🛑 ቅጡ የጠፋዉ ! ጳጳሳትን አሰከሬኖች ብሎ ሰደበ
Вставка
- Опубліковано 1 жов 2024
- አንተ የቤተክርስቲያን የስስት ልጅ ኾይ! ልብ ብለኽ አስተውል!
👉የማይጠቅምኽን አትመኝ! እንደ አዳም የዲያብሎስ ባሪያ ትኾናለኽ፡፡ ዘፍጥ 3÷1-8
👉አትቅና! እንደ ቃየል ወንድምኽን ትገላለኽ፡፡ ዘፍጥ 4÷1
👉 አትስከር! አእምሮ አሳጥቶ የማይገባ ሥራ ትሠራለኽ፡፡ ዘፍጥ 19÷30-38
👉 ዓለምን አትመልከት! እንደ ሎጥ ሚስት የጨው ዐምድ ኾነኽ ትቀራለኽ፡፡ ዘፍጥ 19÷22-23
👉 በአባትኽ አትሳቅ! እንደ ካም ትረገማለኽ፡፡ ዘፍጥ 9÷20
👉 እልከኛ አትኹን፡ እንደ ፈርዖን ትሰጥማለኽ፡፡ ዘፀ 14÷28
👉 በሐሰት አትመስክር! እንደ ሐማ ባዘጋጀኸው ጉድጓድ ትገባለኽ፡፡ መጽ.አስቴ 7÷1
👉 ትዕቢተኛ አትኹን! እንደ ሰናክሬም ትወድቃለኽ፡፡ 2ነገ 19÷35
👉 ክፉ ባልንጀራን አትያዝ! እንደ ሶምሶን በጠላት እጅ ትወድቃለኽ፡፡ መጽ.መሳ 16÷15
👉 አትዘሙት! እንደ ሶሎሞን አምላክኽን አስረስቶ ጣዖትን እንድታመልክ ያደርግኻል፡፡ 1ነገ 11÷1-8
👉 ሥልጣንን አትውደድ! እንደ አቤሴሎም በአባትኽ ላይ ትነሣለኽ፡፡ 2ነገ ሳሙ 15÷13-17
👉 ገንዘብን አትውደድ! እንደ ይሁዳ ጌታኽን ያስክድኻል፡፡ ማቴ 26÷14÷16
🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸
የተወደዳችኹ የንሴብሖ ቻናል ተከታታዮች!
ዉድ ኦርቶዶክሳዉያን ኢትዮያዊያን እና ኤርትራውያን በሀገር ዉስጥም በሀገር ዉጭም ያላችሁ እህት ወንድሞቻችን እኛን ቤተሰብ አድርጋቹሁ ለምታደርጉልን ሁሉ ማንኛዉም እገዛ እናመሰግናለን! ምክራችሁ አስተያየቶቻችሁ አይለየን 🙏
#share
የ telegram ገፅ✅
t.me/nesibho1
የ facebook✅
/ nesibho
#ethiopian #abagebrekidan #nsiebho #mahbere_kidusan #orthodox #eotc #fikereskemekaber
የጥበብ መጀመሪያ 🙏🙏🙏🙏 እግዚአብሔርን መፍራት ነው 🙏🙏🙏 ተጠንቅቃችሁ ኑሩ ውሸት አይደለም 🙏🙏🙏 በፀጥታ መኖር ያስከብራል 🙏🙏🙏🙏
አመሰግናለሁ ተመስገን 🙏🙏
1/ ሐ ፆመ ፅጌ
3/ ለ ሐሰት
5/ ሀ እውነት
13 / 1/ 17
3/5 👏👏👏👏
ቃለ ሕይወት ያሰማልን እግዚአብሔር ከስተት ይጠብቀን አሜን ፫ 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
አባቶች በውነት በጣም ያሳዝናሉ ቢናገሩ ፖለቲከኛ ይባላሉ ባይናገሩ ተንቀሳቃሽ አስከሬን እረ ለምትናገሩት ለከት ይኑራችሁ
በፈተና የሚጸና እርሱ የተባረከ ነው እኛ እንጽና እንባረካለን
እግዚአብሔር ፍሩ አትሳደቡ እግዚአብሔር ለሁሉም እደስራዉ ይከፍለዋል
አባታችን አባገብረኪዳንን አትኩብን የኔ አባት ቃለ ሕይወት ያሰማልን አሜን አሜን አሜን 🙏🙏🙏🌾🌾🌾 💚💛❤
KUDUS MIKAL 🙏KUDUS MIKAL 🙏KUDUS MIKAL🙏❤❤❤❤❤❤❤
በእውነት ለነዚ ለጠፉት መፀለይ ነው!!!
