Розмір відео: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Показувати елементи керування програвачем
Автоматичне відтворення
Автоповтор
ኡስታዝ ፈረሀን አላህ መልካም ስራህን ይውደድለህ አላህ ባለህበት ይጠብቅህ ።
ሰዎችን በአምሳላችን እንፍጠር ብለው አብረው እንደፈጠረና ጌታ እኔ ፊተኛ ኋለኛ አልፋ ኦሜጋ ነኝ ብሏል
“የኢየሱስ ክርስቶስ ባሪያና ሐዋርያ የሆነ ስምዖን ጴጥሮስ፥ በአምላካችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ጽድቅ ካገኘነው ጋር የተካከለ የክብር እምነትን ላገኙ፤” - 2ኛ ጴጥሮስ 1፥1
ኢየሱስ አምላክም ጌታም ንጉሡም ነው ወንድሜ ተባረክ የእውነት አምልክ አሁንም ቃሉን ያበራልህደ
ማሚ ኑርልን እግዚአብሔር ይባርክሕ
Mammay blessed brother. May God bless you more.
Wendime Mohammed geta eyesus abzito yibarekih
ማሜ የተባረክ ፀጋ ይብዛልህ
መሀመድ ጌታ ጸጋ ያባዛልህ
ማሜ ጌታ በፀጋውን ያብዛልህ በርታ ተባረክ
በእውነት "ስላደረገልኝ ሁሉ ለእግዚአብሔር ምን እመልሳለሁ?"
አልሃምዱሊላህ ሙስሊምያደረከኝ አንድየ አላህ የማይበላ የማይጠማ የማይጸዳዳ የማይተኛ የማይራገም ሰማይና ምድር የፈጠረ አላህ በማምለኬ blessed to be Muslim በእስልምናየን ደግሞ ሞቴን አርግልኝ አደራ አላህየ የፓዉሎስን የግል ደብዳቤዎች እንደ ፈጣሪ መጽሀፊ ይዞ ከመቆዘም ጠብቀኝ ከአላህ ባሉ ሁሉ ደካማ ፊጡራኖች በሙሉ እክዳለዉ period
ክርስቶስ አምላክ ነው ✝ betineshu bible lay“አባቶችም ለእነርሱ ናቸውና፤ ከእነርሱም ክርስቶስ በሥጋ መጣ፥ እርሱም ከሁሉ በላይ ሆኖ ለዘላለም የተባረከ አምላክ ነው፤ አሜን።” - ሮሜ 9፥5≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈ዮሐንስ 1¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¹ በመጀመሪያው ቃል ነበረ፥ ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ፥ ቃልም እግዚአብሔር ነበረ።² ይህ በመጀመሪያው በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ።³ ሁሉ በእርሱ ሆነ፥ ከሆነውም አንዳች ስንኳ ያለ እርሱ አልሆነም።⁴ በእርሱ ሕይወት ነበረች፥ ሕይወትም የሰው ብርሃን ነበረች።⁵ ብርሃንም በጨለማ ይበራል፥ ጨለማም አላሸነፈውም።✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝ዮሐንስ 1¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¹³ እነርሱም ከእግዚአብሔር ተወለዱ እንጂ ከደም ወይም ከሥጋ ፈቃድ ወይም ከወንድ ፈቃድ አልተወለዱም።¹⁴ ቃልም ሥጋ ሆነ፤ ጸጋንና እውነትንም ተመልቶ በእኛ አደረ፥ አንድ ልጅም ከአባቱ ዘንድ እንዳለው ክብር የሆነው ክብሩን አየን።✝✝✝✝“በደምም የተረጨ ልብስ ተጐናጽፎአል፥ ስሙም የእግዚአብሔር ቃል ተብሎአል።” - ራእይ 19፥13≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈ፊልጵስዩስ 2¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯⁵ በክርስቶስ ኢየሱስ የነበረ ይህ አሳብ በእናንተ ዘንድ ደግሞ ይሁን።⁶ እርሱ በእግዚአብሔር መልክ ሲኖር ሳለ ከእግዚአብሔር ጋር መተካከልን መቀማት እንደሚገባ ነገር አልቈጠረውም፥⁷ ነገር ግን የባሪያን መልክ ይዞ በሰውም ምሳሌ ሆኖ ራሱን ባዶ አደረገ፥⁸ በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፥ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ።⁹ በዚህ ምክንያት ደግሞ እግዚአብሔር ያለ ልክ ከፍ ከፍ አደረገው፥ ከስምም ሁሉ በላይ ያለውን ስም ሰጠው፤¹⁰ ይህም በሰማይና በምድር ከምድርም በታች ያሉት ሁሉ በኢየሱስ ስም ይንበረከኩ ዘንድ፥¹¹ መላስም ሁሉ ለእግዚአብሔር አብ ክብር ኢየሱስ ክርስቶስ ጌታ እንደ ሆነ ይመሰክር ዘንድ ነው።🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰“ክርስቶስ ደግሞ ወደ እግዚአብሔር እንዲያቀርበን እርሱ ጻድቅ ሆኖ ስለ ዓመፀኞች አንድ ጊዜ በኃጢአት ምክንያት ሞቶአልና፤ በሥጋ ሞተ በመንፈስ ግን ሕያው ሆነ፥” - 1ኛ ጴጥሮስ 3፥18≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈“ሕፃን ተወልዶልናልና፥ ወንድ ልጅም ተሰጥቶናልና፤ አለቅነትም በጫንቃው ላይ ይሆናል፤ ስሙም ድንቅ መካር፥ ኃያል አምላክ፥ የዘላለም አባት፥ የሰላም አለቃ ተብሎ ይጠራል።” - ኢሳይያስ 9፥6≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈ሉቃስ 20¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯⁴¹ እንዲህም አላቸው፦ ክርስቶስ የዳዊት ልጅ ነው እንዴት ይላሉ?⁴²-⁴³ ዳዊትም ራሱ በመዝሙራት መጽሐፍ፦ ጌታ ጌታዬን፦ ጠላቶችህን ለእግርህ መርገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው ይላል።⁴⁴ እንግዲህ ዳዊት፦ ጌታ ብሎ ይጠራዋል፥ እንዴትስ ልጁ ይሆናል?≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈ዮሐንስ 20¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯²⁸ ቶማስም፦ ጌታዬ አምላኬም ብሎ መለሰለት።²⁹ ኢየሱስም፦ ስለ አየኸኝ አምነሃል፤ ሳያዩ የሚያምኑ ብፁዓን ናቸው አለው።≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈“ኢየሱስም፦ እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ አብርሃም ሳይወለድ እኔ አለሁ አላቸው።” - ዮሐንስ 8፥58====================================“ለአገልግሎቱ ሾሞኝ ታማኝ አድርጎ ስለ ቈጠረኝ፥ ኃይል የሰጠኝን ክርስቶስ ኢየሱስን ጌታችንን አመሰግናለሁ፤” - 1ኛ ጢሞቴዎስ 1፥12ዮሐንስ 13¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¹³ እናንተ መምህርና ጌታ ትሉኛላችሁ፤ እንዲሁ ነኝና መልካም ትላላችሁ።¹⁴ እንግዲህ እኔ ጌታና መምህር ስሆን እግራችሁን ካጠብሁ፥ እናንተ ደግሞ እርስ በርሳችሁ እግራችሁን ትተጣጠቡ ዘንድ ይገባችኋል።==================================“ያለውና የነበረው የሚመጣውም ሁሉንም የሚገዛ ጌታ አምላክ፦ አልፋና ዖሜጋ እኔ ነኝ ይላል።” - ራእይ 1፥8ራእይ 1¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¹⁷ ባየሁትም ጊዜ እንደ ሞተ ሰው ሆኜ ከእግሩ በታች ወደቅሁ። ቀኝ እጁንም ጫነብኝ እንዲህም አለኝ፦ አትፍራ፤ ፊተኛውና መጨረሻው ሕያውም እኔ ነኝ፥¹⁸ ሞቼም ነበርሁ እነሆም፥ ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ ሕያው ነኝ፥ የሞትና የሲኦልም መክፈቻ አለኝ።