🔴 “
Вставка
- Опубліковано 12 вер 2024
- “ #አሁን_ሚሲዮናዊ_አለ? ” I #ሊዲያ_ተስፋዬ I #eyeta I #kiyatalkshow I @ecclesiamedia316 I #2024
Dear #Ecclesia Media families, thank you very much for always giving us your constructive comments and donations while watching our program.
Don't forget to share this video to reach others.
Hosted By #Alemu Amare
Subscribe for latest Videos Here;
ECCLESIA MEDIA / ኤክሌሲያ ሚዲያ
. . . . . .
t.me/ecclesiae...
UA-cam (ዩቲዩብ)፦ / @ecclesiamedia316
Telegram (ቴሌግራም)፦ t.me/ecclesiam...
Facebook (ፌስቡክ)፦ www.facebook.c...
Tiktok (ቲክቶክ)፦ ecclesiamedia
Instagram፦ ...
#Ecclesiamedia #kiya_talk_show #kiyatalkshow @kiyatalkshow #abiy_kiya
This Video Clip is Dedicated Only to Ecclesia Media /Abiy Taddele/!
© Copyright:- Abiy Taddele /Ecclesia Media/ 2023
Evangelical Media's
@christiantube4198 @christianzematube-7516 @NikodimosShow @TeddyTadesseOFFICIALChannel @PastorKassahunLemmaMinistries @Elshaddai_Television_Network @cjtv8174 @PRESENCETVCHANNEL @JesusTVEthiopia @GMMTVEthiopia @ethiopiancouncilgospelbeli4732
@bethelhemtezeraofficial
ጀግና ሴት በርች ጠያቂው ችግር አለበት አንቺን የበርታሽ ጌታ እጅሽን ይዞ የመራሻል እግዚአብሔር የሰጠሽ አቅም ትልቅ ነው ለሴቶች እህቶቻችን አቅም ነሽ ብዙ እንጠብቃለን ❤❤❤❤
I've been watching Ecclesia Media for months, and one of the biggest issues I've noticed is that Alemu Amare often doesn't listen to his guests or allow them to fully express their thoughts. This particular episode is the worst example of that. However, Lidia Tesfaye, you did a fantastic job! I suggest you consider appearing on Nikodimos' show with Tigist Ejigu.
June መጨረሻ ገደማ ኒቆዲሞስ ላይ ተላልፏል
I agreed. He has some issues that he’s to work on. She did the interview with TG and that was well done.
ወንጌላዊት በርቺ,,,,ወንጌል እንደዚህም ይሰበካል❤❤❤❤❤
አንዳንድ ጥያቄዎችህ አዝግ ናቸው። ሙግት ለመፍጠር ሲባል ብቻ እንዲህ ችክ በማለት ማዛግ እርባናው ምንድን ነው? የተጠያቂዋ ብስለትና ብቃት ባይሸፍነው ኖሮ፣ ደረቅና አይረቤ ዝግጅት ሆኖ በቀረ ነበር። ጠያቂው መማር፣ መዘጋጀትና አቀራረቡን ማስተካከል ያስፈልገዋል።
እንግዶችን ማክበር ያስፈልጋል። የጥያቄና መልሱ አላማም ግልጽ መሆን አለበት። እይታን ማጋራት ነበር መነሻው የሆነው ግን ሙግት የሚመስል አጉል ክርክር ነው ። ይቅርታ በግልጽ ስለተናገርኩ።
Author Lidia, thank you for a fresh perspective!!
እራሱም የሚፈልገውን የሚያውቅ አይመስልም
የልጅትዋ ትዕግሥት እና ብስለት አስገራሚ ነዉ።
ጠያቂዉ ግን ስልጠና ያስፍለገዋል ምን የሚሉት አምባገነንነት ነዉ ዋይ!
"አምባገንነት! "😀👍🏼
አንቺ እህቴ ግን በርቺልኝ ,,ቀጥይ,,ፀጋ ይብዛልሽ,,,,
🧐 ጠያቃው ግን ለመከራከር ነው እንዴ ያቀረብካት እንዴ ትጠይቅና ገና አስረድታ ሳትጨርስ ጣልቃ እየገባክ መፅሐፉን ማጣጣል ነው የያዝከው 🤦♀️
ጠያቂ ለማሳሳት ትጥራለህ!
