Розмір відео: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Показувати елементи керування програвачем
Автоматичне відтворення
Автоповтор
መልካም የመማማሪያ ክርክር ነው:: በቃ ይህን መሰል የውይይት አግባብ እውነትን ለሚፈልግ ሰው አስተማሪ ነው:: ሁለቱም ተከራካሪዎች በጨዋነት ያላቸውን አቅርበዋል:: መሪጌታ ለመከራከሪያ የሚሆን ማስረጃ ይዞ ተከራከረ: ያልተስማማበትን በጥያቄ አቀረበ:: ዲያቆኑ ተጨባጭ ማስረጃ ሳይዝ ቀርቧል:: የተጠየቀውንም ረግጦ ከመመለስ ይልቅ አንጠልጥሎ አልፏል:: ስለዚህ ለእኔ መሪጌታ ያቀረቡት ሃሳብ እና ሙግት ተገቢነት እና እውነታ ያለው ነው ብየ አምናለሁ::
ብዙ መጻህፍት ከቤተ ክርስቲያን ተጠራርገው መውጣት አለባቸው
Kijiwn titew bekerebew hasab lik new woym lik aydelem lemn aylin.
መምህር ፅጌ ጀግና የወንጌል አርበኛ በርትተህ ይህንን ቅዱስ ወንጌል ስበክ። ፍሬህንም እያየህ ነው
ጋዜጠኛው ትችላለህ !! ሰዎች እውነቱ እንዲያውቁ በሚዛናዊነት ስለምታደርገው ውይይት ተባረክ ።የዛሬው ገድል ተሟጋች እውቀት የለው ይቅርታ አከብራለሁ ግን የተጠየቀው ሌላ የሚመልሰው አራንባ እና ቆቦ ነው ።አንተ ግን በርታ 🙏
ዲያቆንዬ አደከምከን እኮ😊
"የሞኝ ለቅሶ መልሶ መላልሶ"አሉ ዲያቆኑ ብዙ ፍሬ ከርሲኪ በማውራት ውሃ የማይቋጥር ሃሳብ ነው የሰጠው:: ቤተ ክርስቲያኒቷን የመወከል አቅም የለውም:: በዝረራ ነው የተሸኘው! ለነገሩ የሌለውን ከየት ያመጣል አይፈረድበትም:: ለመሪጌታ ግን ትልቅ አክብሮት አለኝ :: በምጥን ቃል ትንፋሽ ሳይጨርሱ እውነቷን ቁጭ አድርገውታል:: ጆሮ ያለው ይስማ!
ወሬ አባቱ
መሪጌታ ፅጌ ጌታ ፀጋ ያብዛሎትዲያቆኑ ና ወደ ኢየሱስ ጋዜጠኛዉ ተባረክ❤❤
እግዚአብሔር የወንጌልን እውነት ሰው በቀላሉ አምኖ ሊድን የሚችልበትን የህይወት መንገድ የሸፈነውን ገለባ እና ቆሻሻ እሳት ጭሮበታል።ይቃጠላል ህዝብም በቀላሉ በ ወንጌል አምኖ የሚድንበት ዘመን መቷል።
እምነት ብቻ እሚለው ሉተር ከሽንት ቤት ያገኘው ትውልድ አጥፊ ቆሻሻ አስተምሮ ነው።
ቆሻሻና ገለባ እናንተ ናችሁ ወገኖቼ ላፋችሁ እንኳን ለከት የለውም!
መልካሙን ክፋ ክፋውን መልካም የምትሉ ወዮላችሁ ይላል አንተ ተኩላ አላነበብከውም😏
😂😂😂😂😂 ምስኪን መናፍቅ አንተ ነክ ወንጌል ምሰብክ ትላንት የመጣክ የሉተር ዳይፐር መጨርሻቹ ኢሉምናቲ ሱዶማውያን ነው ኑ በፆም በንስሀ በስግደት ኑሩ ሀይማኖት አንዲት ናት ክርስትና ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መናፍቅ ከመሆን ኢየሱስ ይሰውርኝ ።
እናንተ ምትሰብኩት ወንጌል ሀዋርያትና የሀዋርያት ተማሪዎች የሰበኩትን ወንጌል ካልሆነ እንዴት የናንተ ወንጌል (የሀዋርያት ወንጌል ያልሆነው) ሌሎችን እንዲያድን ትጠብቃላችሁ?
እየሱስን ብቻ እንሰማለን። ዋጋችን በሰማይ ነው። ሰው የሰራው ስራ ለእርሱ ክርስቶስ መተው ጽድቅ ለራስ ነው ይኔ ጽድቅ ለሌላው አይጠቅምም ።ክርስቶስ በቂ ነው
“ከነፍስ የተለየ ሥጋ የሞተ እንደ ሆነ እንዲሁ ደግሞ ከሥራ የተለየ እምነት የሞተ ነው።” - ያዕቆብ 2፥26
እዮብ በረከት እናመሰግናለን ጥሩ አርገህ እቅረብሃዋል አድሎ የሎለበት❤❤
የዲያቆኑ ድርቅናና አልሰማ ባይነት
ወይ ጉድ ፈንጂ የሆነ ጥያቄ ጠይቀውህ ግራ አጋቡህ አዝረጠረጡህ አይደል ወይኔ ወንድሜን አይዞሽ ገለቴ
እረኞች ገለባ ናችሁ
አልተዘጋጀም መሰለኝ ተተባተበ
የቶማስ ወንጌል የሚባል የለም።
ኦርቶዶክስ የኢትዮጵያ ን እድገት ወደኈላ ጎትታለች
ሀሌታ ይሄን ፕሮግራም ስለሚታዘጋጁ አመሰግናለሁ ! ክርስቲያን ሆይ ወደ መጽሐፍ ቅዱስ! የናዝሬቱ ኢየሱስ ክርስቶስ እውነት መንገድ እና ህይወት ነው። ኢየሱስ የሌለበት አምልኮ ጣዖትን እንደ ማምለክ ነው!
“ልሰግድለትም በእግሩ ፊት ተደፋሁ። እርሱም፦ እንዳታደርገው ተጠንቀቅ፤ ከአንተ ጋር የኢየሱስም ምስክር ካላቸው ከወንድሞችህ ጋር አብሬ ባሪያ ነኝ፤ ለእግዚአብሔር ስገድ፤ የኢየሱስ ምስክር የትንቢት መንፈስ ነውና አለኝ።” - ራእይ 19፥10
መልኣኩ እንደዚህ ኣስጠንቅቆት ለምን ሁለተኛ ግዜ ለመስገድ ፈለገ ሃዋርያው ቅዱስ ዮሓንስ?
መሞህራችን መምህር ፅጌ ቃለ ህይወት ያሰማልን አሜን 💕🙏💕
የኦርቶዶክሱ ወንድም ጌታ ይርዳህ ፈፅሞ ከመፀሀፋ ቅዱስ አዉድ ዉጭ ነዉ የምታወራዉ። የሰዉ ድንቅና ታምር ስራ ሚዛኑ የእግዚያብሄር ቃል ነዉ::ፈጣሪ ይድረስልህ። ሰዉ የሚሰራዉን ድንቅና ታምር ሁሉ መፀሀፋ ቅዱሳዊ ካደረግከዉ አደጋ ዉስጥ ነህ ያለኸዉ።
አንተም ይሄን ኮሞት የጻፍከው በፍቃደ እግዚአብሔር መሆኑን አታቅምን?
Praise be to the almighty God! This time is really given to the innocent listeners from God so that they can open their eyes and see their saviour in truth and spirit.Merigeta, keep carrying the message of the Good news!!!
ዝም ብሎ አዚህም እዚያም የሚዘል የሚደናበር ዲያቆን አይ ኦርቶዶክስ ግራ የሚያጋቡትን እያስቀመጠች አበላሸችው ቤቱን
ለራስክ እዘን ትላንት ለመጣ እምነት ለምትከተለው
መምህር ፅጌ ቃለ ህይወት ያሰማዎት። አስለፈለፋት እኮ 😂 አሳዘንከኝ ወንድሜ አይ ዲያቆን😅
ክክክክክ
የገባህ/የገባሺ አልመሰለኝም! ትችት ሲሰጥ አካሄዱን ማዎቅ አይጠቅምም ማለት ይቻላል?
Mesluachu enji orthodoxawianin ye america sinde leqami liyastemir aychilim yiliq erasachihun adisachu wede orthodox temelesu orthodox Hager enji hod ader aydelechim !
😂😂😂😂❤❤❤
Orthodox tekmat betammmm tiwedalech 😂😂😂😂😂
ዲያቆን እንደ እግዚኣብሔር ቃል አውራ ከወንጌል እየጠቀስክ አውራ:: ስታወራም የእየሱስን ወንጌል ብቻ:: ወንጌል ላይ ከተፃፉት ውጪ አስቡአቸው የሚልም የለም አልተባለም::
እናንተ የፈለጋችሁትን መስማት የምትፈልጉት ብቻ ነው ዞር ብሉ
መምህር ፅጌ - please teach on these subjects intensively so that many would come to the light, to the word of God.
