል የልጇን ሕይወት አደጋ ላይ የጣለው ባንክ ከካሳ ጋር የመክፈል ግዴታ አለበት፣ የልጅቷ ሕይወት ላይ ለሚመጣ ችግር በነፍስ ማጥፋትም ባንኩ ተጠያቂ ነው። የባንክ ደብተሯን ገፆቹን ብቻ ኮፒ አድርጋ ከባንኩ አስቂኝ ደብዳቤ ለማስረጃነት በጥንቃቄ ትያዝ ። ሠላም!
ከንግድ ባንክ ብዙ ተዘርፌ ያልሄድኩበት የለም እራሳቸውን ነፃ ነው የሚያደርጉ እጅግ አሳዛኝ ምላሽ የዝች ልጅ ደግሞ ያሳዝናል የህመምተኛ መሆኑ አይይ CBE ክሰሽ ይላሉ police እራሱ እንደዚህ አይነት ነገር መስራት ካቆሙ ቆይተዋል
@@user-mu6nd5xg9o
* ባንኩ ስለሠራተኛው ወንጀለኛነት ሳይሆን" የባንኩ ሠራተኞች የሚሰርቁበትን መንገድ አውቆ ደንበኞች ይህንን የተለመደ የተቀጣሪዎች ሌብነት እንዲያደንቁ፣ ጥፋቱም፣ የጋራ ልማት እንደሆነ ገልጿል። 🤔
*ይህንን ድንቁርና ይዘን ነው ቀይ ባሕር የምንሄደው?
ኡ ኡ ኡ ኢትዮጵያ ጠፍታኛለች በቁም ተሰእርቄአለሁ አፋልጉኝ! አባ ዳኛው ድረስ *ይህ የጃቡሳ ቡድን ደርሶ እንዲህ ዓይነቱን መሥሪያ ቤት እየገባ፣ ቅንድቡን ያላጨው እንደሆን ጆሮውን ቀንጥሶ በጥርሱ ያላስነከሰው እንደሆን የቆመ ይታዘበኝ።
* ጎበዝ ካሜራህን ለማስረጃና መረጃ ተጠቀምበት ይህ አተዳደር ለገበሬ አዛባ እንዲጠፈጥፍ ይደረጋል። እንዴት ሀገር በዚህ መልኩ ይፈርሳል? ይዋረዳል ? ስድ፣ ጋጠወጥ ይሆናል?! ሥርዓት አልበኝነት ብልፅግና ይሆናል?!
10Q
አዋሽ ባንክ ኧረ ማረኝ በጣም ነው የሚገርመው። ኧረ ጉድ በዋስ እኮ ነው የተቀጠረ ስለዚህ ባንኩ ሙሉውን ብር አስገብቶ ልጁን መክሰስ ያለበት እራሱ ነው እንጂ ጦይባ አይደለችም
ምንም አይነት የፍቅር ግንኙነትም ቢኖራትም ባይኖራትም ምንም አይነት ግንኙነት ቢኖራትም ተጠያቂ የሚወሆነው ባንኩ ነው
በትክክል😊
እንዲህ ያለ ነገር ተደጋገመ እና ማንን እንመን ያለንስ ትንሽም ቢሆን የት እንስቀምጥ 😢😢😢
መንግስት የሌባ ኔትወርክ ነው አትመነው እራስህጋ አስቀምጥ
@@wegf6808
ለቤት ሰርሳሪ እና ለማጅራት መቺ እያመቻቸኸው ነው እንዴ ፧ 🤫
የግል ባንኮችን ተጠቀም እነሱ ታማኝ ናቸው
እንደውም ለንግድ ባንኩ የሚገርም መረጃ እየሠጠች እኮ ነው የሠራተኞቻቸውን ስነምግባር ጉድለት በግልፅ አሳይታቸው ወንጀሉን ለመሸፋፈን መሞከር ለባንኩ ከባድ ነው
እግዚአብሔር ይባርክህ ተክለሐይማኖት አዳነ ወንድማችን
ተክለ ሃይማኖትን አለማድነቅ አይቻልም። በለሰለሰ አንደበት ሁሉን ዳሳሽ፣ አሁን ውስጣችን ለመፈተሽ ጥሩ አጀንዳ ጀምረሃል። ብዙ ታሪክ ይወጣል። ክብር ይገባሃል
ከዚህ በፊት ባለፈው አመት በእዮሀ ቲዩብ የቀረበ ተመሳሳይ ታሪክ ነበር።ከአረብ ሐገር ስትመለስ በስሟ ሌላ መታወቂያ አውጥቶ የእህቷ ባል ሙልጭ አድርጎ ወሰዶ ተገኘ።ባንኩን ስታነጋግር አካውንት የከፈተችበት የራሷ መታወቂያዋ ተገኘ።ሐሰተኛ ሴት እያቀረበ ብሯን ሲዘርፍ የባንኩ ሠራተኞች አያውቁም ማለት አይቻልም ።ምን ላይ እንዳለች ፈጣሪ ይወቀው።እና ተመሳሳይ አሳዛኝ ታሪክ ነው።