አቤቱ በምህረትህ አስበን የመጣብንን መሀት አሳልን አቤቱ ይቅር በለን ኢትዮጵያ ውስጥ የማይሰማ ጉድ የለም
ፈጣሪ ምህረት ይስተህ
😂😂😂😂😂😂
ምንም አልተሳሳተም እና አልተሰደበችም ማሪያም
5/4 እናመሰግናለን ወንድማችን በርታ ጥያቄዎቹ በጣም ደስ ይላል
እንዲህ ያለ ድንቁርና የሞላቸው ባታቀርቡ?? እነዚ እራሳቸውን እሚስድቡትናቸው!! አባ ገብረኪዳን እድሜ ከጤና ጋር ይስጣችሁ አቅራቢዎቹ ግን ለእኔ እነዚህን ስዶች ማቅረብ አስፈላጊ አይዱለም!!
አባ ገብረ ኪዳን የአገልግሎት ዘመንዎን ይባርከው።
አስራት ለእግዚአብሔር እንጂ ለጳጳሳት አይደለም። ቅዱሳንን የተሳደበ ይፀፀታል።
አባታቺን አባ ገብረ ኪዳን ለነሱው የ ጫማቸው ትብያቸው አራሱው አትሆንም አራ አርፋቹው ብት ቀምተው አርፍነው
ኣባ ገ/ኪዳን መስደብ ጅልነት ነው ያ ኣባ ሰይጣን የሚባል ግን ግብረሰደሙ ስለሆነ መሰደብ ብቻ ሳይሆን መገደል ኣለበት
ምን ያበደ ግዜ ነው እረ ይቅር ይበለን
የነሱን የውሸት እና በቤተ ክርስቲያን ላይ የጀመሩትን የጥላቻና የምቀኝነት ተግባር ከማባባሥ ሌላ ጠቃሚነገር ላይ ብታተኩር ይሻልሀል ። ይህን ቅጥፈታቸውንና የጥላቻ ሥም የማጥፋት ድራማቸውን የማያውቅ የለም ። እንኳን ሊያሥለፈልፍ እራሱም በአጋንንት የውሸት መንፈሥ እንደሚተረተር ማንም ይረዳል ።በዚህ ሥራ አትፍታ
ገብረኪዳን ሁለት ቢላዋ ነው የያዘው። የኢትዮጵያ ህዝብ በጊዜ ትነቃለህ ንቃ!!!
ልጁ ግን አስከሪን ያለው ተግቢ ባይሁንም ምን ያክል እደዚህ እስኪባሉ እደደረሱ ማወቅ አለባቸው ልጁ የተናገረው ቀላል አደለም ለገባው መሞት ይሻላል እዲ ከመባል ምክንያቱም በነሱ ዳተኚነት እምነታችን ተነካ ተጨቆነ ተዋረደ ተቃጠለች አገልጋዮቿ በእሳት ተቀጠሉ ወ.ዘ.ተ
በቅርቡ ዲያቆን ዮርዳኖስ አባይ አንድ ነገር ተናግሩ ነበር ቀጣይ ቁጣ እሚመጣሁ በጳጳሳት ላይ ነው ብሎ ነበር ይህው ጀመራቸው ልጁ
አባታችን በእውነቱ ቃለ ህይወትን ያሰማልን በእድሜ በጤና ይጠብቅልን እንደዚህ አይነት አባቶችን እግዚአብሔር ያብዛልን
ለማነኛዉም ዘገይታቹህ ብትጀምሩትም የተወሰነ ሰዉ ሚተረፍ እነደሆን በርቱ እስቲ ባጠቃላይ ሐሰተኛ ነቢያቶች ቀሚስ ለባሾች በዝተዋል ጠንከር ብላቹህ አጋልጡ ፈጣሪ ይርዳቹህ አመቤቴ ጥላ ከለላ ትሁናቹህ
ለአባታችን ለአባገብረኪዳን ቃለህይወት ያሰማልን ❤❤❤
እግዚኦ መሃረነ ክርስቶስ 😢😢😢
እውነት ነው እባክህ! አንተም ቢሆን አዘጋጁ ከደረሰብን መከራ በቤትህ ውስጥ ወይም በቤተሰብክ ላይ ቢደርስ ኑሮ ሰውየውን ትደግፈው ነበር! ግን ገና ህመሙ አንተ ጋር አልደረሰም ወይም አልገባህም!!
