Розмір відео: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Показувати елементи керування програвачем
Автоматичне відтворення
Автоповтор
ዩመከሩን ያስተማሩን አባታችን. ፀጋውን ያብዛለወት. በእውነት የእርሰወን. ትምህርት ስሰማውየ ባድር. አልጠግብም. እግዚአብህር. ያቆይልን
አሜን ቃለ ሕይወት ያሰማልን መንግሥተ ሰማያትን ያውርስልን
አቤቱ ለእኛም እንደ ቅዱስ ጰጥሮስ ያለ የንስሃ እንባ ስጠን አሜን(3)
አሜን እድሜና ጸጋውን ያብዛል ለመምህራችን ለእኛም የስማነውን በልቦናችን ያሳድርልን
ቃለ ህይወት ያሰማልን በእድሜ በፀጋ ይጠብቅልን
Amen Amen Amen. Kale Hiwot Yasemalin, Abatachin Kesis Zebene.
አሜን አሜን አሜንቃለህይወት ያሰማልን ለመምራችን ዶ/ ር ዘበነ ለማ በድሜ በጤና ይጠብቅልን ያገልግሎት ዘመንህን ያርዝምልን አሜን።
የ ድንግል ማርያም ልጅ ጸጋውንም ያብዛልህ ዶ.ር..ቀሲስ ዘበነ ለማ የህይወትንም ቃል ያሰማልን ለኛም አስተዋይ ልቦናም ይስጠንአሜን አሜን አሜን♥♥♥
ወደኛም የምታስተላልፉልንም። ልኡል ~እግዚአብሔር ሰላማችሁንም ያብዛላችሁ
ቃለ ሕወትን ያሠማልን የአገልግሎት ዘመንህን እግዚአብሔር ይባርከው አሜን
በእውነት ለመህምራችን ቃለ ህወትን ያስማልን እግዚአብሔር በእድሜ በጤና ይጠብቅልን እኛም የስማነውን በልባናችን ያስድርብን አሜን አሜን አሜን
Kalehiwet Ysemalin Mengste sematn yawersln Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen
መምህራችን ቃለሂወት ያሰማልን የቃሉ ባለቤት ልኡል እግዝኣብሄር ይክበር ይመስገን 🙏 እግዚአብሔር ኣምላክ ፀጋውን ያብዛልህ ያገልግሎት ዘመንህን ያርዝምልህ (ን)
እግዝያብሄር ለእግሬ መብራት ለመንገዴ ብርሃን ነው አሜን አሜን አሜን
መምህራችን ቃለህይወትን ያሰማልን ፀጋውን ያብዛልክ በምን ቃል እደምናገር አላቅም ከውዳሴ ከቱነት ይጠብቅህ
አሜን መምህር,ዘማሪውምና ባኯስ የቅድስት ድንግል ማርያም ልጂ ልኡል እግዚአብሄር ፀጋውን ያብዛላቺሁ፨
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልንአቤቱ የሰራዊት አምላክ ልኡል እግዚአብሄር ሆይ እድሜን ለንሰሀ ስጠኝ ማረኝ ጌታ ማረኝ
Qal hiywet yasemalen
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህወይትን ያሰማልን እድሜና ጤና ይስጥልን ለመምህራችን
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን ተስፋ መንግስተ ሰማያት ያውርስልን
አሜን አሜን አሜን ቃል ህይወት ያሰማልን መምህራችን በድሜ በጸጋአ ይጠብቅልን አሜን
ቃለህይወትን ያሰማልን መምህር ተስፋ የምናደርጋትን መንግስተ ሰማእትን ያውርስልን አሜን
አሜን-እድሜ ናጤናያብዛልህ-ምምህር
መምህራችን እግዚአብሄር አምላክ እድሜ ይስጥልን አማን አማን አማን
መምህራችን ቃለ ህይወት ያሰማልን
አሜን አሜን አሜን ቃል ህይወት ያስማልን መምህራችን እድሜና ጤና ይስጦት አባታችን ተስፍ የምናድርጋት መንግስተ ሰማያት ያዋርስልን እኛም በስማነው ቃል ፀንተን እንድንኖር እግዚአብሔር አምላክ ይርዳን አሜን (3)
kidan giday ethrpay
እግዚአብሔር ይመስገን ለመምህራችን ቃለ ህይወት ያሰማልን አሜን
አሜን አሜን አሜን ቃለ ሕወትን ያሠማልን እግዚአብሔር ይባርክህ አሜን
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን ተስፋ እርስተ መንግሥትን ያዋርስልን
እንደው ደ/ር ብቻ ፀጋው አብዝቶ ይስጥልን
Amen amen kelahiwot yesamalin
በውነት መምህር ዶክተር ዘበነ ቃለ ህይወት ያሰማልን ጸጋውን ያብዛልዎት በርስዎ ጾለት እኛንም ንጹህ ልብን ይፍጠርልን የቀናውን መንፈስ በውስጣችን ያድስልን
Amen
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያስማልን
መ/ህ፡ዘበነለማ፡ቅለሕወት፡ያሰማልን፣፣በድሜበጤናያኑርሕ፡
አሜን አሜን አሜን ቃለሂውት ያስመልን በድሜ በፃጋ ይጠብቅልን መምህር
🍸ቃለ ህይወት ያሰማልንየሰማነውን በልባችን ያሳድርልን።
Amen Kalehiwet yaseman , Edimena tenna yisith ,God Blessing you more and more …Dr memihr Zebene Lemma !!
አሜን አሜን አሜን ቃለ ሄውት ያሠማልን መምህር እድሜና ጤና ይሠጥልን
Kil hiwoten yasemalen Amen amen amenEgziabehure yestelen be segawe yetebekelen .
አሜን አሜን አሜን ቃል ህይወት ያስማልን አባታችን እኛም በሰማነው ቃል 30 60 100 ፍሬ እንድናፈራ እግዚአብሔር አምላክ ይርዳን አሜን(3)
አሜን አሜን አሜን ቃለ ሂወት ያሰማልን መምህር በእድሜ በፀጋ ይጠብቅልን ተስፋ መንግስተ ሰማያት ያውርልን እኛንም የሰማነው በልባችን ፅላት ይፃፍልን አሜን።
አቤቱ የንሰሃ እምባ ስጠኝ Mb አሜንአሜንአሜን አሜንአሜንአሜን
እውነት ቃለሂዎት ያሠማልንተሥፋየምናደርጋትን መንግሥተሠማያትያውርሥልንእድሜናጢናይሥጥልንአሜን አሜን አሜን አሜን
Amen Amen Amen kale hiwot yasman
ቃለህይወት ያስማልን አሜን ለመምህራችን በእድሜ በጤና ይጠብቅልን አሜን
አሜን ለመምህራችን ቃለህይወትን ያሰማልን መንግስተ ሰማያትን ያዋርስልን
ቃለ ህይወት ያሰማልን!!
አሜን ቃለህይወት ያሰማልን መምህር
Kalehuyewot yasemaleni yagelegelit zemenacihuni yabarekeleni Amen Amen Amen! !!!!!
አሜን (፫)ቃለ ህይወት ያሰማልን እግዚአብሔር ይስጥልን አሜን
አሜን አሜን አሜን ቃለ ሕይወት ያስማልን
amen kale hiwot yasemalin
Kali Hiwot yasemalin Amen
አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን
ቃለ ሃወትን ያሰማልን
አሜንን አሜንን አሜንን ቃል ህይወት ያስማልን ተስፋ መንግስተ ስማያት ያዋርስልን አሜን!!!
Amen Amen Amen mehmr kale hiwetn yasemaln
kale hiwot yasemalen!
