🔴 የሰው ተከታይ አትሁኑ || አንደበቱ ተከፈተ || እጅግ ድንቅ ትምህርት ርእሰ ሊቃውንት የኔታ አባ ገብረኪዳን ግርማ | Aba Gebrekidan Grma New
Вставка
- Опубліковано 7 лип 2024
- ሉቃስ 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁵ በይሁዳ ንጉሥ በሄሮድስ ዘመን ከአብያ ክፍል የሆነ ዘካርያስ የሚባል አንድ ካህን ነበረ፤ ሚስቱም ከአሮን ልጆች ነበረች፥ ስምዋም ኤልሳቤጥ ነበረ።
⁶ ሁለቱም በጌታ ትእዛዝና ሕግጋት ሁሉ ያለ ነቀፋ እየሄዱ በእግዚአብሔር ፊት ጻድቃን ነበሩ።
⁷ ኤልሳቤጥም መካን ነበረችና ልጅ አልነበራቸውም፤ ሁለቱም በዕድሜያቸው አርጅተው ነበር።
⁸ እርሱም በክፍሉ ተራ በእግዚአብሔር ፊት ሲያገለግል፥
⁹ እንደ ካህናት ሥርዓት ወደ ጌታ ቤተ መቅደስ ገብቶ ለማጠን ዕጣ ደረሰበት።
¹⁰ በዕጣንም ጊዜ ሕዝቡ ሁሉ በውጭ ቆመው ይጸልዩ ነበር።
¹¹ የጌታም መልአክ በዕጣኑ መሠዊያ ቀኝ ቆሞ ታየው።
¹² ዘካርያስም ባየው ጊዜ ደነገጠ፥ ፍርሃትም ወደቀበት።
¹³ መልአኩም እንዲህ አለው፦ ዘካርያስ ሆይ፥ ጸሎትህ ተሰምቶልሃልና አትፍራ ሚስትህ ኤልሳቤጥም ወንድ ልጅ ትወልድልሃለች፥ ስሙንም ዮሐንስ ትለዋለህ።
¹⁴ ደስታና ተድላም ይሆንልሃል፥ በመወለዱም ብዙዎች ደስ ይላቸዋል።
¹⁵ በጌታ ፊት ታላቅ ይሆናልና፥ የወይን ጠጅና የሚያሰክር መጠጥ አይጠጣም፤ ገናም በእናቱ ማኅፀን ሳለ መንፈስ ቅዱስ ይሞላበታል፤
¹⁶ ከእስራኤልም ልጆች ብዙዎችን ወደ ጌታ ወደ አምላካቸው ይመልሳል።
¹⁷ እርሱም የተዘጋጁትን ሕዝብ ለጌታ እንዲያሰናዳ፥ የአባቶችን ልብ ወደ ልጆች የማይታዘዙትንም ወደ ጻድቃን ጥበብ ይመልስ ዘንድ በኤልያስ መንፈስና ኃይል በፊቱ ይሄዳል።
¹⁸ ዘካርያስም መልአኩን፦ እኔ ሽማግሌ ነኝ ምስቴም በዕድሜዋ አርጅታለችና ይህን በምን አውቃለሁ? አለው።
¹⁹ መልአኩም መልሶ፦ እኔ በእግዚአብሔር ፊት የምቆመው ገብርኤል ነኝ፥ እንድናገርህም ይህችንም የምሥራች እንድሰብክልህ ተልኬ ነበር፤
²⁰ እነሆም፥ በጊዜው የሚፈጸመውን ቃሌን ስላላመንህ፥ ይህ ነገር እስከሚሆን ቀን ድረስ ዲዳ ትሆናለህ መናገርም አትችልም አለው።
²¹ ሕዝቡም ዘካርያስን ይጠብቁት ነበር፤ በቤተ መቅደስም ውስጥ ስለ ዘገየ ይደነቁ ነበር።
²² በወጣም ጊዜ ሊነግራቸው አልቻለም፥ በቤተ መቅደስም ራእይ እንዳየ አስተዋሉ፤ እርሱም ይጠቅሳቸው ነበር፤ ድዳም ሆኖ ኖረ።
²³ የማገልገሉም ወራት ሲፈጸም ወደ ቤቱ ሄደ።
²⁴-²⁵ ከዚህም ወራት በኋላ ሚስቱ ኤልሳቤጥ ፀነሰችና፦ ነቀፌታዬን ከሰው መካከል ያስወግድልኝ ዘንድ ጌታ በተመለከተበት ወራት እንዲህ አድርጎልኛል ስትል ራስዋን አምስት ወር ሰወረች።
²⁶ በስድስተኛውም ወር መልአኩ ገብርኤል ናዝሬት ወደምትባል ወደ ገሊላ ከተማ፥
²⁷ ከዳዊት ወገን ለሆነው ዮሴፍ ለሚባል ሰው ወደ ታጨች ወደ አንዲት ድንግል ከእግዚአብሔር ዘንድ ተላከ፥ የድንግሊቱም ስም ማርያም ነበረ።
²⁸ መልአኩም ወደ እርስዋ ገብቶ፦ ደስ ይበልሽ፥ ጸጋ የሞላብሽ ሆይ፥ ጌታ ከአንቺ ጋር ነው፤ አንቺ ከሴቶች መካከል የተባረክሽ ነሽ አላት።
²⁹ እርስዋም ባየችው ጊዜ ከንግግሩ በጣም ደነገጠችና፦ ይህ እንዴት ያለ ሰላምታ ነው? ብላ አሰበች።
³⁰ መልአኩም እንዲህ አላት፦ ማርያም ሆይ፥ በእግዚአብሔር ፊት ጸጋ አግኝተሻልና አትፍሪ።
³¹ እነሆም፥ ትፀንሻለሽ ወንድ ልጅም ትወልጃለሽ፥ ስሙንም ኢየሱስ ትዪዋለሽ።