====================================“ስለ ልጁ ግን፦ አምላክ ሆይ፥ ዙፋንህ እስከ ዘላለም ድረስ ይኖራል፤ የመንግሥትህ በትር የቅንነት በትር ነው።” - ዕብራውያን 1፥8≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈ዮሐንስ 10¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯³⁰ እኔና አብ አንድ ነን።³¹ አይሁድ ሊወግሩት ደግመው ድንጋይ አነሡ።³² ኢየሱስ፦ ከአባቴ ብዙ መልካም ሥራ አሳየኋችሁ፤ ከእነርሱ ስለ ማናቸው ሥራ ትወግሩኛላችሁ? ብሎ መለሰላቸው።³³ አይሁድም፦ ስለ መልካም ሥራ አንወግርህም፤ ስለ ስድብ፤ አንተም ሰው ስትሆን ራስህን አምላክ ስለ ማድረግህ ነው እንጂ ብለው መለሱለት።«««««««««««««««««««««««««««««««««««««««««««ዮሐንስ 14¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯⁸ ፊልጶስ- ጌታ ሆይ፥ አብን አሳየንና ይበቃናል አለው።⁹ ኢየሱስም አለው፦ አንተ ፊልጶስ፥ ይህን ያህል ዘመን ከእናንተ ጋር ስኖር አታውቀኝምን? እኔን ያየ አብን አይቶአል፤ እንዴትስ አንተ፦ አብን አሳየን ትላለህ?¹⁰ እኔ በአብ እንዳለሁ አብም በእኔ እንዳለ አታምንምን? እኔ የምነግራችሁን ቃል ከራሴ አልናገረውም፤ ነገር ግን በእኔ የሚኖረው አብ እርሱ ሥራውን ይሠራል።¹¹ እኔ በአብ እንዳለሁ አብም በእኔ እንዳለ እመኑኝ፤ ባይሆንስ ስለ ራሱ ስለ ሥራው እመኑኝ።»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»ቲቶ 2¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¹¹ ሰዎችን ሁሉ የሚያድን የእግዚአብሔር ጸጋ ተገልጦአልና፤¹²-¹³ ይህም ጸጋ፥ ኃጢአተኝነትንና ዓለማዊን ምኞት ክደን፥ የተባረከውን ተስፋችንን እርሱም የታላቁን የአምላካችንንና የመድኃኒታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ክብር መገለጥ እየጠበቅን፥ ራሳችንን በመግዛትና በጽድቅ እግዚአብሔርንም በመምሰል በአሁኑ ዘመን እንድንኖር ያስተምረናል፤====================================“እናንተ ከታች ናችሁ፥ እኔ ከላይ ነኝ፤ እናንተ ከዚህ ዓለም ናችሁ፥ እኔ ከዚህ ዓለም አይደለሁም።” - ዮሐንስ 8፥23---------“አሁንም፥ አባት ሆይ፥ ዓለም ሳይፈጠር በአንተ ዘንድ በነበረኝ ክብር አንተ በራስህ ዘንድ አክብረኝ።” - ዮሐንስ 17፥5🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏“የኢየሱስ ክርስቶስ ባሪያና ሐዋርያ የሆነ ስምዖን ጴጥሮስ፥ በአምላካችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ጽድቅ ካገኘነው ጋር የተካከለ የክብር እምነትን ላገኙ፤” - 2ኛ ጴጥሮስ 1፥1✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝1ኛ ዮሐንስ 2¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯²² ክርስቶስ አይደለም ብሎ ኢየሱስን ከሚክድ በቀር ውሸተኛው ማን ነው? አብንና ወልድን የሚክድ ይህ የክርስቶስ ተቃዋሚ ነው።²³ ወልድን የሚክድ ሁሉ አብ እንኳ የለውም፤ በወልድ የሚታመን አብ ደግሞ አለው።
እወነት ነው መፅሐፍ ቅዱሳችን በደንብ ሰለ ኢየሱስ አምላክነት ይናገራል:: አብዛኞቹ ሙስሊሞች ግን አንድም ቃል የሌለ እና የተሞኘን ነው ሚመስላቸው🤦🏽♀️
ሲጀምር ኢየሱስ የማዳን ስራውን ከፈፀመ ቡሃላ የአይን ምስክር የሆኑት ሃዋርያቱም ከርሱ የሰሙትን በአይናቸው ያዩትን የዳሰሱትን እውነት በጥንቃቄ ዘግበው ካስቀመጡልን ቡሃላ ከዚህም በተጨማሪ ጌታ ኢየሱስ የተሰቀለበት የተቀበረበት እና ሞትን ድል አድርጎ የተነሳበት ባዶ መቃብር እስካሁን ድረስ የታሪክ ማስረጃ ሆነው በእስራኤል አገር የሚመሰክሩለትን የጠራን እውነት መካድ ፣ እንድ አይነስውር ሰው ፀሃይ የሚባል ብርሃን የሚባል ነገር በዚ ምድር ላይ የለም ብሎ የሚናገረውን ተቀብሎ እውነቱ ይህ ነው ብሎ እንደመሞገት ነው ። እንግዲህ ይህ ሁሉ የአይን ምስክሮች ማሕደር ባለበት በዘመናችንም የሚታይ የታሪክ ማስረጃዎች ያረጋገጡትን እውነት ከ 600 መቶ አመታት ቡሃላ የአይን ምስክሮች በጥንቃቄ ዘግበው ያስቀመጡትን እውነት የነበረውንና የተፈፀመውን ሁኔታ በሚገባና በበቂ ጥናትና ምርምር ያላረጋገጠ😮 መሃመድ እንዲሁ በግራ መጋባት በስማ በለውና በጥራዝ ነጠቅ እውቀቱ ስለ ኢየሱስ የሚናገረውን ከእውነታው የራቀ የአይን ምስክሮችና የታሪክ ማስረጃን ያላገናዘበ ያላዋቂ የሆነ የሳተ የግል አስተሳሰብ በወንጌላችን የተቀመጠውን እውነት ሊሞግት ቀርቶ እስልምና የሚባለው ትምህርትና ሃይማኖት ግራ የተጋባና ብዥታ ላይ የተመሰረተ ነው ። ቁርአን ተብዬውም በብዙ አፀያፊ የወሲብና የስነምግባር በኢሰብአዊ ንግግሮች ይርጊቶችና ትዕዛዞች የተሞላ የገዳዮች የጨካኞች መንገድና ልቅ የወሲብ ህይወት ህፃናትን አስገድዶ የሚደፍር የነበረው መሪ ታሪክ ያለው ፅሁፎች ስብስብ ነው ። እስልምና ሰይጣን የሰዎችን ልብ አሳውሮ እያስቀጠለው ያለ ሃይማኖት እንጂ አደባባይ ወጥቶ ሊነገርለት የሚገባ ምንም አይነት እውነትና እውነተኛ ታሪካዊ ማስረጃዎች የሌሉት መንፈሳዊ የስነ ምግባር መርህ የጎደለበት አሳፋሪ ትምህርትና ሃይማኖት ነው ። ጌታ ኢየሱስ ቸር የምህረት የፍቅር አምላክ ነው እስልምና ምህረትና ይቅርታን አያስተምርም ኢየሱስ ግን የሃጢአት ይቅርታን የሚሰጥ አፍቃሪ ወዳጅ ነው እርሱ የሰላም አምላክ ነው ሙስሊሞች ዛሬውኑ አምልጡ እውነቱ በመፅሃፍ ቅዱስ የተገለጠው ነው ከ600 መቶ አመታት ቡሃላ የተዛባ መረጃ ይዞ የመጣውን ህፃናት ደፋሪውን ነብሰ ገዳዩን መሃመድን አምናቹ ሲኦል አትውረዱ አሁኑኑ ወደ ኢየሱስ መጥታችሁ አምልጡ እሱ ብቻውን የገነት መንገድ ነው ። አሜን
ሙሐሜ ተባረክልን ወንድምነት❤
ኢየሱስ ያድናል
ኡስታዙ እንዲሁም እስላሞች የማያውቁትን መፅሀፍ ቅዱስ እያነበቡ ለእኛ ሊያብራሩ ሲሞክሩ ድፍረታቸው ይገርመኛል ጥሩ እና አሳማኝ የሚሆነው ከቁራናቸው ብቻ እየጠቀሱ አላህ ማን እንደሆነ እና አላሀቸውን በማመን እንዴት ወደ ጀነት መግባት እንደሚቻል ቢነግሩን መልካም ነበር ያንን የሚያሳይ ነገር ስለሌላቸው ክርክሩን በመፅፍ ቅዱስ ላይ ተመሰርተው ያደርጋሉ ቢሆንም ደስ ይለኛል በዚህም ለመዳናቸው የሚሆነውን የክርስቶስ ወንጌል ይሰማሉና
ማሜ በጌታ አንበሳ እኮ ነህ ይብዛልክ
ኡስታዝን ግን ሳላደንቅ አላልፍም ዘመንህ ይባረክ
Amazing person. I’m glad you coming from Muslim to Christian you save your life from hell to heaven tell him this guy lot of Muslim Saudi Arabic people look in the UA-cam, they come in Christian Mohammed liar, eager, sexual problem he was Diablos
ወገናችን በአላህ ጌትነት አምላክነት እኛ ሙስሊሞች አንዳች ጥርጥር የለንም ፍጡር የሆነውን ነብዩ እየሱስ ክርስቶስ ጌታ ነው ብላችሁ ስለምትቀጥፉ እየሱስ ጌታ እንዳልሆነ ከራስሽ መፅሐፍ እየነገረሽ ነው ቁርአን ለሁሉም ነገር መልስ አለው የአላህ ቃል ነውና
Bless u.