አሜን ቃለሂውት ያሰማልን
አሜን አሜን አሜን ቃል ሂወት ያሠማል
ቃለህይወት ያሠማልን
አባቴ ሆይ ቃለህይወትን ያሰማልኝ
በእድሜ በፀጋ ይጠብቅልን
Amen Amen Amen qale hiwet yasemalln 👏👏👏👏🌷🌷🌷🌲🌲🌲💖❤💟💟💙💙💚💚💞ElelllllllElelllllllllElelllllll
God bless you Bakos. our teacher and our priest Dr zebene lema may God grant you health and long live. from Eritrean orthodox church
kalhuiwt yasmalin amen amen ytiwaihudo arbigna
kale hiwot yasemaln Abatachin yagelgilot zemenk yibarek💖
ኣሜን ኣሜን ኣሜን
AMEN AMEN AMEN!! Qalehiwet yasemalin
amen saga en barakatun yanzalot amen
ቃለህወት ያሰማልን
Amen amen amen kalehewet yasmaln lememhracen
አሜን አሜን አሜን እህታችን ቃለሂወት ያሰማልን
Egziyabher ybarkek ysnten temehert hule sesema kelaye Lay ykbdgn shkem yklgnal ewnt degl lejwa gar lezelalem tetbkek
ቃል ሂውት ያስማልን የኣገልግሎት ዘመንህ ያባርክልን
አሜን። ቃለ ህይወትን። ያሰማልን
mebrat hagos + ልማደ አንስት - ዘፍ.18፡11+ በሴቶች የሚደርስ ግዳጅ - ዘፍ. 31፡35+ ደመ ትክቶ (አደፍ) - ሕዝ. 18፡7-9+ ደመ ጽጌ - የአበባ ደም ማለት ሲሆን ሴቶች በሚያብቡበት ጊዜ የሚመጣ መሆኑን ለማመልከት መምህራን የሚጠሩበት ስምነው፡፡† የወር አበባ ጥንተ ታሪኩየወር አበባ አዳምና ሔዋን በገነት በነበሩበት ጊዜ በሔዋን ላይ አልተከሰተም ነበር፡፡ ምንም እንኳን በውስጧ ደመ ጽጌ ሆኖቢኖርም ወደ ውጭ ግን የሚፈስ አልነበረም፡፡ በጥንተ አብሶ እግዚአብሔርን በድለው ከገነት ከተባረሩና ወደ ምድር ከተጣሉበኋላ ግን የበደል ውጤት ሆኖ በየወሩ መፍሰስ ጀመረ፡፡ ይህም ዕፀ በለስን በልተው ሲበድሉ ሔዋን ደመ ዕፀ በለስን አፍስሳለችና“ወበከመ አድመውኪያ ለእንትኩ ዕፅ ከማሁ ድምዊ ለለወርኁ/ የዕፀ በለስን ደመ ዕፅ እንዳፈሰስሽ ደምሽ በየወሩ እንዲፈስ ይሁን”ተብላ ደሟ በየወሩ እንዲፈስ ፈጣሪ ስለፈረደባት ሔዋን ከገነት ውጭ ሆና ስትኖር ደሟ በየወሩ ይፈስ ጀመር፡፡† በወር አበባ ወቅት የሚያጋጥም ሕመምና ለሴቷ የሚደረግ ድጋፍሴቶች ደመ ጽጌን/ የወር አበባን በሚያዩበት ወቅት የጡንቻና የአጥንት መልፈስፈስ (ድካም) ያጋጥማቸዋል፡፡ የጀርባ/ የወገብሕመም፣ ሆድ ቁርጠት፣ የምግብ መንሸራሸር ችግር፣ የምግብ ፍላጎት ማጣት፣ ራስ ምታት፣ ማስመለስና የመሳሰሉትይስተዋልባቸዋል፡፡ (በርግጥ ምንም የማይሰማቸው ጥቂቶች ይኖራሉ)፡፡ በዚህ ጊዜ ታዲያ አስፈላጊው ድጋፍና በቂ ረፍትያስፈልጋቸዋል፡፡የመጽሐፍ ቅዱስ ትውፊት ወንዶችም ሆነ ሌሎች ሴቶች በወር አበባ ወቅት ላይ ያሉ እኅቶችን መደገፍ እንደሚገባን ያስተምራል፡፡በኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ 31 ቁጥር 35 ላይ ላባ የተባለ ሰው የጠፋበትን ዕቃ በሚፈልግበት ጊዜ በወር አበባ ላይ ትገኝየነበረችውን ልጁን ራሔልን ከተቀመጠችበት ቦታ ላለማሥነሳት የተቀመጠችበትን ስፍራ ከመበርበር ተቆጥቧል፡፡ በምን አውቆቢባል እርሷም አባቷን “በፊትህ ለመቆም ስላልቻልኩ አትቆጣብኝ በሴቶች የሚደርስ ግዳጅ ደርሶብኛል” አለችው ስለሚል ከዚህየይቅር በለኝ ቃሏ ያለችበትን ሁኔታ ለመገንዘብ ችሎ ነው፡፡† የወር አበባ ርኩሰት ነውን?አንዳንድ ሴቶች በወር አበባ ወቅት “ርኩስ ነኝ” በሚል ሰበብ መስቀል አይሳለሙም፤ ከጸሎትና ቅዱሳት መጻሕፍትን ከማንበብየሚቆጠቡም አሉ፤ አንዳንዶቹም ለጸበል ጸዲቅ የሚሆን ማናቸውንም ሥራ ከመሥራት ይከለከላሉ፡፡ ይህ ግን ፈጽሞ ስህተትናየሥርዐተ ቤተክርስቲያን ምንጭ የሌለው ተግባር ነው፡፡በርግጥ በዘመነ ኦሪት የወር አበባ የርኩሰትና የመርገም ምልክት ነበር፡፡ መጽሐፍ ቅዱስ በዘመነ ኦሪት የወር አበባ የምታይን ሴትለመጥቀስ “በመርገምዋ ርኩሰት ሳለች” እና “ባለ መርገም ሴት” ሲል ይገኛል፡፡ ዘሌ. 18፡19 ፤ 20፡18፡፡ ከወር አበባ የነጻችን ሴትለመጥቀስ ደግሞ “ከርኩሰቷ ነጽታ ነበርና” በማለት ይገልጻል፡፡ 1 ሳሙ.11፡4 ፡፡ እነዚህ ጥቅሶች የወር አበባ በኦሪት የርኩሰትምልክት እንደነበር የሚጠቁሙን ናቸው፡፡ ለነገሩ በኦሪት እንኳንስ የወር አበባ ይቅርና ጽድቁም እንደ መርገም ነበር፡፡ ለዚህም ነውነቢዩ ኢሳይያስ “ሁላችን እንደ ርኩስ ሰው ሆነናል፣ ጽድቃችንም ሁሉ እንደ መርገም ጨርቅ ነው” በማለት የተናገረው፡፡ ኢሳ.64፡6 ፡፡በአዲስ ኪዳን ግን የወር አበባን ርኩሰት ነው ማለት ቀርቶ መታሰብም የለበትም፡፡ እንደውም የወር አበባን ርኩሰት ነው ማለትከኃጢአትም አልፎ ከባድ ክህደትም ነው፡፡ ምክንያቱም መርገምንና ርኩሰትን ያስወገደልንን የክርስቶስን ቤዛነት መጠራጠር ብሎምመካድ ነውና፡፡መዘንጋት የሌለበት ነጥብ ግን የወር አበባ ርኩሰት ባይሆንም አደፍ ነው፡፡ ርኩሰትና አደፍ ከፍተኛ ልዩነት አላቸው፡፡ ርኩሰትውሳጣዊ ሲሆን የሚጠራው በንስሐ ነው፡፡ አደፍ ግን በመታጠብ የሚጠራ ውጫዊ ነው፡፡የወር አበባ በሰውነት ውስጥ እስካለ ድረስ አደፍ አይባልም፡፡ እንደውም ዘር የሚገኝበት ታላቅ የሰው ልጅ ሀብት ነው፡፡ ከሰውነትሲወጣ ግን አደፍ ይባላል፡፡ ይህም የሰው አካል የተለመደ ተግባር ነው፡፡ ለምሳሌ፡- ዛሕል(ንፍጥ) ፣ ሽንት ፣ ምራቅ ፣ ላብ… እነዚህሁሉ በሰው ውስጥ ሳሉ ጠቃሚና አስፈላጊ ነበሩ ወይም ቆሻሻ አይባሉም፡፡ ከሰውነት ከተወገዱ በኋላ ግን እንደ አደፍይቆጠራሉ፡፡ የወር አበባም እንዲሁ ነው፡፡ ዛሕል(ንፍጥ) በሰውነት ውስጥ ሳለ ጠቃሚ ነው፡፡ ጎጂ ሕዋሳትና ጀርሞች በአፍንጫበኩል አልፈው ሰውነትን እንዳይጎዱ አጣብቆ ያስቀራቸዋል፡፡ ካፍንጫ ከወጣ ግን እዳሪ ነው፤ ርኩሰት ግን አይባልም፡፡ የወርአበባም እንዲሁ ነው፡፡ስለዚህ የወር አበባ ርኩሰት ባለመሆኑ መስቀል ከመሳም፣ ከመጸለይ፣ ቅዱሳት መጻሕፍትን ከማንበብና ከመድገም አይከለክልም፡፡† በወር አበባ ወቅት መከልከል የሚገባው ከምን ከምን ነው?