³² እርሱ ታላቅ ይሆናል የልዑል ልጅም ይባላል፥ ጌታ አምላክም የአባቱን የዳዊትን ዙፋን ይሰጠዋል፤
³³ በያዕቆብ ቤትም ላይ ለዘለላም ይነግሣል፥ ለመንግሥቱም መጨረሻ የለውም።
³⁴ ማርያምም መልአኩን፦ ወንድ ስለማላውቅ ይህ እንዴት ይሆናል? አለችው።
³⁵ መልአኩም መልሶ እንዲህ አላት፦ መንፈስ ቅዱስ በአንቺ ላይ ይመጣል፥ የልዑልም ኃይል ይጸልልሻል ስለዚህ ደግሞ ከአንቺ የሚወለደው ቅዱስ የእግዚአብሔር ልጅ ይባላል።
³⁶ እነሆም ዘመድሽ ኤልሳቤጥ፥ እርስዋ ደግሞ በእርጅናዋ ወንድ ልጅ ፀንሳለች፥ ለእርስዋም መካን ትባል ለነበረችው ይህ ስድስተኛ ወር ነው፤
…
³⁸ ማርያምም፦ እነሆኝ የጌታ ባሪያ እንደ ቃልህ ይሁንልኝ አለች። መልአኩም ከእርስዋ ሄደ።
³⁹ ማርያምም በዚያ ወራት ተነሥታ ወደ ተራራማው አገር ወደ ይሁዳ ከተማ ፈጥና ወጣች፥
⁴⁰ ወደ ዘካርያስም ቤት ገብታ ኤልሳቤጥን ተሳለመቻት።
⁴¹ ኤልሳቤጥም የማርያምን ሰላምታ በሰማች ጊዜ ፅንሱ በማኅፀንዋ ውስጥ ዘለለ፤ በኤልሳቤጥም መንፈስ ቅዱስ ሞላባት፥
⁴² በታላቅ ድምፅም ጮኻ እንዲህ አለች፦ አንቺ ከሴቶች መካከል የተባረክሽ ነሽ፥ የማኅፀንሽም ፍሬ የተባረከ ነው።
⁴³ የጌታዬ እናት ወደ እኔ ትመጣ ዘንድ እንዴት ይሆንልኛል?
⁴⁴ እነሆ፥ የሰላምታሽ ድምጽ በጆሮዬ በመጣ ጊዜ ፅንሱ በማኅፀኔ በደስታ ዘሎአልና።
⁴⁵ ከጌታ፤ የተነገረላት ቃል ይፈጸማልና ያመነች ብፅዕት ናት።
⁴⁶ ማርያምም እንዲህ አለች፦
⁴⁷ ነፍሴ ጌታን ታከብረዋለች፥ መንፈሴም በአምላኬ በመድኃኒቴ ሐሴት ታደርጋለች፤
⁴⁸ የባሪያይቱን ውርደት ተመልክቶአልና። እነሆም፥ ከዛሬ ጀምሮ ትውልድ ሁሉ ብፅዕት ይሉኛል፤
⁴⁹ ብርቱ የሆነ እርሱ በእኔ ታላቅ ሥራ አድርጎአልና፤ ስሙም ቅዱስ ነው።
⁵⁰ ምሕረቱም ለሚፈሩት እስከ ትውልድና ትውልድ ይኖራል።
⁵¹ በክንዱ ኃይል አድርጎአል፤ ትዕቢተኞችን በልባቸው አሳብ በትኖአል፤
⁵² ገዥዎችን ከዙፋናቸው አዋርዶአል፤ ትሑታንንም ከፍ አድርጎአል፤
⁵³ የተራቡትን በበጎ ነገር አጥግቦአል፤ ባለ ጠጎችንም ባዶአቸውን ሰዶአቸዋል።
⁵⁴-⁵⁵ ለአባቶቻችን እንደ ተናገረ፥ ለአብርሃምና ለዘሩ ለዘላለም ምሕረቱ ትዝ እያለው እስራኤልን ብላቴናውን ረድቶአል።
⁵⁶ ማርያምም ሦስት ወር የሚያህል በእርስዋ ዘንድ ተቀመጠች ወደ ቤትዋም ተመለሰች።
⁵⁷ የኤልሳቤጥም የመውለጃዋ ጊዜ ደረሰ፥ ወንድ ልጅም ወለደች።
⁵⁸ ጎረቤቶችዋም ዘመዶችዋም ጌታ ምሕረቱን እንዳገነነላት ሰምተው ከእርስዋ ጋር ደስ አላቸው።
⁵⁹ በስምንተኛውም ቀን ሕፃኑን ሊገርዙት መጡ፥ በአባቱም ስም ዘካርያስ ሊሉት ወደዱ።
⁶⁰ እናቱ ግን መልሳ፦ አይሆንም፥ ዮሐንስ ይባል እንጂ አለች።
⁶¹ እነርሱም፦ ከወገንሽ ማንም በዚህ ስም የተጠራ የለም አሉአት።
⁶² አባቱንም ማን ሊባል እንዲወድ ጠቀሱት።
⁶³ ብራናም ለምኖ፦ ስሙ ዮሐንስ ነው ብሎ ጻፈ። ሁሉም አደነቁ።
⁶⁴ ያንጊዜም አፉ ተከፈተ መላሱም ተፈታ እግዚአብሔርንም እየባረከ ተናገረ።
⁶⁵ ለጎረቤቶቻቸውም ሁሉ ፍርሃት ሆነ፤ ይህም ሁሉ ነገር በይሁዳ በተራራማው አገር ሁሉ ተወራ፤
#ርእሰ_ሊቃውንት_አባ_ገብረኪዳን #ጣና_ቅዱስ_ቂርቆስ #ርእሰ_ሊቃውንት #Fewus_Menfesawi #menfesawi #Aba #Africa #Ethiopia #አፍሪካ #ኢትዮጵያ #Mezmur #መዝሙር #መዝሙርተዋህዶ #ፈውስ_መንፈሳዊ #for_you #Viral #parati #pfy #storytime #tiktok ፈውስ መንፈሳዊ ዘጣና ቅዱስ ቂርቆስ ፬ መጻሕፍተ ጉባኤ ሚዲያ Fewus Menfesawi / ርእሰ ሊቃውንት አባ ገብረኪዳን ግርማ / Aba Gebrekidan Girma
