🛑 ጉድ መጣብን ! ሀገራችን ምን ዉስጥ ገባች!!
Вставка
- Опубліковано 18 вер 2024
- አንተ የቤተክርስቲያን የስስት ልጅ ኾይ! ልብ ብለኽ አስተውል!
👉የማይጠቅምኽን አትመኝ! እንደ አዳም የዲያብሎስ ባሪያ ትኾናለኽ፡፡ ዘፍጥ 3÷1-8
👉አትቅና! እንደ ቃየል ወንድምኽን ትገላለኽ፡፡ ዘፍጥ 4÷1
👉 አትስከር! አእምሮ አሳጥቶ የማይገባ ሥራ ትሠራለኽ፡፡ ዘፍጥ 19÷30-38
👉 ዓለምን አትመልከት! እንደ ሎጥ ሚስት የጨው ዐምድ ኾነኽ ትቀራለኽ፡፡ ዘፍጥ 19÷22-23
👉 በአባትኽ አትሳቅ! እንደ ካም ትረገማለኽ፡፡ ዘፍጥ 9÷20
👉 እልከኛ አትኹን፡ እንደ ፈርዖን ትሰጥማለኽ፡፡ ዘፀ 14÷28
👉 በሐሰት አትመስክር! እንደ ሐማ ባዘጋጀኸው ጉድጓድ ትገባለኽ፡፡ መጽ.አስቴ 7÷1
👉 ትዕቢተኛ አትኹን! እንደ ሰናክሬም ትወድቃለኽ፡፡ 2ነገ 19÷35
👉 ክፉ ባልንጀራን አትያዝ! እንደ ሶምሶን በጠላት እጅ ትወድቃለኽ፡፡ መጽ.መሳ 16÷15
👉 አትዘሙት! እንደ ሶሎሞን አምላክኽን አስረስቶ ጣዖትን እንድታመልክ ያደርግኻል፡፡ 1ነገ 11÷1-8
👉 ሥልጣንን አትውደድ! እንደ አቤሴሎም በአባትኽ ላይ ትነሣለኽ፡፡ 2ነገ ሳሙ 15÷13-17
👉 ገንዘብን አትውደድ! እንደ ይሁዳ ጌታኽን ያስክድኻል፡፡ ማቴ 26÷14÷16
🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸
የተወደዳችኹ የንሴብሖ ቻናል ተከታታዮች!
ዉድ ኦርቶዶክሳዉያን ኢትዮያዊያን እና ኤርትራውያን በሀገር ዉስጥም በሀገር ዉጭም ያላችሁ እህት ወንድሞቻችን እኛን ቤተሰብ አድርጋቹሁ ለምታደርጉልን ሁሉ ማንኛዉም እገዛ እናመሰግናለን! ምክራችሁ አስተያየቶቻችሁ አይለየን 🙏
#share
የ telegram ገፅ✅
t.me/nesibho1
የ facebook✅
/ nesibho
#ethiopian #abagebrekidan #nsiebho #mahbere_kidusan #orthodox #eotc #fikereskemekaber
ለአባታችን ለአባገብረኪዳን ቃለህይወት ያሰማልን ❤❤❤
አሚን አሚን አባታችን ቃለ ህይወት ያሰማልን❤❤❤❤
አጋእዝተ አለም ስላሴ ይፍረድባቸው 😭😭😭
እግዚአብሔር ልቦና ይስጠን በጣም ሁሉም ነገረ ያሳዝናል😭😭😭
እግዚአብሔር አምላክ ጣልቃ ይግባልን 😢😢😢
እግዚአብሔር ይፈርዳል ቤተመቅደሱን ሲዘርፉና ሲዳፈሩ አንድ ቀን ይዋረዳሉ😢😢
ይህ ልጅ ተለማምዱ የጨረሰ ነው የሚሰራው ስራ በጠቅላላ ከሰይጣን ጋር የተያያዘ ነው ማስቁም አለብን ትውልድ እንደዚህ አይነት ነገር ነው የሚከተሉት ጥንቃቄ ከዚህ ልጅ
ትክክል አንድ አስተማሪ ነገረ የለውም አንዴ ሞርት ነኝ አነዴ ቡዳ ማይለው ነገር የለም ስራው ሁሉ የሰይጣን ነው
ይህማ በአላማ ነው የሚንቀሳቀሰው አግዚአብሔር ይገስጸው😢በጌታ መስቀል የሚያሾፉ አውቆ አበድ!😢
ይህንን የሀይማኖታችን ጠላት የሆነውን ክፉመንፈስሁሉ በእንድነት ሆነን መዋጋትና ማሶገድ አለብን የተዋህዶ ልጆች ንቁ ንቁ አንተኛ ወዴት እየሄድን እንደሆነ እናስተውል እባካችሁ።