ዳቆኑ ምን እንደሚወወራ እሱ ራሱ የሚያቀው አይመስለኝም
ከመጽሐፍ ቅዱስ ዉጭ የሆነ መጽሐፍ ሁሉ ከጨለማ ነዉመጽሐፍ ቅዱስ በቂ ነዉሌላዉ ሁሉ ተረት ነዉ።
እኳንም አገኘሀኝ ኢየሱሴ ያንተ በመሆኔ ኮራሁ መምህር መሪ ጌታ ጽጌ ስጦታው በጣም እሚገርም እውቀት ነው እግ/ር ይባርኮት ብዙ ተምሬአለሁ ትውልዱን ለዘመናት ያሰረ እንደዚ ፍርስርሱን ማውጣት ነው የሚገርመው ዲያቆኑ በጣም ለማለባበስ አየሞከረ ነው ግን አይሳካም ጊዜው የጌታ ነው
የእግዚአብሔርን ቃል እያጣመሙ ለራስ ማመቻመች ምንፍቅና ነው ገድላ ገድልን ትተን ኢየሱስን እንስበክ
😅
ገድልማ በእምነታች እንድንጸና ያበርታቱናል ታዲያ እናንተስ እየሱስን ታታቹ የአለምን ቁሳቂስ እየሰበካቹ አደል በየቸርቻተ😅
በመጀመሪያ አጻጻፍህን አስተካክለህ ጻፍ ሌላው ሣታውቅ የሌለሁበትን ሃይማኖት ውስጥ አታስገባኝ መለኪያዬ መጽሐፍ ቅዱስ ብቻ ነው
@@DaeitBefrkadu-rm4sz አስተካክለው ፊደሉንም ቢሆን የቀረጸችው ሆርቶዶክስ ናት እንጂ ይሄ የስንዴ እምነት ፉደልስ መች አስተማረሽ ፓራሳይት
ዲያቆኑ ለዚህ መድረክ በቂ እውቀት ይዞ የመጣ አይመስለኝም፣በስሜት የመጣ ነው የሚመስለኝ።ዙሪያ መሄድ ሳያስፍፕልግ መልስ መስጠት የሚችል ሰው መቅረብ ነበረበት።
ለዚህ አሳፋሪና አስነዋሪ ትምህርት ማን ደፍሮ መልስ ይሰጣል የክርስቶስን ደም ከቆሻሻ ጋር ማነፃፀር ማወዳደር ውይ ነውር ጌታ ይቅር ይበለን ! ደሙን የረገጠና ያክፋፋ የከፋ ነገር ያገኘዋልና ከክፉ አድነን ወደፈተናም አታግባን
መሪጌታ ፅጌ ብልጫ ወስዷል። ስሜ ይቀርሻል
ዲያቆኑ እና መሪጌታ በእውቀትም በመረደትም አይገናኙም እርግጠኛ ነኝ ስሜ ተምረሐል ንቃና አምልጥ
በተጠያቃችሁበት ቦታ ሁሉ አጭበርብሮና አምታቶ ማለፍ ለምዳችዋል መልስ የላችሁም ስንል በምክኒያት ነው
ሂዱ ክፍታፉች
Kkkkkkkkkkk.....😂😂😂😂😂....ተያዝክ እረተቅማጥን አውጡ በቃ ያስጠላል. እየሱስ ብርሐን ነው የተደባበቀ ነገር የለም. ትርጉም ብሎ መሸወድ የለም
እምነት ብቻ የሚለው ሉተር ሽንትቤት አሩን ሲያራ የተገለጠለት የሽንትቤት ዶክትሪን መናፍቆች ከሽንትቤት መገለጥ ውጠ😂😂😂😂😂😂😂😂😂
ወንድሜ እግዚአብሔር ማሰተዋልን ይሰጥህ የእግዚብሔር ቃል አንብብ
መሪጌታ ጽጌ እውቀት አላቸው።
ተሐድሶ ነዉ መናፍቅ ነዉ ቤተክርስቲያን አትታደስም
Ye bete krstyanwa likawent malet eko MERIGETA
@@fhhf3250የሃይማኖት ብሔርተኝነት አያድንም የድነትን መንገድ እግዚአብሔር ይግለጥላችሁ።
ገድል አያስፈልግም ማንም አላለም ግን መታረም ይኖርባቸዋል። ዋናው ነገር ከመፅሀፍ ቅዱስ ጋር የሚጣረስ ከሆነ ቤተክርስቲያኒቱ እንደጊዜው ትኩረት ሰታ በአስቸኳይ ማረም ይኖርበታል። በዚህ በስህተት ገድላት ምክንያት ብዙ ምእመናን እንደፈለሱ ይታወቃል
ኦርቶዶክስ የሚታደስ የላትም አንተ እራስህን አድስ😏
የእግዚአብሔር ሰላም ለአንተ ይሁን1.መጽሐፍ ቅዱስ በኦርቶዶክስ እየተነበበ አይደለም ሰዉ የእግዚአብሔርን ቃል እንዳያነብእንቅፋቱ ገድል ነዉ2.የእግዚአብሔር ቃል በቂ ነዉ3.ወንጌልን ለዓለም ሁሉ ለማዳረስመጽሐፍ ቅዱስ ማንበብ ወሳኝ ነዉ4.ሐዋርያት ወንጌላውያን የሰበኩትን ትተን ተረታ ተረት ያልተጻፈ ታርክ በዓዉደ ምሕረት እየሰበኩ ህዝብ ደንዝዘወዋልወደ ቃሉ እንመለስ።🙏
@@selassiemollatrinity2803አንተ ምን ሰራክና ስለ ገድል ምትቃወመው ገለባ
አትሳሳት የትኛውም ኦርቶዶክስ በገደል ምክንያት አይወጣም ወጣን የሚሉ ሰወች አንድም የገድል መፅሐፍ አንብበው አያውቁም ሌሎች ሰወች ገድላትን ሲተቹ ይሰሙና በጭፍኑ ከቤተክርስቲያን ይወጣሉ
@@selassiemollatrinity2803መነበቡን እንዳትሰማ ጀሮ የለህም 1. ሁሌም በቅዳሴ ላይ ወንጌል ይነበባል አንተና መሰሎችህ ግን አትሰሙም 2.መፅሐፍ ቅዱስ አንድምታ ትርጓሜ በየበአላቱ ይተረጎማል አንተና መሰሎችህ ግን አትሰሙም እናንተ ካልሰማችሁ ምንም ልናደርጋችሁ አንችልም
ዲያቆኑ ተሰቃየ እኔን!
መሪ ጌታ ከሌላ ሰው ጋር በድጋሚ ቢቀርቡ
👉“ነገር ግን ሰው በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን እንዲጸድቅ እንጂ በሕግ ሥራ እንዳይሆን አውቀን፥ ሥጋን የለበሰ ሁሉ በሕግ ሥራ ስለማይጸድቅ፥ እኛ ራሳችን በሕግ ሥራ ሳይሆን በክርስቶስ እምነት እንጸድቅ ዘንድ በክርስቶስ ኢየሱስ አምነናል።” - ገላትያ 2፥16
🙏🙏🙏
እስቲ ገላ፥2፡16 እና ያዕ፥2፡26 ኣስታርቃቹ ንገሩኝ ሁለታቹ፧
@@danilee2569 እስቲ ገላ፥2፡16 እና ያዕ፥2፡26 ኣስታርቃቹ ንገረኝ ወንድሜ፧
“አሁን ግን ለእርሱ ለታሰርንበት ስለ ሞትን፥ ከሕግ ተፈትተናል፥ ስለዚህም በአዲሱ በመንፈስ ኑሮ እንገዛለን እንጂ በአሮጌው በፊደል ኑሮ አይደለም።”“እንግዲህ ምን እንላለን? ሕግ ኃጢአት ነውን? አይደለም፤ ነገር ግን በሕግ ባይሆን ኃጢአትን ባላወቅሁም ነበር፤ ሕጉ፦ አትመኝ ባላለ ምኞትን ባላወቅሁም ነበርና።” ሮሜ 7፥6አዎ በህግ አንጸድቅም ህግ ግን እንዲህ ላለው ይጠቅማል። አንተ የተመቸህን አንዷን ምዕራፍ አምጥተህ ከመለጠፍህ በፊት ሙሉውን አንብበው።
መሪጌታ ፅጌ ❤❤❤ 🙏🙏🙏🙏
ዲያቆኑ😂😂😂😂ጥያቄም መልስም የለውም።
መርጌታ 1ኛ
መ/ር ጽጌ በርቱ ዲያቆን ወንጌልን መርምር ዝም ብለህ አትፈላሰፍ ወንጌልን መርምር ገድል እያልክ ገደል አትግባ!!!
ኦኦርቶዶክስ መልስ አላት ትሉን የለ መልሱልን እባካችሁ
kezih belay mn yimelslsh seytan joroshin zegtobish
መልሱ ቀርቶብን ጥያቄው በገባቸው
መሪጌታ ፅጌ ጌታ ይባርክህ እባክህ ደጋግመህ እንደዚህ አይነት የጨለማ ስራወችን እዬገለጥህ ትውልድን አድን
አቅራቢው ፀጋው ይብዛልህ ይሄ አገልግሎት በራሱ ሽልማት አለው ምክኒያቱም ብዙዎች ወደእውነት ዞር እንዲሉ ምክኒያት እየሆንክ ነው እና በርታ።
Lab belab adergut memeher tsege. Yabzalot tebareku❤
በጣም በጣም ትክክል መርጌታ
ውይይይ ዲያቆኑ ምን ነካው ለእርሱ መልስ እኔ ደከመኝ እኔን
ኧረ መሪ ጌታ ሰምቼ የማላዉቃቸዉን ጉድ ነዉ የዘረገፉት የፈጣሪ ያለ እንዲህ አይነት የክርስቶስን የመስቀል ስራ የሚያቃልሉ ገድል የተባሉ የሴጣን ትምህርቶች መወገድ አለባቸዉ ትዉልድ ገዳይ ናቸዉ። ተቅማጥ በሽታ እኮ ነዉ ካልታከመ ገዳይ ነዉ😬😬😬
ገላትያ 1¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯⁶ በክርስቶስ ጸጋ እናንተን ከጠራችሁ ከእርሱ ወደ ልዩ ወንጌል እንዲህ ፈጥናችሁ እንዴት እንዳለፋችሁ እደነቃለሁ፤👉⁷ እርሱ ግን ሌላ ወንጌል አይደለም፤ የሚያናውጡአችሁ የክርስቶስንም ወንጌል ሊያጣምሙ የሚወዱ አንዳንዶች አሉ እንጂ።👉⁸ ነገር ግን እኛ ብንሆን ወይም ከሰማይ መልአክ፥ ከሰበክንላችሁ ወንጌል የሚለይ ወንጌልን ቢሰብክላችሁ፥ የተረገመ ይሁን።👉⁹ አስቀድመን እንዳልን እንዲሁ አሁን ሁለተኛ እላለሁ፥ ከተቀበላችሁት የተለየውን ማንም ቢሰብክላችሁ የተረገመ ይሁን።
የጌታዬ የክርስቶስን ቃላትላንተ በተመቸህ መልኩ አታጣም ይህ ቃል ለናንተ ለመናፍቃን ይሆናል ቃል በሚያጣምሙ ላይ እርሱ ክርስቶስ ኢየሱስ መልስ ይስጣችሁ😏
“ተኵላዎችም በግንቦቻቸው፥ ቀበሮችም በሚያማምሩ አዳራሾቻቸው ይጮኻሉ፤ ጊዜዋም ለመምጣት ቀርቦአል ቀንዋም አይዘገይም።” - ኢሳይያስ 13፥22“እንዲህም አለ፦ እንዳትስቱ ተጠንቀቁ፤ ብዙዎች፦ እኔ ነኝ፥ ዘመኑም ቀርቦአል እያሉ በስሜ ይመጣሉና፤ እነርሱን ተከትላችሁ አትሂዱ።” - ሉቃስ 21፥8
ሰውን አውሬ የሚያደረግ ታምር የለም ከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር ነሚጋጭ ከጥልቁ ነው