#፩ ሃይማኖት
#፩ ሲኖዶስ
#፩ ፓትርያርክ
#ርእሰ_ሊቃውንት_አባ_ገብረኪዳን #aba_gebrekidan_girma #ethiopia #viral #aba #africa #አባ_ገብረኪዳን_ግርማ #አባይ #ሲኖዶስ
#sinodos
እልልልልልል ተመስገን አባታችን ጠፍተውብን ነበር መጡልን አስሬ ይቱብ ስገባ ነበር😂 እኳን ሰላም መጡልን ብዙ አትጥፉብን በድሜ በፀጋ ያቆይልን ላይክና ሸር እያረግን ግን
Betame tewdaje memeher nachew
ቃለህይወት ያሰማልን መምህር
እኔ በተዋህዶህምነቴ ሁሌም ደስተኛነኝ
ትምህርቶችን ስሠማግን የሚያወዛግበኝ ነገርአለ የትምርት አሰጣጥ አድ ባለመሆኑ÷ለምሳሌ በርሚል ገወርጊስ የሚታየዉን ታምር ለማየት የዘወትር ፀሎቴ ነበር አሁደም የሚያናግራችሁ ሠይጣንጂ መላክ ወይም ክርስትስ አደለም ማለት ምድነዉ??ላባባሌ በእግዚአብሄርስም ይቅርታና በዉኑሥ የበቁ አባት እናትስ የሉንም ማለትነዉ ?በየገዳማቱሥ የሚነገሩ የታምር ስራወች ሁሉንም አላልኩም አዳዶቹ እዉነትአደሉም ከዚህ አፃር የቀደሙአባቶች የሰሩት ገድል ሲነገረን አብዛኛወቹ በእግዚአብሄር ቸርነትካልሆነ በሠዉ ሐይምሮ አምኖለመቀበል ከባድነዉ እነሱንሥ ሠዉ እደመሆናቸዉ የበቁ ናቸዉ ብለን ማመን አችልም ማለትነዉ?መፃፋቅዱሥ አድነዉ ካተባለ የትምርት አሠጣጦች ለምን የተለያየ ሆነ ይሄ በምምናኑላይ ለኛ ለምናዳምጠዉ ጥያቄ እየፋጠረብንነዉ ወይም እራሤን ወክየ ስናገር የትምርቶች አሠጣጥልዩነት ጥያቄ እየፋጠረብኝ ስለሆነ እዴትልረዳዉ ???ከይቅርታጋር ያያችሁት የገባችሁ በእግዚአብሄር ስም እድታሥረዱኝ ስል እጠይቃለዉ 🙏🙏🙏
@@fasikaalem7483 በመጀመሪያ እኛ ቅዱሳንንና መላእክትን ጌታችንን እመቤታችንን ለማየት ብቁ ነኖይ ብሎ ማሰብ አለብን ?ከመፀሃፍ ቅዱስ ምጭ ብዙ አሉን ከዛ እያስተማሩን ቢሆንስ የበቁ አባት የሉንም ወይ ላላችሁት አሉን እግዚአብሔር ይመስገን በገዳም ተሰውረው የሚፀልዩ ስለኛ በነሱም ፀሎት ልመና ነው በእግዚአብሔር ቸርነት ነው ያልነው በገዳማት የሚደረጉት ሁሉ እውነት ናቸው ብለሽ ደግሞ መቀበል የለብሽም ተዋህዶን ለማጥላላት ብዙ የኛን አባቶች መስለው ቤተ ክርስቲያናትን የሚያዋርዱ አሉ ለሁሉም አካባቢሽ የሃይማኖት አባት ካለ ጥያቄሽን ጠይቂ መጠየቅ አይከፋም ጥያቄ የፈጠረብሽን ሁሉ🤗ሲቀጥል የምሰሚውን መርጠሽ ስሚ😴አባታችን ስለ በርሜል ቅዱስ ጊወርጊስ ያስተማሩት አሁላይ ሁሉም ያንን ለማየትጅ እደ አይሁዳውያን የምንሄድ ለመዳን አይደለም ምክንያቱም እኛ ተአምር ወዳጆች ስለሆንን እምነት ይኑረን ለማለት ነውጅ አች እዳሰብሽው ላይሆን ይችላል ከልብሽ አድምጭው ምክንያቱም አሁላይ አድ ተአምር ታየ የተባለበት ቦታ ለማየት መጋጋትንጅ አጠገባችን ያለው ፀበል የሚያድነን አይመስለንም ሳስበው ካመንን የትም ቢሆን የፈጣሪ ቤት ነው በሁሉም ስላለ አጠገባችን ያለውን አንርሳ ነው ያሉት እዳሰብሽው የበቁ አባት የሉንም ፀበሉም አይፈውስም አላሉም
እኔም