ሴቶች የወር አበባን በሚያዩበት ወቅት ከዐራት ዐበይት ነገሮች ይከለከላሉ፡፡ እነዚህንም እንደሚከተለው እናያቸዋለን፡-+1. ከሩካቤየወር አበባን የምታይ ሴት ባለትዳር ከሆነች በደሟ ወቅት ምንም እንኳን ባሏ ቢሆንም ሩካቤ መፈጸም በመንፈሳዊ ሕግአይፈቀድላትም፡፡ የሕክምና ሙያም ቢሆን በደም ወራት የሚደረግ ሩካቤ በአብዛኛው ለአባለ ዘር፣ ለልዩ ልዩ ተላላፊ በሽታዎችናእንዲሁም ለልክፋት(ለኢንፌክሽን) በቀላሉ ለመጋለጥ ምቹ ሁኔታ እንደሚፈጥር ይናገራሉ፡፡በመንፈሳዊ አስተምህሮ ስንመለከተው ደግሞ የሰው ልጅ ዘር ክቡር ነው፡፡ ስለዚህ ሴት ልጅ በትክት (በወር አበባ) ላይ እያለችሩካቤን መፈጸም ክቡር ዘርን እዳሪ ከሆነ ደም ጋር ማዋሐድ ነውና ከባድ ኃጢአት ሆኖ ይቆጠራል፡፡ መጽሐፍ ቅዱስም እንዲህይላል፡-“እርሷም በመርገሟ ርኩሰት ሳለች ኀፍረተ ሥጋዋን ትገልጽ ዘንድ ወደ ሴት አትቅረብ፡፡” ዘሌ. 18፡19“ማንኛውም ሰው ከባለመርገም ሴት ጋር ቢተኛ ኀፍረተ ሥጋዋንም ቢገልጥ እርሷም የደሟን ፈሳሽ ገልጣለችና ሁለቱምከሕዝባቸው መካከል ተለይተው ይጥፉ፡፡” ዘሌ.20፡18+2. ከመጠመቅሐዋርያው ቅዱስ ጴጥሮስ “ይህም ውኃ ደግሞ ማለት ጥምቀት … የሰውነትን እድፍ ማስወገድ አይደለም፡፡ ለእግዚአብሔር የበጎሕሊና ልመና ነው እንጂ” በማለት ተናግሯል፡፡ 1ጴጥ.3፡21፡፡ ስለዚህ ጥምቀት ሥጋዊ እድፍን ማስወገጃ ስላልሆነ ከመጠመቅ በፊትተጣጥበው ከአፍአዊ እድፍ ከጠሩ በኋላ መጠመቅ ይገባል እንጂ ከእድፍ ጋር ለመጠመቅ መቅረብ ተገቢ አይደለም፡፡ ምክንያቱምየሥጋ ንጽህና ለነፍስ ንጽህናና ለንስሐ የመዘጋጀት ምልክት (ምሳሌ) ነው፡፡እንዲህ ከሆነ የወር አበባ ከላይ እንደተገለጸው አደፍ ይባላልና በወር አበባ ላይ ሳሉ መጠመቅ ክልክል ነው፡፡ ፍትሐ ነገሥትመንፈሳዊ “ወለእመ ተዳደቃ ወረከባ ለብእሲት ደመ ትክቶ ትጽናሕ እስከ ትነጽህ” ማለትም “የምትጠመቀው ሴት በምትጠመቅበትወቅት አደፍ ቢመጣባት እስክትነፃ ድረስ ትቆይ” በማለት በወር አበባ ወቅት የሚደረግ ጥምቀትን ይከለክላል፡፡ (በርግጥ ይህየፍትሐ ነገሥት ንባብ ለንዑሰ ክርስቲያን ጥምቀት የተነገረ ቢሆንም ሥርዐቱ ለሁሉም ነውና ለዐቅመ ሔዋን የደረሰች ሴትም ምንምእንኳን ንዑሰ ክርስቲያን ባትሆንም በዚህ መሠረት መጠመቅ ይኖርባታል፡፡)+3. ከመቁረብምንም እንኳን ለቁርባን የሚያስፈልገውን ቅድመ ዝግጅት ያጠናቀቁ ቢሆኑም ሴቶች ከደመ ፅጌ ሳይነጹ ሥጋ ወደሙ መቀበልአይችሉም፡፡ ይህን ሥርዐት ተላልፎ ሴቶችን ከወር አበባ ሳይነጹ ወደ ቤተክርስቲያን እንዲገቡና ሥጋውና ደሙን እንዲቀበሉያደረገ ቢኖር ዲያቆንም ሆነ ቄስ ከክህነቱ እንዲሻር ፍትሐ ነገሥት እንዲህ ሲል ይደነግጋል፡፡ “ወለእመ ተዓደወ ፩ሂ እምቀሳውስትወዲያቆናት ወአብአ ብእሲተ ትክተ ኀበ ቤተክርስቲያን ወመጠዋ ቁርባነ በመዋዕለ ትክቶሃ ይደቅ እምዓርጊሁ/ ከግዳጅዋያልነጻችውን ሴት በደሟ ወራት ከቤተ ክርስቲያን አግብቶ ሥጋውን ደሙን ያቀበላት ከመዓርጉ ይሻር” ፍት.ነገ. 6 ፣ ዘሌ. 7፡19-21፡፡ይህን በተመለከተ የመጽሐፉ አስደናቂ አገላለጽ ደግሞ “እቴጌም ብትሆን” ማለቱ ነው፡፡ “እቴጌም ብትሆን” ማለት የንጉሥ ወይምየንግሥት እናት ወይም ራሷ ንግሥት ብትሆንም እንኳን ከደሟ ሳትነጻ ሥጋውና ደሙን ልትቀበል አትችልም ማለት ነው፡፡አገላለጹ ሥርዐቱ ጽኑዕ መሆኑን ያስረዳል፡፡+4. ቤተ መቅደስ ከመግባትሴት ልጅ በደመ ጽጌዋ (በወር አበባ ላይ) ሳለች ወደ ቤተ መቅደስ እንዳትገባ ሥርዐት ተሠርቷል፡፡ ከግዳጅዋ ከነጻች በኋላ ገላዋንታጥባ ትገባለች፡፡ ፍት. ነገ. አን.6 ሠለስቱ ምዕት በድጋሚ “ሐራስ ወትክት ኢትባእ ውስተ ቤተ ክርስቲያን” በማለት መዋዕለንጽህናዋን ያልፈጸመች ወላድና ከደመ ፅጌዋ ያልነጻች ሴት መቅደስ እንዳትገባ አዘዋል፡፡በወር አበባ ላይ ያለች ሴት ወደ ቤተ ክርስቲያን አትግባ ማለት ቤተ ክርስቲያን አትሂድ ማለት አይደለም፡፡ ቤተ ክርስቲያን ሔዳየመጀመሪያውን ቅጽር (አጥር) ከገባች በኋላ በመጠለያና በገረገራ ውስጥ ሆና ትጸልይ፣ ትማር፣ ማንኛውንም መንፈሳዊ ነገርትከታተል እንጂ ወደ ቤተ መቅደስ ተደፋፍራ አትግባ ማለት ነው፡፡ይህም ማንኛውንም አደፍ ይዘን ወደ ቤተ መቅደስ የማይገባ በመሆኑ ነው እንጂ የተጋነነና የተለየ ምክንያት የለውም፡፡ አንድ ሰውወደ ቤተ መቅደስ ለመግባት መታጠብ፣ መንጻትና በቻለው መጠን ሁሉ ቆሻሻን ማስወገድ አለበት፡፡ ምክንያቱም ቤተ ክርስቲያንየንጹሀ ባሕርይ የእግዚአብሔር ማደሪያ፣ ማህደረ መለኮት በመሆኗ ወደ ውስጧ ለመግባት በተቻለ መጠን እድፍን ማስወገድያስፈልጋልና ነው፡፡ የወር አበባ ላይ ያለች ሴትም ወደ ቤተመቅደስ ከመግባት የምትከለከለው ከዚህ አንጻር ብቻ ነው፡፡† በእግዚአብሔር መልክ እንደ ምሳሌው ተፈጥረናልና (ዘፍ.1፡26) ተፈጥሯችንን አክብረን፣ ምንም በኃጢአት ብንጎሰቁል ክቡርፍጡር መሆናችንን ተገንዝበን በቀደመችው የአባቶች መንገድ(ኤር.6፡16) በመጓዝ ፣ ሃይማኖትን በመጠበቅ ፣ ሥርዐተቤተክርስቲያንን በማክበርና እውነትን በፍቅር ይዘን በመደጋገፍ ወደ ክርስቶስ እናድግ(ኤፌ. 4፡15) ዘንድ የአባቶቻችንናየእናቶቻችን በረከት አይለየን፡፡ አሜን፡፡