ተባባሪ ናቸው እስከ ማናጀሩ ድረስ በህብረት ነው የሚዘርፉት የኝአስ ጉድ ቤተሰብ ቼክ እንዲያደርግ መንገር ነው ድፋረት እኮ ነው ደብተር ላይ እየመዘገበ አካውንቱ ባዶ በደብተሩ መጠየቅ አለበት ንግድ ባንክ
Awo tikikil inem agatimognal gin ine asmelishalew
ወይ ጉድ ንግድ ባንክ የአንድ ብሄር ቤት ስለሆነ ልጁ ደሞ ባለጊዜ ነው .... እግዚአብሔር ይርዳሽ CBE ግን መጠቀም ማቆም አለብን ብዙ የሌብነት ቅሌት እየታየበት ነው😢
እኔም ይህ ሀሳብ ነው የመጣልኝ እሺ ብራችን ማንን ነው ምንጠይቀው ለምሳሌ ስደት ሆነን ብር አስቀምጠን ካላቀሳቁስነው እየገመገሙ ይበሉታል ማለት ነው
የምገርም ጉድ ሳይሰማ አይቀርም ደግሞ የአማራ ባንክ ነው ልትሉ ነው እባካችው የኢትዮጵያ ሕዝብ ተቻችሎ መኖርን ነው የምያቅበት እንጂ እንዲህ ዓይነት ወራዳ ንግግር ሴትዬዋ ተቼግራ በቀረበችው ላይ ንግድ ባንክ ለኦሮሞ መሸለማችሁ ይህ ውርደት ይመስለኛል።
@@aberashayele66 እናቱ ባንኩ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የመንግስት ነው በአሁን ሰአር ስራ ላይ ያሉ የኦሮሞ ተወላጅ ናቸው ምነው ቆርቆርሽ ይህ ሁሉ ሀገር ሚያተራምሰው ማነው ሀሉ ኬኛ አይደል
ኣሮሞ ነን ብለው በሰማችሁ የሚሰርቁትን አይወክሉንም ማለት የናንተ ድርሻ ነው። በሰራችሁት ሰራ በሁሉ ተሀጠለሃችሁ ከናንተ ከሀዲ አታላይ በዛ ። ለዝምድና ሳይሆን ለጉርብትና ተፈራችሁ ።ክህደት ውሸት ሌብነትን ውጡና አውግዙ ተቃወሙ
Tikikil tikikil tikikil AMARA silehonech manim ayitebaberatim tezerfa kerech yasazinal betam
ተክልዬ አንበሳው በርታ ቀጣዮን በደንብ ንግድ ባንክ ይፈተሽ ባአንድ ብሔር የተወረረ ነው ይሄ ሁሉ የአገራችን የህግ ድክመት እና የባለስልጣኖቹ ሀላፌነት የጉደለው አሰራራ ነው መንግስትና ህዝብን እምነት የሚሳጣ ነው
እጅግ በጣም አሳዛኝ ታሪክ ነው።
ምንም እንኳ አንቺ ያለሽ ግንኙነት ልጁን ይህንን ወንጀል እንደሰራ ያበረታታው ቢሆንም ንግድ ባንክ ግን የወጠው መልስ ለምና ስቀምጠው ገንዘብ ዋስትና እንደሌሌን ማሳያ ከመሆኑ በተጨማሪ ማንኛው የባንኩ ባለሙያ የባንን ደብተራችንን መበርበር እንደሚቻል ትልቅ ማሳያ ነው ፡ :
ተክልዬ ምርጡ ጋዜጠኛ ።
ያሳዝናል! የወደቀ መንግሥት ይዞን ሊወድቅ ነው።
ብልህ ህዝብ ፡ ከሚወድቅ መንግስት ጋር አብሮ አይወድቅም። ምክንያቱም ፡ መንግስት ቢቀያየርም ህዝብ ግን ይቀጥላል።
@@TruthEz ውድቀት አንጻራዊ ነው።
አሁን የለው አገዛዝ አጭበርባሪና ወበዴ ስለሆነ ሁሉም እራሱን መጠበቅና መከላከል አለበት
እግዚያብሄር የርዳሽ🙏
Simple: -
I am sure CBE archives their CCTV recordings. Checking the dates the money was transferred and whether the lady was physically present at the bank. Boom!