@@fasikaalem7483ቃለህይወትን ያሰማልን እኅታችን / ወንድማችን አወ እውነተኛ አባቶቻችን እኮ የሚሉን አድ ነገር አለ እሱም ምንድነው ትክክለኛውን ሰባኪ አባት ካህናትን የሚያስተምሩትን ትምህርት አዳምጡ ይሉናል ስለዚህ እኛ ማመዛዘን አለምብን እገሌን ከእገሌ ለማመዛዘን ሳይሆን የትኛው ነው ትክክል የክርስቶስን የድንግል ማርያምን የቅዱሳንን ትምህርት የሚያስተምሩ ብለን መለየት አለብን ስርአተ ቤተክርስቲያንን ህግጋትዋን ቅኖናዋን የሚያከብር የትኛው ነው ብለን መለየት አለብን ክርስቶስን በሱ እየሸፈነ ድንግል ማርያምን ቅዱሳን አባቶቻችንን በሱእየሸፈነ የክርስቶስን የድንግል ማርያምብ ክብር ከመናገር ይልቅ የራሱን ክብር የሚናገር ከሆነ እሱን ትክክል ነውብለን አንወስድም እደታውቁት ባሁኑ ስአት ሁሉ አስተማሪ ሁሉ ሰባኪ ሁሉ ተአምረኛ ነኝ ሁሉ እኔ አውቃሉሁ ነው እሚለው ስለዚህ እኛስ ይሄን ይሄን መለየት መቸም አያቅተንም ብዙ የሚዘባርቁ እዳሉ ሁሉ ብዙ እውነተኞች አሉ ስለዚህ ሰባኪ መስለው ከሚሰጡት ትምህርት መጠንቀቅ አለብን ቅድስት ቤተክርስቲያን አድት ነች ትምህርትዋም አድ ነው ህግዋም አድ ነው የተለየ ነገር ምንም የለም ተአምር መስራት በራሱ ችግር የለም ፀጋው ከተሰጣቸው ምክንያቱም ሁሉም የተለያየ ፀጋ አለው እንጅ የተለየ ትምህርት ግን የለም ቅዱሳን አባቶቻችን ሂድ አተ ሰይጣን ብለው በክርስቶስ ስም አጋንትን ይፈውሳሉ እንጅ እኔ አቃጥየው እኔ እድህ አርጌው አይሉም ነበር ክብሩን ለክርስቶስ ነበር እሚያስቀድሙት ትክክለኛ አባት ፀጋው እድታወቅለት አይፈልግም ስለዚህ ትክክል የሆኑትን የክርስቶስን ፍሬዎች የድንግል ማርያምን ልጆች የቅዱሳንን ወዳጆች የሆኑትን እውነተኞቹን አባቶቻችን የሚያስተምሩትን ትምህርት እግዚአብሔር በፈቀደልን አቅም ያክል መከታተል አለብን እግዚአብሔር ይስጥልኝ ከብዙው በጥቂቱ ነው
ቃለ ሕይወትን ያሰማልን🙏ለ አዘጋጆችም እግዚአብሔር ይስጥልን።።።።እንደ አስተያየት ደግሞ የ አባታችንን ትምኽርቶች ወደ እንግሊዝኛ ቋንቋ እየተተረጎሙ ወደ ዓለም ቢሰራጩ።።🙏 ልክ እንደ አቡነ ሺኖዳ ትምህርቶች።።እግዚአብሔር ይስጥልኝ🙏
በጣም ደስ የሚል አስተያዬት ነው
በትክክል።ከዚህ የህይወት ምንጭ የተጠማ ሁሉ ቢጠጣ! ምኞቴ ነው።
በጣም ግሩም ሐሳብ ነው ሊደረግ የሚችልበትን መንገድ ተባብረን ስራዬ ብለን እንፈላልግ።
በተደጋጋሚ ተናገረው ይሄንን ሐሳብ
Beawunet
አሜን ለሁላችንም ያሰማን ጥሩ ሃሳብ ነው እግዚአብሔር አምላክ የገነት ሰዎቸሰ ያድርገን❤❤❤
አባታችን በእውነት ቃለህይወት ያሰማልን እረጅም እድሜ ይስጥልን በእውነት ታመናል ጠፍተናል ሁሉም እየተነሳ ማርያም አየሁ ቅዱሳንን አየሁ እያሉ እረረ ሰንቱን እያየን እየሰማን ነው ክፉ ሰዓት ነው አዲስ ጠበል ፈለቀ የበቁ አባት አለ ታምር አየን እያሉ ሰይ እናደዳለሁ የድሮ ጠበልስ የት ሔደ እላለሁ እንደው አባታችን ምከሩን ገጸጽን እባካቹሁ መልፋት እየለፋቹሁ ነው የሚሰማ ጠፋ እንጂ የእናቶቻችን እምነትን ይሰጠን በእውነት እናቶቻችን ከዚያም ከዚያም መዞር ምንድነው ትርፉ ከዚህ ሚካኤል አለ ከዚህ እመቤታችን አለች ከዚህ እግዚአብሔር መድኃኒአለም ቤተክርስቲያን ጠበል አለ ከዚህ መጽናት መጠመቅ ነውንጂ በየቦታው መዞር ምንድነው ሁሉም እኮ አንድ ነው ይላሉ የቆዩ እናቶቻችን እንደኛ እኮ ፊደል አልቆጠሩም ግን ከቆጠርነው በላይ ናቸው በእምነታቸውም በሁሉም ነገር በህገ ልቦና የተማሩ ናቸው ተማር ብለን እየጠፋን ነው ያለነው እኛስ አሁን ግን በቃ ብቻ ከባድ ነው ልቦና ይሰጠን አባታችን ኑሩልንበእውነት እኔ በራሴ የደርስ ነገር ላካፍላቹሁ የእናቶቻችን እምነት ጥብቅነው ታምሜ ተኮርትሜ መራመድ አልችልም ነበር ለብዙ አመታት