"እድገት በሕብረት"፥ ያልተነገረው የዘማቾች ታሪክ...| NBC Documentary
Вставка
- Опубліковано 5 лют 2025
- National Media SC is here to support, the success of our country's
transformational journey; to develop a civic-democratic political culture; which will be free from extremism and racism; for peace to prevail; for building a market-led economy; it is a corporation organized by patriotic Ethiopians who are motivated to make an ultimatum contribution through professional and responsible media;
#nbcdocumantary #derg #durg #mengest_halilemaryam #teferi_benti #እድገት_በሕብረት
#NBC_Ethiopia
#ሆኖ_መገኘት
እነዚህ የዛን ዘመን ድንቅ ቪዲዮወች ፈልጋቹህ ማግኘታቹህ የሚያስመሰግናቹህ ነው!! etv archive ውስጥ ሊኖሩ እንደሚችሉ ባምንም ከወያኔ የማጥፋት ዘመቻ ተርፈው እንዲህ በጥራት ይገኛሉ ብየ አላስብም ነበር።ለማንኛውም ግሩም ነው ያለውም ሆነ መጪው ትውልድ ለሀገር መስራትና የሀገር ፍቅር እንዲህ እንደሆነ ይማርባቸዋልና እጅግ ውድ ናቸው!! እናመሰግናለን
😊😊0
ዘመቻውን የተሳተፉት ከ11ኛ ክፍል የተባለው ከ10ኛ ክፍል እንደነበረ በሚል ቢስተካከል፣ በተረፈ ጥሩ አቀራረብ ነው
ዘማቾቹ ኢትዮጵያ ውያን ነበሩ አበት ስያምሩ ሁሉንም ተግባር ግብርና;ጤና ቤት:የግል;የአከባቢ ንጽህና ቤት ለቤት ከእናተ ጋር አብረው ስፈጽሙ ያየሁበት።
እድገት በህብረት ዘመቻ የኢትዮጵያ ህዝብ በጣት ከምፈርምበት በብዕር መፈረም ድል የተመዘገበበት❤❤❤
ከዘመቻዉ ትዉስታ ከጊዶሌ ምድብ ጣቢያ ውድ ህወታቸዉን የከፈሉ 1. መንግሰቱ ንጉሴ (physics major) 2.ታደሰ ገ.እግዚአብር(biology department)3. አሰካል ነጋ (biology major , sister of Birhanu Nega) 4. ዘካርያሰ ሀሰን 5- ኢያሱ ደበሳይ (Gondar public health 6. አንዳርጋቸው( Alemaya college) 7. ሳምሶን (captain National guard ) አዝማች RIP😭😭😭
ተጂ ከድር ከመኪና ወድቆ ህይወቱ ያለፈ
ጤናይስጥልኝ እኔ አንዱ ዘማች ስለነበርሁ የማስታውሰውን (ቃላት) ጽፌያለሁ። ይኸው! tzztazeethiopia.blogspot.com/2022/01/blog-post.html
Ethiopian kednkurna yawota zemen❤❤❤
Ke zrmschochu yemotut sent emdehonu gelesulegn betam yadazenalu 😭😭😭
ጤናይስጥልኝ እኔ አንዱ ዘማች ስለነበርሁ የማስታውሰውን (ቃላት) ጽፌያለሁ። ይኸው! tzztazeethiopia.blogspot.com/2022/01/blog-post.html