እግዜአብሔር ይጠብቅህ ወንድማችን
አመሰግናለሁ ተመስገን በርታ ሃይማኖታችንን እናስከብር ።
እግዚኦ ቤተክርስቲን የአሃዛብ መጨወቻ የግለሰብ ቤት የደፈረም እንኳን ፍርድና ቅጣት ይጠበቀዋል እንኳ ቅድስት ቤተክርስቲየደፈረ😢
ተባረክልኝ ወንድማችን❤❤❤❤
4/2 እናመሰግናለን ወንድማችን በርታ ጥያቄዎቹ በጣም ደስ ይላል
ጌታ ሆይ ማረን ይቅር በለን ከክፉ ነገር ሰውረን😮❤😮
ምን ያልተሰረቀ አለ የቤተክርስቲያን ንብረት እኛ የቤተክርስቲያኗ ውድ ንብረቷ ሆነን ሳለን እኛ ከተሰረቅን ቆይተናል እኛ ጠፍተን እኛ ተሰርቀን ገንዘቡ ብቻ በቤተክርስቲያ ተቀምጦ ምን ይሰራል በክርስቶስ የተሰራ አካላችን ፈርሶ ብሩ ምንን ሊገነባ ነው እባካቹ እንመለስ የደነደነ ልባችን ይሰበር እኛ ነን ምክንያቱ
እግዚአብሔር ይርዳን።
ፀጋዉን ያብዛልክ ወድማችን 3
ሰላም ሰላም ሰላም እንኩዋን በደና መጣህ ዎንድሜ ስለ ማይ ነገር ስጦታው እግዚአብሔር መስገን ❤️❤️❤️
እርኩስም ይርከስ ጻድቁም ይጽደቅ ለእያንዳንዱ ዋጋው ከኔ ጋር ነው ይላል የእግዚአብሔር ቃል የተዋህዶ ልጆች እንደ ልጥ ምሰት ወደ ኋላ አት እዩ ወደ ጸሎት ።
ለሁላችንም ፈጣሪ ማስተዋሉን ይስጠን🙏😔😥💔
ስለ አስራት በኩራት ያስተማረው ዲያቆን ወንድማችን ቃለ ህይወት ያሰማልን❤❤❤ስላሴ ይፍረድባቸው ቅድስት ቤተክርስትያንን የሚዘርፉ የሚያዘርፉ!ሙሽሮች አይቅርብን ይመስላል ልቦና ይስጠን 😅ገጣሚውን ቃለ ህይወት ያሰማልን😢😢😢😢ለኔ ነው ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ቢራ ላይ ይነሳልን
4 መልሻለሁ እግዚአብሔር እድሜ ከጤና ጋር ይስጥልን እንወድሃለን ወንድማችን
እግዚአብሔርይመስገን❤
ላንተም ቃለህይወት ያሰማልን ወንድማችን
ቃለ ህይወት ያሠማልን 😢😢😢🙏🙏🙏🙏🙏
ወንድም ከጅማሬ እስከ መጨረሻያቀረብከው ትክክል ክርስቲያኖች አስተውሉ።
Ewnet new kale hiwet yasemalen❤️❤️❤️🙏🙏🙏
አባ ገብረኪዳን በጣም ነው የምወዳቸው
አይደንቅም ከዚሕ ሰገጤ ልጅ ይሔንን ማየት እሡን አይቼ ልታመም አልፈልግም ገና የባሠ ያመጣል ገና የሡ ክፍያ ብታቁ ኖሮ ባልደነቃችሑ 😭😭😭
bemulu new yemeleskut
ብልፅግናን ካላጠፍን ማንም ሊያስቆመው አይችልም
የራሳችንን ሀይማኖት ማክበር አለብን የምንሰራውን ነገር እያየ ሌላው ይንቀናል! ጥያቄው ወድጄዋለው 2 መልሻለው
እኔ 2መልሻለሁ ቃለህይወት ያሰማልን
ቢራው ስሙን ይቀይር ምን ለሁሉም ነገር እሪ እንላለን ግን ድምፃችን አይሰማም
የቤተክርስቲያን ጠባቂዎች ምን ይሰራሉ?
ጥያቄውን በአውነት 4/4 ነው ያሸነፍኩት❤ ደስ ይላል
❤❤❤❤❤❤
3
ሶሥት መልሻለሁ
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
ቃለ ህይት ያሰማልን ሁለት መልሻል
bro logo btastekaklewu arif nw shpu ye wushu armanw yemimeslewu☯ .keep it up !!!