ልጁ ያለ እውቀት ነው ሊከራከር የመጣው
በጣም ደስ የሚለው ነገር: በርእሱ ዙርያ ለውይይት መቀመጡ ትልቅ ነገር ነው: ይቀጥል ዘንድ ሊበረታታ ይገባል:: ስቀጥል ግን እኛ ትልቁ ሰውዬ (መርጌታው) ብስለትና: እውቀትና በቂ ዝግጂት ኣድርገዋል:: ወጣቱ ዲያቆን ግን ምንም መልስ ኣልሰጠም:: ኣድበስብሶ ለማለፍና በሌሎች ኣመክንዮ መሳዮች ምላሽ ለማቅረብ ሞክሮኣል (የዘፈን ዳርዳር: እስክስታ) እንዲሉ:: ለቀጣይ ብዙ ግንዛቤ ያስጨብጠናል ብየ ኣስባለው::ሃሌታና ጋዜጤኛን ብዙ ምስጋና ይገባል: በተለይ ጋዜጠኛው ረጋ ብሎ ነገሮችን ለማብረድ ችሎታው ኣለህ
ምንም ምልጃ የለም መፅሀፍ ቅዱስ ያልገለጠልህን ገድል ሊገልጥልህ አይችልም ጌታ ይርዳህ
ዲያቆኑ ከመሪጌታ ብዙ መማር ይጠበቅበታል።ስሜ ተረጋጋ ገና ነህ መሪጌታ ጋር አትደርስም በቀለም ትምህርት ግን በአንዳንዱ ልትሻል ትችላለህ።
ድያቆኑ እንዲሁ ነው የሚያዘባርቀው፡ ፡ ማንም በገድሉ የተጻፈው ማንም ሰው ምንም እውቀት የልርለው ሰው የሚገባው ነው እሱ ግን እጁን ላለመስተት ወዲህ ወድያ ይላል።
Wendime !!!!Chelema Alem Wust Naw Yalehew .Negere Sirah Hulu Alemawi Naw . Ye Abune Teklehamanot Tekmat Zelalemawi Hiywot Keseteh Tetaw .Memhir Tsige Egziabher Yibarkot
ከወንጌል ውጭ ያሉ ገለባዎች ሁሉ ከኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ተለቅመው የሚቃጠሉበት ወቅቱና ግዜው ነውና ሕዝቡም ወደ ወንጌል እውነት ነፃ የሚወጣበት ነውና ። ዲያቆን አርበተበቱት መሪጌታ ፅጌ ቃለ ሕይወትን ያሰማልን ።
ከወንጌል ውጭ በቤተክርስቲያን ምንም የለም መናፍቃን የአህዛብ ልጆች ናቸው ህይወት አልባ ወንጌል ሳይሆን ወጀል ነው የያዛቸው ድያብሎስ በመናፍቃን አድሮ በተክርስቲያንን ብያሳድድም ፀጋ ይብዛል እኛ ከቅዱሳን ጋር ወደፊት መናፍቃን ቅጥል ትላላችሁ እናንተ ደሞ ለቤተክርስቲያን ወንጌል ልትነግሩት ነው ከት ያመጣችሁት ወንጌል የያዛችሁ መሰላችሁ በተክርስቲያን የገሀነም ደጆች አይችሏትም። no more የሉተር ወንጀል ተረት እዛው ቢዝንሳቸውን ቀጥሉ ዘይት እየሸቀጣችሁ😂😂
“ከእግዚአብሔርም ዘንድ መልስ የለምና ባለ ራእዩቹ ያፍራሉ፥ ምዋርተኞችም ይዋረዳሉ፤ ሁሉም ከንፈራቸውን ይሸፍናሉ።” - ሚክያስ 3፥7
አንተ የምታመልከውን ሰይጣን በዘመናቸው አስጨንቀው ያለፉ ቅዱሳን ለናንተ ለሰይጣን አማኞች አስጨናቂ መሆኑ ግልፅ ነው ነገር ግን አባትህ ሰይጣን በገሀነም ዘለአለም ይቃጠላል እንጂ ቅዱሳት መፃህፍት ጨርሶ አይቃጠሉም
ማንም ይቃጠላል እጅ ምንም አታመጡም ገድል ለእኛ ለማኝቹ ተዉልን 😂
አርብና እሮብ በተክለሃይማኖት ስም እባብ የገደለ ይድናል?????? ምን አይነት ቀልድ ነው ????
በኔ ያመነ እኔ ከሰራሁት በላይ ይሠራል ብሉ መሰረታችን ኢየሱስ ክርስቶስ
meseretachhuma luter new 5tu sola blo yemeseretachhu eyesusn yet tawkutalachhu yeyesus tekawami mehonachhun tawkalachhu esu yakeberachewn yemtnku
እኔ የገረመኝ ቀጥተኛ መልስ መስጠት ሲያቅተው የሚሄደው እርቀት መንፈሳዊ ጥያቄ ተጠይቆ ስለ ኳስ ምናምን የማይገናኝ ይዘላብዳል አይ ኦርቶዶክስ መልስ አላት😂 እንዲ በአደባባይ ይሄንን ኑፋቄ ማስጣት ግድ ነው መምህር ፅጌ እውነተኛ ጥያቄ በመረጃ አደኛ በርቱ ወንጌል ያሽንፋል ጋዜጠኛው ጥሩ ነው እንደዚህ አይነት ውይይቶችን ቀጥልበት ሚዛናዊ ነትህ ጥሩ ነው ጅምሩ ያው ይወርዱብሃል ግን ቻለው በአቋም ፅና🎉
ወይ ጉድ ማሞ ሌላ መታወቄያው ሌላ እኮ ሆነበኝ ዲያቆኑ ግን ጤነኛ ናው የሚያወራውን እኮ አያውቅም ለማንኛውም እውነት ተደብቃ አትቀርም ወንጌላችን ገና ድል ያደርጋል መርጌታ ለዛውም ትተውት ነው እንጂ የያዙትን ሁሉ ቢጠይቁት ኑሮ ዲያቆኑ ውሀ ይበላው ነበር ለማንኛውም ዲያቆኑ ይቀረዋል ብዙ ጌታ እንግዲ አይኑን ይክፈትለት ባይ ነኝ
እኔ እኔ በማለት መልስ የለም የምታውቅ ከሆነ መልስ ስጥ ካላወቅህ ደግሞ አላውቅም ነው የሚባለዉ መሪ ጌታ ፅጌ ስጦታው በእዉነት ሳላመሰግንዎት ማለፍ ይከብዳል ለወንጌል እውነት እንታገላለን ብለሀል በርታ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘመንህን ይባርክ
As a Christian it is shame to see a discussion under this title 😢 May God save us
ለእንዲህ አይነት ክርክር ሰው ስትጋብዝ ሚዛናቸውን እኩል ማድረግ ይገባል፣ መሪጌታ ላቀረቡት ጥያቄ ዲያቆኑ መልስ በቅጡ መመለስ አልቻለም፣ ነገር ግን መከራከሪያ የሆነውን ልዩነት መስተካከል እንደሚችል መተማመናቸው ትልቅ ነገር ነው፣ የበተክርስቲያን ጠላቶች በየፊናቸው ህዝብን ለማሳሳት በየቦታው እሚያሳትሙት ነገር ነው ለዚህ የሚዳርገን።
ዘመኑ የቴክኖሎጂ ነው ምንም ተሸፍኖ የሚቀር ነገር የለም በግሕዝ በመፃፍ እውነትን መሰወር አይቻልም የእግዚአብሔርን ቃል የሚጋርድ ገድል ያንደረድራል ወደገደል፡፡
ሰወዬው ማለትም የኣሮቶዶከሱ ዲያቆን ተበዬ ተንቀጠቀጠ ግራ ተጋባ እንደ አንደ እብድ በቻውን ከ አርስቱ ወጪ ሲዘባረቅ ጊዜያችን ገደለው የተወያዬች ትልቁ ችሎታ ጥያቄዎችን መረዳት ነው።
የሀሌታ ቲቪ አቀራረብህ መልካም ጅማሮ ነው ነገር ግን በውይይቱ ወቅት የሰዓት ጭማሪ ቢደረግ ሌላው ለመወያየት የመጣ ተሟጋች ለተጠየቀው ጥያቄ መልስ ሊሰጥ ግዴታ አለበት ስለዚህ አወያይ የሆኑት እርሶ ጥያቄዎች እንዲመለሱ ግድ ማለት ይጠበቅበታል
ፈዛዛ ነው ዲያቆኑ ስንት ተንትኖ ማስረዳት የሚችል ሰው እያለ ያለእውቀት ይለፈልፋል
ትንታኔህ ኢየሱስ ይሁን ወንድሜ
ትክክል ከርዕሱ ጋር አይመጥንም
ጌታ ይባርኮት መምሬ ጽጌ
በእውነት አስተማሪ ውይይት ነው የዲያቆኑ መልስ ግን አወዛጋቢ ነው ምንም አያንፅም
ዲያቆን አልተማርክም ምንም አታውቅምላብ በላብ ሆነኮ ወይ የተክልዬ ተቅማማማማ
እምነት ብቻ የሚለው እኮ ሉተር ሽትንት ቁጭ ብሎ ሲያስቀምጥ የተገለጠለት ከሽንት ቤት የተገኘ ዶክትሪን ነዉ😅😅😅😅
የተክለሃይማኖት ተቅማጥ ህመም ምነው አንጫጫቸው የመናፍቃን መንጫጫት የገድሉ እውነተኛነት መረጋገጫ ነው አጋንንት ገና ይንጫጫል በተክለየ ምልጃ ።
የሰው አድናቆትና የእግዚአብሔርን አምልኮ ምን አገናኘው
ድያቆን ተብየው ስግደት ለእግዚአብሔር ብቻ ነው የሚል በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የለም ብለዋል። እንግድያስ የእግዚአብሔርንም ትዕዛዝ አይቀበሉም ማለት ነውመጽሐፍ ቅዱስ ግን እንደዚህ ነዉ ሚለው ዘዳግም 5 (Deuteronomy)8፤ በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር የማናቸውንም ምሳሌ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ፤9-10፤ በሚጠሉኝ እስከ ሦስተኛና እስከ አራተኛ ትውልድ ድረስ የአባቶችን ኃጢአት በልጆች ላይ የማመጣ፤ ለሚወድዱኝ ትእዛዜንም ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ምሕረትን የማደርግ እኔ እግዚአብሔር አምላክህ ቀናተኛ አምላክ ነኛና አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውም።
ሰውየው ግዜ እያጠፋ ነው። የተጠየቀው ለምን ኣይመልስም ?ወደ ሌላ ገብቶ ከመናገር ።
Merigeta Tsige tebareku.