Not important to do that. The guy himself(the accountant ) acknowledged that he transferred the money. Boom
ተክሌዬ እራስህን እየጠበቅ እነዚህ ነብስ በላዎች እንዳያጠቁህ
በዚህ አይነት ሰው እንዴት ነው አምኖ የሚያስቀምጠው እራሱ ንግድ ባንክ ተጠያቂ ነው የራሱ ሰራተኛ ነው በጠራራ ፀሀይ ዘረፋ ነው
,ተክለሐይማኖት አዳነን በጣምነው የማደንቀው እኒህ ቡዶች እንዳይበሉህ እግዚአብሔር ይጠብቅህ።
I am really surprised why the bank didn't take action right away when she reported fraud. How come the management of the Commercial Bank of Ethiopia became too lenient to take action? The bank is responsible for paying her money back. I would say CBE is not loyal and reliable bank anymore. Shame on CBE management and board members.
በጣም የሚገርም ወንጀል እየተሠራ ነው ይሄ የለመዱት ተግባራቸው ሊሆን ይችላል እጃቸው ባይኖርበት ይታሠር ነበር።
They don't care
I feel ,the cbe bank employee shares the stolen money
It looks like we are giving our money to individuals rather then CBE. CBE does not follow the rules and regulations that are designed by National Bank of Ethiopia.
Do you know the name of the banker?
ተክልዬ ሰላምክ ይብዛልኝ ስወድህ❤❤❤❤ በጣም ያሳዝናል ባኮቹን እድንጠነቀቅ ለኛም ትምህርት ሰጠን እማምላክ ትፈልግልሽ አቅሽን ልጂሽንም ፈጣሪ ይማርልሽ እህቴ😢
CBE should pay back her money. Criminal practice. CBE branch Manager is accountable.
ሰውየስ?
በኮታ ሳይሆን በብቃት የሚመደቡ ባለሞያዎች ፡ ሃላፊነትን እና ታማኝንትን ያንፀባርቃሉ። 🏦
ሀይ ወንድሜ ጀግና ነህ ግን እኛስ በዚግ ንግድ ባንክ ያስቀመጥናው ምን ወስትና አለን በሰው ሀገር ታቀጥላን 😢😢😢😢
አንድ ነጥብ አለኝ ልጅቶ ደብተሮን ይዛ ሄዳ የቅርጫፍ ስራ አስኬያጆ ከሲስተም ጋር አመሳክራ ከሆነ ፤ ባንኩ በእነዚያ ስድስ ቀናት (ሪፖርት ከተደረገበት ጊዜ ጨልቀባ ጨልሲሳ መስኮት ላይ ይሰራ ነበር ስለተባለ) እርምጃ መውሰድ ነበረበት፡፡ በጣም የዘገየ ነው፡፡
ነገድ ባንክ ዘመናዊ ዘረፋ ጀመሩል
ብሬ፣ጉዴፈልቷል
@@user-cx2ql7so9iእኔም እናቴ ናት የምታንቀሳቅሰው አጭበርብረዋት ይሆን አልፎ አልፎ ፎቶ አካውንቱ ላይ ያለውን አንስታ ትልክልኝ ነበር ግን ደብተሩ ላይ መፃፋ ዋጋ የለውም ማለት ነው ሲስተሙ ላይ ብሩ ከሌለ ተመሳጥረው ነው የዘረፉዋት ባንኩ ተጠያቂ ነው ቼክ ማስደረግ አካውንቱን ቁጥር ብቻ ይዞ ሄዶ ሌላ ቅርንጫፋ ሁሌ አንድ ቦታ ተጠቃሚ ከሆንሽ ያውቁሻል ተደራጅተው ይዘርፉሻል
ክርስቲያን ተብሎ እንዴት በጅምላ ትናገራለህ፣?ስንት ክብራቸዉን የሚጠብቁ የተከበሩ ሴቶች አሉ።
ለሚድያቸው ጥቅም ብሎ ለስሙ ክርስቲያን ነው እውነትሽ ነው በጅምላ መሳደብ
ደነዝ በይው
Lik new mastekakeya yasfeligal. Bilginina nigigir new. Awekish simulation honobet nèw
@@k.b6591 ትሽ ቀሽም አንቺ ነሽ ደነዝ አህዛብ ይዝጋሽ
የት?