ጀግና ነክ ሞዬ በእዉነት በደንብ ነው ያብራራለት❤
Ameeeen tebarkelene eyesus geta new
barekelahu fiku ustazachin
እየሱስ ጌት. ነው 🎉🎉🎉🎉❤❤❤❤❤
እየሱሰ ፈጣሬ ነው ይህንን እነዱት ልታደርገው ነው አለህ ለእየሱሰ ተገዞ ይላል እንደት ልታደረገወ ነው ኢህ መጽሐፈ ቅዲሰ ወሰጥ አለ እሰከ ምዕራፍ ን ስጠው
ምክርን የሚያጨልም ክፉ ዱዳ መንፈስ እዉነትን የሚክድ የክህደት መንፈስ በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ገናና ስም ጭንቅላቱ ይቀጥቀጥ ! " ኢየሱስ አምላክ ነዉ" : ነብይ ነዉ : ካህን ነዉ : የነገስታት ንጉስ ነዉ የጌቶችም ጌታ ነዉ አለም ሁሉ የሚድነዉ በኢየሱስ ጌታ ነዉ ማራናታ ጌታ ኢየሱስ ቶሎ ና !
wendime ferian kinlib alhk na wedegeta Eyesus yiwdihal 🙏🙏🙏
ክርስቶስ በተለያየ መንገድ ስሰበክ ደስ ይላል፣ ከቁርአንም ብታስተምሩ፣ ክርስቶስ በተለያየ መንገድ እንደምሰበክ ይታወቃልና። የገረመኝ ሙስሊሙም ሰውዬ የራሱን ትቶ ክርሰቶስን መስበኩ?
ኤረ ሞሃሜ ከማን ነው እያወረክ ያለህ ኣማርኛ ኣያውቅም ወይ ሆን ብሎ ነው ኡኡኡኡኡ የሞሃሜ ርግስት ጌታ ኣብዝቶ ይባርክ።
ራዕይ 1፥7
ራዕይ 1፥7-8 አምላክ መሆኑን ራሱ ኢየሱስ እንደተናገረ አልተጻፈም እንዴ?
Bitiwodi batiwod eyesus amilake new::
ኢየሱስ አምላክ ነው።
መዝሙር 47¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯⁵ አምላክ በእልልታ፥ እግዚአብሔር በመለከት ድምፅ ዐረገ።⁶ ዘምሩ፥ ለአምላካችን ዘምሩ፤ ዘምሩ፥ ለንጉሣችን ዘምሩ።
ትክክል ነው ሰአት ይከበር
Wedi lije enamilek demo!!!!!
ሙስሊሞች የጌታ ምህረትና ርህራሄ ይድረስላችሁ አይናችሁን ይክፈትላችሁ መጽሐፍ ቅዱስን ሩቡንም ብታውቁ ኖሮ በዳናችሁ ነበር ::
ኢየሱስ የዘላለም አምላክ ነው!!!!!!
ኡስታዙ የኢየሱስን አምላክነት ያለ እውነተኛ መረዳትና እውቀት ላለመስማት ላለመቀበል ወስኗል ደምድሟል አይሰማም
Libachu Aeytawk Be Aebata Emenu Be Enm EMenu Sfira Lazegalchu Edalw Yi Bayion Engirchu Neber Yanse Wengal 14 :1
እኔሙስሊምነኝ ግን እስልምናን ነፃበሆነ አእምሮ ስመረምረው ሙሉውን ለመቀበልይከብዳል::
@@Hashim-gv8ve እና አምልጥ ወንድሜ❤
Exellent Mame
Yegrimal yenate fetare yemimute yemisedada yemitegna yemidekm new malet new subanal yeha
እየሡሥ ባይሰቀል ባይሞት ባይነሳ ቁርአን አይጻፍም ነበር
ወገናችን አበባው ያለማስረጃ በስሜት ነው ምትሟገተው ግን ዛሬ ሳትሳደብ የመሰለህን ስላወራህ አናወግዝህም
አሁን ስመለከት የሙስሊሞችን ችግር ኢየሱስ በዚ ምድር ሲመላለስ በስጋ ብቻ እየተንቀሳቀሰ የነበረ አድርገው ነው የሚያስቡት። ኢየሱስ በስጋው ወርሀት አምላኬ ሲል ከማርያም የለበሰውን ስጋ ለመግለጽ ነው
Wowwwwww ❤❤❤❤❤
❤❤❤❤mame
ዪደነኘ
እንዴት የአግዝሀብሔር ልጅ አንድ እግዝብሔር ይመለካል እሱ የእግዛብሔር ልጅ መሆኑን ከመናቹ ለምን አምላክ ነትላላቹ ወላዪ ክርስቲያን ነበርኩ በጣም የሚያወዛግብ እምናት አላህምዱሊላይ ሙስሊም ላረገኝ
አላህ አለ ካላቹ አንድ ቦታ ከመሐመድ ውጪ የተገለጠበት ንገሩን አንድ ሰው እንኮን ያዳነበት አላህ አምላክ መሆኑ የገለጠበት ንገሩን ????
ምን ሳት አልቁዋል አልቁዋል ይላል ፈርቱዋል::
ሙሉ መጽሐፍ ማመን እንጂ ግማሽ አለማመን አይቻልም
ሙስልሞች ወደ ሲኦል እየጎረፉ ስለሆነ እባካችሁ እንፀልይላቸዉ!!!