መብረት ሀይል ፣ ግብርና ምንስተር፣ ህገ መንግሥት፣ ወስጣ ደምብ ፣እኔ አልችልም ፣ አለቅም፣ ህስ ፣ pastor እንትና ፣ ስግደት፣ መጽሐፍ ቅዱስም ብዙ ስህተት አለ ፣ የለም😢ከለ ግን ፣ መጽሐፍ ቅዱስን የምፈቱት የተመረጡት ነቸው ፣ ……አይ ወንድሜ ( ድያቋን) No ምለሽ😢
የሚገርም አወያይ ጋዜጠኛ ነው አደሎት የለለው አወያይ👌
መጨረሻው ዘመን ላይ ሆነን አሁንም መጽሃፎች ተጠንተው አላለቁም ማለት በጣም አስቂኝ ነው
እኔ የተዋህዶ ልጅ ነኚ ዲያቆን የኛው ሰው በቂ መልስአልሰጡም ምንም አልተዋጠልኚም ከንደገና ብዙ ምርምር ያረገ የቤተክርትያን መምህር መልስ እንዲሰጥ አሳስባለው ፀጌ ዛሬ ያለው ትክክል ነው መልስ አልተመለሰለትም ለፅጌ ግን ከቤተክርስትያን መውጣቱን ግን እቃወመዋለሁ መሀል ላይ ስለሆነ ገድልን ከተቀበለ እኛ ልጆች ተሰብስበን ሊቃውን እና ሴኖዶስን መጠየቅ አለብን እላለሁ ምንም መልስ አልተመለሰልኚም የኛው አልተመራመረም በኔ እይታ መልስ ስጡልን
ኦርቶዶክስ ነኝ አለ እኮ
"በጣም አሪፍ ውይይት ነው ቀጥሉበት"
እረ መልሱን መልስላቸው
መንገዱም እውነቱም ሕይወቱም አላወቁውማ ምን ያድርግ ክርስቶስ በቂያችን ነው ወንድሜ።
Mregeta geta yebarkote❤
ዳቆኑ መልስ አጦ ይቀባጥራል ይገርማል እውነትን አትግፋ ወንድሜ
ምን አልሽ ዘሪቱ
መሪጌታ ፅጌ ተባረክ
ጌታ ይባረርካችሁ የክርስቲያን መሠረት መጽሐፍ ቅዱስ ነው ገድል እያልን ባንበርዘው
እግዚአብሔር አምላክ ለዘመናት በጨርቅ ተሸፋፍኖ ስንሳለመው የነበረውን ከወንጌል የራቁ ጉዶችን እርቃናቸውን እየገለጠ ነው ገና ይቀጥላል
Endet tasafralachihu Menafkan teklala !
አህዛብ ስለሆንሽ በጭፍን ስትከተይ ኖርሽ እኛ እውነተኛ የተዋህዶ ልጆች ግን የምንሳለመውን እናውቃለን የተፃፉትን አንድም መፅሐፍ አንብበሽ አታውቂም እነ አቶ ፅጌን ከመከተል ውጭ
እሄ ሁሉ ትግል የፍጡራን ገድል ከክርስቶስ ኢየሱስ ወንጌል ጋር ለምን እኩል አልተሰበከም ነው? መልስ ካለህም በመፅሃፍ ቅዱስ እንደ እግዚአብሔር ቃል መልስ!
ሀሌታዎች በጣም ተወዳጆች ናችሁ በዚሁ ቀጥሉ ምክንያቱም የምታቀርቡልን ውይይቶች የማናውቃቸውን ብዙ ነገሮች እንድንማር በር ከፍተውልናልና በጨለምተኝነትና በድንግዝግዝ እንዳንጓዝ የግንዛቤን ብልጭታ ፈንጥቀውልናል እናም ፖድካስቱን ማመስገን እፈልጋለሁ በተጨማሪም የመሪጌታ ፅጌን ጓደኛ የሆኑትን መምህር ጌታቸው ምትኩን በተመረጠ ርዕሰ ጉዳይ ከሌላ የኦርቶዶክስ መምህር ጋር ብታወያዩልን መልካም ነው የሚል ጥቆማ መስጠት እፈልጋለሁ
amazing journalist, keep up your mindful interview
እንድንበት ዘንድ ከሰማይ በታች የተሰጠ ሌላ ስም የለም ከጌታ እየሱስ ክርስቶስ በ ቀ ር
ቅዝምዝም ወዲ ፍየል ወዲያ አሉ የተጠቀው ሌላ ሚያወራው ጫካ
ብቸኛ የእግዚአብሔር ቃል የሆነውን መጽሀፍ ቅዱስን ለመቃወም ሰይጣን በምድራችን ላይ የዘራው ገድል ፣ አዋልድ ፣ ስንክሳር ... ወዘተ በጌተ በኢየሱስ ስም የተነቀለ ይሁን !!!
ሰይጣንማ የዘራው የናንተን እምነት ነው በዘመናቸው በክርስቶስ አምነው የተጋደሉ ቅዱሳንን አባትህ ሰይጣን ይጠላቸዋሕ
Amennnnnn
ua-cam.com/video/zP47eK0byg8/v-deo.html
@@TakeAbe-nh4cd ወዴት ወዴት እኛ የእግዚአብሔር ልጆች ቅዱሳንን ለምን እንጠላለን ?እንወዳቸዋለን ፣ እናከብራቸዋለን እንጂ እነደ እናንተ ጭራሽ እስከነመፈጠራቸውም ለማይታወቁ የተረት አባቶች ወድቀን አንሰግድላቸውም ። ሲያምራቸው ይቅር ። የኛ ዓይኖች የሚመለከቱት ወደ አዳነን ኢየሱስ ብቻ ነው። ( እብራውያን 3 : 1 ) ይልቁኑ ወዳጄ በጣዖታት ስር ከምትርመጠመጥ ሳይመሽብህ በጊዜ ወደ ኢየሱስ አምልጥ !!!!!!!!
አንችን ይንቀልሽ😂
1. ከእግዚአብሔር ሌላ ፀሎት የሚሰማ የለም ፤ ጸሎት ካቀረብክለት ማንኛውንም ፍጡር ታመልከዋለህ ማለት ነው!2. ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ሌላ ዳግመኛ ላለመሞት በትንሳኤ ኃይል የተነሳ የለም። በትንሳኤ በኩር ነው ፤ በእርሱ የሚያምኑት ሁሉም ቅድስት ድንግል ማርያምን ጨምሮ ከሞት የሚነሱት ወደፊት ነው።3. ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ሌላ ወደ እግዚአብሔር መቅረቢያ አማራጭ ምንም የለም። ሰው በኢየሱስ ሲያምን የእግዚአብሔር ልጅ ይሆናል ፤ የመንፈስ ቅዱስ ማደሪያ ሆኖ ለመንግስቱ ይበቃል!4. ኢትዮጵያ ሀገራችን ከአህዛብ ሀገር መደዳ ነች። ቅድስት ሀገር የሚያስብላት አንድም መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሰረት የለም። የብሉይ ኪዳኑም ብቸኛ ታቦት በኢትዮጵያ የለም።5. በ2000 ዓ.ም በአማርኛ እና በ2014 ዓ.ም በግዕዝ ቋንቋ ባሳተመቻቸው "81" መጽሐፍ ቅዱስ ላይ እጅግ ከባድ የሚባል ብረዛና ክለሳ በማድረጓ እናት ቤተ ክርስቲያናችን ከባድ አደጋ ላይ ነች!6. መጽሐፍ ቅዱስ የማይሻርና የማይቀየር ብቸኛ የእግዚአብሔር መጽሐፍ ነው ፤ ጌታችን ኢየሱስን የማይወድና ማመን የማይፈልግ ሰው ፈጽሞ አያነበውም። መጽሐፍ ቅዱስን በጽሞና ያነበበ ሰው ሁሉ ግን እውነት ፣ ሕይወት እና መንገድ የሆነው ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ይተዋወቀዋል!አንብቡ!
ዲያቆኑ ዝግጅት የለውም እንደ ቤተክርስትያን መምህርነት ትንታኔው በጣም የወረደ ነው።
Ewnet yashenfal!
Diyakon Sime tebarek
ቤተክርስቲያን ይህን ትቀበላለች ይሄን ግን አትቀበልም.... ለመሆኑ ይመለከተኛል አርማለሁ ብሎ ሀላፊነት ለመውሰድስ መቼ ፈቃደኛ ሆነችና?ይህ ማለት እንዳለ እቀበለዋለሁ ምንም ይሁን ምንም ምንአግባችሁ ማለት ነው::
ወንጌል ሳይገባህ ዲያቆን ከምትባል መጽሀፍ ቅዱስን ብታነብ ለነፍስህ መዳን ይሆንልሀል ሌሎችንም አታሰናክልም መዳን በእየሱስ በማመን ብቻ ነው
ከዋናው ጥያቄ አየሸሸ ነው። ቤተክርቲያኒትዋ ወክሎ ከመጣ የቤተክርስቲያኒትዋ ኣቋም መናገር ማስረዳት ኣለበት እንጂ። ለተቺዎች የኣተቻቸት መንገድ ማስተማር ነው የገባው። ይሄ ደግሞ ችግሩ መልሶ ነው ምያባብሰው
አይ ኦርቶዶክስ 🤣🤣 እንደ እንዲ አያልክ ከምጨቃጨቅ ስህተት አለው ብለህ እመን: በቃ መዳን በእየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነዉ:: የማንም ድጋፍ አጋዥ አያስፈልገውም::❤❤❤ ለመዳናችን የእየሱስ ደም በቂ ነዉ!!!!!!!!❤❤❤❤❤
ዲያቆን ለእግዚአብሔር ብንሸነፍ ይሻላል ያዋጣልም ለጌታ ጨክን እርሱ በመስቀል ላይ ጨክኖልሃልና
መልካም የመማማሪያ ክርክር ነው:: በቃ ይህን መሰል የውይይት አግባብ እውነትን ለሚፈልግ ሰው አስተማሪ ነው:: ሁለቱም ተከራካሪዎች በጨዋነት ያላቸውን አቅርበዋል:: መሪጌታ ለመከራከሪያ የሚሆን ማስረጃ ይዞ ተከራከረ: ያልተስማማበትን በጥያቄ አቀረበ:: ዲያቆኑ ተጨባጭ ማስረጃ ሳይዝ ቀርቧል:: የተጠየቀውንም ረግጦ ከመመለስ ይልቅ አንጠልጥሎ አልፏል:: ስለዚህ ለእኔ መሪጌታ ያቀረቡት ሃሳብ እና ሙግት ተገቢነት እና እውነታ ያለው ነው ብየ አምናለሁ::
ብዙ መጻህፍት ከቤተ ክርስቲያን ተጠራርገው መውጣት አለባቸው
Kijiwn titew bekerebew hasab lik new woym lik aydelem lemn aylin.