መጀመሪያዉኑ ለፖሊስ ሪፖርት ማድረግ ሲኖርባት ሥራ አስካያጂዋ ጋ በመመላለስ ጊዜዋን ማጥፋት አልነበረባትም።
የፈለገው የፍቅር ግንኙነት ይኑራቸው፣ ከሰራው ስራ ጋ የሚያገናኘው ነገር የለም፣ ወንጀለኛ ነው፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተጠያቂ ነው።
ትራንስፈር ካደረገች ከአካውንት ወደ አካውንት እንዲተላለፍ ያዘዘችበት የማዘዣ ወረቀት አለ ወይ ? ካላዘዘች ግን በማታውቀው ሁኔታ ገንዘቧ ባንኩ በሚተማመንበት ሰራተኛ ተወስዶባታልና ባንኩ ሊከፍላት ይገባል ።
የባንኩ መልስ አሳፋሪ ነው
የወሠደዉአካልለምንአይጠየቅም
እደ ኧረ የጉድ ሀገር ጭራሽ የሰው ብር መውስድ ጀመሩ የባክ ሰራተኞች አይ ሀገሬ አዘኩልሽ በጣም
በላይነየማዉቀዉ፣ጎጃም፣በረዳ፣ሆሮጉዱሩ፣ሆቴል፣ሰሰራ፣ነዉ፣እሱ፣ደግሞ፣መጋዘን፣ነበረዉ፣ጎበዝ፣ስራ፣ወዳድ፣ሰዉ፣ነዉ፣ከነ፣ባለቤቱ፣ከነ፣ወድሞቹ፣በላይነ፣ተባረክ፣የሚሰጡ፣እጆች፣ብሩክ፣ናቸዉ።
በመንግሥት ህጋዊ ድርጅት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአደባባይ እንዳህ አይነነት በራሱ ሠራተኛ እንዲህ አብነት ወንገል መሠራቱን ስሠማ እጅግ በጣም አዘንኩ በአገሬ ጉዳይ, ይህ ማለት በእኛ አገር በዚህ ዘመን ምንም ህግ እንደሌለው ትልቅ ማሰረጃና ዜጐች በአገራቸው ህግ እንደሌለ ትልቅ ማረጋገጫ ነው ያውም ለታመመች ህፃን ልጅ መታከሚያ በእርዳታ የተሠጠ ገንዘብ እጅግ ያማል.
ኢትዮጵያ ውሰጥ በዚህ ዘመን የሚደረገው ነገር በእውነት ግራ ያጋባል
ንግድ ባንክ የኢትዮጵያ ህዝብ ሐብት ከሆነ የለን አይን ያወጣ ወንጀል በሠራው ገለ ሰብ ላይ በአሰቸኳይ ህጋዊ ውሣኔ መሰጥ አለበት.