ሰላም ነው ባኮስ እንደት ሰነበትክ?ይቅርታ በናት ለመምህር ዘበነ እችን ጥያቈ ጠይቅልኝ ወይም የሬድዮ አገልግልት አድራሻ ሙሉን ጻፍልኝ ?1/ ቅዱሱ እዮብ በትኛው ዘነን ነው የነበር ኢስራኤላዊ ነው ወይስ ማነው ከሙሴ ማን ይቀድማል ?2/ ኤልያስ የተነሳው ከምርኮ ባቢሎን ቀድሞ ነው ወይስ ብሃላ ?3/ ታብት ጽዮን ወደ ኢትዮጵያ እንደመጣች ይነገረላ ያውም በሰላሙን ዘመነ መንግስት መጻፍ ቅዱስ ግን እስከ ምርኮ ባቢሎን እንደነበርች መጻፈ እዝራ ይጽፋል ። ከዛም በኢዮስያስ ዘመነ መንግስት እንደነበረች መጻፍ ቅዱስ ይናገራል ሁለተኛ ዜና መዋእል 35-32 ዜና 35 (2 Chronicles)3፤ እስራኤልንም ሁሉ ያስተምሩ ለነበሩት፥ ለእግዚአብሔርም ለተቀደሱት ሌዋውያን እንዲህ አለ፦ ቅዱሱን ታቦት የእስራኤል ንጉሥ የዳዊት ልጅ ሰሎሞን በሠራው ቤት ውስጥ አኑሩት፤ ከዚህም በኋላ በትከሻችሁ ላይ ሸክም አይሆንባችሁም፤ አሁንም አምላካችሁን እግዚአብሔርንና ሕዝቡን እስራኤልን አገልግሉ፤እሄንንስ እንደት ይታያል ?ነቢይ ዳኒኤል በስንተኛው ቀኑ ነው ንጉስ መጥቶ በጉድጋድ አንበሳ እያለ ያየው ። ትንሽ ስለተጋጨብኝ ነው ትንቢተ ዳኒኤል ከአንድ ቀን ብሃላ ሲል ተረፈ ዳኒኤል ደግሞ ከሰባት ቀን ይላልና።
በተለይ ደግሞ ስለ ታቦት ጽዮን?
እግዚአብሔር ይመስገን እንዴት ሰነበትሽ የኔ እህት። ለጊዜው መምህር ዶ/ር ዘበነ ለማ ኢትዮጵያ ነው ያሉት፤ በእግዚአብሔር እርዳታ በቅርቡ ለጥያቄው መልስ ለመስጠት እሞክራለው። በቸር ያቆየን አሜን
አሜንአሜንአሜን ቃለ ህይወት ያስማልን
እግዚአብሄር ይክበር ለዘላለም አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህራችን
አብቱ ይንስሃእደሜስጠንአማንአማንአማን
እውነት ነው ይቅር ያበልን ቃለ ህይወት ይሥማልን
አሜን አሜን አሜን
ኣሜን ኣሜን ኣሜን ቃለ ሂወትን ያሰማልን በእውነት እግዚኣብሄር ኣምላካችን የኣገልግሎት ዘመኖትን ያርዝምልን ኣሜን በድጋሜ ቃለ ሂወትን ያሰማልን ።
Amen egizeiabhar yemasgn
Amen Amen Amen Kale Hiwet Yasemalen
አሜን አሜን አሜን.. ..
Mentiwab Mengistu አ
Amen Amen Amen
amen amen amen
Ameen ameeeeen kalehiewatinyasamalin
አሜን
Zemara melaket yasmalen orthodox lezelalm tenur agerachenen ethopia yebarkelen yebarkelen aman ellllllllellllllllelllllllllelllllllllllll👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏
አምንቀልህይትየሰማን
Qale hewet yasemalen orthodox lezelalm tenur lememehrachen edema ena tana yesetlen yagglegelot zebnechun yebakelachu aman aman aman
Amen!
Selame yedengel ljie
Amen amen amen kalihiwote yasemalen memheriachen
Amennnnnn
አሜን3
AMENNNNNNNNN
እግዚአብሔርይመስገንመምህርዘበነለማበእውነትከማርከወተትየጣፈጠየህይወትቃልመገብከንእግዚአብሔርይጠብቅልንእመብረሃንትጠብቅልን
መምህር የኣገልግሎት ዘመንህ ይባርክልን እግዚአብሔር በእድሜ እና በጤና ይጠብቅልን።ጥያቄ ነበረኝ ኣንዲት ሴት ልጅ የወር ኣበባ እያላት ፀም መፆም ፀበል መጠጣት መፅሐፍ ቁድስ ማንበብ ትችላለች ወይ ኣትችልም እባክዎ መምህራችን ትንሽ መብራርያ እንዲሰጡኝ በሉኡል እግዚአብሔር ሰም እጠይቃለሁ
mebrat hagos I heard one of Memher said, during monthly cycle she can read the bible and fast. tsebele she can't drink.
mebrat hagos እህታችን የወር አበባ ስለ መጣ ስጋ መባለት የላሽም ፀበልም መጠጣት ክልክል ነው እንዲሁም ጥምቀት ቁርባን ቤተ መቅደስ ውስጥ መግባት ሩካቤ እንዚ በወር አበባ ግዜ የተከለከሉ ናቸው እንየ እንደማውቀው
እህቴጾምመጾይቻላልጸበልመጽሀፍቅዱስአይቻልምየዞትርጾሎትውዳሴማረያምይቻላል
You are wrong, she can read the bible and fast.the only thing she can't drink tsebele and kidus kurban.
አቤቱ የንሰሃ እምባ ስጠኝ Mb እህቴ ሰጋ መብላት ማለትየ ሳይሆን የቀን ፃም የፆማልውይ ነው የላኩት
መዝሙሩ የማን እንደሆነ የሚያውቅ አለ? ከወዲሁ አመሰግናለሁ::
ተመስገን ፈጣሪ ቴዲሮስ፡ዮሴፍ፡ነዉ
አሜን ቃለህይዎ ያሰማልን መምህር
ቃለሂወት ያሰማልን።
አሜን አሜን አሜን ቃለሂዎትን ያሰማልን
ዩመከሩን ያስተማሩን አባታችን. ፀጋውን ያብዛለወት. በእውነት የእርሰወን. ትምህርት ስሰማውየ ባድር. አልጠግብም. እግዚአብህር. ያቆይልን
አሜን ቃለ ሕይወት ያሰማልን መንግሥተ ሰማያትን ያውርስልን
አቤቱ ለእኛም እንደ ቅዱስ ጰጥሮስ ያለ የንስሃ እንባ ስጠን አሜን(3)
አሜን እድሜና ጸጋውን ያብዛል ለመምህራችን ለእኛም የስማነውን በልቦናችን ያሳድርልን
ቃለ ህይወት ያሰማልን በእድሜ በፀጋ ይጠብቅልን
Amen Amen Amen. Kale Hiwot Yasemalin, Abatachin Kesis Zebene.