10ኛ ክፍሎችም የዕድገት በህብረት የዕውቀትና የስራ ዘመቻ ተካፋዮች ነበሩ። ጥናት ሲጠና ኧረ እየተስተዋለ! ✌️
ጤናይስጥልኝ፦ እኔ አንዱ ዘማች ነበርሁ። ደርጉ ያስዘመተው አሥረኛ ክፍል ሊጀምሩ የነበሩት ሳይሆን አሥረኛ ክፍልን ተምረው የጨረሱ (ማለትም ዘመቻ ባይኖር አሥራ አንደኛ ክፍል ሊገቡ የነበሩትን) ነበር።
@@hailehaile9336 እኔ ከ10ኛ ክፍል ነው የዘመትኩት። ከዘመቻ ስንመለስ የ10ኛ ክፍልን 2ኛ ሴሚስቴርና 11ኛ ክፍልን በአንድ አመት አጠናቀቅን። ታሪኩ ይሄው ነው። የዘመትነው ከ10ኛ ክፍል ነው።
@@hailehaile9336❤❤❤
በዚህ ጉዳይ ላይ በእያንዳንዱ የዘመቻ ምድብ ጣቢያ ላይ የተመደቡ ወገኖች እያንዳንዱ ጣቢያ አንድ ድልብ መጽሐፍ ሊወጣው የሚችል ልምድ አለ እባካችሁ ችሎታውና ፍላጎቱ ያላችሁ ይህንን ታሪክ ለትውልድ ሠንዱለት ጠይቃችሁም ሆነ ጽ/ቤቱ(ዘመቻ ማስተባበሪያ) ሠነዶችን መርምሩ እና ፃፉ
ጤናይስጥልኝ፦ እኔ አንዱ ዘማች ነበርሁ። ያቀረባችሁት ደህና ነው። ግን ሁለት ማስተካከያዎች እነሆ፦ ፩) ጌታቸው ይግዛው አቶ እንጂ ዶክተር አልነበሩም። ፪) የእያንዳንዱ ዘማች የዘመቻ ግዴታ የአንድ ዓመት ብቻ መሆኑ ነበር የታወጀው። ዘምተን እያለን ዓመቱ ሊያልቅ ሲል ነው ዘመቻችን በአንድ ዓመት የተራዘመው። ከእዚያ (ከሁለቱ ዓመታት) በኋላ ደግሞ ዘመቻው አልቀጠለም።
አሜን
ለእርሶም ጤናና እድሜን ይስጥልን አባቴ።
፩ኛ የዘመቻው አላማ ምንድን ነበር አባቴ ሜለቴ ዘምታቹህ ምንድነው የሰራችሁት በዛ አንድ አመት ውስጥ ?
፪ኛ እግዚያብሄር እድሜን ሰቶ ይሀው ከልተሳሳትኩኝ 3 የመንግስት ስረአትን አይተዋል ገና ሌላ 3 መንግስትም ያያሉ የዘመቻው ውጤት አሁን ላለለነው ትውልዶች ጠቃሚ ውጤት ሰርቷል ወይ ?
፫ኛ እኛ የንጉሱንና የደርግን ስርአት መንግስት ስለማናውቅ እርሶ ያለፉትን ሶስት የመንግስት ስረአት እና አሁን ያለንበትን የመንግስት ስርአት ስለሚያውቁ በሀገራችን ፣በመንግስት ስረአታችን ፣ በህዝባችን የንቃተ ህሊና ለውጥ አለ ወይ ? ለውጡስ ጥሩ ነው መጥፎ ?
ጥሩ ለውጥ ከሆነ በምን አይነት ለውጥ ምክንያት ጥሩ ሆነ ? ወደ መጥፎ ለውጥ ከሆነም ምክንያቱ ምንድን ነው ?
፬ኛ የስልሳዎቹ ትውልድ አሁን ላለነው ትውልድ የጥሩ አርኣያ ነው ሊባል ይቻላል ወይስ የመጥፎ ነገር አርኣያ ?
ብዙ የመንግስት ስርአት ማለፍ ብቻም ሳይሆን እንደነገሩን በመንግስት ስርአት ውስጥም ንቁ ተሳታፊ ስለነበሩ ነው በመጡበት ልምድ ተነስተው ምን ይመክሩናል ? የያዝነው መንገድ በሚቀጥለው ትውልድ የሚያስነቅፈን ነው ወይስ የሚያስመሰግነን ?
አባቴ ! እባክዎ ይሄንን ጥያቄ ይመልሱልኝ! ምክንያቱም ከእርሶ በላይ በህይወት ያለ ለእኛ አስተማር አይገኝም !
በጥሩ ነገርዎ ተምረን እኛም የራሳችን አሻራ በሀገራችን ላይ እንጥላለን በመጥፎ ነገራቹህ ተምረን ደግሞ እኛም የወደፊቱ ትውልድ ላይ መጥፎ እንዳንሰራ ስለሚረዳን !
ከመለሱልኝ በሁዋላ ስለስልሳዎቹ ትውልድ አሁን ያለነው ትውልዶች ያለንን ስሜት ላጋራዎት እሞክራለሁኝ ከአክብሮት ጋር !