ሲቀጠር ተያዥ ይኖረዋል ተያዡን መያዝ ነው አምጣ ብሎ
ጎበዝ ምን ትጠብቃላቹ ብራችሁን አውጥታቹ ወደ ግል ባንክ አስገቡ
ባንክና ግለሰቦችን እየዘረፉ ፡ ለጋስ ባለሀብቶችን የማሸማቅ ልዩ ተልእኮ ቢሆንስ ፧ 🤔
አንተን አለማድነቅ አይቻልም የታፈነን ድምፅ ዋይታ ጆሮ የምትሰጥ ምርጥ ሰዉ አምላክ ይጠብቅህ
በእውነት የሚገርም ግዜ ላይ ደርሰናል ንግድ ባንክ በተረኝነት ስነምግባር በሌላቸው የሰበሰባቸው እንዲህ አይነት ወንጀል እየሰሩ በማን አለብኝነት ሰራውን እየሰራ ጠያቂ አካል አለመኖሩ ያማል ንግድ ባንክ በተረኝነት ተተብትቦ የህዝብ ሀብት ነው ለማለት አያሰደፍርም የግል ባንኮች የተሻሉ እንደሆነ አመላካችም ነው ወደደም ጠላም የቅርንጫፍ ንግድ ባንኩ የዘረፈው ጨልቀባ በቂ ዋስ ያለው በመሆኑ ሲፈልግ ዋሱን አለበለዚአ ባንኩ ለግለሰቧ ሊመልሰ ይገባል የባንኩ ማናኔጀር እሰኪጠፋ ወይም እንዲሰወር በመርዳት ሰለሆነ ልትጠየቅ ይገባል ንግድ ባንኩ እንዲህ አይነት መልሰ መፃፍ ተቀባይነት ካለመኖሩም በላይ ተጠቃሚ የሆነ ሁሉ ባንኩን ሊአወግዝ ይገባል
Hawu you explain about Muslim l liket 👌
እኔምለው ፈርሜ ካላወጣው ደብተሬላይ ካልተጻፈ ምን አገባኝ ባንኩ ሊሰጠኝ ግዴታው ነው
አላህ ይጠብቅህ ወንድሜ አንተም ለታፈነ ድምፅ መሆን ምንኛ መታደል ነው
አንዲት ልጅን ለማትረፍ በእርዳታ የተሰበሰበን ገንዘብ ሲወስድ ትንሽ አይከብድም። ባንኩ ውስጥ ከሚሰራው ጋር ተዋወቁም አልተዋወቁ እሷ ብሯን አምና የሰጠችው ለባንኩ እንጂ ለሱ አይደለም የባንኩ አመራሮች እንዳሻው TRANSFER ሲያደርግ የት ነበሩ።
እግዚአብሔር ይርዳሽ ልጅሽን ያድንልሽ። ንግድ ባንክ ብዙ ተጠቃሚዎች አሉት ለእያንዳንዱ እርምጃው ሀላፊነቱን ሊወስድ ይገባል ብሩን ሊመለስ ይገባል ባንኩ ለቸልተኝነቱ ሊጠየቅ ይገባል!!!
የሚገርም ታሪክ ነው፡፡
ሚገርመው ልጁ ብቻ ሳይሆን Authorizer and auditor ይመለከታቸዋል
በጣም ያሳዝናል ምን ጉድ ነው😢 ትልቁ ተቋም በዚህ ልክ ከወረደ ምኑ ይታመናል ምን አይነት ነገር እነዚህ ሰዎች ግን በገቡበት ሁሉ እንደፈለገ ወንጀል የሚፈጽሙት በማን አለበኝነት እና በዘፈቀደ የምትመራ ሀገር 😢
እውነት እኮ አይመስልም:: መንግስት የሌለበት ሀገር
እኔ ግን እውነት አይመስለኝም ።
አረ እውነትነው 😢😢😢 በአማራና ትግሬ ጦርነት ወቅት 15አመት ያልሞላት ልጇ በትግሬ ወራሪ ቡድን በጋራ ተደፍራባታለች ልጅቱ የማህፀን ህክምና ስለሚስፈልጋት በበሽታውም የመጠቃት ነገር ወዘተ ስለነበረ በኢቢኤስ ቀርባለች ብዙ ባለሃቤቶች ረድተዋታል ብዙ አልቅሷል😢😢
የምን መንግስት ?? መንግስት ስሙም የለ ጎበዝ።😊😅😂
እውነት አይመሰለኝም ያልው በሱ ቤት ገብቶ እውነት መሆኑን እዲያዉቅ ያርግለት 😢
እሱም ህመሙንይቅመሰዉ
ንግድ ባንክ ፡ ነው ፡ ተጠያቂው !!
