ጰራቅሊጦስ 2016 | ከሰኔ 10 - 16/2016
Вставка
- Опубліковано 16 жов 2024
- ጰራቅሊጦስ 2016
👑 በኢትዮጵያ የሕይወት ብርሃን ቤተ ክርስቲያን፣ በአዲስ ክርስቲያን ላይፍ አሴምብሊይ አጥቢያ
⏰ ዘወትር አርብ ከ 11:00 ጀምሮ
👑 0938859999
👑 አድራሻ: ካዛንቺስ በመለስ ፋውንዴሽን ትይዩ ባለው ቅያስ ገባ ብሎ ወይም ከልቤ ፋና ት/ቤት ጀርባ
👑 maps.app.goo.g...
👑 በአካል መገኘት ለማትችሉ በቴሌግራም በዩቱብ እና በፌስቡክ ገጻችን በቀጥታ ስርጭት እንድትከታተሉ ጋብዘናችኋል።
👑 / @equipmedia2577
👑 t.me/Mamusha_F...
👑 / equipmediamamushafenta
#ዸራቅሊጦስ_2016
#የመንፈስ_ቅዱስ_ሳምንት
ከሰኔ 10/ 2016 (ሰኞ) እስከ ሰኔ 16/2016 (እሁድ) ለተከታታይ ምሽቶችና እሁድ ጠዋት የሚኖረን ልዩ ፕሮግራም በቪዲዮው የተመለከታችሁትን ይዘቶች ይዟል። መጥታችሁ እንድትካፈሉ ጋብዘናችኋል።
አድራሻ:- በኢትዮጵያ የሕይወት ብርሃን ቤተ ክርስቲያን፣ በአዲስ ክርስቲያን ላይፍ አሴምብሊይ
Map:- maps.app.goo.gl/7ffKT71PQgMrwA4X9
በቀጥታ ስርጭትም መከታተል ለምትፈልጉ ቤተሰቦቻችን የዩቱብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ በማድረግ መከታተል ትችላላችሁ።
Please upload the QR code on your platforms..
ወጣቱ ጠያቂ ተባረክ !! አይዞህ
በጣም ደስ ይላል እነ ዶክተር ማሙሻ ብዙ ወጣቶችንም በመሳዊ መንገድ እየገነባችሁ ነው በጣም አደንቀሀለሁ ተባረኩ🙏❤️
በጣም ነው የሚገርመው በእውነት ጊዜው ነው፣ እኔ ካለድሮየ በነዚህ ባለፉት ሶስት ሳምንታት መንፈስ ቅዱስ ላይ ያተኮሩ ስብከቶችን፣ ትምህርቶችን፣ ፣ የእግዚአብሔር ን ቃል ነበር ያሳለፍኩት። ለመጀመሪያ ጊዜ ልሳን እንድናገር ፀለይኩ ብዙ ጥያቄ ስለነበረብኝ። መጭውን ሳምንት በናፍቆት እጠብቃለሁ። በጌታ ቤት አመታትን አስቆጥሪያለሁ። እኔ ስሜ ማስተዋል አሰፋ ቦጋለ እባላለሁ ለመንፈስ ቅዱስ ሙላት ፀልዩልኝ፣ ሁለት ወንድ ልጆች አሉኝ አቤኔዘር እና እዝራ ይባላሉ ለነሱም እንዲህም ። 16 & 14 አመታቸው ነው። ለባለቤቴ ለደመቀ ማህተም ም ፀልዩልን ቤታችን ውስጽ እሳቱ እንዲወርድ። ተባረኩ
እግዚአብሔር ይመስገን ይሄ የጊዜው የመለኮት ድምፅ ነው ብዬ አምናለሁ ።እኔ በግሌ ሰሞኑን ስለ የመንፈስ ቅዱስ የሃይል አገልግሎት መቀበል እየፀለይኩኝ ነው ስለዚህ በተቻለኝ መጠን ቀጥታ ስርጭቱ ላይ ለመካፈል እሞክራለሁ ጌታም ይረዳናል ያግዘናልም በርቱ ❤❤
ከክብር ወደ ክብር❤
አብሬያችሁ ነኝ ከአርባምንጭ ። ደስ የሚል እቅድ ደስ የሚል በአል ነው። ለመማር ለመጠማት እና ለመሞላት❤❤❤
ተባረክልን!! ልክ ነው ሁል ጊዜ የመንፈስ ቅዱስ ጊዜ ነው ግን አስፈላጊ ነው የመንፈስ ቅዱስ ቀን ማክበር!!!
ጌታ ስላዘጋጀልን ዕድል የተመሠገነ ይሁን!!!!!!
ወንድም ዶ/ር ማሙሻ ስላንተ ጌታን እናመሰግናለን. ተባረኩ::
አሜን መንፈስ ቅዱስን ተሞልተን አንጨርስም ፣ አንዱ መሞላት ለሌላኛው መሞላት በርነው l like it
ጌታ ይባርክልን ማሙሻዬ
አብሬአችሁ ነኝ ትምህርቱንም በመማር ፀልዩልኝ ተባረኩ
ለኔም ፀልዩልኝ በማዳም ቤት ጌታ እንዲሞላኝ በጣም ነው ምጠማው እኔ😢😢
እግዚያብሄር ይመስገን ዛሬም እርሱ ሰው አለዉ በርቱ
May God bless you both of you
ኦ በጣም በናፍቆት ነው የምጠብቀው፡፡
we love you dr mamusha
Dr Mamusha our blessing
ተባረኩ!