መምህር ፅጌ ጀግና የወንጌል አርበኛ በርትተህ ይህንን ቅዱስ ወንጌል ስበክ። ፍሬህንም እያየህ ነው
ጋዜጠኛው ትችላለህ !! ሰዎች እውነቱ እንዲያውቁ በሚዛናዊነት ስለምታደርገው ውይይት ተባረክ ።የዛሬው ገድል ተሟጋች እውቀት የለው ይቅርታ አከብራለሁ ግን የተጠየቀው ሌላ የሚመልሰው አራንባ እና ቆቦ ነው ።
አንተ ግን በርታ 🙏
ዲያቆንዬ አደከምከን እኮ😊
"የሞኝ ለቅሶ መልሶ መላልሶ"አሉ ዲያቆኑ ብዙ ፍሬ ከርሲኪ በማውራት ውሃ የማይቋጥር ሃሳብ ነው የሰጠው:: ቤተ ክርስቲያኒቷን የመወከል አቅም የለውም:: በዝረራ ነው የተሸኘው! ለነገሩ የሌለውን ከየት ያመጣል አይፈረድበትም:: ለመሪጌታ ግን ትልቅ አክብሮት አለኝ :: በምጥን ቃል ትንፋሽ ሳይጨርሱ እውነቷን ቁጭ አድርገውታል:: ጆሮ ያለው ይስማ!
ወሬ አባቱ
መሪጌታ ፅጌ ጌታ ፀጋ ያብዛሎት
ዲያቆኑ ና ወደ ኢየሱስ
ጋዜጠኛዉ ተባረክ❤❤
እግዚአብሔር የወንጌልን እውነት ሰው በቀላሉ አምኖ ሊድን የሚችልበትን የህይወት መንገድ የሸፈነውን ገለባ እና ቆሻሻ እሳት ጭሮበታል።ይቃጠላል ህዝብም በቀላሉ በ ወንጌል አምኖ የሚድንበት ዘመን መቷል።
እምነት ብቻ እሚለው ሉተር ከሽንት ቤት ያገኘው ትውልድ አጥፊ ቆሻሻ አስተምሮ ነው።
ቆሻሻና ገለባ እናንተ ናችሁ ወገኖቼ ላፋችሁ እንኳን ለከት የለውም!
መልካሙን ክፋ ክፋውን መልካም የምትሉ ወዮላችሁ ይላል አንተ ተኩላ አላነበብከውም😏
😂😂😂😂😂 ምስኪን መናፍቅ አንተ ነክ ወንጌል ምሰብክ ትላንት የመጣክ የሉተር ዳይፐር መጨርሻቹ ኢሉምናቲ ሱዶማውያን ነው ኑ በፆም በንስሀ በስግደት ኑሩ ሀይማኖት አንዲት ናት ክርስትና ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መናፍቅ ከመሆን ኢየሱስ ይሰውርኝ ።
እናንተ ምትሰብኩት ወንጌል ሀዋርያትና የሀዋርያት ተማሪዎች የሰበኩትን ወንጌል ካልሆነ እንዴት የናንተ ወንጌል (የሀዋርያት ወንጌል ያልሆነው) ሌሎችን እንዲያድን ትጠብቃላችሁ?
እየሱስን ብቻ እንሰማለን። ዋጋችን በሰማይ ነው። ሰው የሰራው ስራ ለእርሱ ክርስቶስ መተው ጽድቅ ለራስ ነው ይኔ ጽድቅ ለሌላው አይጠቅምም ።ክርስቶስ በቂ ነው
“ከነፍስ የተለየ ሥጋ የሞተ እንደ ሆነ እንዲሁ ደግሞ ከሥራ የተለየ እምነት የሞተ ነው።”
- ያዕቆብ 2፥26
እዮብ በረከት እናመሰግናለን ጥሩ አርገህ እቅረብሃዋል አድሎ የሎለበት❤❤
የዲያቆኑ ድርቅናና አልሰማ ባይነት
ወይ ጉድ ፈንጂ የሆነ ጥያቄ ጠይቀውህ ግራ አጋቡህ አዝረጠረጡህ አይደል ወይኔ ወንድሜን አይዞሽ ገለቴ
እረኞች ገለባ ናችሁ
አልተዘጋጀም መሰለኝ ተተባተበ
የቶማስ ወንጌል የሚባል የለም።
ኦርቶዶክስ የኢትዮጵያ ን እድገት ወደኈላ ጎትታለች
ሀሌታ ይሄን ፕሮግራም ስለሚታዘጋጁ አመሰግናለሁ ! ክርስቲያን ሆይ ወደ መጽሐፍ ቅዱስ! የናዝሬቱ ኢየሱስ ክርስቶስ እውነት መንገድ እና ህይወት ነው። ኢየሱስ የሌለበት አምልኮ ጣዖትን እንደ ማምለክ ነው!
“ልሰግድለትም በእግሩ ፊት ተደፋሁ። እርሱም፦ እንዳታደርገው ተጠንቀቅ፤ ከአንተ ጋር የኢየሱስም ምስክር ካላቸው ከወንድሞችህ ጋር አብሬ ባሪያ ነኝ፤ ለእግዚአብሔር ስገድ፤ የኢየሱስ ምስክር የትንቢት መንፈስ ነውና አለኝ።”
- ራእይ 19፥10
መልኣኩ እንደዚህ ኣስጠንቅቆት ለምን ሁለተኛ ግዜ ለመስገድ ፈለገ ሃዋርያው ቅዱስ ዮሓንስ?
መሞህራችን መምህር ፅጌ ቃለ ህይወት ያሰማልን አሜን 💕🙏💕
የኦርቶዶክሱ ወንድም ጌታ ይርዳህ ፈፅሞ ከመፀሀፋ ቅዱስ አዉድ ዉጭ ነዉ የምታወራዉ። የሰዉ ድንቅና ታምር ስራ ሚዛኑ የእግዚያብሄር ቃል ነዉ::ፈጣሪ ይድረስልህ። ሰዉ የሚሰራዉን ድንቅና ታምር ሁሉ መፀሀፋ ቅዱሳዊ ካደረግከዉ አደጋ ዉስጥ ነህ ያለኸዉ።
አንተም ይሄን ኮሞት የጻፍከው በፍቃደ እግዚአብሔር መሆኑን አታቅምን?
Praise be to the almighty God! This time is really given to the innocent listeners from God so that they can open their eyes and see their saviour in truth and spirit.
Merigeta, keep carrying the message of the Good news!!!
ዝም ብሎ አዚህም እዚያም የሚዘል የሚደናበር ዲያቆን አይ ኦርቶዶክስ ግራ የሚያጋቡትን እያስቀመጠች አበላሸችው ቤቱን
ለራስክ እዘን ትላንት ለመጣ እምነት ለምትከተለው
መምህር ፅጌ ቃለ ህይወት ያሰማዎት። አስለፈለፋት እኮ 😂 አሳዘንከኝ ወንድሜ አይ ዲያቆን😅
ክክክክክ
የገባህ/የገባሺ አልመሰለኝም! ትችት ሲሰጥ አካሄዱን ማዎቅ አይጠቅምም ማለት ይቻላል?
Mesluachu enji orthodoxawianin ye america sinde leqami liyastemir aychilim yiliq erasachihun adisachu wede orthodox temelesu orthodox Hager enji hod ader aydelechim !
😂😂😂😂❤❤❤
Orthodox tekmat betammmm tiwedalech 😂😂😂😂😂
ዲያቆን እንደ እግዚኣብሔር ቃል አውራ ከወንጌል እየጠቀስክ አውራ:: ስታወራም የእየሱስን ወንጌል ብቻ:: ወንጌል ላይ ከተፃፉት ውጪ አስቡአቸው የሚልም የለም አልተባለም::
እናንተ የፈለጋችሁትን መስማት የምትፈልጉት ብቻ ነው ዞር ብሉ
መምህር ፅጌ - please teach on these subjects intensively so that many would come to the light, to the word of God.