ካላይ ጅምሮ እስከ ታች ስዎቹ እኮ ያለምንም የትምህርት መስፈርት የስራ ልምድ ጫላ ብቻ ስለሆኑ የተቀጠሩ ናቸው እንዝህ ስዎች ያዳጉት በአካባብያቸው ካለው ሜዳ ከከብቶቻቸው ጋር እውቀትም ስለህግም ስነምግባርም የሌላቸው ከብቶች ናቸው ሀገሪቱን ዝብርቅርቅ አድረገዋታል ከመሪው ጭምር ውጭ የምትኖሩ ስዎች ብራችውን በባንክ አትላኩ አታስቀምጡ ኢትዮጵያ በአሁኑ ስአት መንግስት የሌላት ብቸኛ ሀገር ነች
ሀገራችን አድጋ እዚህ ደረሰች
Tekeleye betam gobez nhe anchim egziabhere yirdashe
ባንኩ መከሰስ አለበት
እንደኔ ሀሳብ ከሆነ የቅርንጫፍ ሀላፊዋ ልትመረመር ይገባል ለምን ቢባል ተጠርጣሪውን ጊዜ ሳትወስድ ኮሚቴ አዋቅራ ልታነጋግረው ሲገባት ጭራሽ ከለላ እየሰጠች በሚመስል መልኩ ጊዜ ልትሰጠው አይገባም ነበር
በትክክል❤
በጣም የሚገርም ዘረፉ ነው በቅድሚያ ልጅሽን አላህ ያሽርልሽ አንችንም አላህ ይርዳሽ ይህ ጉዳይ ወደ ህግ መምጣት አለበት አምና የሰጠችው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን እንጅ ሰውየውን አይደለም ስለዚህ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ብሩን የመመለስ ግዴታ አለበት ካልሆነ ግን ሁሉም ሰው ከዚህ ታሪክ ሊማር ይገባል አዳሜ ንቃ አንድ ነገር ልበል ከወለድ ነፃ የሚለው ትታችሁ ሙዳረባ ተንቀሳቃሽ ብላችሁ አካውንት ክፈቱ ትርፈ አለው ሌላው ደግሞ ከምንም በላይ ሁሉም ይጠንቀቅ ብዙ እንደ እህታችን የተሸወደም አለና
What an excellent journaliste you are!!! God bless you now and then!!!!
ንግድ ባንክ መከሰስ አለበት
ንግድ ፣ባንክ ፣ሌባ፣ናቸው ፣ሰንት፣ሰው ፣ብራቸዉ፣ተወስዱባቸዋል😢😢
ወይኔ ጉዳችን ሰው አገር ለፍተን ያስቀመጥነው ብርስ እዴት ነው እርግጠኛ የምንሆነው ጉድ እኮ ነው 😢
በነገራችን ላይ ያቺ ባንከሩን እንዳይያዝ አስተዋፅኦ ያደረገችው ስራ አስኪያጅ መከሰስ አለባት ተባባሪ ወንጀለኛ ናት።
ተባረክ ጥሩ ሙያዊ ስነምግባር ያለው ፕሮግራም ነው አስተማሪም ነው። እናመሰግናለን
የፈለገ ግንኙነት ይኑራት፣ ከማንም ይሰጣት፣ ብሩን ለምንም አላማ ትጠቀም----ሌላም ሌላም።
የልጁ ሀለፊ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ተይዛ ብሩን ማስመለስ አለባት
1. መረጃ ደርሷት እርምጃ አለመውሰዷ
2. ተባባሪ በመሆኗ
አከተመ
This is very scary we have a Bank in Ethiopia this is a big lesson for everybody if they do this we do business over there we are going to close my account
መስኮት ላይ ከሚሰራ ሰው ጋር የግል ጉዳይን ማጋራት ፡ ለመጭበርበር በር እንደመክፈት ይቆጠራል።
@@TruthEzእኔ እንደባንክ ሰራተኛ ልንገርህ አደለም በፍቅር ከእናቴም አካውንት ያለ ፈቃዷ እና ፊርማ ብቀንስ እኔም ተጠያቂ ነኝ ባንኩ የመክፈል ግዴታ አለበት ባንኩ ደሞ እኔን ይጠይቀኛል ይሄ ነው ህጉ
Detective journalist, I have liked the way you detect into matters.
