Розмір відео: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Показувати елементи керування програвачем
Автоматичне відтворення
Автоповтор
እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን ❤ ተባረክ ትዜው
“በውድ ልጁም፥ እንደ ጸጋው ባለ ጠግነት መጠን፥ በደሙ የተደረገ ቤዛነታችንን አገኘን እርሱም የበደላችን ስርየት።” - ኤፌሶን 1፥7
እግዚአብሔር ይባርክህ ፓ/ር ትዝታው ፀጋውን ያብዛልህ
አሜን ምልክታችን ክርስቶስ ነው። ከስም ሁሉ በላይ ስም ያለው ልኡል አምላካችን ይባረክ። ከጨለማው ያወጣን ለርስቱ የለየን አምላካችን ይመስገን።
Amennn tebarke
“እኛም በአይሁድ አገርና በኢየሩሳሌም ባደረገው ነገር ሁሉ ምስክሮች ነን፤ እርሱንም በእንጨት ላይ ሰቅለው ገደሉት።” - ሐዋርያት 10፥39
“በኢየሱስ ክርስቶስም በሆነው ቤዛነት በኩል እንዲያው በጸጋው ይጸድቃሉ።” - ሮሜ 3፥24
ጌታ ኢየሱስ ይባርክህ
“በእንጨት የሚሰቀል ሁሉ የተረገመ ነው ተብሎ ተጽፎአልና ክርስቶስ ስለ እኛ እርግማን ሆኖ ከሕግ እርግማን ዋጀን፤” - ገላትያ 3፥13
Amen Amen Amen ✅️ 🙏🏻 🙌 👏🏻 ❤️ Tabareke
አሜን አሜን አሜን
“ይህን እግዚአብሔር፥ ለእስራኤል ንስሐን የኃጢአትንም ስርየት ይሰጥ ዘንድ፥ ራስም መድኃኒትም አድርጎ በቀኙ ከፍ ከፍ አደረገው።” - ሐዋርያት 5፥31
Amen 🙏🙏🙏🙏
“ሴቲቱንም፦ አሁን የምናምን ስለ ቃልሽ አይደለም፥ እኛ ራሳችን ሰምተነዋልና፤ እርሱም በእውነት ክርስቶስ የዓለም መድኃኒት እንደ ሆነ እናውቃለን ይሉአት ነበር።” - ዮሐንስ 4፥42
“እግዚአብሔር ሙላቱ ሁሉ በእርሱ እንዲኖር፥ በእርሱም በኩል በመስቀሉ ደም ሰላም አድርጎ በምድር ወይም በሰማያት ያሉትን ሁሉ ለራሱ እንዲያስታርቅ ፈቅዶአልና።” - ቆላስይስ 1፥19-20
“እርሱ ከጨለማ ሥልጣን አዳነን፥ ቤዛነቱንም እርሱንም የኃጢአትን ስርየት ወዳገኘንበት ወደ ፍቅሩ ልጅ መንግሥት አፈለሰን።” - ቆላስይስ 1፥13-14
Maskelachn krstos new ye tasekelebet sayhon yetasekele new adengi iyesus yadinal 🙏🏻🙏🏻🙏🏻🙏🏻🙏🏻❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️
AMEEN!
መቼም አይሁድ ምልክትን ይለምናሉ የግሪክ ሰዎችም ጥበብን ይሻሉ፥23 እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን፤ ይህም ለአይሁድ ማሰናከያ ለአሕዛብም ሞኝነት ነው፥ 1cor.1:22-23
“ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኃኒት እርሱም ክርስቶስ ጌታ የሆነ ተወልዶላችኋልና።” - ሉቃስ 2፥11
ሠላም ፓሥተር ትዝታው ሳሙኤል
“እናንተ በእንጨት ላይ ሰቅላችሁ የገደላችሁትን ኢየሱስን የአባቶቻችን አምላክ አስነሣው፤” - ሐዋርያት 5፥30
Please ይኼ ትምህርት share share ይደረግ! ግሩም ትምህርት ነው! ለማያምኑ share አድርጉላቸው!