እና እናቴ አዝላኝ ብዙ ተጉዟ ነው ዳገት ቁልቁለቱ ን አዝላኝ በ ባዶ እግሯ አዝላኝ ሲደክማት ታወርደኝና እንበዋን ጠርጋ ዙሯ አይዞሽ አልከበድሽኝም ልጄ ወድሜ ሲደክመው እሷ እያሉ መቼም አቡነሐራ ድንግል ገዳሙን የማታዉቁት ታዉቁታላቹሁ ዳገቱ ቁልቁለቱ ያ ሁሉ አልበገራትም ሳታደክም አሁን እየደርስን ነው አይዞሽ እያለች በተሰፋ በእምነት ወሰደችኝ ሁሌም ጠበል እምነቱን ታሰጠምቀኛለች ታጠጣኛለች ትቀባኛለች ወዩ እናቴ ልፋቷ 😭😭የሚገርመኝ ወድሜ የአብነት ተማሪ ነበርና አድርሰኝና ሔድ ወደትምህረትህ አላማ አላማ ነው ልብህ አይናወጽ ወደእኛ አትስብ በአንድ ልብህ ተማር አይዞል ልጄ ሔድ ወደ ትምህርትህ አሁን ትዳናለች ኮቼሮ ሽሮ ይዛ መጥታ ተይሃለች አለችውና ወደትምህረቱ ሰደደችው ብቻሽን አትችይም እናቴ ሲላት አንተም የእመቤታችን አገልገይ ሁነህ ብቻሽን ትላለህን ልጄ እመን እንጂ እግዚአብሔር ከእኔ ጋር አይደለ እንኳን ከቤቱ ገባን እንጂ እርሱ ያግዘኝ አይደለ በል ሔድ አለችው እሱም ሔዴ ወደትምርቱ እናቴዋ የምታመልኬው የሰማይ የምድር የፈጣሪ የቅዱሳን አምላክ መልካሙን ዋጋ ይክፈልልኝ በእውነት እና ጻዲቁ አቡነሐራ ድንገል ጠበል እየተጠመቅሁ ሳለሁ እናቴ አይዞሽ ልጄ አሁን ቁመሽ ትራመጃለሽ እጅሽ ሁሉም ይቀሳቀሳል እመኚ ልጄ አሁን ትፈወሻለሽ አይዞሽ ትለኛለች እና ከዚያ የሚጠመቁ ሰውች አሉ የሚያዉቃት የማያዉቃት ሁሉ እናታችን ከዚህ አዲስ ጠበል ፈልቋል እና ከዚያ ይወሰዷት ከዚያ ነው የምትድነው ይሏታል በየቀኑ ከዚህ ቦታ አለ አዲስ ጠበል ከዚያ ይወሰዷት ከዚህ ብዙ ወራትን እየተጠመቀች ምህረት አላገኚችም ይሏታል እና እናቴ ልጄ አትሰሚያቸው እነዚህ እምነት የጎደላቸው ናቸው ጠበል አዲስ የቆየ የሚባል የለም ሁሉም የእግዚአብሔር ጠበል ነው ቦታ ሰለተቀያየርን አዲሰ ነገር የለም ልብሽ እንዳይጠራጠር አይዞሽ ተመሰገን አሁን ልትድኝልኝ ነው እግዚአብሔር በጻዲቁ በአቡነሐራ ድንግል ላይ አድሮ ሊፈውስሽ ልትቆምልኝ ነው ሰይጣን በሰው ላይ አድርሮ እንዳትድኝ ዉጭ እያለሽ ነው እናም ልጄ ልብሽ ይጽና አሁን ይመጣል ምህረት አለችኝና አጠነከርችን ሰውችም አላርፉም ይዉሰዷት ይላሉ እሷም እሽ እያለች ዝሜ አለቻቸው ማታ ጠበል እምነቱን ተቀብቼ ምግብ መጎርስ አልችልምና እሷ ነች የምታጎርሰኝ የምታስተኛኝ የምታሰሳኝም እሷ ነች ጧት 10 ሰዓት ሁኗል ልጄ ተነሽ ብላ ልታነሳኝ ሰትል እጄ እግሪ የዞርው አንገቴ ሁሉ ቀጥ ብሎ ተሰተካክል አገኚነው ልክ ሰነሳ በቃ ሁሉም ነገር የድሮ ማንነቴ ገዳሙን እየሮጡህ ዞርሁ መቆሜ እውነት አልመሰለኝም በቃ ደስታውን መግለጽ አልችልም መራመድ ብርቅ ነበር ለእኔ እና ተደሰተን እናቴ አለቀሰች ተመሰገን ልጄን አየሃትን ምህረትህ አበዛህልኝ ብላ አመሰገነች እነዚያ ወሰጇት ወደሌላ ያሏት ሰውችም ተገርሙ ዝም አሉ ምሰክርም ሰጠች ልጄ እኔ ልሞት እችላለሁ ማን እንደሚቀደም የእግዚአብሔር ፍቃድ ነው ግን የምመክርሾ ነገር ገና ህጻን ሰለሆንሽ አሰተወይ በእምነት ጽኝ እምነትሽ ለጊዜው አይሁን እሰከመጨረሸው መጽናት ነው ልጄ ከዚህ ይህ አለ ከዚህ ይህ ፈለቀ እያሉ የያሽውን እምንት እንዲጎልሽ ከሚያደርጉ ሰዎች እራቄ ከሁሉም ቦታ የአንድ የእግዚአብሔር መንፈስ ነው ያለው በሁሉም ጠበል እምነቱ ቤተክርስቲያን በየቦታው ቢኖርም ሁሉም እግዚአብሔር ነው የሚፈውሰው እሳት ውስጥም ገደል ውስጥም በተለያየ ቦታች ችግር ብትሆኝ እግዚአብሔር