በቁጭት ሳይሆን አስፈላጊ ስለሆነ ነው የጻፈቺው።
በቁጭት ብላ ራሷ ደራሲዋ ሊዱ'ኮ ተናግራለች። ደግሞስ መጽሐፉን ለመጻፍ ያነሳሳት ምክንያት ቁጭትስ ቢሆን/ቢባልሳ ምን ችግር አለው?
እንደዚህ አይነት ቃልመጠይቅ በራሱ የሚደነቅና ሊበረታታ የሚገባ ሀገራችንም በለውጥ ላይ እንዳለች ማሳያ ነው
ሁለታችሁንም በጣም አደንቃለሁ
ማንኛውም ሰው ከመሬት ተነስቶ ታሪክ እንዳይፅፍና የተንሸዋረረ እይታ እንዳይኖር
ትእግስታችሁን አድንቄያለሁ
በጣም ደስ ይላል በርቱልኝ በግሌ ተስማምቶኛል❤❤❤
ጠማማ ጠያቂ ቅንነት የጎደለው ጀግና ነሽ አፉን አስያዝሽው በርቺ የህ ሰው ፈፅሞ ጠያቂ መሆን አይችልም
Good job sis. Keep going!
ትልቅ ስራ ነው የሰራሹት ጋዜጠኛው ግን አሳቧን አስጨርስ ጣልቃ አትግባ ታገሳት በተረፈው በጣም ጥሩ ውይይት ነው ብዙ ነገር ቀርቶኛል ተባርኩ❤❤❤❤
ጠያቂው ግን ከፍተኛ ንቀት ይታይበታል በእህታችን ላይ. ወንጌል ስርጭት መስራት ደግሞ በሽተኝነት አይደለም ጌታ ምህረት ያርግልህ. ውይይቱን ጠያቂው እያበሳጨኽኝም ቢሆን ሙሉውን ሰምቼዋለሁ. ጌታ ይባርክሽ እህታለም
ሊድያ ተስፋዬን የመሰለች እውነትን ፊት ለፊት ሳትሸፋፍን ግን በጨዋ ኢትዮጵያዊ አማርኛ የምትገልጥ ልጅን ለሀገርም ለቤተክርስቲያንም የሰጠ እግዚአብሔር ስሙ ለዘለዓለም የተመሰገነ ይሁን!!! ጠያቂው ግን ... ልጅቱ ጀግና ስለሆነች እንጂ የሆነ የተነገረውን እየደጋገመ በመጠየቅ የመለሰችለትን ጥያቄ እንዳልሰማ በሚያስመስል መልኩ እንደገና እያነሳ የሚያዝግና የእንግዳ አክብሮትን ዝቅ የሚያደርግ፤ ምን አለፋችሁ የፈረንጆችን ሃርድ ቶክ ለማስመሰል የሚሞክር ግን ኢትዮጵያዊ የሆነውን ሰውን የማክበር ባሕል በዜሮ ያባዛ ሆኖ ነው ያገኘሁት። ከሊድያ ጋር ያደረገውን Interview በሰከነ መንፈስ እንደገና አዳምጦት ሌሎች ወገኖችን ሲያቀርብ ተመሳሳይ ስህተቶችን ባለመድገም አድማጭ ተመልካቾቹን ይክሳል ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ። እሷ ግን እሰይ እንኳን ተወለድሽ ልትባል የሚገባት የተባረከች ጀግና ናት! ለዚህ ያበቃት እግዚአብሔር ይመስገን!!! አሁንም በቀሪው ዘመኗ ካለፈው መፅሐፏ በበለጠ ማሳወቅ ያለባትን ዕምቅ ዕውቀት በተባ ብዕሯ ገልጣ የክርስቶስ ሙሽራ የሆነችው ቤተክርስቲያን ጌታዋን ተውባ እንድትጠብቀው ሕዝበ ክርስቲያኑን እንድታነቃ ጌታ ጥበብን እንዲያበዛላት ምኝቴም ፀሎቴም ነው።
እባካችሁ የዚህ ሚያ ባለቤቶች ይህን ሰው ዳገም አታሳዩን በጣም ጠማማ ጠማማ ሰወ ነው ቤተ ክርስቲያን እንዲህ አይነት ሰው ይዛ አትለወጥም
የት ዘንድ ነው ታሪክ ተመራማሪ ብቻ ታሪክ መጽሐፍ መጻፍ አለበት የተባለው?
