ሳያዩ የሚያምኑ ብፁዓን ናቸው የዮሐንስ ወንጌል ም. ፳፥፳፱ በመምህር ዘላለም ወንድሙ
Вставка
- Опубліковано 9 вер 2024
- #ወንጌለ ዘለዓለም ሚዲያ #wongele zelalem media #Zelalem #መምህር ዘላለም#መምህር #ትንሳኤ #ዳግም
#ሳያዩ የሚያምኑ ብፁዓን ናቸው
የዮሐንስ ወንጌል ም ፳፥፳፱
ዳግም ትንሳኤ ምን ማለት ነው
#ትንሳኤ
#መምህር ዘላለም ወንድሙ
#orthodox
#eotc
#ethiopia
#ንስሐ
#ዘላለም ወንድሙ
#ወንጌለ
#ስብከት
#viralvideo
#viralvideos
እልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልልል
አሜን🙏እንኳን አብሮ አደረሰን አሜን🙏
እልልልልልልልልልልልልልልልል
አሜን አሜን አሜን🙏🙏🙏
እልልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልል
አሜንአ አሜን አሜን ፫
አሜን ቃለ ህይወትን ያሰማልን በእድሜ በፀጋ ይጠብቅልን መምህር ፀጋዉን ያብዛሎት
🙏💒👏እግዚአብሔር አምላክ ይመስገን👏💒🙏አሜን🙏
"ጌታችን መድሐኒታችን እየሱስ ክርስቶስ በኃይሉና በስልጣኑ ከሙታን ተነሳ"
አሜን አሜን አሜን🙏🙏🙏
የኛ ትጉህ መምህር ቃለህይወትን ያሰማልን በእዉነት ረጅም እድሜ ያድልልን አሜን ፫
አሜን🙏 እግዚአብሔር ይክበር ይመስገን🙏
የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ጸሎት ምልጃ በረከት ዘወትር አይለየን አሜን🙏
አሜን ቃለ ህይወት ያስማልን መምህራች እግዚአብሔር ይጠብቅልን ❤❤❤
እግዚአብሔር ይመስገን አሜን አሜን አሜን መምህራችን ቃለ ሂይወት ያሰማልን የአገልግሎት ዘመናችሁን በእድሜ በጤና ይጠብቅልን ሀገራችን ኢትዮጵያን ሰላም ያርግልን የድንግል ማርያም ልጅ ቼሩ መድኃኔ ዓለም 🤲
"ትንሳኤና ሕይወት እኔ ነኝ"
"ለእግዚአብሔር የሚሳነው ምንም የለም"
❤ተመሰገን ተመስገን ተመስገን 🙏
"ጌታችን መድሐኔዓለም ወደ ደቀ መዛምርቱ ወደአሉበት በተዘጋ በር ሰይከፈት ገብቶ በተዘጋ በር ሳይከፈት ወጣ"
አሜን 🙏አሜን 🙏አሜን🙏 የሰማነውን በልባችን ፅላት ይጻፍልን አሜን🙏ድንቅ ትምሕርት "ሳያዩ የሚያምኑ ብፁሐን ናቸው"
ቃለሕይወት ያሰማልን አሜን🙏በእድሜ በጸጋ ይጠብቅልን አሜን🙏🙏🙏
"ግሩምና ድንቅ ሆኜ ተፈጥሬአለሁና አመሰግንሃሁ ስራህ ድንቅ ነው ነፍሴም እጅግ ታውቀዋለች"
ውድ ወንድማችን መምህር ዘላለም ፀጋው በረከቱ ይብዛልህ ቃለሕይወት ያሰማልን እንወድሀለን❤❤❤❤
"የእግዚአብሔር መልአክ ቀድሞም ድንጋዩን አንከባሎ በላዩ ተቀመጠ"
አሜን አሜን አሜን ቃለ ሕይወት ያስማልን መምህር ❤❤❤