መዝሙር 47:5_6
እስላሞች በራሳቸው ነው ሚተረጉሙት የራሳቸውንም አንተ እንዳልከው የሚል ሀሳብ ሙሀራቹን ጥቀሱ ሲባሉ ወፍ የለም
ኢየሱስ ክርስቶስ ጌታ ነዉ
ማሜ እግዚአብሔር አንተን ስለሰጠን ስሙ ይባረክ. .❤❤❤❤❤❤❤❤😂❤❤❤
በእስልምና የሰዉ ልጅ አፈጣጠሩ እና አወዲደቁ እንዲሁም የመዳን ተስፋው ከምን ጀምሮ በምን እንሚጠናቀቅ ግልጽ ያላደረገ መንገድ ሆኖ ይታየኛል።
ስጀመር ቁሬአኑ ላይ ያለው አላህ የኔቢዮ መሀሠድ እናት ከምታመሊከው ጣኦት አንዱ ነው እርሱም የምትወደው አሊ የምባለው ነው አሊ ማለት አንድ ማለት ስሆን ነቢዮ አሊ ከምለው አላህ ቢሎ ወሠደ ከዛ አላህ አኒደኛ ወይም አንድነው አለ ጣኦቱኒም በግመሊ ጭኖ ወደመካመድና ሄዶ አሁን ቁባው ባለበት ቦታ አስቀመጠዊና ቢላሊ የምባሀውን እትዮጵያዊ አዛን በሊ አለው ድሚፁም ያምር ስለነበር ይህ ለዝህ አምላኬ ለዘሀአሀም አዛኒ ይባሊ አሌ የመሀመድ አምላክ ያ የአሀቱ ጣኦት ነው ስለዝህ ትርጉሙ አኘላህ ማለት የምድር ገዥ ማለት ስሆን እግዝአቢሄር ማለት ደግሞ የሠማይና የምድር ገዥ ማለት ነው ስለዝህ የምድር ገዥ የታወቀ ነው አለቀ።😮
የዉሸት መነባነብ መጻፍ ትችላላችሁ እራሳችሁ ሙቷል እያለችሁ ሙት አምላኪዎች የሚራብ የሚደክም የሚተኛ የሰዉልጂ አይገርምም ሰዉ እንዴት ሰዉን ያመልካል አልሀምዱሊላህ ሙስሊም ላደረገኝ ጌታ
በመጽሐፍ ቅዱስ አምነው መከራከር ከጀመሩ በመጽሐፍ ቅዱስ መደምደም ግደታ ነው ምክንያቱም ግማሽ ማመን ግማሽ መካድ ህግ የለም
የሚነቡ ጥቅሶች በአውዳቸው ይነባል። መጽሐፍ ቅዱስ ፈሪሐ
ፈረሃ መጽሐፍ ቅዱስ አንደ ቁራን አይደለም ጥራዝ ነጠቅ ነው ሚሆነው
ወከሊመቱሁ አልቃሃ ኢሳ መረመ ወሩሁን ሚንሁ ያለውን ተርጉም በለው።
ኢየሱስ ክርስቶስ አልፋና አሜጋ ነው
ማሜ ጌታ ስልጣን በሰማይና በምድር ተሰጠኝ ብሏል ውርንጭላዋንም ለምን ቢሏቹ ለጌታ ታስፈልገዋለች በሏቸው ብሎ ጌትነቱንም ተናግሯል
ፈርአን እራሱ በቅርቡ እግዚአብሔር ልቦናውን አብርቶለት የኢየሱስ ክርስቶስ ምስክር ሆኖ ይመጣል።
mame ene milwu yihn sil eyesus yimiyaworutin keti agegnu.
ትንቢተ ኢሳያስ ፡9፥6
መመለስ ሲከብደው ይስቃል ምስኪን ክርስቲያኖች መፅሐፉን በደንብ አንብቡት 👍👍👍🇦🇪🇦🇪🇦🇪🇦🇪🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹☝☝☝☝☝☝☝
ፈርሀን 40 አመት ቢሰጡት ማስረዳት አይችልም 😂😂
መልከጼቅ አምላክ አልተባለም ኢየሱስክርስቶስ ግን አምላክ የተባለ አልፋና ኦሜጋ ነው።
ሐዋሪያት ሥራ 13:47 ይነበብ ይህ ስፍራ ማን ነው የሚነገረው : ፈሪሃ አይን ያወጣ ውሽት ለምን ትናገራላህ
ማሜ ፈርቷል ፊቱ ያሳውቃል
😂😂😂😂eko Sewi begedi fetare lemaderg mekirachewini eyiblu new !!!!
የሚስቀው ነገርስ ...😂😂😂 አይ ፈርአን ተርበደበድሽ
ከባህር ይወጣሊ የተባለው አውሬ ኡስታዙ ነው እኒዴ ?በቃ ነው
አንተ የመድሀኒታችን የኢየሱስ ከክርስቶስ ምርጥ እቃ ነህ እድሜ ማቱሳላን ይስጥህ
ትክክል አቃ አንደሆነ መመስከር ትልቅነት ነው እኔ የሚገርመኝ እምነት የእየሱስን ካልሰቀልን አይሆንም አንተ ሙስሊም አይደለህም ከጠላ ቤት ወድቀህ የመጣህ መሆንህንሞ ተናገር ስሙንም አስረክብ ለሙስሊሞች☝☝☝💓💓🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
እየነቃህ ቢሆንም ይቀርሃል ኦርቶዶክስ ነዉ ትክክለኛው እየሱስ እሚመለክበት ችግር የለም ክርስትያን ከሆንክ ቀስ በቀስ ትመጣህ 🙏 ያኛው ወንድማችን ደሞ ቁርአን በክርስትያን አንዳች ተቀባይነት የለዉምና ከዛ አትጥቀስ ስትከራከር ሰዉ መሆኑን እና አምላክ መሆኑን ማንም አልካደ
ወዳጄ ኦርቶዶክስ የሚባል ድነት የለም። ያልተጻፈ ነው ያነበብከው ። ኢየሱስ አምላክ ነው ብዬ ካመንኩ በቂ ነው።
@@user-qr2es6oz7sግን ልዩነት አለን ከመፅሐፍ ቅዱስ ጀምሮ 66ቱን ብቻ ሲቀበሉ እኛ 81ዱንም እንቀበላለን ሌላም ብዙ አሉ እኔ እምመክርህ በደንብ ግዜ ወስደህ ሪሰርች አርግ አንብ እና እዉነቱን እወቅ ከእግዚአብሔር ስርአት 1ንዲቷ ከጎደለች በጣም ከባድ ነዉ 🙏
@@GenesisD-xz7nlከእግዚአብሔር ቃል ውጪ አንዲትም መጨመር ቅጣቱ የከፍ ነው
@@user-qr2es6oz7sማርቲን ሉተር የት ነው ያለውውውውው😂😂😂😂 እና የተመረጠ እኮ ነው ኦርቶዶክስ እሚሆነው እና ጴንጤ ሁኖ ማረፍ ነው እንጂ ፆም የለ ስግደት የለ ስጋወደሙ የለ በቃ አዳራሽ ሙሉ መጨፈር😂😂😂😂😊
ሰውም አምላክም ነው ካልክ እራሱን ፍኣጥራል ወይ?
O... you muslim, live this man .he is crazy. I don't think he is OK. He will get it by Allah. Whatever he do.
አንድ ሰው ግለሰብ መስሎታል😂
ere eyesus geta nw yihe nw ahune sile metsihaf kidus miyaweraw christianoch bible anbibu enez sewoch minem ewuket saynorachew nw gira miyagabachu
ፈርሃን ከመሃሜ ጋር ተቀላቀል ከራስህ መፈካሰፍ ኣያዋጣም ና ወደ ጌታ 100% ትድናለህ።
እዉነት ስለማይሸፈን ይህ ሰዉ የሚያጣቅሰዉ ከዚዉ ህያዉ ከሆነዉ ከቅዱሱ መጽሐፍ ነዉ የሚጠቅሰዉ ምክንያቱም እሱ የያዘዉ መጽሐፍ ምንም እዉነት እንደሌለዉ የሚያሳይ ነዉ : :
Eyesus kemute minun geta huni ari atetegnu eske teyiku asetinitenu kemute ketidebdeb keshina kebila ketigna minune fetare hune yekire yebilachu😂😂😂😂😂
ድፍረታቹ መፃፍ ቅዱስን በራሳቹ መተንተናቹ የናንተ ኢሳ ምናገባን ከኛ ጋር ልታገናኙ ምጥሩት ነገርስ
COME TO ISLAM COME TO RIGHT PATH
😂😂 Mame gn tigisth
የፈርሀን ውሸት ግን የትም የለም
ፈራሃን ምንም ጥፈት የለበትም አውቆ የጠመማመ አይማለስም
ማሜ ምንም አልቻልክም ስታስዝን
ገልብጠህ ነው እንዴ የምትሰማው 😅😅😅
ይሄ ዘቢብ እራስ እንደ ቁራ ይጮሃል ከነሱ ጋር ክርክር አያስፈልግም መግባባት አይቻልም እንደ አላህ ድንጋይ ናቸው
😂
ምሀመድምኮ ነብይ ትላላችሁ ታዳ ለምን ከሙታን አልተነሳም በመካ ሙቶ ቀርቷልኮ
Quran means just fiction
ቆይ ማሜ ለምን ተቁርአንስ አጠይቀውም ለምን ሰለመፀሀፍ ቅዱስ ብቻ ትወያያላቹሁ የነሱን ቁርአን ሰለምችል ለምን አጠይቃቸውም እነሱ የሰውን ማሳነስ እጅ ስለነሱ ሲጠየቁ ሰለሚሸሹ መጠይቀ አለብህ የነሱንም እኛ ማውቅ ስላለበን
ሰለ ቁራአን ምንም አያውቅም አውቃለሁ ያለው ውሸቱን ነው።
የት ያውቃል እና ስለቁርአን
ኡስታዝ አንተ ክርስታኖችን ለማሳመን አትሞክር ያንተን ብቻ ተናገር
ኡስታዝ ፈረሀን አላህ መልካም ስራህን ይውደድለህ አላህ ባለህበት ይጠብቅህ ።
ሰዎችን በአምሳላችን እንፍጠር ብለው አብረው እንደፈጠረና ጌታ እኔ ፊተኛ ኋለኛ አልፋ ኦሜጋ ነኝ ብሏል
“የኢየሱስ ክርስቶስ ባሪያና ሐዋርያ የሆነ ስምዖን ጴጥሮስ፥ በአምላካችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ጽድቅ ካገኘነው ጋር የተካከለ የክብር እምነትን ላገኙ፤”
- 2ኛ ጴጥሮስ 1፥1
ኢየሱስ አምላክም ጌታም ንጉሡም ነው ወንድሜ ተባረክ የእውነት አምልክ አሁንም ቃሉን ያበራልህደ
ማሚ ኑርልን እግዚአብሔር ይባርክሕ
Mammay blessed brother. May God bless you more.