አሜን አሜን አሜን
ቃለህይወት ያሰማልን ለመምራችን ዶ/ ር ዘበነ ለማ በድሜ በጤና ይጠብቅልን ያገልግሎት ዘመንህን ያርዝምልን አሜን።
የ ድንግል ማርያም ልጅ ጸጋውንም ያብዛልህ ዶ.ር..ቀሲስ ዘበነ ለማ የህይወትንም ቃል ያሰማልን ለኛም አስተዋይ ልቦናም ይስጠን
አሜን አሜን አሜን♥♥♥
ወደኛም የምታስተላልፉልንም። ልኡል ~እግዚአብሔር ሰላማችሁንም ያብዛላችሁ
ቃለ ሕወትን ያሠማልን የአገልግሎት ዘመንህን እግዚአብሔር ይባርከው አሜን
በእውነት ለመህምራችን ቃለ ህወትን ያስማልን እግዚአብሔር በእድሜ በጤና ይጠብቅልን እኛም የስማነውን በልባናችን ያስድርብን አሜን አሜን አሜን
Kalehiwet Ysemalin Mengste sematn yawersln Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen
መምህራችን ቃለሂወት ያሰማልን የቃሉ ባለቤት ልኡል እግዝኣብሄር ይክበር ይመስገን 🙏 እግዚአብሔር ኣምላክ ፀጋውን ያብዛልህ ያገልግሎት ዘመንህን ያርዝምልህ (ን)
እግዝያብሄር ለእግሬ መብራት ለመንገዴ ብርሃን ነው አሜን አሜን አሜን
መምህራችን ቃለህይወትን ያሰማልን ፀጋውን ያብዛልክ በምን ቃል እደምናገር አላቅም ከውዳሴ ከቱነት ይጠብቅህ
አሜን መምህር,ዘማሪውምና ባኯስ የቅድስት ድንግል ማርያም ልጂ ልኡል እግዚአብሄር ፀጋውን ያብዛላቺሁ፨
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን
አቤቱ የሰራዊት አምላክ ልኡል እግዚአብሄር ሆይ እድሜን ለንሰሀ ስጠኝ ማረኝ ጌታ ማረኝ
Qal hiywet yasemalen
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህወይትን ያሰማልን እድሜና ጤና ይስጥልን ለመምህራችን
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን ተስፋ መንግስተ ሰማያት ያውርስልን
አሜን አሜን አሜን ቃል ህይወት ያሰማልን መምህራችን በድሜ በጸጋአ ይጠብቅልን አሜን
ቃለህይወትን ያሰማልን መምህር ተስፋ የምናደርጋትን መንግስተ ሰማእትን ያውርስልን አሜን
አሜን-እድሜ ናጤናያብዛልህ-ምምህር
መምህራችን እግዚአብሄር አምላክ እድሜ ይስጥልን
አማን አማን አማን
መምህራችን ቃለ ህይወት ያሰማልን
አሜን አሜን አሜን ቃል ህይወት ያስማልን መምህራችን እድሜና ጤና ይስጦት አባታችን ተስፍ የምናድርጋት መንግስተ ሰማያት ያዋርስልን እኛም በስማነው ቃል ፀንተን እንድንኖር እግዚአብሔር አምላክ ይርዳን አሜን (3)
kidan giday ethrpay
እግዚአብሔር ይመስገን ለመምህራችን ቃለ ህይወት ያሰማልን አሜን
አሜን አሜን አሜን ቃለ ሕወትን ያሠማልን እግዚአብሔር ይባርክህ አሜን
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን ተስፋ እርስተ መንግሥትን ያዋርስልን
እንደው ደ/ር ብቻ ፀጋው አብዝቶ ይስጥልን
Amen amen kelahiwot yesamalin
በውነት መምህር ዶክተር ዘበነ ቃለ ህይወት ያሰማልን ጸጋውን ያብዛልዎት በርስዎ ጾለት እኛንም ንጹህ ልብን ይፍጠርልን የቀናውን መንፈስ በውስጣችን ያድስልን
Amen
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያስማልን
መ/ህ፡ዘበነለማ፡ቅለሕወት፡ያሰማልን፣፣በድሜበጤናያኑርሕ፡
አሜን አሜን አሜን ቃለሂውት ያስመልን በድሜ በፃጋ ይጠብቅልን መምህር
🍸ቃለ ህይወት ያሰማልን
የሰማነውን በልባችን ያሳድርልን።
Amen Kalehiwet yaseman , Edimena tenna yisith ,God Blessing you more and more …Dr memihr Zebene Lemma !!
አሜን አሜን አሜን ቃለ ሄውት ያሠማልን መምህር እድሜና ጤና ይሠጥልን
Kil hiwoten yasemalen Amen amen amen
Egziabehure yestelen be segawe yetebekelen .
አሜን አሜን አሜን ቃል ህይወት ያስማልን አባታችን እኛም በሰማነው ቃል 30 60 100 ፍሬ እንድናፈራ እግዚአብሔር አምላክ ይርዳን አሜን(3)
አሜን አሜን አሜን ቃለ ሂወት ያሰማልን መምህር በእድሜ በፀጋ ይጠብቅልን ተስፋ መንግስተ ሰማያት ያውርልን እኛንም የሰማነው በልባችን ፅላት ይፃፍልን አሜን።
አቤቱ የንሰሃ እምባ ስጠኝ Mb አሜንአሜንአሜን አሜንአሜንአሜን
እውነት ቃለሂዎት ያሠማልን
ተሥፋየምናደርጋትን መንግሥተሠማያትያውርሥልንእድሜናጢናይሥጥልንአሜን አሜን አሜን አሜን
Amen Amen Amen kale hiwot yasman
ቃለህይወት ያስማልን አሜን ለመምህራችን በእድሜ በጤና ይጠብቅልን አሜን
አሜን ለመምህራችን ቃለህይወትን ያሰማልን መንግስተ ሰማያትን ያዋርስልን
ቃለ ህይወት ያሰማልን!!
አሜን ቃለህይወት ያሰማልን መምህር
Kalehuyewot yasemaleni yagelegelit zemenacihuni yabarekeleni Amen Amen Amen! !!!!!
አሜን (፫)ቃለ ህይወት ያሰማልን እግዚአብሔር ይስጥልን አሜን
አሜን አሜን አሜን ቃለ ሕይወት ያስማልን
amen kale hiwot yasemalin
Kali Hiwot yasemalin Amen
አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን
ቃለ ሃወትን ያሰማልን
አሜንን አሜንን አሜንን ቃል ህይወት ያስማልን ተስፋ መንግስተ ስማያት ያዋርስልን አሜን!!!
Amen Amen Amen mehmr kale hiwetn yasemaln
kale hiwot yasemalen!