"አማናዊት ምስራቅ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ናት"
እሜን ቃለ ሕይወት ያሰማልን
"ጌታችን መድሐኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ስለ እኛ ስለ አመጠኞቹ በኛ ሐጢያት ምክንያት ሞተ በስጋ ሞተ በመንፈስ ግን ዘላለማዊ ህያው ነው"
አሜን ቃለ ሂወት ያሰማልን መምህር ዘላለም እግዚአብሔር አምላክ ጨምሮ ጨምሮ ጸጋውን ያዛልህ
በሃይማኖታችን ጸንተን እንድንኖር እግዚአብሔር አምላክ ጥበቃው አይለየን
አንድነታችንን እግዚአብሔር አምላክ ይባርክ
❤🇪🇷❤️🇪🇹❤️
አሜን ቃል ህይወት ያሰማልን!❤❤❤
❤ቃለ ህይወት ያሰማልን 🙏
ቃለ ህይወት ያሠማልን አባታችን በእድሜ በጤና ይጠብቅልን ።ሼር እናድርግ ።
🙏አሜን🙏
Amen ,Kale Hiwot yasmalen thanks alot
አሜን አሜን አሜን መምህር❤❤❤
ቃለህይወት ያሰማልን
Kale hiywote yasemalen!!!
ቃለ ህይወት ያሰማልን
"አሁን እናንተ ታዝናላችሁ እንደገና ታዩኛላችሁ ደስ ይላችኸልም አላቸው"
ምንም መናገር አልችልም አምላክ እንደነአንተ አይነቱን ብሉይ ከአዲስ የአምላካችንን ቃል የምታስተምሩንን የድንግል ልጅ ያብዛልን
"ደቀ መዛምርቱም ጌታችንን ባዩት ጊዜ ደስ አላቸው"
ሰላም ለእናንተ ይሁን ኣሜን
እናንተ ያ ያችሁ ትን እኔም ካላየሁ አለም ንም
ስለ ነካክ ኝ አመንክ ሳያዩኝ የሚያም ኑ ብፁ . ግን ናቸው
"እርሱንም ሳታዩት ትወዱታላችሁ"
"ለሰው ሀሉ የሚያበራው እውነተኛው ብርሃን ወደ ዓለም ይመጣ ነበር"
"ተጠራጣሪው ቶማስን ጌታችን እጅህን አምጣና ጎኑን ሲነካ እጁን አኮማተረው ቶማስ "አምላኬ ጌታዬ ብሎ ጮኸ" ጌታችንም "ሳያዩ ያመኑ ብፁሐን ናቸው አለው" የቅዱስ ቶማስ አለማመን በጎ ነበር።
"ሰዲቃውያን መላእክት፣ መንፈስ፣ እረቂቁን ሚስጥር የለም ብለው የሚሉ ነበሩ"
ኣሮጊት ዝንጀሮ ቀውስ
በስድብ እግዚአብሔር ማክበረ አይቻልም ወንድሜ ።እግዚአብሔር ይባርክህ ይጠብቅህ በጌታ ፍቅር እወድሀለሁ።
ማቴዎስ 5 : 22
በሥላሴ ስም ምነዉ ወዳጄ ? እግዚአብሔር ይቅር ይበሎት አሜን ፫ በሉ እና እለፉ ልቦናችንን ያብራልን
ውሻ ጌጃ
ወንድሜ ውሻ በጣም የተከበረና ታማኝ ነዉ ስድብ አይደለም።
ማቴዎስ 5 : 22......
እርግጠኛ ነኝ ጌጃ ማለት ምን ማለት ነዉ ብትባል or ብትባይ አትመልሱትም ግን ባዷችንን እንዲሁ ማስተዋወቅ ሆነብን የአብ የድንግል ማርያም ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ የሁላችንም ልቦና ያድስልን በእዉነት 😢
1ኛ.ቆሮንቶስ 6 : 10......
2ኛ. ጢሞቲዎስ 3 : 2.......
እልልልልልልልልልልልልልልል
እልልልልልልልልልልልልልልል