እዚህ ሚዲያ ላይ መቅረብ አልነበረብሽም
ይህ ጠያቂ ተከራካሪ እንጂ ጠያቂ መሆን አይችልም
የሊድያ አቀሪረብ መጽሐፉን እንዳነብ አጓጉቶኛል።
ኧረ እንግዶች የጀመሩትን ሀሳብ እንዲጨርሱ እድል ስጥ🙏🙏 ! ሊዲያ ምርጥ ፀሀፊ ነሽ! መፅሀፍሽን ፈልጌ አነበዋለሁ ተባረኪ ❤!
የጠያቂው ደካማነት የታየበቶ የጥያቄው አላማ ያልታወቀበተ ቀሽም ኝሮግረም . ሰርአትም ያልታየበት ነው
የጠያቂዉ አካሄድ ወደአንድ ወገን ያጋደለ ይመስላል።
It is a very unpleasant interview. Why the interviewer is against the missionaries?
መጽሐፉ በእኔ አመለካከት ድንቅ የሆነ ትውልድን ለወንጌል የሚያነሳሳ እነ አመጣጣችንን እንድናውቅ የሚያደርግ በእውነት ላይ የተመሰረተ ታሪክ ሆኖ እያለ ጠያቂው ለምን መጽሐፉን ማጣጣል እንደፈለገ አልገባኝም:: ነገስታቶቹ ላይ በብዕርሽ ጨክነሻል ማለት ምን ማለት ነው? በሚሺነሪዎቹ እና በአማኞቹ ላይ ያደረሱት በደል እሩቡ እንኳ አልተገለጸም:: ክርክሩ ለምን አልደበቅሽላቸውም ይመስላል::
ሚሽነሪዎቹ በአያቶቼና በአባቶቼ ዘመን በአካባቢያችን ካስቀየሩት ባህል ጥቂቱን ብገልጽ : - ብዙ ሚስቶች የሚያገቡ የነበሩትን በአንድ ሚስት እንዲረጉ አድርገዋል:: ቦርዴ እና አረቄ ጋያ ( ሺሻ) በየቤቱ የሚዘጋጀውን አስቀርተዋል:: በየአመት በዓሉ በህል ሆኖ ለባዕድ የሚመለክ አምልኮ አስቀርተዋል:: ድንቁርናን አባረው አባቴን ጭምር አስተምረው ለቤተሰቡም ለማህበረሰቡም በሙያው እንዲጠቅም አድርገዋል:: ታዲያ እነዚህ እና እነዚህን የመሳሰሉ ጎጂ ባህሎች ቢቀሩ ምንድነው ችግሩ?
ከሊዱ መጽሐፍ በላይ የአይን እማኝ የሆኑ አያቶቼ አባቶቼ የነገሩኝ ታሪክ ሚሺነሪዎቹን ከልብ እንድወዳቸው እና እንዳከብራቸው ያደርገኛል::
የሊዱን መጽሐፍ ሳነብ በመደነቅ እና አንዳንዴም ስለ ወንጌላውያኑ መከራ ሳነብ በእንባ ነው ያነበብኩት:: መጽሐፉ ብዙ ትውልዱን የሚንጽ ነገር እያለው በከንቱ ክርክር ጊዜ አባከናችሁ::
እህቴ ሊዱ በብዙ ውጣውረድ አልፋ
ይህ ን ታሪክ በመጽሐፍ አሳትማ ስታቀርብ ማበረታት እንጂ discourage ልናደርጋት አይገባም:: ደግነቱ በቀላሉ discouraged የምትሆን ሰው አለመሆኗ በጃት::
በግልጽ ሳስቀምጥ ጠያቂው አጠያየቅህ ብዙ ደስ አይልም እና ለሌላ ጊዜ ብታስተካክለል መልካም ነው እላለሁ::
ሁለታችሁም ጌታ አብዝቶ ይባርካችሁ!!