ዳቆኑ ምን እንደሚወወራ እሱ ራሱ የሚያቀው አይመስለኝም
ከመጽሐፍ ቅዱስ ዉጭ የሆነ መጽሐፍ ሁሉ ከጨለማ ነዉ
መጽሐፍ ቅዱስ በቂ ነዉ
ሌላዉ ሁሉ ተረት ነዉ።
እኳንም አገኘሀኝ ኢየሱሴ ያንተ በመሆኔ ኮራሁ መምህር መሪ ጌታ ጽጌ ስጦታው በጣም እሚገርም እውቀት ነው እግ/ር ይባርኮት ብዙ ተምሬአለሁ ትውልዱን ለዘመናት ያሰረ እንደዚ ፍርስርሱን ማውጣት ነው የሚገርመው ዲያቆኑ በጣም ለማለባበስ አየሞከረ ነው ግን አይሳካም ጊዜው የጌታ ነው
የእግዚአብሔርን ቃል እያጣመሙ ለራስ ማመቻመች ምንፍቅና ነው ገድላ ገድልን ትተን ኢየሱስን እንስበክ
😅
ገድልማ በእምነታች እንድንጸና ያበርታቱናል ታዲያ እናንተስ እየሱስን ታታቹ የአለምን ቁሳቂስ እየሰበካቹ አደል በየቸርቻተ😅
በመጀመሪያ አጻጻፍህን አስተካክለህ ጻፍ ሌላው ሣታውቅ የሌለሁበትን ሃይማኖት ውስጥ አታስገባኝ መለኪያዬ መጽሐፍ ቅዱስ ብቻ ነው
@@DaeitBefrkadu-rm4sz አስተካክለው ፊደሉንም ቢሆን የቀረጸችው ሆርቶዶክስ ናት እንጂ ይሄ የስንዴ እምነት ፉደልስ መች አስተማረሽ ፓራሳይት
@@DaeitBefrkadu-rm4sz አስተካክለው ፊደሉንም ቢሆን የቀረጸችው ሆርቶዶክስ ናት እንጂ ይሄ የስንዴ እምነት ፉደልስ መች አስተማረሽ ፓራሳይት
ዲያቆኑ ለዚህ መድረክ በቂ እውቀት ይዞ የመጣ አይመስለኝም፣በስሜት የመጣ ነው የሚመስለኝ።ዙሪያ መሄድ ሳያስፍፕልግ መልስ መስጠት የሚችል ሰው መቅረብ ነበረበት።
ለዚህ አሳፋሪና አስነዋሪ ትምህርት ማን ደፍሮ መልስ ይሰጣል የክርስቶስን ደም ከቆሻሻ ጋር ማነፃፀር ማወዳደር ውይ ነውር ጌታ ይቅር ይበለን ! ደሙን የረገጠና ያክፋፋ የከፋ ነገር ያገኘዋልና ከክፉ አድነን ወደፈተናም አታግባን
መሪጌታ ፅጌ ብልጫ ወስዷል። ስሜ ይቀርሻል
ዲያቆኑ እና መሪጌታ በእውቀትም በመረደትም አይገናኙም እርግጠኛ ነኝ ስሜ ተምረሐል ንቃና አምልጥ
በተጠያቃችሁበት ቦታ ሁሉ አጭበርብሮና አምታቶ ማለፍ ለምዳችዋል መልስ የላችሁም ስንል በምክኒያት ነው
ሂዱ ክፍታፉች
Kkkkkkkkkkk.....😂😂😂😂😂....ተያዝክ እረተቅማጥን አውጡ በቃ ያስጠላል. እየሱስ ብርሐን ነው የተደባበቀ ነገር የለም. ትርጉም ብሎ መሸወድ የለም
እምነት ብቻ የሚለው ሉተር ሽንትቤት አሩን ሲያራ የተገለጠለት የሽንትቤት ዶክትሪን መናፍቆች ከሽንትቤት መገለጥ ውጠ😂😂😂😂😂😂😂😂😂
እምነት ብቻ የሚለው ሉተር ሽንትቤት አሩን ሲያራ የተገለጠለት የሽንትቤት ዶክትሪን መናፍቆች ከሽንትቤት መገለጥ ውጠ😂😂😂😂😂😂😂😂😂
ወንድሜ እግዚአብሔር ማሰተዋልን ይሰጥህ የእግዚብሔር ቃል አንብብ
መሪጌታ ጽጌ እውቀት አላቸው።
ተሐድሶ ነዉ መናፍቅ ነዉ ቤተክርስቲያን አትታደስም
Ye bete krstyanwa likawent malet eko MERIGETA
@@fhhf3250የሃይማኖት ብሔርተኝነት አያድንም የድነትን መንገድ እግዚአብሔር ይግለጥላችሁ።
ገድል አያስፈልግም ማንም አላለም ግን መታረም ይኖርባቸዋል። ዋናው ነገር ከመፅሀፍ ቅዱስ ጋር የሚጣረስ ከሆነ ቤተክርስቲያኒቱ እንደጊዜው ትኩረት ሰታ በአስቸኳይ ማረም ይኖርበታል። በዚህ በስህተት ገድላት ምክንያት ብዙ ምእመናን እንደፈለሱ ይታወቃል
ኦርቶዶክስ የሚታደስ የላትም አንተ እራስህን አድስ😏
የእግዚአብሔር ሰላም ለአንተ ይሁን
1.መጽሐፍ ቅዱስ በኦርቶዶክስ እየተነበበ አይደለም
ሰዉ የእግዚአብሔርን ቃል እንዳያነብ
እንቅፋቱ ገድል ነዉ
2.የእግዚአብሔር ቃል በቂ ነዉ
3.ወንጌልን ለዓለም ሁሉ ለማዳረስ
መጽሐፍ ቅዱስ ማንበብ ወሳኝ ነዉ
4.ሐዋርያት ወንጌላውያን የሰበኩትን ትተን ተረታ ተረት ያልተጻፈ ታርክ በዓዉደ ምሕረት እየሰበኩ ህዝብ ደንዝዘወዋል
ወደ ቃሉ እንመለስ።🙏
@@selassiemollatrinity2803አንተ ምን ሰራክና ስለ ገድል ምትቃወመው ገለባ
አትሳሳት የትኛውም ኦርቶዶክስ በገደል ምክንያት አይወጣም ወጣን የሚሉ ሰወች አንድም የገድል መፅሐፍ አንብበው አያውቁም ሌሎች ሰወች ገድላትን ሲተቹ ይሰሙና በጭፍኑ ከቤተክርስቲያን ይወጣሉ
@@selassiemollatrinity2803መነበቡን እንዳትሰማ ጀሮ የለህም
1. ሁሌም በቅዳሴ ላይ ወንጌል ይነበባል አንተና መሰሎችህ ግን አትሰሙም
2.መፅሐፍ ቅዱስ አንድምታ ትርጓሜ በየበአላቱ ይተረጎማል አንተና መሰሎችህ ግን አትሰሙም እናንተ ካልሰማችሁ ምንም ልናደርጋችሁ አንችልም
ዲያቆኑ ተሰቃየ እኔን!
መሪ ጌታ ከሌላ ሰው ጋር በድጋሚ ቢቀርቡ
👉“ነገር ግን ሰው በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን እንዲጸድቅ እንጂ በሕግ ሥራ እንዳይሆን አውቀን፥ ሥጋን የለበሰ ሁሉ በሕግ ሥራ ስለማይጸድቅ፥ እኛ ራሳችን በሕግ ሥራ ሳይሆን በክርስቶስ እምነት እንጸድቅ ዘንድ በክርስቶስ ኢየሱስ አምነናል።”
- ገላትያ 2፥16
🙏🙏🙏
“ከነፍስ የተለየ ሥጋ የሞተ እንደ ሆነ እንዲሁ ደግሞ ከሥራ የተለየ እምነት የሞተ ነው።”
- ያዕቆብ 2፥26
እስቲ ገላ፥2፡16 እና ያዕ፥2፡26 ኣስታርቃቹ ንገሩኝ ሁለታቹ፧
@@danilee2569 እስቲ ገላ፥2፡16 እና ያዕ፥2፡26 ኣስታርቃቹ ንገረኝ ወንድሜ፧
“አሁን ግን ለእርሱ ለታሰርንበት ስለ ሞትን፥ ከሕግ ተፈትተናል፥ ስለዚህም በአዲሱ በመንፈስ ኑሮ እንገዛለን እንጂ በአሮጌው በፊደል ኑሮ አይደለም።”
“እንግዲህ ምን እንላለን? ሕግ ኃጢአት ነውን? አይደለም፤ ነገር ግን በሕግ ባይሆን ኃጢአትን ባላወቅሁም ነበር፤ ሕጉ፦ አትመኝ ባላለ ምኞትን ባላወቅሁም ነበርና።” ሮሜ 7፥6
አዎ በህግ አንጸድቅም ህግ ግን እንዲህ ላለው ይጠቅማል። አንተ የተመቸህን አንዷን ምዕራፍ አምጥተህ ከመለጠፍህ በፊት ሙሉውን አንብበው።
መሪጌታ ፅጌ ❤❤❤ 🙏🙏🙏🙏
ዲያቆኑ😂😂😂😂ጥያቄም መልስም የለውም።
መርጌታ 1ኛ
መ/ር ጽጌ በርቱ ዲያቆን ወንጌልን መርምር ዝም ብለህ አትፈላሰፍ ወንጌልን መርምር ገድል እያልክ ገደል አትግባ!!!