Wendime Mohammed geta eyesus abzito yibarekih
ማሜ የተባረክ ፀጋ ይብዛልህ
መሀመድ ጌታ ጸጋ ያባዛልህ
ማሜ ጌታ በፀጋውን ያብዛልህ በርታ ተባረክ
በእውነት "ስላደረገልኝ ሁሉ ለእግዚአብሔር ምን እመልሳለሁ?"
አልሃምዱሊላህ ሙስሊምያደረከኝ አንድየ አላህ የማይበላ የማይጠማ የማይጸዳዳ የማይተኛ የማይራገም ሰማይና ምድር የፈጠረ አላህ በማምለኬ blessed to be Muslim በእስልምናየን ደግሞ ሞቴን አርግልኝ አደራ አላህየ የፓዉሎስን የግል ደብዳቤዎች እንደ ፈጣሪ መጽሀፊ ይዞ ከመቆዘም ጠብቀኝ ከአላህ ባሉ ሁሉ ደካማ ፊጡራኖች በሙሉ እክዳለዉ period
ክርስቶስ አምላክ ነው ✝
betineshu bible lay
“አባቶችም ለእነርሱ ናቸውና፤ ከእነርሱም ክርስቶስ በሥጋ መጣ፥ እርሱም ከሁሉ በላይ ሆኖ ለዘላለም የተባረከ አምላክ ነው፤ አሜን።”
- ሮሜ 9፥5
≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈
ዮሐንስ 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ በመጀመሪያው ቃል ነበረ፥ ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ፥ ቃልም እግዚአብሔር ነበረ።
² ይህ በመጀመሪያው በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ።
³ ሁሉ በእርሱ ሆነ፥ ከሆነውም አንዳች ስንኳ ያለ እርሱ አልሆነም።
⁴ በእርሱ ሕይወት ነበረች፥ ሕይወትም የሰው ብርሃን ነበረች።
⁵ ብርሃንም በጨለማ ይበራል፥ ጨለማም አላሸነፈውም።
✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝
ዮሐንስ 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹³ እነርሱም ከእግዚአብሔር ተወለዱ እንጂ ከደም ወይም ከሥጋ ፈቃድ ወይም ከወንድ ፈቃድ አልተወለዱም።
¹⁴ ቃልም ሥጋ ሆነ፤ ጸጋንና እውነትንም ተመልቶ በእኛ አደረ፥ አንድ ልጅም ከአባቱ ዘንድ እንዳለው ክብር የሆነው ክብሩን አየን።
✝✝✝✝
“በደምም የተረጨ ልብስ ተጐናጽፎአል፥ ስሙም የእግዚአብሔር ቃል ተብሎአል።”
- ራእይ 19፥13
≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈
ፊልጵስዩስ 2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁵ በክርስቶስ ኢየሱስ የነበረ ይህ አሳብ በእናንተ ዘንድ ደግሞ ይሁን።
⁶ እርሱ በእግዚአብሔር መልክ ሲኖር ሳለ ከእግዚአብሔር ጋር መተካከልን መቀማት እንደሚገባ ነገር አልቈጠረውም፥
⁷ ነገር ግን የባሪያን መልክ ይዞ በሰውም ምሳሌ ሆኖ ራሱን ባዶ አደረገ፥
⁸ በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፥ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ።
⁹ በዚህ ምክንያት ደግሞ እግዚአብሔር ያለ ልክ ከፍ ከፍ አደረገው፥ ከስምም ሁሉ በላይ ያለውን ስም ሰጠው፤
¹⁰ ይህም በሰማይና በምድር ከምድርም በታች ያሉት ሁሉ በኢየሱስ ስም ይንበረከኩ ዘንድ፥
¹¹ መላስም ሁሉ ለእግዚአብሔር አብ ክብር ኢየሱስ ክርስቶስ ጌታ እንደ ሆነ ይመሰክር ዘንድ ነው።
🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰
“ክርስቶስ ደግሞ ወደ እግዚአብሔር እንዲያቀርበን እርሱ ጻድቅ ሆኖ ስለ ዓመፀኞች አንድ ጊዜ በኃጢአት ምክንያት ሞቶአልና፤ በሥጋ ሞተ በመንፈስ ግን ሕያው ሆነ፥”
- 1ኛ ጴጥሮስ 3፥18
≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈
“ሕፃን ተወልዶልናልና፥ ወንድ ልጅም ተሰጥቶናልና፤ አለቅነትም በጫንቃው ላይ ይሆናል፤ ስሙም ድንቅ መካር፥ ኃያል አምላክ፥ የዘላለም አባት፥ የሰላም አለቃ ተብሎ ይጠራል።”
- ኢሳይያስ 9፥6
≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈
ሉቃስ 20
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁴¹ እንዲህም አላቸው፦ ክርስቶስ የዳዊት ልጅ ነው እንዴት ይላሉ?
⁴²-⁴³ ዳዊትም ራሱ በመዝሙራት መጽሐፍ፦ ጌታ ጌታዬን፦ ጠላቶችህን ለእግርህ መርገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው ይላል።
⁴⁴ እንግዲህ ዳዊት፦ ጌታ ብሎ ይጠራዋል፥ እንዴትስ ልጁ ይሆናል?
≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈
ዮሐንስ 20
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁸ ቶማስም፦ ጌታዬ አምላኬም ብሎ መለሰለት።
²⁹ ኢየሱስም፦ ስለ አየኸኝ አምነሃል፤ ሳያዩ የሚያምኑ ብፁዓን ናቸው አለው።
≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈
“ኢየሱስም፦ እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ አብርሃም ሳይወለድ እኔ አለሁ አላቸው።”
- ዮሐንስ 8፥58
====================================
“ለአገልግሎቱ ሾሞኝ ታማኝ አድርጎ ስለ ቈጠረኝ፥ ኃይል የሰጠኝን ክርስቶስ ኢየሱስን ጌታችንን አመሰግናለሁ፤”
- 1ኛ ጢሞቴዎስ 1፥12
ዮሐንስ 13
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹³ እናንተ መምህርና ጌታ ትሉኛላችሁ፤ እንዲሁ ነኝና መልካም ትላላችሁ።
¹⁴ እንግዲህ እኔ ጌታና መምህር ስሆን እግራችሁን ካጠብሁ፥ እናንተ ደግሞ እርስ በርሳችሁ እግራችሁን ትተጣጠቡ ዘንድ ይገባችኋል።
==================================
“ያለውና የነበረው የሚመጣውም ሁሉንም የሚገዛ ጌታ አምላክ፦ አልፋና ዖሜጋ እኔ ነኝ ይላል።”
- ራእይ 1፥8
ራእይ 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁷ ባየሁትም ጊዜ እንደ ሞተ ሰው ሆኜ ከእግሩ በታች ወደቅሁ። ቀኝ እጁንም ጫነብኝ እንዲህም አለኝ፦ አትፍራ፤ ፊተኛውና መጨረሻው ሕያውም እኔ ነኝ፥
¹⁸ ሞቼም ነበርሁ እነሆም፥ ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ ሕያው ነኝ፥ የሞትና የሲኦልም መክፈቻ አለኝ።
====================================
“ስለ ልጁ ግን፦ አምላክ ሆይ፥ ዙፋንህ እስከ ዘላለም ድረስ ይኖራል፤ የመንግሥትህ በትር የቅንነት በትር ነው።”
- ዕብራውያን 1፥8
≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈≈
ዮሐንስ 10
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³⁰ እኔና አብ አንድ ነን።
³¹ አይሁድ ሊወግሩት ደግመው ድንጋይ አነሡ።
³² ኢየሱስ፦ ከአባቴ ብዙ መልካም ሥራ አሳየኋችሁ፤ ከእነርሱ ስለ ማናቸው ሥራ ትወግሩኛላችሁ? ብሎ መለሰላቸው።
³³ አይሁድም፦ ስለ መልካም ሥራ አንወግርህም፤ ስለ ስድብ፤ አንተም ሰው ስትሆን ራስህን አምላክ ስለ ማድረግህ ነው እንጂ ብለው መለሱለት።
«««««««««««««««««««««««««««««««««««««««««««
ዮሐንስ 14
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁸ ፊልጶስ- ጌታ ሆይ፥ አብን አሳየንና ይበቃናል አለው።
⁹ ኢየሱስም አለው፦ አንተ ፊልጶስ፥ ይህን ያህል ዘመን ከእናንተ ጋር ስኖር አታውቀኝምን? እኔን ያየ አብን አይቶአል፤ እንዴትስ አንተ፦ አብን አሳየን ትላለህ?