በሁሉም ነገር እዳለ እመኚ አምላክ አይቀያየርም ምን የሚካኤል የገብርኤል የራጉኤል የማርያም ቤተክርስቲያን ቢኖርም በዚያ ላይ እግዚአብሔር ነው የሚመለከው ምህረቱም በዚያው አለ እና ቦታ ሰለተቀያየር ይፈወሳል አምላክን አገኚዋለሁ ማለት የለብሽም ልጄ አደራሽን አለችኝ በእውነት እና በአጭር ዛሬ ሰው ሁኜ ይህው በሰው ሀገር እሰራለሁ እና ወገኖቼ በእውነት የእናቶቻችን እምነት ለሁላችን ያድለን በእውነት እኔን በምህረቱ የጎበኚኝ የአባቶቻችን የእናቶቻችን አምላክ ይክበር ይመስገን ለእናንተም ይድረስላቹሁ እና በእምነት እንጽና በየቦተው አንሯሯጥ አንምርጥ ጠበል ጠበል ነው አዲስ የድሮ የሚባል ነገር የለም ሁሉም አንድ ነው በትግስት ጽኑ
ቃለ ህይወት ያሰማልን።
@@Fewus_Menfesawi_Aba_Gebrekidan አሜን አብሮ ያሰማን በእውነት እጽብ ድንቅ የሆነውን የአምላካችንን ቃል ሁሌም ሳሰለቹ ሳትደክሙ ሰለምትመግቡን ሰለምታሰተላልፉልን በእውነት ፈጣሪ ያክብራቹሁ እረጅም እድሜን ይሰጣቹሁ ኑሩልን በረቱልን ጠንክሩልን ሁሌም እከታተላቹኃለሁ ደስስ ይለኛልም ወገኖቼ በረቱ
እግዚአብሔር ይመሰገን ቃለሕይወት ያሰማልን የሚገርም እምነት
ደስስ ይላል እግዚአብሔር ይመስገን
እግዚአብሔር አምላክ ፍጹም እምነት ይስጠን በእውነቱ ❤🎉
እግዚአብሔር ይመስገን እንኳን ለዚህ ክብር አበቃሽ ግን ፅሁፍ እንዳነበብኩት እዛ ገብርኤል አለ እዛ ሚካኤል አለ ላልሽው ስህተት ነው ምክንያቱም ሰው በእርቀት የሚሄደው የተለያየ ያመልካን ማለት አይደለም በሁሉም ቤተክርስቲያን እግዚአብሔር ነው የሚመለከው ግን ርቀን የምንሄደው ምን ያክል አቅም እንዳለን እግዚአብሔርን ታመሰግኚዋለሽ ለዛ ነው አብዛኞቹ ልጅሽን እዚህ ውሰጃት እዛ ውሰጃት የሚሉት ጥቅሙን ስለሚያውቁ እንጂ እዛ ያለው ይለያያል ብለው አይደለም ካጠፋሁ ይቅርታ በንግግሬ
እሰይ እሰይ እሰይ እሰይ የኔ ወርቅ ወርቅ ወርቅ ..... አባት ዉሎየን ስጠብቅ ነበር እሰይ እንኳን ደህና መጡልን የኛ መጽናኛ አባት በተለይ ለኔ 😢 ቡራኬዎት ትደርሰኝ ባለሁበት ሀገር አሜን ፫🙏
ቃለህይወትን ያሰማልን ተስፋ መንግስተ ሰማያትን ያዋርስልን እኛም በሰማነዉ ቃል 30:60:100 ያማረ ፍሬ እንድናፈራ ቸሩ ጌታ የድንግል ማርያም ልጅ በቸርነቱ ይርዳን አሜን፫ ረጅመ እድሜ ከጤና ጋር ልዑል እግዚአብሔር ያድልልን አሜነ ፫🙏
መጥምቀ ዮሐንስ የኢትዮጵያን ሀገራችንን የተዘጋባትን በምልጃህ አስከፍትልን አሜን ፫🙏😢
አባ ግን ገወርግሰ ጠበል ትክክል አይደለም እያሉ ነው
@@wnyenegesti4791 እመብርሀንን እኔም ዉስጤ ደስስ አላለዉም እግዚአብሔር እዉነቱን ይግለጥልን 😢🙏
@@wnyenegesti4791 እመብርሀንን እኔም ዉስጤ ደስስ አላለዉም እግዚአብሔር እዉነቱን ይግለጥልን 😢🙏
@@wnyenegesti4791እኔም ጥያቄ ፋጥሮብኛል😢
አባታችን ቡራኬዎ ይድረሰኝ። መድኃኔዓለም ከክፉ ኹሉ ይጠብቅዎ።
እግዚያብሄር የጠብኮት አባ 🙏🙏🙏
አባ ያኑርልን
ዮሐንስ ብሎ ፃፈ ፣ አንደበቱም ተከፈተ ።
ቃለ ሕይወት ያሰማልን ።
ቃለ ሕይወትን ያሰማልን
ተስፋ መንግስተ ሰማያትን ያውርስልን
እረጅም እድሜ ከጤና ጋር ይስጥልን።
እባታችን በረከትዎ ቡራኬዎ አይለየን🥀🥀🥀💚💛❤️🙏
እልልልል አባታችን መጡልን እኔኮ ውስጤ ስክን እሚለው በአባ ገብረኪዳን ትምህርት ነው እርሰዎን በዝህ በጭቅ ዘመን እግዚአብሔር ስለሰጠን ክብሩ ይስፋ
