PM Abiy Ahmed about Ethio-Eritrea

Поділитися
Вставка
  • Опубліковано 19 вер 2024
  • Prime Minister Abiy Ahmed about peace between Ethiopia and Eritrea, April 13/2018, city of Mekele.

КОМЕНТАРІ • 3

  • @gondarkwla1813
    @gondarkwla1813 3 роки тому

    ይህሰውጤነነቱያጠራጥራል

  • @ereyasmareano6947
    @ereyasmareano6947 6 років тому +1

    መጀመሪያ የተሰረቀ መሪት ባድመ ይመለስ በሃቅ ሰላም ከፈለግክ የኢርትራ መሪት መልስው ? ካልሆነ ራስህን በደምብ ኣሰራው ምን እያልክ ነው ሰላም ሰላም ሰላም

  • @ethioritrea1538
    @ethioritrea1538 6 років тому

    ከ ብቸኛው አገው ዶክተር አብይ ከአክብሮት ጋር 1ኛ እርስዎ ይህዴግ ከሚፈልገው የተለየ ትእዛዝ ማስተላለፍ እና የመወሰን መብት አለዎት?
    2ኛ ከኤርትሪያኖች የበለጠ ሰላም ፈላጊዎች እኛ ነን ብለውስ ያስባሉ ወይ? ይህን ጥያቄ መመለስ የሚችሉ ከሆነ፣ የኢትዮጵያ ወታደር ባድመን ለቆ እንዲወጣ አድርገው ለምን ወደ አስመራ አልሄዱም? ይህን ጉዳይ በተመለከተ ካለፉት ጠቅላይ ሚንስትሮች ጋር አንድ ጸጉር የሚያሳልፍ ሉይነት የለውም። የወታደሮቹ እዚያ መዘፍዘፍ ከኪሳራ በቀር ጥቅም እንደሌለው፣ ለትግሬ ሕዝብም ከሸክም እና አርሶ እንዳይበላ መሰናክል ከመሆን በስተቀር ጥቅም እንደሌለው ለናንተ ነጋሪ አያስፈልገውም። ታዲያ ይህችን ቀላል ነገር ለመፈጸም ያስፈራው ምክንያቱ ምንድን ነው? ዲሞክራሲ ነውም ካላቹሁ ሚስጥር አታርጉት። እሰው ጫማ ላይ ረግጦ የቆም አሸባሬ ጉልበተኛ እሱ ሳይሆን ተረጋጩ ይቅርታ ይጠይቅ ዘንድ ይጠብቃል።
    ሰላም እና ብልጽግና ለሀገራችን