ኦኦርቶዶክስ መልስ አላት ትሉን የለ መልሱልን እባካችሁ
kezih belay mn yimelslsh seytan joroshin zegtobish
መልሱ ቀርቶብን ጥያቄው በገባቸው
መሪጌታ ፅጌ ጌታ ይባርክህ እባክህ ደጋግመህ እንደዚህ አይነት የጨለማ ስራወችን እዬገለጥህ ትውልድን አድን
አቅራቢው ፀጋው ይብዛልህ ይሄ አገልግሎት በራሱ ሽልማት አለው ምክኒያቱም ብዙዎች ወደእውነት ዞር እንዲሉ ምክኒያት እየሆንክ ነው እና በርታ።
Lab belab adergut memeher tsege. Yabzalot tebareku❤
በጣም በጣም ትክክል መርጌታ
ውይይይ ዲያቆኑ ምን ነካው ለእርሱ መልስ እኔ ደከመኝ እኔን
ኧረ መሪ ጌታ ሰምቼ የማላዉቃቸዉን ጉድ ነዉ የዘረገፉት የፈጣሪ ያለ እንዲህ አይነት የክርስቶስን የመስቀል ስራ የሚያቃልሉ ገድል የተባሉ የሴጣን ትምህርቶች መወገድ አለባቸዉ ትዉልድ ገዳይ ናቸዉ። ተቅማጥ በሽታ እኮ ነዉ ካልታከመ ገዳይ ነዉ😬😬😬
ገላትያ 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁶ በክርስቶስ ጸጋ እናንተን ከጠራችሁ ከእርሱ ወደ ልዩ ወንጌል እንዲህ ፈጥናችሁ እንዴት እንዳለፋችሁ እደነቃለሁ፤
👉⁷ እርሱ ግን ሌላ ወንጌል አይደለም፤ የሚያናውጡአችሁ የክርስቶስንም ወንጌል ሊያጣምሙ የሚወዱ አንዳንዶች አሉ እንጂ።
👉⁸ ነገር ግን እኛ ብንሆን ወይም ከሰማይ መልአክ፥ ከሰበክንላችሁ ወንጌል የሚለይ ወንጌልን ቢሰብክላችሁ፥ የተረገመ ይሁን።
👉⁹ አስቀድመን እንዳልን እንዲሁ አሁን ሁለተኛ እላለሁ፥ ከተቀበላችሁት የተለየውን ማንም ቢሰብክላችሁ የተረገመ ይሁን።
የጌታዬ የክርስቶስን ቃላትላንተ በተመቸህ መልኩ አታጣም ይህ ቃል ለናንተ ለመናፍቃን ይሆናል ቃል በሚያጣምሙ ላይ እርሱ ክርስቶስ ኢየሱስ መልስ ይስጣችሁ😏
“ተኵላዎችም በግንቦቻቸው፥ ቀበሮችም በሚያማምሩ አዳራሾቻቸው ይጮኻሉ፤ ጊዜዋም ለመምጣት ቀርቦአል ቀንዋም አይዘገይም።”
- ኢሳይያስ 13፥22
“እንዲህም አለ፦ እንዳትስቱ ተጠንቀቁ፤ ብዙዎች፦ እኔ ነኝ፥ ዘመኑም ቀርቦአል እያሉ በስሜ ይመጣሉና፤ እነርሱን ተከትላችሁ አትሂዱ።”
- ሉቃስ 21፥8
ሰውን አውሬ የሚያደረግ ታምር የለም ከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር ነሚጋጭ ከጥልቁ ነው
ልጁ ያለ እውቀት ነው ሊከራከር የመጣው
በጣም ደስ የሚለው ነገር: በርእሱ ዙርያ ለውይይት መቀመጡ ትልቅ ነገር ነው: ይቀጥል ዘንድ ሊበረታታ ይገባል::
ስቀጥል ግን እኛ ትልቁ ሰውዬ (መርጌታው) ብስለትና: እውቀትና በቂ ዝግጂት ኣድርገዋል:: ወጣቱ ዲያቆን ግን ምንም መልስ ኣልሰጠም:: ኣድበስብሶ ለማለፍና በሌሎች ኣመክንዮ መሳዮች ምላሽ ለማቅረብ ሞክሮኣል (የዘፈን ዳርዳር: እስክስታ) እንዲሉ::
ለቀጣይ ብዙ ግንዛቤ ያስጨብጠናል ብየ ኣስባለው::
ሃሌታና ጋዜጤኛን ብዙ ምስጋና ይገባል: በተለይ ጋዜጠኛው ረጋ ብሎ ነገሮችን ለማብረድ ችሎታው ኣለህ
ምንም ምልጃ የለም መፅሀፍ ቅዱስ ያልገለጠልህን ገድል ሊገልጥልህ አይችልም ጌታ ይርዳህ
ዲያቆኑ ከመሪጌታ ብዙ መማር ይጠበቅበታል።ስሜ ተረጋጋ ገና ነህ መሪጌታ ጋር አትደርስም በቀለም ትምህርት ግን በአንዳንዱ ልትሻል ትችላለህ።
ድያቆኑ እንዲሁ ነው የሚያዘባርቀው፡ ፡ ማንም በገድሉ የተጻፈው ማንም ሰው ምንም እውቀት የልርለው ሰው የሚገባው ነው እሱ ግን እጁን ላለመስተት ወዲህ ወድያ ይላል።
Wendime !!!!Chelema Alem Wust Naw Yalehew .Negere Sirah Hulu Alemawi Naw . Ye Abune Teklehamanot Tekmat Zelalemawi Hiywot Keseteh Tetaw .Memhir Tsige Egziabher Yibarkot
ከወንጌል ውጭ ያሉ ገለባዎች ሁሉ ከኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ተለቅመው የሚቃጠሉበት ወቅቱና ግዜው ነውና ሕዝቡም ወደ ወንጌል እውነት ነፃ የሚወጣበት ነውና ። ዲያቆን አርበተበቱት መሪጌታ ፅጌ ቃለ ሕይወትን ያሰማልን ።
ከወንጌል ውጭ በቤተክርስቲያን ምንም የለም መናፍቃን የአህዛብ ልጆች ናቸው ህይወት አልባ ወንጌል ሳይሆን ወጀል ነው የያዛቸው ድያብሎስ በመናፍቃን አድሮ በተክርስቲያንን ብያሳድድም ፀጋ ይብዛል እኛ ከቅዱሳን ጋር ወደፊት መናፍቃን ቅጥል ትላላችሁ እናንተ ደሞ ለቤተክርስቲያን ወንጌል ልትነግሩት ነው ከት ያመጣችሁት ወንጌል የያዛችሁ መሰላችሁ በተክርስቲያን የገሀነም ደጆች አይችሏትም። no more የሉተር ወንጀል ተረት እዛው ቢዝንሳቸውን ቀጥሉ ዘይት እየሸቀጣችሁ😂😂
“ከእግዚአብሔርም ዘንድ መልስ የለምና ባለ ራእዩቹ ያፍራሉ፥ ምዋርተኞችም ይዋረዳሉ፤ ሁሉም ከንፈራቸውን ይሸፍናሉ።”
- ሚክያስ 3፥7
አንተ የምታመልከውን ሰይጣን በዘመናቸው አስጨንቀው ያለፉ ቅዱሳን ለናንተ ለሰይጣን አማኞች አስጨናቂ መሆኑ ግልፅ ነው ነገር ግን አባትህ ሰይጣን በገሀነም ዘለአለም ይቃጠላል እንጂ ቅዱሳት መፃህፍት ጨርሶ አይቃጠሉም
ማንም ይቃጠላል እጅ ምንም አታመጡም ገድል ለእኛ ለማኝቹ ተዉልን 😂
አርብና እሮብ በተክለሃይማኖት ስም እባብ የገደለ ይድናል?????? ምን አይነት ቀልድ ነው ????
በኔ ያመነ እኔ ከሰራሁት በላይ ይሠራል ብሉ መሰረታችን ኢየሱስ ክርስቶስ
meseretachhuma luter new 5tu sola blo yemeseretachhu eyesusn yet tawkutalachhu yeyesus tekawami mehonachhun tawkalachhu esu yakeberachewn yemtnku
እኔ የገረመኝ ቀጥተኛ መልስ መስጠት ሲያቅተው የሚሄደው እርቀት መንፈሳዊ ጥያቄ ተጠይቆ ስለ ኳስ ምናምን የማይገናኝ ይዘላብዳል አይ ኦርቶዶክስ መልስ አላት😂 እንዲ በአደባባይ ይሄንን ኑፋቄ ማስጣት ግድ ነው መምህር ፅጌ እውነተኛ ጥያቄ በመረጃ አደኛ በርቱ ወንጌል ያሽንፋል ጋዜጠኛው ጥሩ ነው እንደዚህ አይነት ውይይቶችን ቀጥልበት ሚዛናዊ ነትህ ጥሩ ነው ጅምሩ ያው ይወርዱብሃል ግን ቻለው በአቋም ፅና🎉
ወይ ጉድ ማሞ ሌላ መታወቄያው ሌላ እኮ ሆነበኝ ዲያቆኑ ግን ጤነኛ ናው የሚያወራውን እኮ አያውቅም ለማንኛውም እውነት ተደብቃ አትቀርም ወንጌላችን ገና ድል ያደርጋል መርጌታ ለዛውም ትተውት ነው እንጂ የያዙትን ሁሉ ቢጠይቁት ኑሮ ዲያቆኑ ውሀ ይበላው ነበር ለማንኛውም ዲያቆኑ ይቀረዋል ብዙ ጌታ እንግዲ አይኑን ይክፈትለት ባይ ነኝ
እኔ እኔ በማለት መልስ የለም የምታውቅ ከሆነ መልስ ስጥ ካላወቅህ ደግሞ አላውቅም ነው የሚባለዉ መሪ ጌታ ፅጌ ስጦታው በእዉነት ሳላመሰግንዎት ማለፍ ይከብዳል ለወንጌል እውነት እንታገላለን ብለሀል በርታ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘመንህን ይባርክ
As a Christian it is shame to see a discussion under this title 😢 May God save us
ለእንዲህ አይነት ክርክር ሰው ስትጋብዝ ሚዛናቸውን እኩል ማድረግ ይገባል፣ መሪጌታ ላቀረቡት ጥያቄ ዲያቆኑ መልስ በቅጡ መመለስ አልቻለም፣ ነገር ግን መከራከሪያ የሆነውን ልዩነት መስተካከል እንደሚችል መተማመናቸው ትልቅ ነገር ነው፣ የበተክርስቲያን ጠላቶች በየፊናቸው ህዝብን ለማሳሳት በየቦታው እሚያሳትሙት ነገር ነው ለዚህ የሚዳርገን።
ዘመኑ የቴክኖሎጂ ነው ምንም ተሸፍኖ የሚቀር ነገር የለም በግሕዝ በመፃፍ እውነትን መሰወር አይቻልም የእግዚአብሔርን ቃል የሚጋርድ ገድል ያንደረድራል ወደገደል፡፡
ሰወዬው ማለትም የኣሮቶዶከሱ ዲያቆን ተበዬ ተንቀጠቀጠ ግራ ተጋባ እንደ አንደ እብድ በቻውን ከ አርስቱ ወጪ ሲዘባረቅ ጊዜያችን ገደለው የተወያዬች ትልቁ ችሎታ ጥያቄዎችን መረዳት ነው።
የሀሌታ ቲቪ አቀራረብህ መልካም ጅማሮ ነው ነገር ግን በውይይቱ ወቅት የሰዓት ጭማሪ ቢደረግ ሌላው ለመወያየት የመጣ ተሟጋች ለተጠየቀው ጥያቄ መልስ ሊሰጥ ግዴታ አለበት ስለዚህ አወያይ የሆኑት እርሶ ጥያቄዎች እንዲመለሱ ግድ ማለት ይጠበቅበታል
ፈዛዛ ነው ዲያቆኑ ስንት ተንትኖ ማስረዳት የሚችል ሰው እያለ ያለእውቀት ይለፈልፋል
ትንታኔህ ኢየሱስ ይሁን ወንድሜ
ትክክል ከርዕሱ ጋር አይመጥንም
ጌታ ይባርኮት መምሬ ጽጌ
በእውነት አስተማሪ ውይይት ነው የዲያቆኑ መልስ ግን አወዛጋቢ ነው ምንም አያንፅም
ዲያቆን አልተማርክም ምንም አታውቅም
ላብ በላብ ሆነኮ ወይ የተክልዬ ተቅማማማማ
እምነት ብቻ የሚለው እኮ ሉተር ሽትንት ቁጭ ብሎ ሲያስቀምጥ የተገለጠለት ከሽንት ቤት የተገኘ ዶክትሪን ነዉ😅😅😅😅
የተክለሃይማኖት ተቅማጥ ህመም ምነው አንጫጫቸው የመናፍቃን መንጫጫት የገድሉ እውነተኛነት መረጋገጫ ነው አጋንንት ገና ይንጫጫል በተክለየ ምልጃ ።
የሰው አድናቆትና የእግዚአብሔርን አምልኮ ምን አገናኘው
ድያቆን ተብየው ስግደት ለእግዚአብሔር ብቻ ነው የሚል በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የለም ብለዋል። እንግድያስ የእግዚአብሔርንም ትዕዛዝ አይቀበሉም ማለት ነው
መጽሐፍ ቅዱስ ግን እንደዚህ ነዉ ሚለው ዘዳግም 5 (Deuteronomy)
8፤ በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር የማናቸውንም ምሳሌ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ፤
9-10፤ በሚጠሉኝ እስከ ሦስተኛና እስከ አራተኛ ትውልድ ድረስ የአባቶችን ኃጢአት በልጆች ላይ የማመጣ፤ ለሚወድዱኝ ትእዛዜንም ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ምሕረትን የማደርግ እኔ እግዚአብሔር አምላክህ ቀናተኛ አምላክ ነኛና አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውም።
ሰውየው ግዜ እያጠፋ ነው። የተጠየቀው ለምን ኣይመልስም ?