አባታችን ቃለህይወት ያሰማልን❤❤❤❤🕊🕊🕊አገራችንን ኢትዮጵያ ሰላም ያርግልን
እግዚአብሔር ረጅም እድሜ ይስጥልን
ቃለሕይወት ያሰማልን አባታችን
አባታችን ቃለ ህይወትን ያሰማልን በረከትዎ ይድረሰን🙏🙏
ይፍቱኝ ብራኬዎት ትድርሰኝ አባ ቃለ ሕይወት ያሰማልን ተስፋ መንግስተ ሰማያትን ያውርስልን ዕድሜ በጤና ያቆይልኝ መምህር ካህን መነኮስ
ኣሜን ኣሜን ኣሜን ቃል ህይወት ያሰማሌን ክቡር አባታችን 🙏🙏🙏❤❤❤❤❤❤❤❤
Aba ebakotene beremele giyoregise hiduna selesu sebele yehiduna yasetemerune besematu yezetalewe
_እግዚአብሔር ኣምላኽ ይከበር ይመሰገን ሰላምኩም ዮብዘሐዮ ክቡር ኣቦና ብሓቂ ቃል ህይወት ቃል በረከት የሰመዐልና ነውሕ ዕድመን ጥዕናን ይሃብኩም ቅዱሰ እግዚአብሔር ኣምላኽ አሜን አሜን አሜን✝️✝️✝️_
ይህን ኪቦርድ ነገሩኝ በጣም ነዉ ደስ የሚለኝ
Abbatachen kal hiwot yasamalen ! Berketo yederben! kidisanun ena Egziabihern mekelej adergut eko
Thanks
❤አባታችን❤ቃለ❤ሕይወት❤ያሰማልን❤ቅዱስ:አማኑኤል❤በዕድሜ❤በጤና❤በፀጋ❤ይጠብቅልን❤ይፍቱኝ❤ይባርኩኝ❤በረከትዎ❤ይድረሰኝ❤ለንስሀ❤ያብቃኝ❤
ተመስገን 💖 አባየይ እንኳዕ ብሰላም መፃኹም 🎚️
ሸዊተይ ❤የኔ ልጅ
ቃለ ይወት ያሰማልን አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስሙ የተመሰገነ ይሁን አሜን አሜን አሜን 🙏🙏🙏
በእውነት ለአባታችን ቃለ ህይወት ያሰማልን
ለእኛም የሰማነውን ቅዱስ ቃል በልቦናችን ሰሌዳ ይጻፍልን በእውነት ሁላችንም ጠፍተናል
አባታችን እንኳን ደና መጡልን❤❤❤❤❤ቤተሰብ👍👍👍👍👍👍 share አንርሳ❤❤❤❤❤
አባታችን ቃለህወት ያሰማልን እግዚአብሔር በእድሜ በጤና ይጠብቅልን🙏🙏🙏❤❤❤
ቃለ ህይወት ያሰማልን ቅዱስ እግዚአብሔር እድሜና ጤና ይስጥልን አባታችን, አሜን
አሜን አሜን አሜን ቃል ህይወት ያሰማልን አባታችን እግዚአብሔር እረጅም እድሜ ከጤና ጋር ይስጥልን 🙏🙏🙏🙏❤❤❤❤❤❤
እልልልልልልልል ተመስገን አምላካችን አባቶችን ቃለ ህይወት ያሰማልን 🙏🙏🙏
😢ሁሌ እየፈለኩ ነበር የኔ ወርቅ አባት እንኳን በሰላም መጡ❤🎉❤
አባታችን:- ቃለ ህይወት ያሰማልን። መታደል ነው እኛም የምናዳምጥዎት ታድለናል። ጌታ ይሸፍንዎት:: አሜን አሜን አሜን
Kale hiwot yasemaln🙏🙏
እውነት ነው አባታችን ቃለህይወት ያሰማልን ለሁላችንም አስተዋይ ልቦና ያድለን በቸርነቱም ያስበን ይመልከተን🙏🙏🙏
አሜን አሜን አሜን
ሁሌም ትምህርትዎ ህይወት ቀያሪ ነው ። ቃለ ህይወት ያሰማልን ድንቅ አባታችን❤❤❤
እግዚአብሔር እንኳን በሰላም አገናኘን እግዚአብሔር ይመስገን
ቃለ ሕይወት ያሰማልን በረከትዎ ይድሰን
ቃለሂዎት ያሠማልን አባታችን እረጅም እድሜ ያድልልን❤❤❤
አሜን አሜን አሜን ቃለህይወት ያሰማልን አባታችን እንኳን ደህና መጡ አባታችን❤❤️❤️🙏🙏🙏
የኔ አባት እንኳን ደህና መጡልን
ቃለህይወትን ያሰማልን አባታችን❤❤❤
አንድ ብቻ ሆኑብን፣ አንድ ሆነዉ የ ሺዎችን ነፍስ ይመግባሉ። መክሊታቸዉን ያገኙ ናቸዉ።
አሜን ቃለህይዎትን ያሰማልን ለዓባታችን አረዥም እድሜ ከጤና ይስጥልን አሜን 👏
Abatachen kale hiwot yasemalen ye Amargna dawit yet maggnet enchlalen ebakachu ngerugn❤
Abatachn ,kale hywetn yasemaln!