አሜን ቃለሂውት ያሰማልን
አሜን አሜን አሜን
ቃል ሂወት ያሠማል
ቃለህይወት ያሠማልን
አባቴ ሆይ ቃለህይወትን ያሰማልኝ
በእድሜ በፀጋ ይጠብቅልን
Amen Amen Amen qale hiwet yasemalln 👏👏👏👏🌷🌷🌷🌲🌲🌲💖❤💟💟💙💙💚💚💞ElelllllllElelllllllllElelllllll
God bless you Bakos. our teacher and our priest Dr zebene lema may God grant you health and long live.
from Eritrean orthodox church
kalhuiwt yasmalin amen amen ytiwaihudo arbigna
kale hiwot yasemaln Abatachin
yagelgilot zemenk yibarek💖
ኣሜን ኣሜን ኣሜን
AMEN AMEN AMEN!! Qalehiwet yasemalin
amen saga en barakatun yanzalot amen
ቃለህወት ያሰማልን
Amen amen amen kalehewet yasmaln lememhracen
አሜን አሜን አሜን እህታችን ቃለሂወት ያሰማልን
Egziyabher ybarkek ysnten temehert hule sesema kelaye Lay ykbdgn shkem yklgnal ewnt degl lejwa gar lezelalem tetbkek
ቃል ሂውት ያስማልን የኣገልግሎት ዘመንህ ያባርክልን
አሜን። ቃለ ህይወትን። ያሰማልን
mebrat hagos
+ ልማደ አንስት - ዘፍ.18፡11
+ በሴቶች የሚደርስ ግዳጅ - ዘፍ. 31፡35
+ ደመ ትክቶ (አደፍ) - ሕዝ. 18፡7-9
+ ደመ ጽጌ - የአበባ ደም ማለት ሲሆን ሴቶች በሚያብቡበት ጊዜ የሚመጣ መሆኑን ለማመልከት መምህራን የሚጠሩበት ስም
ነው፡፡
† የወር አበባ ጥንተ ታሪኩ
የወር አበባ አዳምና ሔዋን በገነት በነበሩበት ጊዜ በሔዋን ላይ አልተከሰተም ነበር፡፡ ምንም እንኳን በውስጧ ደመ ጽጌ ሆኖ
ቢኖርም ወደ ውጭ ግን የሚፈስ አልነበረም፡፡ በጥንተ አብሶ እግዚአብሔርን በድለው ከገነት ከተባረሩና ወደ ምድር ከተጣሉ
በኋላ ግን የበደል ውጤት ሆኖ በየወሩ መፍሰስ ጀመረ፡፡ ይህም ዕፀ በለስን በልተው ሲበድሉ ሔዋን ደመ ዕፀ በለስን አፍስሳለችና
“ወበከመ አድመውኪያ ለእንትኩ ዕፅ ከማሁ ድምዊ ለለወርኁ/ የዕፀ በለስን ደመ ዕፅ እንዳፈሰስሽ ደምሽ በየወሩ እንዲፈስ ይሁን”
ተብላ ደሟ በየወሩ እንዲፈስ ፈጣሪ ስለፈረደባት ሔዋን ከገነት ውጭ ሆና ስትኖር ደሟ በየወሩ ይፈስ ጀመር፡፡
† በወር አበባ ወቅት የሚያጋጥም ሕመምና ለሴቷ የሚደረግ ድጋፍ
ሴቶች ደመ ጽጌን/ የወር አበባን በሚያዩበት ወቅት የጡንቻና የአጥንት መልፈስፈስ (ድካም) ያጋጥማቸዋል፡፡ የጀርባ/ የወገብ
ሕመም፣ ሆድ ቁርጠት፣ የምግብ መንሸራሸር ችግር፣ የምግብ ፍላጎት ማጣት፣ ራስ ምታት፣ ማስመለስና የመሳሰሉት
ይስተዋልባቸዋል፡፡ (በርግጥ ምንም የማይሰማቸው ጥቂቶች ይኖራሉ)፡፡ በዚህ ጊዜ ታዲያ አስፈላጊው ድጋፍና በቂ ረፍት
ያስፈልጋቸዋል፡፡
የመጽሐፍ ቅዱስ ትውፊት ወንዶችም ሆነ ሌሎች ሴቶች በወር አበባ ወቅት ላይ ያሉ እኅቶችን መደገፍ እንደሚገባን ያስተምራል፡፡
በኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ 31 ቁጥር 35 ላይ ላባ የተባለ ሰው የጠፋበትን ዕቃ በሚፈልግበት ጊዜ በወር አበባ ላይ ትገኝ
የነበረችውን ልጁን ራሔልን ከተቀመጠችበት ቦታ ላለማሥነሳት የተቀመጠችበትን ስፍራ ከመበርበር ተቆጥቧል፡፡ በምን አውቆ
ቢባል እርሷም አባቷን “በፊትህ ለመቆም ስላልቻልኩ አትቆጣብኝ በሴቶች የሚደርስ ግዳጅ ደርሶብኛል” አለችው ስለሚል ከዚህ
የይቅር በለኝ ቃሏ ያለችበትን ሁኔታ ለመገንዘብ ችሎ ነው፡፡
† የወር አበባ ርኩሰት ነውን?
አንዳንድ ሴቶች በወር አበባ ወቅት “ርኩስ ነኝ” በሚል ሰበብ መስቀል አይሳለሙም፤ ከጸሎትና ቅዱሳት መጻሕፍትን ከማንበብ
የሚቆጠቡም አሉ፤ አንዳንዶቹም ለጸበል ጸዲቅ የሚሆን ማናቸውንም ሥራ ከመሥራት ይከለከላሉ፡፡ ይህ ግን ፈጽሞ ስህተትና
የሥርዐተ ቤተክርስቲያን ምንጭ የሌለው ተግባር ነው፡፡
በርግጥ በዘመነ ኦሪት የወር አበባ የርኩሰትና የመርገም ምልክት ነበር፡፡ መጽሐፍ ቅዱስ በዘመነ ኦሪት የወር አበባ የምታይን ሴት
ለመጥቀስ “በመርገምዋ ርኩሰት ሳለች” እና “ባለ መርገም ሴት” ሲል ይገኛል፡፡ ዘሌ. 18፡19 ፤ 20፡18፡፡ ከወር አበባ የነጻችን ሴት
ለመጥቀስ ደግሞ “ከርኩሰቷ ነጽታ ነበርና” በማለት ይገልጻል፡፡ 1 ሳሙ.11፡4 ፡፡ እነዚህ ጥቅሶች የወር አበባ በኦሪት የርኩሰት
ምልክት እንደነበር የሚጠቁሙን ናቸው፡፡ ለነገሩ በኦሪት እንኳንስ የወር አበባ ይቅርና ጽድቁም እንደ መርገም ነበር፡፡ ለዚህም ነው
ነቢዩ ኢሳይያስ “ሁላችን እንደ ርኩስ ሰው ሆነናል፣ ጽድቃችንም ሁሉ እንደ መርገም ጨርቅ ነው” በማለት የተናገረው፡፡ ኢሳ.
64፡6 ፡፡
በአዲስ ኪዳን ግን የወር አበባን ርኩሰት ነው ማለት ቀርቶ መታሰብም የለበትም፡፡ እንደውም የወር አበባን ርኩሰት ነው ማለት
ከኃጢአትም አልፎ ከባድ ክህደትም ነው፡፡ ምክንያቱም መርገምንና ርኩሰትን ያስወገደልንን የክርስቶስን ቤዛነት መጠራጠር ብሎም
መካድ ነውና፡፡
መዘንጋት የሌለበት ነጥብ ግን የወር አበባ ርኩሰት ባይሆንም አደፍ ነው፡፡ ርኩሰትና አደፍ ከፍተኛ ልዩነት አላቸው፡፡ ርኩሰት
ውሳጣዊ ሲሆን የሚጠራው በንስሐ ነው፡፡ አደፍ ግን በመታጠብ የሚጠራ ውጫዊ ነው፡፡
የወር አበባ በሰውነት ውስጥ እስካለ ድረስ አደፍ አይባልም፡፡ እንደውም ዘር የሚገኝበት ታላቅ የሰው ልጅ ሀብት ነው፡፡ ከሰውነት
ሲወጣ ግን አደፍ ይባላል፡፡ ይህም የሰው አካል የተለመደ ተግባር ነው፡፡ ለምሳሌ፡- ዛሕል(ንፍጥ) ፣ ሽንት ፣ ምራቅ ፣ ላብ… እነዚህ
ሁሉ በሰው ውስጥ ሳሉ ጠቃሚና አስፈላጊ ነበሩ ወይም ቆሻሻ አይባሉም፡፡ ከሰውነት ከተወገዱ በኋላ ግን እንደ አደፍ
ይቆጠራሉ፡፡ የወር አበባም እንዲሁ ነው፡፡ ዛሕል(ንፍጥ) በሰውነት ውስጥ ሳለ ጠቃሚ ነው፡፡ ጎጂ ሕዋሳትና ጀርሞች በአፍንጫ
በኩል አልፈው ሰውነትን እንዳይጎዱ አጣብቆ ያስቀራቸዋል፡፡ ካፍንጫ ከወጣ ግን እዳሪ ነው፤ ርኩሰት ግን አይባልም፡፡ የወር
አበባም እንዲሁ ነው፡፡
ስለዚህ የወር አበባ ርኩሰት ባለመሆኑ መስቀል ከመሳም፣ ከመጸለይ፣ ቅዱሳት መጻሕፍትን ከማንበብና ከመድገም አይከለክልም፡፡
† በወር አበባ ወቅት መከልከል የሚገባው ከምን ከምን ነው?