ወደ ሌላ ገብቶ ከመናገር ።
Merigeta Tsige tebareku.
መብረት ሀይል ፣ ግብርና ምንስተር፣ ህገ መንግሥት፣ ወስጣ ደምብ ፣እኔ አልችልም ፣ አለቅም፣ ህስ ፣ pastor እንትና ፣ ስግደት፣ መጽሐፍ ቅዱስም ብዙ ስህተት አለ ፣ የለም😢ከለ ግን ፣ መጽሐፍ ቅዱስን የምፈቱት የተመረጡት ነቸው ፣ ……
አይ ወንድሜ ( ድያቋን) No ምለሽ😢
የሚገርም አወያይ ጋዜጠኛ ነው አደሎት የለለው አወያይ👌
መጨረሻው ዘመን ላይ ሆነን አሁንም መጽሃፎች ተጠንተው አላለቁም ማለት በጣም አስቂኝ ነው
እኔ የተዋህዶ ልጅ ነኚ ዲያቆን የኛው ሰው በቂ መልስአልሰጡም ምንም አልተዋጠልኚም ከንደገና ብዙ ምርምር ያረገ የቤተክርትያን መምህር መልስ እንዲሰጥ አሳስባለው ፀጌ ዛሬ ያለው ትክክል ነው መልስ አልተመለሰለትም ለፅጌ ግን ከቤተክርስትያን መውጣቱን ግን እቃወመዋለሁ መሀል ላይ ስለሆነ ገድልን ከተቀበለ እኛ ልጆች ተሰብስበን ሊቃውን እና ሴኖዶስን መጠየቅ አለብን እላለሁ ምንም መልስ አልተመለሰልኚም የኛው አልተመራመረም በኔ እይታ መልስ ስጡልን
ኦርቶዶክስ ነኝ አለ እኮ
"በጣም አሪፍ ውይይት ነው ቀጥሉበት"
እረ መልሱን መልስላቸው
መንገዱም እውነቱም ሕይወቱም አላወቁውማ ምን ያድርግ ክርስቶስ በቂያችን ነው ወንድሜ።
Mregeta geta yebarkote❤
ዳቆኑ መልስ አጦ ይቀባጥራል ይገርማል እውነትን አትግፋ ወንድሜ
ምን አልሽ ዘሪቱ
መሪጌታ ፅጌ ተባረክ
ጌታ ይባረርካችሁ የክርስቲያን መሠረት መጽሐፍ ቅዱስ ነው ገድል እያልን ባንበርዘው
እግዚአብሔር አምላክ ለዘመናት በጨርቅ ተሸፋፍኖ ስንሳለመው የነበረውን ከወንጌል የራቁ ጉዶችን እርቃናቸውን እየገለጠ ነው ገና ይቀጥላል
Endet tasafralachihu Menafkan teklala !
አህዛብ ስለሆንሽ በጭፍን ስትከተይ ኖርሽ እኛ እውነተኛ የተዋህዶ ልጆች ግን የምንሳለመውን እናውቃለን የተፃፉትን አንድም መፅሐፍ አንብበሽ አታውቂም እነ አቶ ፅጌን ከመከተል ውጭ
እሄ ሁሉ ትግል የፍጡራን ገድል ከክርስቶስ ኢየሱስ ወንጌል ጋር ለምን እኩል አልተሰበከም ነው? መልስ ካለህም በመፅሃፍ ቅዱስ እንደ እግዚአብሔር ቃል መልስ!
ሀሌታዎች በጣም ተወዳጆች ናችሁ በዚሁ ቀጥሉ ምክንያቱም የምታቀርቡልን ውይይቶች የማናውቃቸውን ብዙ ነገሮች እንድንማር በር ከፍተውልናልና በጨለምተኝነትና በድንግዝግዝ እንዳንጓዝ የግንዛቤን ብልጭታ ፈንጥቀውልናል እናም ፖድካስቱን ማመስገን እፈልጋለሁ በተጨማሪም የመሪጌታ ፅጌን ጓደኛ የሆኑትን መምህር ጌታቸው ምትኩን በተመረጠ ርዕሰ ጉዳይ ከሌላ የኦርቶዶክስ መምህር ጋር ብታወያዩልን መልካም ነው የሚል ጥቆማ መስጠት እፈልጋለሁ
amazing journalist, keep up your mindful interview
እንድንበት ዘንድ ከሰማይ በታች የተሰጠ ሌላ ስም የለም ከጌታ እየሱስ ክርስቶስ በ ቀ ር
ቅዝምዝም ወዲ ፍየል ወዲያ አሉ የተጠቀው ሌላ ሚያወራው ጫካ
ብቸኛ የእግዚአብሔር ቃል የሆነውን መጽሀፍ ቅዱስን ለመቃወም ሰይጣን በምድራችን ላይ የዘራው ገድል ፣ አዋልድ ፣ ስንክሳር ... ወዘተ በጌተ በኢየሱስ ስም የተነቀለ ይሁን !!!
ሰይጣንማ የዘራው የናንተን እምነት ነው በዘመናቸው በክርስቶስ አምነው የተጋደሉ ቅዱሳንን አባትህ ሰይጣን ይጠላቸዋሕ
Amennnnnn
ua-cam.com/video/zP47eK0byg8/v-deo.html
@@TakeAbe-nh4cd ወዴት ወዴት እኛ የእግዚአብሔር ልጆች ቅዱሳንን ለምን እንጠላለን ?
እንወዳቸዋለን ፣ እናከብራቸዋለን እንጂ እነደ እናንተ ጭራሽ እስከነመፈጠራቸውም ለማይታወቁ የተረት አባቶች ወድቀን አንሰግድላቸውም ። ሲያምራቸው ይቅር ። የኛ ዓይኖች የሚመለከቱት ወደ አዳነን ኢየሱስ ብቻ ነው። ( እብራውያን 3 : 1 ) ይልቁኑ ወዳጄ በጣዖታት ስር ከምትርመጠመጥ ሳይመሽብህ በጊዜ ወደ ኢየሱስ አምልጥ !!!!!!!!
አንችን ይንቀልሽ😂
1. ከእግዚአብሔር ሌላ ፀሎት የሚሰማ የለም ፤ ጸሎት ካቀረብክለት ማንኛውንም ፍጡር ታመልከዋለህ ማለት ነው!
2. ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ሌላ ዳግመኛ ላለመሞት በትንሳኤ ኃይል የተነሳ የለም። በትንሳኤ በኩር ነው ፤ በእርሱ የሚያምኑት ሁሉም ቅድስት ድንግል ማርያምን ጨምሮ ከሞት የሚነሱት ወደፊት ነው።
3. ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ሌላ ወደ እግዚአብሔር መቅረቢያ አማራጭ ምንም የለም። ሰው በኢየሱስ ሲያምን የእግዚአብሔር ልጅ ይሆናል ፤ የመንፈስ ቅዱስ ማደሪያ ሆኖ ለመንግስቱ ይበቃል!
4. ኢትዮጵያ ሀገራችን ከአህዛብ ሀገር መደዳ ነች። ቅድስት ሀገር የሚያስብላት አንድም መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሰረት የለም። የብሉይ ኪዳኑም ብቸኛ ታቦት በኢትዮጵያ የለም።
5. በ2000 ዓ.ም በአማርኛ እና በ2014 ዓ.ም በግዕዝ ቋንቋ ባሳተመቻቸው "81" መጽሐፍ ቅዱስ ላይ እጅግ ከባድ የሚባል ብረዛና ክለሳ በማድረጓ እናት ቤተ ክርስቲያናችን ከባድ አደጋ ላይ ነች!
6. መጽሐፍ ቅዱስ የማይሻርና የማይቀየር ብቸኛ የእግዚአብሔር መጽሐፍ ነው ፤ ጌታችን ኢየሱስን የማይወድና ማመን የማይፈልግ ሰው ፈጽሞ አያነበውም። መጽሐፍ ቅዱስን በጽሞና ያነበበ ሰው ሁሉ ግን እውነት ፣ ሕይወት እና መንገድ የሆነው ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ይተዋወቀዋል!
አንብቡ!
ዲያቆኑ ዝግጅት የለውም እንደ ቤተክርስትያን መምህርነት ትንታኔው በጣም የወረደ ነው።
Ewnet yashenfal!
Diyakon Sime tebarek
ቤተክርስቲያን ይህን ትቀበላለች ይሄን ግን አትቀበልም.... ለመሆኑ ይመለከተኛል አርማለሁ ብሎ ሀላፊነት ለመውሰድስ መቼ ፈቃደኛ ሆነችና?
ይህ ማለት እንዳለ እቀበለዋለሁ ምንም ይሁን ምንም ምንአግባችሁ ማለት ነው::
ወንጌል ሳይገባህ ዲያቆን ከምትባል መጽሀፍ ቅዱስን ብታነብ ለነፍስህ መዳን ይሆንልሀል ሌሎችንም አታሰናክልም
መዳን በእየሱስ በማመን ብቻ ነው
ከዋናው ጥያቄ አየሸሸ ነው። ቤተክርቲያኒትዋ ወክሎ ከመጣ የቤተክርስቲያኒትዋ ኣቋም መናገር ማስረዳት ኣለበት እንጂ። ለተቺዎች የኣተቻቸት መንገድ ማስተማር ነው የገባው። ይሄ ደግሞ ችግሩ መልሶ ነው ምያባብሰው
አይ ኦርቶዶክስ 🤣🤣 እንደ እንዲ አያልክ ከምጨቃጨቅ ስህተት አለው ብለህ እመን: በቃ መዳን በእየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነዉ:: የማንም ድጋፍ አጋዥ አያስፈልገውም::❤❤❤ ለመዳናችን የእየሱስ ደም በቂ ነዉ!!!!!!!!❤❤❤❤❤
ዲያቆን ለእግዚአብሔር ብንሸነፍ ይሻላል ያዋጣልም ለጌታ ጨክን እርሱ በመስቀል ላይ ጨክኖልሃልና