🙏🙏
እዉነት ነዉ!
ጋሽ ዓለሙ የመጽሐፍ ቅዱስን ትሬንድ ስናይ ወንጌሉ መጀመሪያ የተሰበከው ተስፋው ላላቸው ሰዎች ነበረ:- ለይሁድ!! እነሱ ሲገፉት ነው ሐዋሪያት ወደአሕዛብ ዘወር ያሉት!! በእኛ ኮንቴክስት ደግሞ ኦርቶዶክስ ታድሳ ቢሆን ወንጌሉን ሌላ ሳያስፈልግ ቁመናዋን ጠብቃ ለሁሉም እሷ ታደርስ ነበረ። ያም ማለት ስሯ(ሩቷ) በብዙዎች ዘንድ ስለነበረ ብዙ ፍሬ በማፍራት አሁን ያለው የፖለቲካና የማኅበረሰብ ቀውስ አይወለድም ነበረ። ሚሲዮናውያኑም በቀጣይ የሚመጡበት ምክንያት አይኖርም ነበረ። ያም ማለት ወንጀሉን ይዘው ለሚመጡት በር ይዘጋ ነበረ።
Very very hardtalk 😢😮
እህቴ፡ ሊድያ፡ ትልቅ፡ ስራ፡ ሰርተሻል! ከዚህ፡ በላይ፡ የበለጠ፡ አገልግሎት፡ የለም! አንቺ፡ ሰራሽ፡ የሚቀጥል፡ ይቀጠል! እንኳን፡ ድሮ፡ ዛሬም፡ ነጭን፤ በጅምላ፡ የሚጠሉ፡ ሸቃጭ፡ የክፉ፡ መንፈስ፡ አፈ፡ ቀላጤዎች፡ አሉ! ንስሃ፡ መግባት፡ አለብን፤ አስገደልናቸው፡ በአውሬ፡ ተበሉ፤ በበረሃ፡ ሞቱ! ይወዱናል፡ ጠቀሙን! እኛ፡ ግን፡ ሁሌ፡ መጠራጠር፡ ኋላ፡ አስቀረን!
ጎበዝ ሴተ ነሽ!
ጠያቂው ግን ያናድዳል. ምን ሆኖ ነው?
Is this man an interrogator or interviewer? I think he is angry about that the history is known to people.
አዘጋጅና አወያዩ ግለሰብ ሁሌም የጋበዟቸውን ሰዎች ሲያወያዩ ደረቅ ያለ ጥያቄ ይጠይቃሉ። ፈገግታና ልስላሴ ቢያክሉበት ይሻላል። በሁነኛ መነሳሳት መጽሐፍ ማዘጋጀት ግሩም ነው። ግን የኦርቶዶክስ ስለተሰነደ ብሎ የወንጌላውያን ታሪክ ለመጻፍ መጀመር አጠያያቂ ነው። ሲጀመር የኢትዮጵያ ወንጌላውያን ገና የሠከነ ኅብረት የላቸውም። ወንጌላውያን ሲባል ሁሉንም አብያተክርስቲያናትን ማለትም ኦርቶዶክስ ተዋሕዶንና ካቶሊክን አያጠቃልልም ወይ?
የአገሯን አባቶች (ነገሥታት) አንኳሻሽና ከባዕዳን አገር ስለመጡት ሰዎች (ሚሲዮናውያን) ወደኋለ ሦስት ዓመት ተጉዛ ጥብቅና መቆሟ አስገራሚ እህት ናት። የእናትን ጡት መንከስ ይሏል እንደዚህ ነው።
I can see that Ato Alemu, like always, is well prepared and poses critical questions. He could be more effective if he can take a softer approach in the future. The author did an amazing job, i am very eager to read her book. May God bless both of you 🙏
ሊዲያ ፀናቱን ይሰጥሽ .