¹⁰ እኔ በአብ እንዳለሁ አብም በእኔ እንዳለ አታምንምን? እኔ የምነግራችሁን ቃል ከራሴ አልናገረውም፤ ነገር ግን በእኔ የሚኖረው አብ እርሱ ሥራውን ይሠራል።
¹¹ እኔ በአብ እንዳለሁ አብም በእኔ እንዳለ እመኑኝ፤ ባይሆንስ ስለ ራሱ ስለ ሥራው እመኑኝ።
»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»
ቲቶ 2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹¹ ሰዎችን ሁሉ የሚያድን የእግዚአብሔር ጸጋ ተገልጦአልና፤
¹²-¹³ ይህም ጸጋ፥ ኃጢአተኝነትንና ዓለማዊን ምኞት ክደን፥ የተባረከውን ተስፋችንን እርሱም የታላቁን የአምላካችንንና የመድኃኒታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ክብር መገለጥ እየጠበቅን፥ ራሳችንን በመግዛትና በጽድቅ እግዚአብሔርንም በመምሰል በአሁኑ ዘመን እንድንኖር ያስተምረናል፤
====================================
“እናንተ ከታች ናችሁ፥ እኔ ከላይ ነኝ፤ እናንተ ከዚህ ዓለም ናችሁ፥ እኔ ከዚህ ዓለም አይደለሁም።”
- ዮሐንስ 8፥23
---------
“አሁንም፥ አባት ሆይ፥ ዓለም ሳይፈጠር በአንተ ዘንድ በነበረኝ ክብር አንተ በራስህ ዘንድ አክብረኝ።”
- ዮሐንስ 17፥5
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
“የኢየሱስ ክርስቶስ ባሪያና ሐዋርያ የሆነ ስምዖን ጴጥሮስ፥ በአምላካችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ጽድቅ ካገኘነው ጋር የተካከለ የክብር እምነትን ላገኙ፤”
- 2ኛ ጴጥሮስ 1፥1
✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝
1ኛ ዮሐንስ 2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²² ክርስቶስ አይደለም ብሎ ኢየሱስን ከሚክድ በቀር ውሸተኛው ማን ነው? አብንና ወልድን የሚክድ ይህ የክርስቶስ ተቃዋሚ ነው።
²³ ወልድን የሚክድ ሁሉ አብ እንኳ የለውም፤ በወልድ የሚታመን አብ ደግሞ አለው።
እወነት ነው መፅሐፍ ቅዱሳችን በደንብ ሰለ ኢየሱስ አምላክነት ይናገራል:: አብዛኞቹ ሙስሊሞች ግን አንድም ቃል የሌለ እና የተሞኘን ነው ሚመስላቸው🤦🏽♀️
ሲጀምር ኢየሱስ የማዳን ስራውን ከፈፀመ ቡሃላ የአይን ምስክር የሆኑት ሃዋርያቱም ከርሱ የሰሙትን በአይናቸው ያዩትን የዳሰሱትን እውነት በጥንቃቄ ዘግበው ካስቀመጡልን ቡሃላ ከዚህም በተጨማሪ ጌታ ኢየሱስ የተሰቀለበት የተቀበረበት እና ሞትን ድል አድርጎ የተነሳበት ባዶ መቃብር እስካሁን ድረስ የታሪክ ማስረጃ ሆነው በእስራኤል አገር የሚመሰክሩለትን የጠራን እውነት መካድ ፣ እንድ አይነስውር ሰው ፀሃይ የሚባል ብርሃን የሚባል ነገር በዚ ምድር ላይ የለም ብሎ የሚናገረውን ተቀብሎ እውነቱ ይህ ነው ብሎ እንደመሞገት ነው ። እንግዲህ ይህ ሁሉ የአይን ምስክሮች ማሕደር ባለበት በዘመናችንም የሚታይ የታሪክ ማስረጃዎች ያረጋገጡትን እውነት ከ 600 መቶ አመታት ቡሃላ የአይን ምስክሮች በጥንቃቄ ዘግበው ያስቀመጡትን እውነት የነበረውንና የተፈፀመውን ሁኔታ በሚገባና በበቂ ጥናትና ምርምር ያላረጋገጠ😮 መሃመድ እንዲሁ በግራ መጋባት በስማ በለውና በጥራዝ ነጠቅ እውቀቱ ስለ ኢየሱስ የሚናገረውን ከእውነታው የራቀ የአይን ምስክሮችና የታሪክ ማስረጃን ያላገናዘበ ያላዋቂ የሆነ የሳተ የግል አስተሳሰብ በወንጌላችን የተቀመጠውን እውነት ሊሞግት ቀርቶ እስልምና የሚባለው ትምህርትና ሃይማኖት ግራ የተጋባና ብዥታ ላይ የተመሰረተ ነው ። ቁርአን ተብዬውም በብዙ አፀያፊ የወሲብና የስነምግባር በኢሰብአዊ ንግግሮች ይርጊቶችና ትዕዛዞች የተሞላ የገዳዮች የጨካኞች መንገድና ልቅ የወሲብ ህይወት ህፃናትን አስገድዶ የሚደፍር የነበረው መሪ ታሪክ ያለው ፅሁፎች ስብስብ ነው ። እስልምና ሰይጣን የሰዎችን ልብ አሳውሮ እያስቀጠለው ያለ ሃይማኖት እንጂ አደባባይ ወጥቶ ሊነገርለት የሚገባ ምንም አይነት እውነትና እውነተኛ ታሪካዊ ማስረጃዎች የሌሉት መንፈሳዊ የስነ ምግባር መርህ የጎደለበት አሳፋሪ ትምህርትና ሃይማኖት ነው ። ጌታ ኢየሱስ ቸር የምህረት የፍቅር አምላክ ነው እስልምና ምህረትና ይቅርታን አያስተምርም ኢየሱስ ግን የሃጢአት ይቅርታን የሚሰጥ አፍቃሪ ወዳጅ ነው እርሱ የሰላም አምላክ ነው ሙስሊሞች ዛሬውኑ አምልጡ እውነቱ በመፅሃፍ ቅዱስ የተገለጠው ነው ከ600 መቶ አመታት ቡሃላ የተዛባ መረጃ ይዞ የመጣውን ህፃናት ደፋሪውን ነብሰ ገዳዩን መሃመድን አምናቹ ሲኦል አትውረዱ አሁኑኑ ወደ ኢየሱስ መጥታችሁ አምልጡ እሱ ብቻውን የገነት መንገድ ነው ። አሜን
ሙሐሜ ተባረክልን ወንድምነት❤
ኢየሱስ ያድናል
ኡስታዙ እንዲሁም እስላሞች የማያውቁትን መፅሀፍ ቅዱስ እያነበቡ ለእኛ ሊያብራሩ ሲሞክሩ ድፍረታቸው ይገርመኛል ጥሩ እና አሳማኝ የሚሆነው ከቁራናቸው ብቻ እየጠቀሱ አላህ ማን እንደሆነ እና አላሀቸውን በማመን እንዴት ወደ ጀነት መግባት እንደሚቻል ቢነግሩን መልካም ነበር ያንን የሚያሳይ ነገር ስለሌላቸው ክርክሩን በመፅፍ ቅዱስ ላይ ተመሰርተው ያደርጋሉ ቢሆንም ደስ ይለኛል በዚህም ለመዳናቸው የሚሆነውን የክርስቶስ ወንጌል ይሰማሉና
ማሜ በጌታ አንበሳ እኮ ነህ ይብዛልክ
ኡስታዝን ግን ሳላደንቅ አላልፍም ዘመንህ ይባረክ
Amazing person. I’m glad you coming from Muslim to Christian you save your life from hell to heaven tell him this guy lot of Muslim Saudi Arabic people look in the UA-cam, they come in Christian Mohammed liar, eager, sexual problem he was Diablos
ወገናችን በአላህ ጌትነት አምላክነት እኛ ሙስሊሞች አንዳች ጥርጥር የለንም ፍጡር የሆነውን ነብዩ እየሱስ ክርስቶስ ጌታ ነው ብላችሁ ስለምትቀጥፉ እየሱስ ጌታ እንዳልሆነ ከራስሽ መፅሐፍ እየነገረሽ ነው ቁርአን ለሁሉም ነገር መልስ አለው የአላህ ቃል ነውና
Bless u.