ካየ ከሰማ ሆኖ ነዉ ፣ ያየን ያኑርልን እናመሰግናለን
ጤናይስጥልኝ! የዘመቻ ትዝታዬ (1800 ቃላት) ይኸው! tzztazeethiopia.blogspot.com/2022/01/blog-post.html@@user-cd9bt9bn9k)
ኤልዳ ምን ሆነሽ ነው ከ Elda corner የጠፋሽው ስታነቢ ስሰማሽ ውዬ ባድር አትሰለችኝም በጣም ነው የምትማሪኪው😊
Inem indezaw
አይ!!!! እኔ መቼም በብሔራዊ ሰሜቱ ጥሩ ጎን እንዳለው(መንጌ)ትንሸ ልቤን ቢገዛውም አሁን ግን ለዚች ሀገር የቁልቁለት ጉዞዋን መንገድ የጠረገ/የጠረጉ ሆዳምና የሰልጣን ጥመኞች ሰብሰብ የነበሩበትን በብቸኝነት አንባገነን ሆኖ የሚመራ ሰለነበር በጣም ከልቤ ፍርድ ማግኘት የነበረበት ሰው ነበር።
መንጌ ምንም ጥፋት አላጠፋም ከጎኑ ያሉት ናቸው በተለይ አማራና ትግራይ የሚባሉ ሰሜን አምጣ የወለደቻቸው ሰይጣኖች ናቸው እንጂ።
@@kasahungetachewu4132
እግዚአብሔር እድሜና ጤናን አብዝቶ ይስጥልኝ።
እድገት በህብረት ያለ ኮሎኔል አጥናፉ አባተ ሊዘከር እይችለልም።
እኔ ህፃን ነበርኩ.በጣም ነው ያለቀስኩት
እንዲህ ነበር ድሮ መንግስት ለዕድገት ያዘምት ነበር! አሁን ዘር ለማጥፋት ሆኗል የሚያዘምቱት ወይ የቁልቁለት ጉዞ!
ጤናይስጥልኝ እኔ አንዱ ዘማች ስለነበርሁ የማስታውሰውን (ቃላት) ጽፌያለሁ። ይኸው! tzztazeethiopia.blogspot.com/2022/01/blog-post.html
ከሰማይ አልወረድንም እኮ አሁን ያለነው ትውልዶች የአባቶቻችን ልጆች ነን !
የኢትዮጵያን ታሪክ በአንድ ግዜ ወደ ቁልቁል ያንደረደሩትና አሁን ላለንበት ውጥንቁጥ ያበቁን እኮ የስልሳዎቹ አዝማቾችና ዘማቾች እኮ ናቻው !
አሁንም ፖለቲካውን እንደፈለጉ የሚሸቅጡት እኮ የስልሳዎቹ ትርፍራፊዎችና እኮ ናቸው ! ገና ሙተውና ተገድለው አላለቁም እኮ !
አብይ አህመድ ከስድሳዎቹ የተረፈ ነውን ? @@user-cd9bt9bn9k
አገር ወዳድ እንድህ ይሠራል ወገኑን በዘር አከፋፍሎ ቤት በላዩ ላይ ያፈርሳል
ያም ይህም የኢትዮጵያ መር
የዘማቾች እንደዛሬ ሳይሆን ውኋ በጀርባቸው ተሸክመው የኢትዮጵያ በዚያ ልክ ጉዞ ብሆን ዛሬ????
❤❤❤❤❤
አጎቴ ዘማች ነበረ
ጃንሜዳ ሲሸኙ አባቴ የአውቶቢስ ሹፌር የመጀመሪያው አውቶቢስ ነበረ
Zare selk save tewuld yeznal!!!
ዝም ብለሽ አትቀደጂ።
ደርግ ዘመቻውን የፈለገው ተማሪውን ከከተማው ውጪ ለመበተንና ሥልጣኑን ለማጠናከር ነበር።
እኛ ግን ብንወጣም ጥሩ ዕድል አግኝተን ከገጠሩ ወገኖቻችን ለመማርና ያለንን ለማካፈል አበቃን።
Gn man lay new yemizemtubet😂😂😂😂😂
Yet dersew yehon be ewenet melsu Kanter yetebeqal
What about ዝ and ጅ?
እነሱ ስለቀሩ አይደል እንዴ የኢትዮጵያን ታሪክ ወደ ቁልቁል ያንደረደሩት የዛን ግዜ ትውልዶች
ድ
ጅ
ዝ
ቆይ ሳድስ ፊደሎች ምን በላቸው 😂00:02
Lemcheresha 1979 12chereshe zemechalehu😂😂😂
ካሁኑ የአሰተዳዴር ሰረአት /prosiprtiy/ስረአት ይሻለን ነበረ ።
ጅ የምትለዋን ፊደል ቀንሰው ነው እንዴ የሚያስተምሩት? 😂😂😂
kkkkkkkkkkkkkkkkkkkk tefeta yhon
ገርግዳቸውን እሷ ላይ ነው አሉ ያስገርገዱት ! ለዛ ነው በድምጽ የማትጠራው
የኢትዮጵያ ፖለቲካ የሽፍጥ ጥሎ ማለፍ ፖለቲካ😂😂😂