Abatachin kale hiwot yasemalen ,Abba beteselotwo yasebugn
አባ በረከትዉይድረሰን
አሜንን አሜንንን አሜንን አሜንን አሜንን
Okay😊❤ thank you
እንኳ ደና መጡልን አባታችን ❤ቃለ ህይወት ያሰማልን በእድሜ በጤና ይጠብቅልን አሜን የሰማነውን በልቦናች ያሳደርበን ❤
abatachen kaliwot yasemalen
አባ ቃለ-ህይወት ያሰማልን ተስፋ መንግስተ ሰማያትን ያውርስልን፡፡ ትምህርቶት ከማር ወለላ በላይ ለነፍስ ተስማሚ መሆኑ አይካድም ከዚህ በላይ ወንጌልን እያመሳጠሩ እንዲያስተምሩን የወንጌሉ ባለቤት ኢየሱስ ክርስቶስ ብርሃን ይሁኖ፡፡ ግን ከዚህ ስብከቶ ውስጥ ትንሽ ግር ያለኝ ስለ ቤርሜል ቅ/ጊዮርጊስ ፀበል ተዓምራት የተናገሩት… ባይሆን በሚቀጥለው ትምህርት ግልፅ ያደርጉልናል፡፡ ከዚህ በላይ ለፈጣሪ እግዚአብሔር የሚያገለግሉበትን ዕድሜ ከጤና ይስጦት፡፡
Aba tebareku
አሜን አሜን አሜን ቃለሂወት ያሰማልን አባታችን ቡራኬዉ ይደርብን በፀሎቱሁ ያስቡኝ አባ ❤❤❤
Kale hewet yasemalen ❤️🇪🇷🙏 abatachin
Amen amen amen
ይቅረ ግበረለይ ኢየሱስ ክርስቶስ ወድህያው ኣምላክ😢😢❤
የኔ አባት እድሜና ጤና ይስጦት ትክክለኛውን የክርስቶስ ወንጌል ስለሚሰብኩ
ነፍስና ስጋዬ እረፍት የሚያኘው ።
አቤት! የማይጠገብ አንደበት የማይሰለች ልሳን ረዥም ዕድሜንና ጤናን አሟልቶ ይስጥልን
ቃለሕይዎት ያሰማልን ክቡር አባታችን ቡራኬዎት ይድረሰኝ እሚወዷት ድንግል ማርያም ከክፉሁሉ ትጠብቀዎት
Kalhiwot yasmaln🙏🙏🙏🙏
Amen amen 🙏 ❤❤❤
Egzahabhir yemesegen 🙏❤️Qalehiwet yasemaln ❤️ 🙏 Abatachn 🙏❤️Amen ❤️ 🙏
Kakehiwut yasemalen aebati❤❤❤❤❤
Amen Amen Amen KALE Hiwotin Yasemalen Eyina Enikuw Abatachin Edimena Tena Fetar Yadilen ❤❤❤❤❤❤🎉🎉🎉❤❤❤
Amen Amen Amen kale hiwoten yasmalin abtachin 🙏 ❤😊😊😊😊
Erso lezih Twuld yetesetu wud memhr newet temesgen Egziyabher ymesgen Edmay ystln!!!!
ቃለ ሕይወትን ያሰማልን
እንኳን ደህና መጡልን ክቡር አባታችን❤❤❤
Abata kale hiwot yasemaln amen
ቃልሂወት ያሰማልን እረዥም እድሜ ከጤና ጋር ይስጥል የሰማነውን በልቦናችን ያሳድርልን🙏🙏🙏
kale hiwot yasemaln amen
አባዬ❤❤❤❤
ቃለ ህይወትን ያሰማልን አባታችን እድሜ ጤና አብዝቶ ይስጥልን
,ዮሐንስ ብሎ ፃፈ አንደበቱ ተከፈተ::
,አባታች ቃለ ህይወት ያሰማልን
Bienvenue mes tguatanches et kale hewttes yessemalnne 3
አባታችን ቃለ ሂወት ያሠማልን ፀጋውን ያብዛሎ ት በእድሜ በጤና ይጠብቅልን
የብዙዎቻችንን ሕይወት ቀይረውልናል እድሜና ጤና ይስጥልን።
ሰላም ቤተሰብ እንዴት አመሻችኹ አባታችን ጠፍተው ሰንበተውብን ነበር እግዚአብሔር ይመስገን እንኳን ደህና መጡልን 🙏❤🙏
አባቴ እንክዋን ደና መጡልኝ ይፍቱኝ እህተ ማርያም ከነቤተሰቤ በጸሎቶ ያስቡኝ የልቤን መሻት ሰምቶ ለንሰሐ ሞት ያበቃን ዘንድ እባኮትን አባ ያስቡኝ በጸሎቶ ለእግዚአብሔር የሚሳነው የለም::
ቃለህይወት ያሰማልን በእድሜ በጸጋ እግዚአብሔር ይጠብቅልን
ቃለ ህይወትን ያሰማልን
Yene abat kalehiwot yasemalen edme yestln
እግዚአብሔር ይመስገን ፣ በቸርነቱ ይጠብቀን ፣ያስበን አሜን አሜን አሜን ❤
አሜን ቃልህይወት ያሰማልን አባታችን እንካን ደህና መጡልን❤
ቃለ ሕይወት ያሰማልን የኛ ውድ አባት እግዚአብሔር ይብቅልን 🙏🙏🙏🙏
ቃለ_ሕይወት ያሰማልን🙏
ቃለ ሕይወት ያሰማልን አባታችን
አባታችን እንደ እርስዎ ያሉ የምንፅናናባቸው እንቁ አባቶችን ያብዛልን።
አሜን አሜን አሜን ቃል ህይውት የስማልን ቃል ህይውት የስማልን ቃል ህ ይውት የሰማልን ❤ልልልልል
አባታችን እድሜና ጤና ይስጥልን ቃለ ሂወት ያሰማልን አባታችን❤❤❤
ቃለ ህይወት ያሰማልን ያገልግሎት ዘመንወን እግዚአብሔር ይባርክልን
አባታችን ቃለ ህይወት ያሰማልን, ለኛም ቃሉ የህይወት ቃል ይሁንልን።
እሰይ፣ እንኳን ደህና መጡ አባታችን።
አባታችን ቃለ ህይወትን ቃለ በረከትን ያሰማልን በድሜ በጤና ይጠብቅልን 🙏🙏🙏🙏🙏
አባታችን ቃለ ሂወት ያሰማልን
አሜን, አባታችን ቃለ ህይወት ያሰማልን!
,አባታችን ቃለ ህይወት ያሰማልን በእድሜ በጤና ያቆይልን
Yene abat welcome 🙏 ❤
Erejem Edmya yistottt ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
አሜን 🙏አሜን 🙏አሜን 🙏ቃለ ህይወት ያሰማልን አባታችን 🙏🌹💜
AMEN AMEN AMEN 🙏 ❤❤❤❤