ጀግና ነክ ሞዬ በእዉነት በደንብ ነው ያብራራለት❤
Ameeeen tebarkelene eyesus geta new
barekelahu fiku ustazachin
እየሱስ ጌት. ነው 🎉🎉🎉🎉❤❤❤❤❤
እየሱሰ ፈጣሬ ነው ይህንን እነዱት ልታደርገው ነው አለህ ለእየሱሰ ተገዞ ይላል እንደት ልታደረገወ ነው ኢህ መጽሐፈ ቅዲሰ ወሰጥ አለ እሰከ ምዕራፍ ን ስጠው
ምክርን የሚያጨልም ክፉ ዱዳ መንፈስ እዉነትን የሚክድ የክህደት መንፈስ በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ገናና ስም ጭንቅላቱ ይቀጥቀጥ ! " ኢየሱስ አምላክ ነዉ" : ነብይ ነዉ : ካህን ነዉ : የነገስታት ንጉስ ነዉ የጌቶችም ጌታ ነዉ አለም ሁሉ የሚድነዉ በኢየሱስ ጌታ ነዉ ማራናታ ጌታ ኢየሱስ ቶሎ ና !
wendime ferian kinlib alhk na wedegeta Eyesus yiwdihal 🙏🙏🙏
ክርስቶስ በተለያየ መንገድ ስሰበክ ደስ ይላል፣ ከቁርአንም ብታስተምሩ፣ ክርስቶስ በተለያየ መንገድ እንደምሰበክ ይታወቃልና። የገረመኝ ሙስሊሙም ሰውዬ የራሱን ትቶ ክርሰቶስን መስበኩ?
ኤረ ሞሃሜ ከማን ነው እያወረክ ያለህ ኣማርኛ ኣያውቅም ወይ ሆን ብሎ ነው ኡኡኡኡኡ የሞሃሜ ርግስት ጌታ ኣብዝቶ ይባርክ።
ራዕይ 1፥7
ራዕይ 1፥7-8 አምላክ መሆኑን ራሱ ኢየሱስ እንደተናገረ አልተጻፈም እንዴ?
Bitiwodi batiwod eyesus amilake new::
ኢየሱስ አምላክ ነው።
መዝሙር 47
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁵ አምላክ በእልልታ፥ እግዚአብሔር በመለከት ድምፅ ዐረገ።
⁶ ዘምሩ፥ ለአምላካችን ዘምሩ፤ ዘምሩ፥ ለንጉሣችን ዘምሩ።
ትክክል ነው ሰአት ይከበር
Wedi lije enamilek demo!!!!!
ሙስሊሞች የጌታ ምህረትና ርህራሄ ይድረስላችሁ አይናችሁን ይክፈትላችሁ መጽሐፍ ቅዱስን ሩቡንም ብታውቁ ኖሮ በዳናችሁ ነበር ::
ኢየሱስ የዘላለም አምላክ ነው!!!!!!
ኡስታዙ የኢየሱስን አምላክነት ያለ እውነተኛ መረዳትና እውቀት ላለመስማት ላለመቀበል ወስኗል ደምድሟል አይሰማም
Libachu Aeytawk Be Aebata Emenu Be Enm EMenu Sfira Lazegalchu Edalw Yi Bayion Engirchu Neber Yanse Wengal 14 :1
እኔሙስሊምነኝ ግን እስልምናን ነፃበሆነ አእምሮ ስመረምረው ሙሉውን ለመቀበልይከብዳል::
@@Hashim-gv8ve እና አምልጥ ወንድሜ❤
Exellent Mame
Yegrimal yenate fetare yemimute yemisedada yemitegna yemidekm new malet new subanal yeha
እየሡሥ ባይሰቀል ባይሞት ባይነሳ ቁርአን አይጻፍም ነበር
ወገናችን አበባው ያለማስረጃ በስሜት ነው ምትሟገተው ግን ዛሬ ሳትሳደብ የመሰለህን ስላወራህ አናወግዝህም
አሁን ስመለከት የሙስሊሞችን ችግር ኢየሱስ በዚ ምድር ሲመላለስ በስጋ ብቻ እየተንቀሳቀሰ የነበረ አድርገው ነው የሚያስቡት። ኢየሱስ በስጋው ወርሀት አምላኬ ሲል ከማርያም የለበሰውን ስጋ ለመግለጽ ነው
Wowwwwww ❤❤❤❤❤
❤❤❤❤mame
ዪደነኘ
እንዴት የአግዝሀብሔር ልጅ አንድ እግዝብሔር ይመለካል እሱ የእግዛብሔር ልጅ መሆኑን ከመናቹ ለምን አምላክ ነትላላቹ ወላዪ ክርስቲያን ነበርኩ በጣም የሚያወዛግብ እምናት አላህምዱሊላይ ሙስሊም ላረገኝ
አላህ አለ ካላቹ አንድ ቦታ ከመሐመድ ውጪ የተገለጠበት ንገሩን አንድ ሰው እንኮን ያዳነበት አላህ አምላክ መሆኑ የገለጠበት ንገሩን ????
ምን ሳት አልቁዋል አልቁዋል ይላል ፈርቱዋል::
ሙሉ መጽሐፍ ማመን እንጂ ግማሽ አለማመን አይቻልም
ሙስልሞች ወደ ሲኦል እየጎረፉ ስለሆነ እባካችሁ እንፀልይላቸዉ!!!