“ነገር ግን፦ የሚመካ በእግዚአብሔር ይመካ ተብሎ እንደ ተጻፈው ይሆን ዘንድ፥ ከእግዚአብሔር ዘንድ ጥበብና ጽድቅ ቅድስናም ቤዛነትም በተደረገልን በክርስቶስ ኢየሱስ የሆናችሁ ከእርሱ ነው።” - 1ኛ ቆሮንቶስ 1፥30-31
ኢየሱስ ብቻውን ያድናል ይታደጋል
ቤዛ(መስዋዕት) መሆን የቻለው እየሱስ ህይወት ስለነበረው ነው ታዲያእሱ የተንጠለጠበት እንጨት እንበለው መስቀል በምን መስፈርት ነው ቤዛ(መስዋዕት) መሆን የሚችለው ቤዛችን ነው ማለት ዕውነቱን እያወቁ አጉል ድርቅና ከማለት ውጪ ምንም ማለት አይቻልም።
መስቀል ቤዛ አይደለም
Meskelu Enchet sihon bemeskelu yetesekelew gen bezachen new
እንደዚህ አይነት ጣኦት አምላኪዎችን ማየትም ሆነ መስማት ይዘገንናል !!
ምን እነዚሕ እኮ ቢዝነሣቸው እንጂ ሥለሌላ ቅንጣት ታክል እርሕራሔ የላቸውም በጣም ጨካኝ ክፉዎች መተተኞች ደብተራዎች ናቸው
ይህም የሕግን ሥራ በመሥራት ሥጋ የለበሰ ሁሉ በእርሱ ፊት ስለማይጸድቅ ነው፤ ኃጢአት በሕግ ይታወቃልና። አሁን ግን በሕግና በነቢያት የተመሰከረለት የእግዚአብሔር ጽድቅ ያለ ሕግ ተገልጦአል፥ እርሱም፥ ለሚያምኑ ሁሉ የሆነ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን የሚገኘው የእግዚአብሔር ጽድቅ ነው፤ ልዩነት የለምና፤ ሁሉ ኃጢአትን ሠርተዋልና የእግዚአብሔርም ክብር ጎድሎአቸዋል፤ በኢየሱስ ክርስቶስም በሆነው ቤዛነት በኩል እንዲያው በጸጋው ይጸድቃሉ። እርሱንም እግዚአብሔር በእምነት የሚገኝ በደሙም የሆነ ማስተስሪያ አድርጎ አቆመው፤ ይህም በፊት የተደረገውን ኃጢአት በእግዚአብሔር ችሎታ ስለ መተው ጽድቁን ያሳይ ዘንድ ነው። ሮሜ 3፡20-25
Jesus christ sacrificed him self for us not the lifeless wood.wood can not heal you. Before Jesus ,many criminals used to be hanged on this ordinary wood.
በክርስቶስ ኢየሱስ ለዳንን ኢየሱስ ብቻ ነው ቤዛችን መዳህኒታችን አዳኛችን።መስቀለማ እንጨት ነው ኢየሱስ ለሰው ዘር ኃጢያት በእንጨት ላይ የተሰቀለ የተረገመ ነው የሚለውን እርሱ ንፁህ ሆኖ ለእኛ እርግማን ያነፃን ነው። ኢየሱስን ማመን መቀበል ሲኖርባችሁ ከእንጨት ጋር የምን ቁርኝነት ነው። ጣኦት ማለት ይህ ነው።
በመስቀል ላይ የሚስቀል የተረገመ ነው ማን ነው የተስቀለው ነው እንጄ እንጭቱ አይደለም ፣ የስው ልጆች እርግማን እርሱ ክርስቶስ ኢየሱሰ ብቻ ነው ።ጦኦት ማምለክ ጥል ነው ።
ኢየሱስ ክርስቶስ በመስቀል ላይ ተሰቅሎ እኔና እናንተን አከበረ እንጂ መስቀሉን አይደለም መስቀሉ ሳይሆን ኢየሱስ ቤዛ ሆነ ደማ ተገረፈ የእሾክ አክሊል ደፉበት በጦር ወጉት ለማ እኔና እናንተን ለማክበር እንጂ ለእንጨቱ አይደለም ።
ሻሎም
መስቀል ቤዛ አይደለም። የአለም ቤዛ ኢየሱስ ነው።
እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን ❤ ተባረክ ትዜው
“በውድ ልጁም፥ እንደ ጸጋው ባለ ጠግነት መጠን፥ በደሙ የተደረገ ቤዛነታችንን አገኘን እርሱም የበደላችን ስርየት።”
- ኤፌሶን 1፥7
እግዚአብሔር ይባርክህ ፓ/ር ትዝታው ፀጋውን ያብዛልህ
አሜን ምልክታችን ክርስቶስ ነው። ከስም ሁሉ በላይ ስም ያለው ልኡል አምላካችን ይባረክ። ከጨለማው ያወጣን ለርስቱ የለየን አምላካችን ይመስገን።
Amennn tebarke
“እኛም በአይሁድ አገርና በኢየሩሳሌም ባደረገው ነገር ሁሉ ምስክሮች ነን፤ እርሱንም በእንጨት ላይ ሰቅለው ገደሉት።”
- ሐዋርያት 10፥39
“በኢየሱስ ክርስቶስም በሆነው ቤዛነት በኩል እንዲያው በጸጋው ይጸድቃሉ።”
- ሮሜ 3፥24
ጌታ ኢየሱስ ይባርክህ
“በእንጨት የሚሰቀል ሁሉ የተረገመ ነው ተብሎ ተጽፎአልና ክርስቶስ ስለ እኛ እርግማን ሆኖ ከሕግ እርግማን ዋጀን፤”
- ገላትያ 3፥13
Amen Amen Amen ✅️ 🙏🏻 🙌 👏🏻 ❤️ Tabareke
አሜን አሜን አሜን
“ይህን እግዚአብሔር፥ ለእስራኤል ንስሐን የኃጢአትንም ስርየት ይሰጥ ዘንድ፥ ራስም መድኃኒትም አድርጎ በቀኙ ከፍ ከፍ አደረገው።”
- ሐዋርያት 5፥31
Amen 🙏🙏🙏🙏
“ሴቲቱንም፦ አሁን የምናምን ስለ ቃልሽ አይደለም፥ እኛ ራሳችን ሰምተነዋልና፤ እርሱም በእውነት ክርስቶስ የዓለም መድኃኒት እንደ ሆነ እናውቃለን ይሉአት ነበር።”
- ዮሐንስ 4፥42
“እግዚአብሔር ሙላቱ ሁሉ በእርሱ እንዲኖር፥ በእርሱም በኩል በመስቀሉ ደም ሰላም አድርጎ በምድር ወይም በሰማያት ያሉትን ሁሉ ለራሱ እንዲያስታርቅ ፈቅዶአልና።”
- ቆላስይስ 1፥19-20
“እርሱ ከጨለማ ሥልጣን አዳነን፥ ቤዛነቱንም እርሱንም የኃጢአትን ስርየት ወዳገኘንበት ወደ ፍቅሩ ልጅ መንግሥት አፈለሰን።”
- ቆላስይስ 1፥13-14
Maskelachn krstos new ye tasekelebet sayhon yetasekele new adengi iyesus yadinal 🙏🏻🙏🏻🙏🏻🙏🏻🙏🏻❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️
AMEEN!
መቼም አይሁድ ምልክትን ይለምናሉ የግሪክ ሰዎችም ጥበብን ይሻሉ፥
23 እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን፤ ይህም ለአይሁድ ማሰናከያ ለአሕዛብም ሞኝነት ነው፥ 1cor.1:22-23
“ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኃኒት እርሱም ክርስቶስ ጌታ የሆነ ተወልዶላችኋልና።”
- ሉቃስ 2፥11
ሠላም ፓሥተር ትዝታው ሳሙኤል
“እናንተ በእንጨት ላይ ሰቅላችሁ የገደላችሁትን ኢየሱስን የአባቶቻችን አምላክ አስነሣው፤”
- ሐዋርያት 5፥30
Please ይኼ ትምህርት share share ይደረግ! ግሩም ትምህርት ነው! ለማያምኑ share አድርጉላቸው!