ሴቶች የወር አበባን በሚያዩበት ወቅት ከዐራት ዐበይት ነገሮች ይከለከላሉ፡፡ እነዚህንም እንደሚከተለው እናያቸዋለን፡-
+1. ከሩካቤ
የወር አበባን የምታይ ሴት ባለትዳር ከሆነች በደሟ ወቅት ምንም እንኳን ባሏ ቢሆንም ሩካቤ መፈጸም በመንፈሳዊ ሕግ
አይፈቀድላትም፡፡ የሕክምና ሙያም ቢሆን በደም ወራት የሚደረግ ሩካቤ በአብዛኛው ለአባለ ዘር፣ ለልዩ ልዩ ተላላፊ በሽታዎችና
እንዲሁም ለልክፋት(ለኢንፌክሽን) በቀላሉ ለመጋለጥ ምቹ ሁኔታ እንደሚፈጥር ይናገራሉ፡፡
በመንፈሳዊ አስተምህሮ ስንመለከተው ደግሞ የሰው ልጅ ዘር ክቡር ነው፡፡ ስለዚህ ሴት ልጅ በትክት (በወር አበባ) ላይ እያለች
ሩካቤን መፈጸም ክቡር ዘርን እዳሪ ከሆነ ደም ጋር ማዋሐድ ነውና ከባድ ኃጢአት ሆኖ ይቆጠራል፡፡ መጽሐፍ ቅዱስም እንዲህ
ይላል፡-
“እርሷም በመርገሟ ርኩሰት ሳለች ኀፍረተ ሥጋዋን ትገልጽ ዘንድ ወደ ሴት አትቅረብ፡፡” ዘሌ. 18፡19
“ማንኛውም ሰው ከባለመርገም ሴት ጋር ቢተኛ ኀፍረተ ሥጋዋንም ቢገልጥ እርሷም የደሟን ፈሳሽ ገልጣለችና ሁለቱም
ከሕዝባቸው መካከል ተለይተው ይጥፉ፡፡” ዘሌ.20፡18
+2. ከመጠመቅ
ሐዋርያው ቅዱስ ጴጥሮስ “ይህም ውኃ ደግሞ ማለት ጥምቀት … የሰውነትን እድፍ ማስወገድ አይደለም፡፡ ለእግዚአብሔር የበጎ
ሕሊና ልመና ነው እንጂ” በማለት ተናግሯል፡፡ 1ጴጥ.3፡21፡፡ ስለዚህ ጥምቀት ሥጋዊ እድፍን ማስወገጃ ስላልሆነ ከመጠመቅ በፊት
ተጣጥበው ከአፍአዊ እድፍ ከጠሩ በኋላ መጠመቅ ይገባል እንጂ ከእድፍ ጋር ለመጠመቅ መቅረብ ተገቢ አይደለም፡፡ ምክንያቱም
የሥጋ ንጽህና ለነፍስ ንጽህናና ለንስሐ የመዘጋጀት ምልክት (ምሳሌ) ነው፡፡
እንዲህ ከሆነ የወር አበባ ከላይ እንደተገለጸው አደፍ ይባላልና በወር አበባ ላይ ሳሉ መጠመቅ ክልክል ነው፡፡ ፍትሐ ነገሥት
መንፈሳዊ “ወለእመ ተዳደቃ ወረከባ ለብእሲት ደመ ትክቶ ትጽናሕ እስከ ትነጽህ” ማለትም “የምትጠመቀው ሴት በምትጠመቅበት
ወቅት አደፍ ቢመጣባት እስክትነፃ ድረስ ትቆይ” በማለት በወር አበባ ወቅት የሚደረግ ጥምቀትን ይከለክላል፡፡ (በርግጥ ይህ
የፍትሐ ነገሥት ንባብ ለንዑሰ ክርስቲያን ጥምቀት የተነገረ ቢሆንም ሥርዐቱ ለሁሉም ነውና ለዐቅመ ሔዋን የደረሰች ሴትም ምንም
እንኳን ንዑሰ ክርስቲያን ባትሆንም በዚህ መሠረት መጠመቅ ይኖርባታል፡፡)
+3. ከመቁረብ
ምንም እንኳን ለቁርባን የሚያስፈልገውን ቅድመ ዝግጅት ያጠናቀቁ ቢሆኑም ሴቶች ከደመ ፅጌ ሳይነጹ ሥጋ ወደሙ መቀበል
አይችሉም፡፡ ይህን ሥርዐት ተላልፎ ሴቶችን ከወር አበባ ሳይነጹ ወደ ቤተክርስቲያን እንዲገቡና ሥጋውና ደሙን እንዲቀበሉ
ያደረገ ቢኖር ዲያቆንም ሆነ ቄስ ከክህነቱ እንዲሻር ፍትሐ ነገሥት እንዲህ ሲል ይደነግጋል፡፡ “ወለእመ ተዓደወ ፩ሂ እምቀሳውስት
ወዲያቆናት ወአብአ ብእሲተ ትክተ ኀበ ቤተክርስቲያን ወመጠዋ ቁርባነ በመዋዕለ ትክቶሃ ይደቅ እምዓርጊሁ/ ከግዳጅዋ
ያልነጻችውን ሴት በደሟ ወራት ከቤተ ክርስቲያን አግብቶ ሥጋውን ደሙን ያቀበላት ከመዓርጉ ይሻር” ፍት.ነገ. 6 ፣ ዘሌ. 7፡19-
21፡፡
ይህን በተመለከተ የመጽሐፉ አስደናቂ አገላለጽ ደግሞ “እቴጌም ብትሆን” ማለቱ ነው፡፡ “እቴጌም ብትሆን” ማለት የንጉሥ ወይም
የንግሥት እናት ወይም ራሷ ንግሥት ብትሆንም እንኳን ከደሟ ሳትነጻ ሥጋውና ደሙን ልትቀበል አትችልም ማለት ነው፡፡
አገላለጹ ሥርዐቱ ጽኑዕ መሆኑን ያስረዳል፡፡
+4. ቤተ መቅደስ ከመግባት
ሴት ልጅ በደመ ጽጌዋ (በወር አበባ ላይ) ሳለች ወደ ቤተ መቅደስ እንዳትገባ ሥርዐት ተሠርቷል፡፡ ከግዳጅዋ ከነጻች በኋላ ገላዋን
ታጥባ ትገባለች፡፡ ፍት. ነገ. አን.6 ሠለስቱ ምዕት በድጋሚ “ሐራስ ወትክት ኢትባእ ውስተ ቤተ ክርስቲያን” በማለት መዋዕለ
ንጽህናዋን ያልፈጸመች ወላድና ከደመ ፅጌዋ ያልነጻች ሴት መቅደስ እንዳትገባ አዘዋል፡፡
በወር አበባ ላይ ያለች ሴት ወደ ቤተ ክርስቲያን አትግባ ማለት ቤተ ክርስቲያን አትሂድ ማለት አይደለም፡፡ ቤተ ክርስቲያን ሔዳ
የመጀመሪያውን ቅጽር (አጥር) ከገባች በኋላ በመጠለያና በገረገራ ውስጥ ሆና ትጸልይ፣ ትማር፣ ማንኛውንም መንፈሳዊ ነገር
ትከታተል እንጂ ወደ ቤተ መቅደስ ተደፋፍራ አትግባ ማለት ነው፡፡
ይህም ማንኛውንም አደፍ ይዘን ወደ ቤተ መቅደስ የማይገባ በመሆኑ ነው እንጂ የተጋነነና የተለየ ምክንያት የለውም፡፡ አንድ ሰው
ወደ ቤተ መቅደስ ለመግባት መታጠብ፣ መንጻትና በቻለው መጠን ሁሉ ቆሻሻን ማስወገድ አለበት፡፡ ምክንያቱም ቤተ ክርስቲያን
የንጹሀ ባሕርይ የእግዚአብሔር ማደሪያ፣ ማህደረ መለኮት በመሆኗ ወደ ውስጧ ለመግባት በተቻለ መጠን እድፍን ማስወገድ
ያስፈልጋልና ነው፡፡ የወር አበባ ላይ ያለች ሴትም ወደ ቤተመቅደስ ከመግባት የምትከለከለው ከዚህ አንጻር ብቻ ነው፡፡
† በእግዚአብሔር መልክ እንደ ምሳሌው ተፈጥረናልና (ዘፍ.1፡26) ተፈጥሯችንን አክብረን፣ ምንም በኃጢአት ብንጎሰቁል ክቡር
ፍጡር መሆናችንን ተገንዝበን በቀደመችው የአባቶች መንገድ(ኤር.6፡16) በመጓዝ ፣ ሃይማኖትን በመጠበቅ ፣ ሥርዐተ
ቤተክርስቲያንን በማክበርና እውነትን በፍቅር ይዘን በመደጋገፍ ወደ ክርስቶስ እናድግ(ኤፌ. 4፡15) ዘንድ የአባቶቻችንና
የእናቶቻችን በረከት አይለየን፡፡ አሜን፡፡
ሰላም ነው ባኮስ እንደት ሰነበትክ?