መዝሙር 47:5_6
እስላሞች በራሳቸው ነው ሚተረጉሙት የራሳቸውንም አንተ እንዳልከው የሚል ሀሳብ ሙሀራቹን ጥቀሱ ሲባሉ ወፍ የለም
ኢየሱስ ክርስቶስ ጌታ ነዉ
ማሜ እግዚአብሔር አንተን ስለሰጠን ስሙ ይባረክ. .❤❤❤❤❤❤❤❤😂❤❤❤
በእስልምና የሰዉ ልጅ አፈጣጠሩ እና አወዲደቁ እንዲሁም የመዳን ተስፋው ከምን ጀምሮ በምን እንሚጠናቀቅ ግልጽ ያላደረገ መንገድ ሆኖ ይታየኛል።
ስጀመር ቁሬአኑ ላይ ያለው አላህ የኔቢዮ መሀሠድ እናት ከምታመሊከው ጣኦት አንዱ ነው እርሱም የምትወደው አሊ የምባለው ነው አሊ ማለት አንድ ማለት ስሆን ነቢዮ አሊ ከምለው አላህ ቢሎ ወሠደ ከዛ አላህ አኒደኛ ወይም አንድነው አለ ጣኦቱኒም በግመሊ ጭኖ ወደመካመድና ሄዶ አሁን ቁባው ባለበት ቦታ አስቀመጠዊና ቢላሊ የምባሀውን እትዮጵያዊ አዛን በሊ አለው ድሚፁም ያምር ስለነበር ይህ ለዝህ አምላኬ ለዘሀአሀም አዛኒ ይባሊ አሌ የመሀመድ አምላክ ያ የአሀቱ ጣኦት ነው ስለዝህ ትርጉሙ አኘላህ ማለት የምድር ገዥ ማለት ስሆን እግዝአቢሄር ማለት ደግሞ የሠማይና የምድር ገዥ ማለት ነው ስለዝህ የምድር ገዥ የታወቀ ነው አለቀ።😮
የዉሸት መነባነብ መጻፍ ትችላላችሁ እራሳችሁ ሙቷል እያለችሁ ሙት አምላኪዎች የሚራብ የሚደክም የሚተኛ የሰዉልጂ አይገርምም ሰዉ እንዴት ሰዉን ያመልካል አልሀምዱሊላህ ሙስሊም ላደረገኝ ጌታ
በመጽሐፍ ቅዱስ አምነው መከራከር ከጀመሩ በመጽሐፍ ቅዱስ መደምደም ግደታ ነው ምክንያቱም ግማሽ ማመን ግማሽ መካድ ህግ የለም
የሚነቡ ጥቅሶች በአውዳቸው ይነባል። መጽሐፍ ቅዱስ ፈሪሐ
ፈረሃ መጽሐፍ ቅዱስ አንደ ቁራን አይደለም ጥራዝ ነጠቅ ነው ሚሆነው
ወከሊመቱሁ አልቃሃ ኢሳ መረመ ወሩሁን ሚንሁ ያለውን ተርጉም በለው።
ኢየሱስ ክርስቶስ አልፋና አሜጋ ነው
ማሜ ጌታ ስልጣን በሰማይና በምድር ተሰጠኝ ብሏል ውርንጭላዋንም ለምን ቢሏቹ ለጌታ ታስፈልገዋለች በሏቸው ብሎ ጌትነቱንም ተናግሯል
ፈርአን እራሱ በቅርቡ እግዚአብሔር ልቦናውን አብርቶለት የኢየሱስ ክርስቶስ ምስክር ሆኖ ይመጣል።
mame ene milwu yihn sil eyesus yimiyaworutin keti agegnu.
ትንቢተ ኢሳያስ ፡9፥6
መመለስ ሲከብደው ይስቃል ምስኪን ክርስቲያኖች መፅሐፉን በደንብ አንብቡት 👍👍👍🇦🇪🇦🇪🇦🇪🇦🇪🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹☝☝☝☝☝☝☝
ፈርሀን 40 አመት ቢሰጡት ማስረዳት አይችልም 😂😂
መልከጼቅ አምላክ አልተባለም ኢየሱስክርስቶስ ግን አምላክ የተባለ አልፋና ኦሜጋ ነው።
ሐዋሪያት ሥራ 13:47 ይነበብ ይህ ስፍራ ማን ነው የሚነገረው : ፈሪሃ አይን ያወጣ ውሽት ለምን ትናገራላህ
ማሜ ፈርቷል ፊቱ ያሳውቃል
😂😂😂😂eko Sewi begedi fetare lemaderg mekirachewini eyiblu new !!!!
የሚስቀው ነገርስ ...😂😂😂 አይ ፈርአን ተርበደበድሽ
ከባህር ይወጣሊ የተባለው አውሬ ኡስታዙ ነው እኒዴ ?በቃ ነው
አንተ የመድሀኒታችን የኢየሱስ ከክርስቶስ ምርጥ እቃ ነህ እድሜ ማቱሳላን ይስጥህ
ትክክል አቃ አንደሆነ መመስከር ትልቅነት ነው እኔ የሚገርመኝ እምነት የእየሱስን ካልሰቀልን አይሆንም አንተ ሙስሊም አይደለህም ከጠላ ቤት ወድቀህ የመጣህ መሆንህንሞ ተናገር ስሙንም አስረክብ ለሙስሊሞች☝☝☝💓💓🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
እየነቃህ ቢሆንም ይቀርሃል ኦርቶዶክስ ነዉ ትክክለኛው እየሱስ እሚመለክበት ችግር የለም ክርስትያን ከሆንክ ቀስ በቀስ ትመጣህ 🙏 ያኛው ወንድማችን ደሞ ቁርአን በክርስትያን አንዳች ተቀባይነት የለዉምና ከዛ አትጥቀስ ስትከራከር ሰዉ መሆኑን እና አምላክ መሆኑን ማንም አልካደ
ወዳጄ ኦርቶዶክስ የሚባል ድነት የለም። ያልተጻፈ ነው ያነበብከው ። ኢየሱስ አምላክ ነው ብዬ ካመንኩ በቂ ነው።
@@user-qr2es6oz7s
ግን ልዩነት አለን ከመፅሐፍ ቅዱስ ጀምሮ 66ቱን ብቻ ሲቀበሉ እኛ 81ዱንም እንቀበላለን ሌላም ብዙ አሉ እኔ እምመክርህ በደንብ ግዜ ወስደህ ሪሰርች አርግ አንብ እና እዉነቱን እወቅ ከእግዚአብሔር ስርአት 1ንዲቷ ከጎደለች በጣም ከባድ ነዉ 🙏
@@GenesisD-xz7nl
ከእግዚአብሔር ቃል ውጪ አንዲትም መጨመር ቅጣቱ የከፍ ነው
@@user-qr2es6oz7s
ማርቲን ሉተር የት ነው ያለውውውውው😂😂😂😂 እና የተመረጠ እኮ ነው ኦርቶዶክስ እሚሆነው እና ጴንጤ ሁኖ ማረፍ ነው እንጂ ፆም የለ ስግደት የለ ስጋወደሙ የለ በቃ አዳራሽ ሙሉ መጨፈር😂😂😂😂😊
ሰውም አምላክም ነው ካልክ እራሱን ፍኣጥራል ወይ?
O... you muslim, live this man .he is crazy. I don't think he is OK. He will get it by Allah. Whatever he do.
አንድ ሰው ግለሰብ መስሎታል😂
ere eyesus geta nw yihe nw ahune sile metsihaf kidus miyaweraw christianoch bible anbibu enez sewoch minem ewuket saynorachew nw gira miyagabachu
ፈርሃን ከመሃሜ ጋር ተቀላቀል ከራስህ መፈካሰፍ ኣያዋጣም ና ወደ ጌታ 100% ትድናለህ።
እዉነት ስለማይሸፈን ይህ ሰዉ የሚያጣቅሰዉ ከዚዉ ህያዉ ከሆነዉ ከቅዱሱ መጽሐፍ ነዉ የሚጠቅሰዉ ምክንያቱም እሱ የያዘዉ መጽሐፍ ምንም እዉነት እንደሌለዉ የሚያሳይ ነዉ : :
Eyesus kemute minun geta huni ari atetegnu eske teyiku asetinitenu kemute ketidebdeb keshina kebila ketigna minune fetare hune yekire yebilachu😂😂😂😂😂
ድፍረታቹ መፃፍ ቅዱስን በራሳቹ መተንተናቹ የናንተ ኢሳ ምናገባን ከኛ ጋር ልታገናኙ ምጥሩት ነገርስ
COME TO ISLAM COME TO RIGHT PATH
😂😂 Mame gn tigisth
የፈርሀን ውሸት ግን የትም የለም
ፈራሃን ምንም ጥፈት የለበትም አውቆ የጠመማመ አይማለስም
ማሜ ምንም አልቻልክም ስታስዝን
ገልብጠህ ነው እንዴ የምትሰማው 😅😅😅
ይሄ ዘቢብ እራስ እንደ ቁራ ይጮሃል ከነሱ ጋር ክርክር አያስፈልግም መግባባት አይቻልም እንደ አላህ ድንጋይ ናቸው
😂
ምሀመድምኮ ነብይ ትላላችሁ ታዳ ለምን ከሙታን አልተነሳም በመካ ሙቶ ቀርቷልኮ
Quran means just fiction
ቆይ ማሜ ለምን ተቁርአንስ አጠይቀውም ለምን ሰለመፀሀፍ ቅዱስ ብቻ ትወያያላቹሁ የነሱን ቁርአን ሰለምችል ለምን አጠይቃቸውም እነሱ የሰውን ማሳነስ እጅ ስለነሱ ሲጠየቁ ሰለሚሸሹ መጠይቀ አለብህ የነሱንም እኛ ማውቅ ስላለበን
ሰለ ቁራአን ምንም አያውቅም አውቃለሁ ያለው ውሸቱን ነው።
የት ያውቃል እና ስለቁርአን
ኡስታዝ አንተ ክርስታኖችን ለማሳመን አትሞክር ያንተን ብቻ ተናገር