“ኢትዮጵያ በ95% (በማይታየው ዓለም ጥበብ) ላይ ትልቅ መሰረት ጥላ የመጣች ሀገር በመሆኗ በ5% (በሚታየው ዓለም ዕውቀት) ላይ የሚገኝ ሰው ኢትዮጵያን ...
Вставка
- Опубліковано 8 вер 2024
- በዚህ ልዩ መሰናዶ የማዕከለ-ሰብ ተመራማሪው ጤንነት ሰጠኝ ሐምሌ 23 ተከናውኖ ባለፈው የሃሳብ ገበታ ፕሮግራም ዙሪያ የሰጠው ማብራሪያ ቀርቧል፡፡ በሳይንሱ ሜታፊዚክስ ስለሚባለው ወይም ስለማይታየው አለም ኢትዮጵያ ያላት የጥበብ መሰረት እና አሁን በሀገሪቱ ያለበት በጣም አነስተኛ ደረጃ፣ እንዲሁም በቀጣይ ስለሚኖረው ሂደት ምን ሊመስል እንደሚችልም አሳይቶበታል፡፡
መልክዓ-ሃሳብ በማህበረ-ሰብአዊያን ባለቤትነት ስር የሚተዳደር የሚዲያ አገልግሎት ነው፡፡ ማኅበሩ በኢፌዲሪ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ የተመዘገበ መንግስታዊ፣ ፖለቲካዊ፣ ሃይማኖታዊ ወይም ወገናዊ ያልሆነ ሀገር በቀል ድርጅት ነው፡፡
የማህበሩ መሠረታዊ አላማ ነባር እና አገር በቀል የጥበብ ሃሳቦችን በመፈለግ እና በማደራጀት በተለያዩ መንገዶች ለማህበረሰቡ በማቅረብ የሰው ልጆች ሁሉ እንዲጠቀሙበት ማድረግ ነው፡፡
የማህበሩ አባል ለመሆን ወይም ለሌሎች ጥያቄዎችዎ በማህበሩ ስልክ ቁጥር 0974 082183 ላይ በመደወል ወይም የቴሌግራም መልዕክት በመላክ መረጃ ማግኘት ይችላሉ፡፡
የጤንነት ሰጠኝን ተከታታይ ትምህርቶችና ጥበባዊ ወጎች በአድሜሽ የሞባይል መተግበሪያ ላይ ያገኟቸዋል፡፡ ለመጫን ወደ አድሜሽ ድረገጽ ይግቡ
addmeshbook.com
ድንቅ የሀሳብ ትንታኔ ነው።
ደስ የሚል አገላለፅ ከመጀመሪያው እስከ መጨረሻው ሌላ ታሪክ ውስጥ የሚያስገባ ፈሰት ነው ..ጥሎብኝ እኔዲህ አይነት ነገር ሜታ ፊዚክስ ያስደስተኛል
ቃላት ለድርጊት እንጂ ለማብራራት የሚሆን ብርቱ አቅም እንደሌላቸው አምናለሁ ግን ቁጥር እና ቃል ምን ዓይነት ኃይል እንዳላቸው ካንተ አንደበት መስማትን እሻለሁ::
ጤንነቴ እንኳን ደህና መጣህ
እንኳን ደህና መጣችሁ
ሠላም ለናተ ይሁንሀሳብህ እንዳለ ሆኖ በጥቅስ ውስጥ ያለው እግዚአብሔር ለተረዳው ከሜታ ፊዚክስ በላይ ፍፅምና ትክክል ነው ይህም በህይወት ልምምድ ውስጥ ስትኖረው አንጂ ስታወራው ሁሉም ባዶ ባዶ ባዶ። ሻሎም!!!
🙏🙏🙏
እባካችሁን አትርሱን ስራ ካላበዛንባችሁ የሴሚናሮቹ ሀሳቦችም እንዲደርሱን ከቻላችሁ በምስል ካልቻላችሁ በድምፅ ጀባ ብትሉን??? ስለሁሉም ነገራችሁ ብርታቱን ይስጣችሁ።
እረ እኛን የምንታደምበትን ነገር ብትፈጥሩልን
ሜታ physicsምነዉ ፊዉዳል ይሁንልኝ አላቹ
why do you incorporate American or European metaphysis teacher
ዋው!!! አማረኛህን በጣም ወደድኩት. እራስህን ስትደጋግም ግልፃ በሆነ መልክትህን አስተላለፍክ, በአማረኛህ ቀናሁብህ.
Please change the music i am scare
am I the only one that they arre talking too much and then it is contradictory in itself.... idk why - too much wishful thinking too much words.
sorry I am positive - but watch your words please....
አንድ ታላቅ ሀሳብ በብዙዎች ሊተነተን ይችላል ጤንነት ሰጠኝ ሲያስተምር ኩላሊት እና ነብስያን ይፈዉሳል ! ሰዉ እንዴት ከስሙ ጋር ይገርማል !ህልማችሁ ይሳካ ኢትዮጽያ ትቅደም
ሰዉ ሁሉ ካልበጨጨ ሰርዶ አይብቀል አላቹሳ
SID
በምትታየዉ በ5 % ቷ ኑሩ ጭራሽ በሠላም ማታድሩ
ለዩቱብ ሽቀላ የሌለ ተረት ተረት እያወራችሁ ሕዝብ አታስንፉ ቀዳዳ ሁላ