ጌታ ይባረክሽ እህታችን❤❤❤❤💪💪💪💪💪🙏🙏🙏🙏
ጠያቂው❌❌❌❌❌❌❌👎👎👎👎👎👎👎👎
ወንድማችን ትንሽ ተረጋጋ
1 ለሴት ክብር ሊኖርህ ያስፈልጋል,,,
2 be ositive ማለት motive ትክክል አይደለም
3,,ጠያቂ side አይዝም
4.,,,,,,,,,,,አንተ ጋ ብዙ ችግር አለ,,,, intervewen መልሰህ ስማው,,,,ከዛ the lest ሰወች የሰሩትን ስራ መጀመሪያ ማየት አለብህ,,,,,,,,,,,,,
ማለት አላማህ ምንድን ነው ??????
ስውን እንግዳ አድርጎ ጠርቶ disrespect ማድረግ,,,,,,,????
እንዴት ነው የፒኤችዲ ዲፌንስ ያስመሰላችሁት? እንዲሕ የዋዛ አንበሲት መስላሃለች፣ ያነበበችውን የምትረዳ፣ ንባብን ወደ ዕውቀት የምትለውጥ ፣ ምልዑ ሰው ናት። አዕምሯዋ ውስጥ ያለው የገፅ ብዛት የትየለሌ ነው ፣ ደጋግመሕ ጋብዝልን።
የአቅራቢውን አቀራረብ ወደዋለው ሞጋች በመሆኑ...ብዙዎችን መጽሐፉን እንዲያነቡ ይጋብዛል።የፀሐፊዋን ብስለትም ሳላደንቅ አላልፍም...ከተባበሩሽ ቤተ እምነቶች መሐከል የኔዋ ሙሉወንጌልን ስልጠቀሽ ከፍቶኛል ግን"እንደ አውሎ ነፋስ"በተሰኘ መጽሐፍ ሙሉ ወንጌል ታሪኳን ሰንዳ በመጽሐፍ መልክ አሳትማለች አንብቤዋለው...ካላየሽው እንድታይው እመክራለው።ወይንስ ሐገር በቀል እና በሚሲዮናዊያን ባለመቋቋሟ ታሪኩ ውስጥ አልተካተተችም?ለማንኛውም ብርታትሽን ሳላደንቅ አላልፍም...እኔም የቀድሞውን የመካከለኛውን እና የአሁኑንን ጴንጤቆስጢያዊ እና ካሪዝማቲክ እንቅስቃሴዎችን በታሪክ መልክ የመሰነድ ውጥን አለኝ...ለዛም ተነሳስቻለው ተባረኩ
"እንደ ብርቱ ዓውሎ ነፋስ" በጣም ጥሩ መጽሐፍ ነው። ተጠቅሜዋለሁ።
ሊዲያ በጣም ጎበዝ ነሽ መፃፉን እንዴት ነው መግኝት የምችለው እኔም በደንብ ማወቅ ፈልጋለው
ሀገር ውስጥ ከሆንክ
ጃፋር መጻሕፍት መደብር
እነሆ መጻሕፍት መደብር አራት ኪሎ
መካነ ኢየሱስ መጻሕፍት መደብር
ባሮክ መጻሕፍት መደብር መካኒሳ
ደራሲው መጻሕፍት መደብር ፍላሚንጎ ኢሠማኮ ሕንጻና ወሎ ሰፈር ዓለም ቡና አጠገብ
እውቀትን ፍለጋ ገርጂ ታክሲ ተራ ይገኛል
Really she is strong. She knows what to say. I couldn't understand why the host is extremely standing against the Missionaries. We Ethiopians with all the cultures and religions (mainly Orthodox Church) were the main responsible bodies for our historical pathway. For me, I can't wait to get a copy of the book. Thank you Sister Lidya for the commitment. Mr Alemu you were not good today.
የት ዘንድ ነው ታሪክ ተመራማሪ ብቻ ታሪክ መጽሐፍ መጻፍ አለበት የተባለው?
She knows what she’s cooking. I like it. She’s too smart….
Waaaaaaaaaaw 🎉🎉🎉❤❤❤🎉🎉🎉❤❤❤🎉🎉🎉❤❤❤
ይሄ ሰውዬ ሥራው ይገርመኛል! ምን አይነት የሚዲያ አውድ ነው የሚከተለው? አሁን ይሄ hard talk መሆኑ ነው?