“ነገር ግን፦ የሚመካ በእግዚአብሔር ይመካ ተብሎ እንደ ተጻፈው ይሆን ዘንድ፥ ከእግዚአብሔር ዘንድ ጥበብና ጽድቅ ቅድስናም ቤዛነትም በተደረገልን በክርስቶስ ኢየሱስ የሆናችሁ ከእርሱ ነው።”
- 1ኛ ቆሮንቶስ 1፥30-31
ኢየሱስ ብቻውን ያድናል ይታደጋል
ቤዛ(መስዋዕት) መሆን የቻለው እየሱስ ህይወት ስለነበረው ነው ታዲያእሱ የተንጠለጠበት እንጨት እንበለው መስቀል በምን መስፈርት ነው ቤዛ(መስዋዕት) መሆን የሚችለው ቤዛችን ነው ማለት ዕውነቱን እያወቁ አጉል ድርቅና ከማለት ውጪ ምንም ማለት አይቻልም።
መስቀል ቤዛ አይደለም
Meskelu Enchet sihon bemeskelu yetesekelew gen bezachen new
እንደዚህ አይነት ጣኦት አምላኪዎችን ማየትም ሆነ መስማት ይዘገንናል !!
ምን እነዚሕ እኮ ቢዝነሣቸው እንጂ ሥለሌላ ቅንጣት ታክል እርሕራሔ የላቸውም በጣም ጨካኝ ክፉዎች መተተኞች ደብተራዎች ናቸው
ይህም የሕግን ሥራ በመሥራት ሥጋ የለበሰ ሁሉ በእርሱ ፊት ስለማይጸድቅ ነው፤ ኃጢአት በሕግ ይታወቃልና። አሁን ግን በሕግና በነቢያት የተመሰከረለት የእግዚአብሔር ጽድቅ ያለ ሕግ ተገልጦአል፥ እርሱም፥ ለሚያምኑ ሁሉ የሆነ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን የሚገኘው የእግዚአብሔር ጽድቅ ነው፤ ልዩነት የለምና፤ ሁሉ ኃጢአትን ሠርተዋልና የእግዚአብሔርም ክብር ጎድሎአቸዋል፤ በኢየሱስ ክርስቶስም በሆነው ቤዛነት በኩል እንዲያው በጸጋው ይጸድቃሉ። እርሱንም እግዚአብሔር በእምነት የሚገኝ በደሙም የሆነ ማስተስሪያ አድርጎ አቆመው፤ ይህም በፊት የተደረገውን ኃጢአት በእግዚአብሔር ችሎታ ስለ መተው ጽድቁን ያሳይ ዘንድ ነው። ሮሜ 3፡20-25
Jesus christ sacrificed him self for us not the lifeless wood.wood can not heal you. Before Jesus ,many criminals used to be hanged on this ordinary wood.
በክርስቶስ ኢየሱስ ለዳንን ኢየሱስ ብቻ ነው ቤዛችን መዳህኒታችን አዳኛችን።
መስቀለማ እንጨት ነው ኢየሱስ ለሰው ዘር ኃጢያት በእንጨት ላይ የተሰቀለ የተረገመ ነው የሚለውን እርሱ ንፁህ ሆኖ ለእኛ እርግማን ያነፃን ነው።
ኢየሱስን ማመን መቀበል ሲኖርባችሁ ከእንጨት ጋር የምን ቁርኝነት ነው። ጣኦት ማለት ይህ ነው።
በመስቀል ላይ የሚስቀል የተረገመ ነው
ማን ነው የተስቀለው ነው እንጄ እንጭቱ አይደለም ፣ የስው ልጆች እርግማን እርሱ ክርስቶስ ኢየሱሰ ብቻ ነው ።
ጦኦት ማምለክ ጥል ነው ።
ኢየሱስ ክርስቶስ በመስቀል ላይ ተሰቅሎ እኔና እናንተን አከበረ እንጂ መስቀሉን አይደለም መስቀሉ ሳይሆን ኢየሱስ ቤዛ ሆነ ደማ ተገረፈ የእሾክ አክሊል ደፉበት በጦር ወጉት ለማ እኔና እናንተን ለማክበር እንጂ ለእንጨቱ አይደለም ።
ሻሎም
መስቀል ቤዛ አይደለም። የአለም ቤዛ ኢየሱስ ነው።