በተለይ የቅዱስ ጊዮርጊስ ቢራ ኘላስቲኩ መጠጫ በየአስፋልቱ በየቁሻሻ መጣያ ሁሉ እየተጣለ ነዉ እኔ በበኩሌ ከቆሻሻውስጥ እያነሳሁ በቤተ ውስጥ የተለየ ቦታ አዘጋጅቼ እያጠራቀምኩት ነው እኔ የምለው ከጀመርን ስሙ አላነሳም ካለ መጠጣት በማቆም ገበያ ማሳጣት ነው እኛ ዝም ያልን ያስጠይቀናል፡፡
ይናሳ ❤❤❤❤
በርጠለሚዎስ ይወገዝ እንደዚህ አይነት ክርስትያን የለም
1 x agegnechalehu yemechereshawel
1
ማነኝ አሉ ደሞ እነዚ እርቃናም ሁላ መዝሙር የሚዘመርላት ያሳፍራል በጣም 😢
ሶስት መልሻለው አንድ ተሳስቻለው እግዚአብሔር ይመስገን
3/4
ከ4 ሶስት መልሻለሁ።
በርጠለሚዋስ ምን አስበህ ነው መስቀል የምዘገዝቀው ሆ ስነስርአት ያዝ ካላወቅህ ጠይቅ አግዚአብሔር ይገስጽህ 😢
እንደሚመስለኝ በርጠሚዮስ ባዘጋጀው ውድድር የተሳተፉ ተወዳዳሪዎች ናቸው እንጂ እሱ አይመስለኝም
የኢሊምናቲ አባል ነው 100%
2
አንድንና ሶስትንመልሻለው
3 መለሱክ
ሐ
ለ
የቅዱስ ጊዮርጊስ ምስሉ ፊቱን ወደኋላ የዞረ ነው ይሄ ይታሰብበት
ጠርሙሱን በደንብ ተመልከቱት
ንሴብሆ ጎበዝ ነህ ከቻልክ ልደውልልህ ፈልጌ ነበር እንዴት ትገኝ
እሺ ይሄስ በፊት ለፊት ስለሰረቀ ተያዘ ግን እድሜ ዘመናቸውን በቡድን ተቧድነውና ከአንድ ስፍራ ተሰብስበው ከውስጥ እየዘረፏት እንፃና ኮንደሚኒየም የሚገዙትንስ ለምን አትናገሯቸውም ወይም አትጋፈጧቸውም ነው ወይንስ ለሌብነት የተፈቀደለትና ያልተፈቀደለት የሚል ህግ አለ ለማንኛውም አህያውን ፈርቶ ዳውላውን አሉ
bertemos yemebalew lij gin zem liibal ayigebam befitsum aweko new yemeyadrgew
ሀ
Yehe leg lemen arfo ayekemetem yehema ortodox ayedelem asemesay nw
እግዚአብሔር ይፍርድባችው😂😂😂
ሙሽሮቹ ፈጣሪ ይቅር ይበላችሁ ምን አይነት ስርአትት ነው በስላሴ ስም
በርጠሚዮስ የሚባል መልኩ አያምር ስራው አያምር ስጠላው ጥሎብኞ.የጠንቋይ ልጅ
ወንድሜ አስራት ሲሰጥ በአስራት ብር የቤተክርስትያን መገለገያ የሆኑትን ገዝቶ መስጠት ይቻላል ወይ??በቅንነት መልሱልኝ
አይ እኛ ገዝተን መስጠት አንችልም የኛ የምዕመናን ድርሻ ከአስር አንድ መስጠት ነው።
arsema kemalet eyesus si🅱al yesemak 🅱akh eyandandk eyesus ymetal 🅱eki🅱r
ስዕለ አድኖናል መስቀል የምትዘቀዝቁ አትሳቱ እግዚአብሔር አይዘበትበትም ከንቱ የሆነ ሰዉን ብርቱካን ይመስላል ግን ከንቱ አፈር ነህ
በርቱ
ኧረ ይህ ብቻ አደለም ወደጎጃም ያሉ ገዳማት ጫት እሚያተክሉ አሉ ያርሴማ ጫት እየተባለ ሰው ሲቆጣ ነበር ምን አልባት አሁን አቁመው ከሆነ አላውቅም ስማቹሁን በቅዱሳን መሰየም ነው እጅ የንግድ ቦታን መሰይም ግን እኔጃ አሁን አሁን እማ እምንየው ነገር ለቤተክርስትያ ገቢ ከሆነ ሀሽሽ ቢሸጥ እንኳ ዝም ነው እሚባለው
ልጁ ኦርቶዶክስ ነው??**
እና ለምን በዚህ ስም ትጠራዋለህ?መሆን ሌላ አሰመስሎ ማወረድ በኦ/ስ ሃይማኖት ባይጠራ
3
ሐ
ሀ
ለ
3
3
4
ሀ
ሀ