እንዴት ያለ ባለቤቱ ፍቃድና ፊርማ መታወቂያ ብር ሊተላለፍ ይችላል በዚህ ዓይነት ሁላችንም አደጋ ላይ ነን ሰውየው ቢጠፋ ቀጣሪውና ተያዡ ሊመልሱላት ይገባል ይህ ግልፅ የሆነ ዝርፊያ ነው ጌታዋን የተማመነች በግ ...ይባላል
ጨልቀባ ጨልሲሳ ባለ ግዜ ነው ማን ይጠይቀዎል። ያሳዝናል CBE
3 ወር ኢትዮጵያ ነበርኩ ባለ ግዜዎች መሆናቸው የምታዊቂ አየር መንገድ ንግድ ባንክ እነርሱ ናቸው
@@ZEUSAPOLLO awe balegizie nen....😂😂😂😂😁😁😀
@@zabibaali9470
ቋንቋችን በፊደሎቻችን ይጻፍ። 👈🏾👈🏾👈🏾
@@ZEUSAPOLLO
አባትና ልጅ [ዙስ እና አፖሎ] ጣኦቶች ፡ እኛና እነሱ ማለት ይወዳሉ። ⚡️🏹
ማንም ቢሆን ከተጠያቂነት አይድንም ባለጊዜ እያላችሁ መላውን ህዝብ አትኮንኑ ቀዳዳ ሁላ
የኢክራም እናት አንረሳትም ሁለታችሁም ጀግኖች ናችሁ አብሽሩ ግን የተወሳሰብ ነገር አለ😅
Thank you
ማን ናት ኢክራም ንገሩኝ
ተክሌ እዴት ነህ ዝግጅትህ በጣም ነዉ የምወደዉ በጣም አክባሪህ ነኝ ተክሌ ልክ እደ እህታችን አይነት ተመሳሳይ ቸግር የገጠማት ልጅ ነበረች አተ ጋ መታ መናገር ፈልጋ ነበር ግን አድራሻህን ልተገኝዉ አልቻለችም ከቻልክ ብታገኛት
Teklye you were supposed to be a lawyer always admiring you. Keep it up 👍
ከዚህ ብዙ መማር አለብን የማይመለከተውን ሰው ስለራሳችሁ እንዲያውቅ አታድርጉ መደዋወል አያስፈልግም በተለይ የእናተ ኢንፎርሜሽን ያለውን ሰው ምንም ሳፋጣ አያስፈልግም
Banku tetyakinew banku yeleboch washa new
@@YoniAmen ባንኩ እማ ትልቅ ጥፋት ነው ያለው ግን መንገድ ከፈተች እሷ ኪያ ምንምን እያለች ማቆላመጥን ምን አመጣው ኢትዮጵያ ህግ የለም አንዴ እጃቸው ላይ አይጣልህ እንጅ ኤርፖርት እንኳን የሰው ሀገር ሰላም ግቡ ብሎ ሸኝቶን ኢትዮጵያ ስንገባ ውሻ ነው የሚያስመስሉን እና እሷ ትንሽ በር ከፍታ አስገብታዋለች እንዴ መብራት እየከፈለ አልሰማህም ማለት ነው
It doesn't matter what their relationship is, under no circumstances, no one has the authority to take your money from your bank account.
i am fully agree, thank you
Absolutely correct.
Imagine how many unreported scams there might be.
በእውነት አዝናለሁ። አዘጋጁ ምሥጋና ይገባሀል።
ሔደሽ ፈልጊ ካሉ ንግድ ባንክን ማቋራጥ ይገባል። ዋሥትና መሥጠት አልቻሉም።
ሠላምሸ ይብዛልን እህታችን እንኳን ምደህና መጣሸ ማማየ በጣም ደረሰ የሚል ግዜ ነበር በርችልን ከዚህም በላይ እንጠብቃለን ሠላም ፍቅር አንድነት ንመተሳስብ ሠላምን ፍጣሪ ይመልሰልን. አረፍ ቆይታ ነበር በርቺልኝ ማሬ
She looks she has some love relationship! But the bank is still responsible!
ይገርማል ለሌሎቹ ደንቀኞችስ መተማመኛው ምንድን ነው ትኩረትና ክትትል በሌሎቹም ላይ አስቸኳይ ለእህታችን ምላሽ ሊሠጣት ይገባል ሠራተኛው ሲቀጠር ዋስትና የለውም ይህም የባንኩ ጉዴይ እንጂ የእህታችን አይደለም
አነጋገሯ ቤተሰባዊ ግንኙነት ያላቸው ይመስላል
ቢኖራቸውም ወንጀል ነው የሰራው ባልሽ ቢሆንም ባንክ እየሰራ አካውንትሽ ውስጥ ያለውን ገንዘብ ከወሰደ ወንጀለኝአ ነው ባንኩ ነው የቀጠረው ያንቺ ባንክ አይደለም አንቺ አልቀጠርሺውም ወንጀል ነው
Leba serategna new yeketerut :: endezih keribo yewah mehonwan siselilat new yekeremew .