ይቅርታ በናት ለመምህር ዘበነ እችን ጥያቈ ጠይቅልኝ ወይም የሬድዮ አገልግልት አድራሻ ሙሉን ጻፍልኝ ?
1/ ቅዱሱ እዮብ በትኛው ዘነን ነው የነበር ኢስራኤላዊ ነው ወይስ ማነው ከሙሴ ማን ይቀድማል ?
2/ ኤልያስ የተነሳው ከምርኮ ባቢሎን ቀድሞ ነው ወይስ ብሃላ ?
3/ ታብት ጽዮን ወደ ኢትዮጵያ እንደመጣች ይነገረላ ያውም በሰላሙን ዘመነ መንግስት መጻፍ ቅዱስ ግን እስከ ምርኮ ባቢሎን እንደነበርች መጻፈ እዝራ ይጽፋል ። ከዛም በኢዮስያስ ዘመነ መንግስት እንደነበረች መጻፍ ቅዱስ ይናገራል ሁለተኛ ዜና መዋእል 35-3
2 ዜና 35 (2 Chronicles)
3፤ እስራኤልንም ሁሉ ያስተምሩ ለነበሩት፥ ለእግዚአብሔርም ለተቀደሱት ሌዋውያን እንዲህ አለ፦ ቅዱሱን ታቦት የእስራኤል ንጉሥ የዳዊት ልጅ ሰሎሞን በሠራው ቤት ውስጥ አኑሩት፤ ከዚህም በኋላ በትከሻችሁ ላይ ሸክም አይሆንባችሁም፤ አሁንም አምላካችሁን እግዚአብሔርንና ሕዝቡን እስራኤልን አገልግሉ፤
እሄንንስ እንደት ይታያል ?
ነቢይ ዳኒኤል በስንተኛው ቀኑ ነው ንጉስ መጥቶ በጉድጋድ አንበሳ እያለ ያየው ። ትንሽ ስለተጋጨብኝ ነው ትንቢተ ዳኒኤል ከአንድ ቀን ብሃላ ሲል ተረፈ ዳኒኤል ደግሞ ከሰባት ቀን ይላልና።
በተለይ ደግሞ ስለ ታቦት ጽዮን?
እግዚአብሔር ይመስገን እንዴት ሰነበትሽ የኔ እህት። ለጊዜው መምህር ዶ/ር ዘበነ ለማ ኢትዮጵያ ነው ያሉት፤ በእግዚአብሔር እርዳታ በቅርቡ ለጥያቄው መልስ ለመስጠት እሞክራለው። በቸር ያቆየን አሜን
አሜንአሜንአሜን ቃለ ህይወት ያስማልን
እግዚአብሄር ይክበር ለዘላለም አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህራችን
አብቱ ይንስሃእደሜስጠንአማንአማንአማን
እውነት ነው ይቅር ያበልን ቃለ ህይወት ይሥማልን
አሜን አሜን አሜን
ኣሜን ኣሜን ኣሜን ቃለ ሂወትን ያሰማልን በእውነት እግዚኣብሄር ኣምላካችን የኣገልግሎት ዘመኖትን ያርዝምልን ኣሜን በድጋሜ ቃለ ሂወትን ያሰማልን ።
Amen egizeiabhar yemasgn
Amen Amen Amen Kale Hiwet Yasemalen
አሜን አሜን አሜን.. ..
Mentiwab Mengistu አ
Amen Amen Amen
amen amen amen
Ameen ameeeeen kalehiewatinyasamalin
አሜን
Zemara melaket yasmalen orthodox lezelalm tenur agerachenen ethopia yebarkelen yebarkelen aman ellllllllellllllllelllllllllelllllllllllll👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏
አምንቀልህይትየሰማን
Qale hewet yasemalen orthodox lezelalm tenur lememehrachen edema ena tana yesetlen yagglegelot zebnechun yebakelachu aman aman aman
Amen!
Selame yedengel ljie
Amen amen amen kalihiwote yasemalen memheriachen
Amennnnnn
Amen
አሜን3
AMENNNNNNNNN
እግዚአብሔርይመስገንመምህርዘበነለማበእውነትከማርከወተትየጣፈጠየህይወትቃልመገብከንእግዚአብሔርይጠብቅልንእመብረሃንትጠብቅልን
መምህር የኣገልግሎት ዘመንህ ይባርክልን እግዚአብሔር በእድሜ እና በጤና ይጠብቅልን።
ጥያቄ ነበረኝ ኣንዲት ሴት ልጅ የወር ኣበባ እያላት ፀም መፆም ፀበል መጠጣት መፅሐፍ ቁድስ ማንበብ ትችላለች ወይ ኣትችልም እባክዎ መምህራችን ትንሽ መብራርያ እንዲሰጡኝ በሉኡል እግዚአብሔር ሰም እጠይቃለሁ
mebrat hagos I heard one of Memher said, during monthly cycle she can read the bible and fast. tsebele she can't drink.
mebrat hagos እህታችን የወር አበባ ስለ መጣ ስጋ መባለት የላሽም ፀበልም መጠጣት ክልክል ነው እንዲሁም ጥምቀት ቁርባን ቤተ መቅደስ ውስጥ መግባት ሩካቤ እንዚ በወር አበባ ግዜ የተከለከሉ ናቸው እንየ እንደማውቀው
እህቴጾምመጾይቻላልጸበልመጽሀፍቅዱስአይቻልምየዞትርጾሎትውዳሴማረያምይቻላል
You are wrong, she can read the bible and fast.the only thing she can't drink tsebele and kidus kurban.
አቤቱ የንሰሃ እምባ ስጠኝ Mb እህቴ ሰጋ መብላት ማለትየ ሳይሆን የቀን ፃም የፆማልውይ ነው የላኩት
መዝሙሩ የማን እንደሆነ የሚያውቅ አለ? ከወዲሁ አመሰግናለሁ::
ተመስገን ፈጣሪ
ቴዲሮስ፡ዮሴፍ፡ነዉ
አሜን ቃለህይዎ ያሰማልን መምህር
ቃለሂወት ያሰማልን።
አሜን አሜን አሜን ቃለሂዎትን ያሰማልን