ተባረኩ ከሀዋሳ መምጣት የማልችልበት ብዙ ተጨባጭ ሁኔታዎች ቢኖሩብኝም ቅዳሜን እና እሁድን አብሬአችሁ ብሆን ደስስ ይለኛል የጌታ ፈቃድ ይሁን ተባረኩ!!!!
Can't wait be blessed guys
ተባረኩ
እግዚአብሔር ይባርካችሁ!❤🙏
It is wonderful idea!!!I live in Jijiga (Somali region) I wish to be with you, however I will follow through online.
ተባረኩ በጣም አሰፈላጊና አሰፈላጊ ይጨምርልህ
ሀገር ቤት move እንዳደርግ ሚገፋፋኝ ይህ ቤተክርስቲያን ነው :: thanks to the internet at least ፀጋውን እንድንካፈል እያስተላለፋችሁልን ስላለ እግዚአብሔር ይባርካችሁ ::
በእነዚህ ቀናት ውስጥ እስክማር ቸኩያለሁ 🙌
ሰንብቱልን !!
በጉጉት እየተጠባበቅን ነው ጌታ ታላቅን ነገር ያደርግልናል
ለሁሉም ቤተ ክርስቲያን አርያ የሚሆን ቤተ ክርስቲያን ነው፡፡
ኢየሱስ ጌታ ነው የዘላለም❤❤❤❤❤
Betama Desi yemle hasbe newo geta yebrkachu
እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርካችሁ ቅዱሳን በሙሉ❤❤❤❤❤❤❤
May the almighty God bless you all! Waiting for the day ❤!
Tebareku ❤❤❤❤❤
ዸራቅሊጦስ የመንፈስ ቅዱስ ሳምንት መዘጋጀቱ በጣም ጥሩ ነዉ ተባረኩ አብሬ እጀምራለሁ
ፕሮግራም አቅራቢዉ ወጣት ነህ ማሙሻ ብለህ ከመጥራት አገልጋይ (መጋቢ) ብለህ መጥራት ትችል ነበር
Ababi newu yeminilewu Betekirstian wust.
ወንድሜ ዶክተር ማሙሻ ፈንታ አንተ ጌታ የሰጠን የእግዚአብሄር ደብዳቤ ነክ እንወድካለን ተባረኩልን አብረን ነን
ወንድሜ ዶክተር ማሙሻ ፋንታ ተባረክ ሁላችሁም ተባረኩ
Thank you💥🙏
Egziabiher yibarikachu xegawin yabizalchu.
❤❤❤
Paster bewich new yalehut steliyilign
እናምናለን ይሄ የእግዚአብሔር ሃሳብ ነው ታላቅን ነገር እናያለን ተባረኩ🙏🏾🙏🏾🙏🏾🙏🏾🙏🏾🙏🏾🙏🏾
🙏🙏🙏🙏🙏🙏❤️❤️❤️
ልጁ ትንሽ ልጅ ነው አስተካክል ነው ሚባለው ወንድሜ ይችን ነገር አስተካክል ተባረክ አንተን የመሰለ ወጣት ቤተ ክርስቲያን አላት በርታ ይህ የመጀመሪያው ነው መሰለኝ ወደ ፊት አስተካክል በጌታ ወንድሜ እወድሃለሁ፡፡
ምን አደረገ?
Anchi like neshe edeze Ayenete wotatochine be betekerestane zuriya mayate eresu Desi yemele negere newo so sitetene be mekre astekakili malate eyale bezu negere tichite mawirate libuine masbere newo demo liju be titina newo eyewore yenebre edeze malate sayasibe yehonaile sileze be teragage mafese maseredte yeshalile edesu ayente wotatacho yalubete bezu cherechochu dakira bete eyemesel techegrene yeleme ede echine sitete tebikene yehenine bilatene maokenene aysefeligeme geta yeredene hulachineme tsaga yibizlachu balachinete Hulu
ምንም አላደረገም ዝም ብለው ነው ጎበዝ ወጣት ነው በርታ እባካችሁ መልዕክቱ ላይ እናተኩር
❤❤🎉
Betwkristiyan wust Mamushan Ababi newu yeminilwu min uiwutachihu yihon ebdeza bilewu. BeEyesus Sim.
ጥያቄዎችን ትቀበላላችሁ?
live bitelalefu programochu tiru new
ይተላለፋል ተከታተሉ
እውነት እኮ ነው ወንድሜ መንፈስ ቅዱስ በቤተክርስቲያን በሀይል እንዲመጣ እሱ ብቻ ሊመራን ያስፈልጋል
ሰአቱን ያወቃችሁ ንገሩኝ
በኢትዮዽያ ከምሽቱ 11:00 ጀምሮ
There is some belief in the Christian circles, who say the movement of the Holy Spirit is only during the apostolic dispensation, eg the book of Acts. The apostolic function also is not for now.
Although, it is clear from the scripture below
"For the promise is unto you, and to your children, and to all that are afar off, even as many as the Lord our God shall call."
Acts 2:39 KJV
Would you please shed some light on this for clarity? Thank you. May God bless you
በፀጥታ የሰራል!!!!!!
Please let me the location
Map:- maps.app.goo.gl/7ffKT71PQgMrwA4X9
ጠያቂው የውንድምነት ምክር ልስጥህ፡ ቋንቋህ እየትበላሸ ነውና፡ በተቻለህ መጠን በጊዜው አማርኛ ቋንቋን አጥና፡ ሰሚዎችህን ተረዳ ተባረክ
መልክቱ ላይ እናተኩር
😍😍😍😍😍😍😂
❤❤❤❤
❤❤❤❤