Awo bedeneb alachew
ያሳዝናል ዪሂን የሚያሂል ትልቅ ድርጅት የሌባ ተባባሪ ሲሆን እህታችን የሰራስሂው ሲህተት ገንዘብሽ እንደጠፋ ወደ ፖሊስ ነበር መሄድ እና ማስያዝ የነበረብሽ አሁን ቀጥታ ወደ ሂግ ሂጂ ባንኩን ክሰሺ የቅርንጫፍ ስራ አስኪያጅዋ ነች ያስመለተቺው
ብር transfer ስደረግ ፍርምያ ይታያል።ማታወቂያ attach ይደረጋል። እናም authrize ይደረጋል። ከዝያ ኦድተር ያያል። ሁሉም መጠየቅ አለባቸው። teller---authorizer-----oditor
አንድ ነገር ማለት ሚፈልገው የፈለገቢሆን የነሱ እሪሌሽን ኖረም አልኖረም ኢቨን ለምን ወንድም እናት ብትሆንም እንዴት ነው የአንድ ሰው አካውንት በሌላ ሰው ያለ ውክልና እንዴት ይንቀሳቀሳል
ይሄ ነገር በቀላሉ ማለፍ የለበትም በዚህ ሁኔታ ሁላችንም ስጋት ላይ ነን ማለት ነው ምንም ያህል ግንኙነት ቢኖራትም ከባለቤቱ ወጪ ገንዘብ ከአኳዉን እንዴት ያዎጣሉ በጣም ትልቅ ወንጀል ነው
EWUNET NEW
ይገርማል ገንኙነት አደልም ለም ባሏ አሆነም እርሷ በስሟ ካስከምተች ለምን ያውታል ባንኩ ነው ተትያቂ
በጣም ጥሩ አጀኝዳ አንተንና ፕሮግራም ህን አደንቃለው እህቴ አንቺንም አላህ ይርዳሽ ሰጪም ነሺም ፈጣሪ ነው በወጣ ይተካልሽ ።የኔ ምኞት ተጠያቂነትና ጠያቂ ካለ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በህዝብ ተከሶ ማየት ነው የሚሰራው ግፍና ማጭበርበር በተለይ መፃፍና ማንበብ የማይችሉትማ ተወው ደግሞ ትንሽ ስጨምር እዛው ዶላር መንዛሪዎችም አሉ ከባንኩ ካሽ ሰጥቶክ እሱ በብላክ የሚያተርፉም አሉ በዛ ያለን ገንዘብ ሰብስበው መቁጠር የማይችሉ ሰርቶ አደሮቸች ደግሞ አስቆጥረው ሲያስገቡ ሩቡ/ግማሹ የቆጣሪው ነው ይሄንን በአይኔ አይቻለው አስመልሼዋለው ግን አብዛኞቹ ይሄንን ያደርጋሉ መታመን ከባድ ነው ለባንኩ ለሁሉም ቀን አለው።የዘረፍው ነገር ከባድ ነው።
ጎበዝ ጋዜጠኛ ❤❤❤❤❤❤
እንዴ አንቼ ፈልጌው ማስረጃ እንሰጥሻለን ማለት እንዴት ነው ለልጆ እኩ አላበደረችውም ኤትዮጴያ ንግድ ባንክ ይቀመጥል ያውም በአደራ መልክ እንጄ ትርፍ ላግኝበት አላለችም እና እንዴት ያለ መልስ ነው የምትመልሱት እረ እፈሮ
ይኸ ምዲያ እድሜው ይርዘም ይህንን በመስማቴ ያለኝን ብር ጥርግ አድርጌ አዎጣሁ ሰቮች ንቁ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከአጋቾች ጋር በስምምነት መስራት ከጀመረ ቆዬ የዕናተን ብር ለመውረስ ፊርማቹህ አያስፈልግም ንብረታቹህን ጠብቁ
በጣም አሳዛኝ ነው
ይሄ ሁሉ ችግር ከመፈጠሩ በፊት በአስቸኳይ ባንኩ ሌባውን መያዝ ቢያቅታቸው እንኳን ተያዡን ይዘው የሴትየዋን ገንዘብ መመለስ አለባቸው ።ግን ንግድ ባንክ ገንዘብ ያላችሁ ሰዎች በአስቸኳይ እያወጣችሁ ወደ ሌላ ባንክ አስቀምጡ ።
Yemn bank serategna neh/ nesh
እህትዬ ምነው ሲስተርሊ ብራዘርሊ አበዛሽሳ
So painful story!! What if the guy was called Goitom Aregawi or Demelash Abegaz? Do you think the bank managers will make a similar decision? I personally do not think!