ለማንኛውም ብዙ ዝግጅቶችህን አይቻለው! ከዚህ ሁሉ የተረዳሁት ለቀድሞ ነግሥታት ያለህ ፍቅር ከእምነትህም ሊበልጥብህ ሲገዳደርህ ነው ያስተዋልኩት! በቃ እነሱን ንፁህ/ ፃዲቅ ለማድረግ ትጥራለህ! በዚህም ሰሜናዊውን ፖለቲካ በፔንጤ ቅብ ለማሳየት ትሞክራለህ! ግን ትክክለኛውን ቦታህን የተሸወድክ ይመስለኛል! ይሄ አቋምህ ኦርቶዶክስ ውስጥ ቢሆን በጣም ይጨበጨብልሃል!
እዚህ ግን ሌላ ነው አባቴ! ሰው ሆኖ ጌታና አሸከር የሌለበት! ሁሉም የሚታይበት ነው! ምናባት ዛሬ በአገራችን ፕሮቴስታንት የተስፋፋባቸው አከባቢዎች አባቶቻቸው አንተ ሽንጥህን ገትረህ በምትከራከርላቸው ንግሥታቶች አላቅጥ መገፋታቸው አንዱ ምክንያት ነው!
ወንድሜ፤ ዓለማዊ፡ ጋዜጠኛ፡ ትመስላለህ? ሚሲዮኖች፤ በመምጣታቸው፡ ኢትዮጵያ፡ በብዙ፡ ተጠቅማለች! ( ያልተቀየጠ)ንጹህ፡ ክርስትና፡ ሰበኩ! ት/ቤት፤ ክሊኒክ፡ ውሃ፡ ጉርጓድ፡ ሰሩልን! እኛ፡ ከእስራኤል፡ ቀጥለን፡ የተመረጥን፡ ጥቁር፡ በእስላም፡ አገሮች፡ የተከበበን፡ አበሾች፡ በመሆናችን፡ መረጡ! መጨረሻው፤ ምዕራብውያን፡ በቀይ፡ ባሕር፡ የበላይነት፡ ጥቅማቸውን፡ ለማስጠበቅ!!!
ሙሉን መጽሐፍ በትክክል አንብበን ከሆነ ሚስዮናውያ የሰሩትን ሥራ ቀላል ባለሆኑ ጠያቂው ሰለመጽሐፉ የምጠይቀበት መንገድ ከመጽሐፉ ጭብት ወጣ ስለሚል ሊዲያ የምትሰጠው ማብራሪ በትክክል ለመረዳት እድንቸገር አድርጎናል መጽሐፉ የሚያወሳ ወንጌል ለማስፋፋት የተከፈለው ዋጋ የሚወሳ ነው ነገስታቱ ከካህናቱ ጋር በመሆን ችግር ፈጥረዋል ጠያቂው ክርክር የሚፈጥር ጥያቄ መጠየቅህ ውይይቱ ከመጸሐፍ ሀሳብ የወጣ እዲሆን አድርጎአል ወንጌልን ያልሰሙት ቦታ ሄደዋል ኢትዮጵያ ኦርቶደክስ አልታገሉም መጽሐፍ ቅድስ መተርጎሙ ትልቅ ስራ ነው ከሞላ ጎደል ወይይቱ መልካም
Man you are so disrespectful. I’ve been watching your interviews and I don't understand your intention towards Ethiopian Evangelical churches. You always magnifying the problems which already we know. What’s your contribution to bring a single solution besides approaching your guests with undermining attitude. It’s very annoying!
Lydia you managed it very well. Thank you for your mature responses with a great patience. I bought your book & can’t wait to read it. Thank you for your great contribution. ጠያቂዉ ግን ብትስተካከል ይሻልሃል! ሐሳብን መሞገት ከአክብሮት ጋር ቢሆን ምንኛ ባማረ።
Rodriguez Michelle Jackson Helen Hernandez Karen
አቶ ዓለሙ መፅሀፍ ለመፀፍ የታሪክ ተማሪ መሆንን አይጠይቅም። እባክህን ስራ ቀይር። You are not the right person for interview: unprepared, shallow and unethical.
ምከረው ወንድማችን አትጨፍልቀው ይቅርታ ለድፍረቴ ተባረክ !