ሰላም እዴት ናቹ ለምታደርጉት ለወኦርቶዶክስ ድምፅ እግዚአብሄር ይክፈላቹ🙏🙏🙏✝✝✝💜💜💜💜🌹🌹🌹🌹🌹
ይስደብ ስራቸው ነው
እውነት ነው ሞጣ በህግ መጠየቅ አለበት
እውነት ነው ተንቀሳቃሽ አስከሬኖች:: ስንገደል ዝም ቤተክርስትያን ስትቃጠል ዝም ዝጉ ሲባሉ መዝጋት ከዚ በላይ ምን ትፈልጋለህ ሰንፈው አስንፈውናል ልጁ ትክክል ነው::
ወርቁስሜታውይ እየሆ ነው እናምእተም ተሰሚነት ያላቹየሚዲያ።ባለሟያዋች ጠርታቹ በዚሕ መልክ አድለምበሉ ምክኒያቱም እደዚሕአይነትሰው ሰጣንመጠቀሚያ ያረጋቿል እምነትእከመቀየር ይሕዳል አደራቹሕን ብሶቱን መጋራት ያሥፈልጋል
እግዚአብሄር የመረጠው ነው አዝህ ደረጃ የሚደርሰው። እና እግዛአብሄር።የሾመውን ኦግዛአብሄር።ይጠይቅ። እኛ ባልሾምነው አረ ተዉ
አይ ኦርቶዶክስ እኔ የማዝነዉ አስተማሪዮቹ ምእመናኑን አደንቁራችሁ አምልኮ ለማን እንደሚገባዉ ያላወቁ ትልልቁ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ቀርተዉ መላእክቱን ሰዉን አቡዬ ጊዮርጊስ አቡነ አረጋዊ ተክለሀይማኖት ሌሎችም ሰጭ ነሽ ሆነዉ የሚመለኩት የሚለመኑት የሚመሰገኑት እነሱ ናቼዉ ቆላስ ምእራፍ2 ከ18 ጀምሮ አንብቡት የመላእክትን አምልኮ እዬወደደ ባላዬዉም ያለፈቃድ እየገባ በስጋዊ አእምሮዉ እዬታበዬ ማንም አይፍረድባችሁ እንዲህ አይነቱ ሰዉ እራስ ወደሆነዉ አይጠጋም ወገኖቼ እራስ ማለት ክርስቶስ ነዉ ኦርቶዶክስ አማኞቹ የእምነታችሁን ጉድፍ አንብባችሁ ተረዱ ምሳሌ ተአምረ ማርያም ተአምረ እዬሱስ የእግዚአብሔርን ስልጣን ለድንግል ማርያም የሰጡ ልጆቼ እዉቀት ከማጣታቼዉ የተነሳ ጠፍተዋል
እግዛብሄር ይቅር ይበልህ ከላይ ያሳየኸዉ ሰዉ መሳይ ስንቱ ነዉ ያለ ምን የአደባባይ ሚስጥር ነዉ.ይልቅ በየጠንቋዩ የሀገሬን ሕዝብ ተብትቦ የሚያጋድለዉንና እግዛብሄርን የሚያስቆጣ አጋልጥ ሌላዉን ዉሸት እያለክ አትሸፋፍን ስለ ሐይማኖት አትቁም እንደወንድማችን ቃሉነ ጠቅሰህ ተናገሪ አንተ ለገንዘብ ነዉ ምትሰራዉ እግዛብሄር.ማስተዋል ይስጥህ
ህግ የምትሉ ደንቆሮ፣ በክቶች ኦርቶዶክያውያን የምን ህግ ነው ያለው ዝምብለህ አትገለውም እከካሞች እናንተንስ ሰብስቦ ማቃጠል ነው
እንደዚህ አይነት የእምነት ቢዝነሶች ከተጀመሩኮ ቆይቷልእኮ ነገር ግን ሰዉ ሁሉ ማስተዋሉ ተጋረደበት መንፈስ ቅዱስ በምንሰራዉ ሀጢያት ምክንያት ስለሸሸን ልብ በሉ ባህታዊ ተብሎ ከተማ ለከተማ የሚዞር ካህን መስለዉ በየሀገሩ እየዞሩ ፀበል በመመስረት ታዕምር ተሠራ እየተባለ ህፃናት ክርስትና ሲነሱ ብር ክፈሉ እየተባለ ንግዱ በብዙ መንገድ ተጀምሮ ቆየ ነገር ግን ማንም አስመሳይ ብዙዎችን እንደሚያስት በፍካረ እየሱስ ተገልጿል መዳን የፈለገ ምልክትንና ታዕምርን አይከተልም ገንዘብ አይፈልግም። ልብ በሉ ፃዲቁ ተክለሐይማኖት ሳንቲም ብር ቆጥረዉ አያዉቁም ስለዚህ ጠምጣሚ ነጋዴዎች ወይንም በዝተዋል አስተዉሉ። የበረሐ አባቶችን በዚህ አለም ያለ ሰዉ አይገልፃቸዉም ለማነኛዉም አዉሬዉ ጥምጥሙን ደግልሎ ስራጀምሮ ቆይቷል ለማነኛዉም ንቁ ወገኖቸ ፀልዩ ለኔ ከአእምሮየ በላይ ከሆነ ቆየ ታዕምር ተሰራ ቢሉኝ ሰዉ ለፈለፈ ቢሉኝ ፀበል ፈለቀ ቢሉኝ ሙት ተነሳ ቢሉኝ አልሰማም የሚያሳዝነኝ ግን እግዚአብሔር ይህ ስለሚሆን በዚያን ጊዜ ተጠንቀቁ ብሎ በፍካረ እየሱስ አስቀምጦት ማን አንብቦ ይጠቀምበት።ዘርዝሬ አልዘልቀዉም
ቅዱ ስ ሚኪእል ጠባቂ መለአክ
ማናችሁም ሞጣን የመናገር አቅም የላችሁም ልጋጋም የጋላ ጳጳስ ሞጣን እዚህ ሚድያ ላይ የምትናገረው በጥልቅ እንቅልፍ ውስጥ የሚገኘውን አማራ ስላነቃብህ ነው ደሞም እኛ አማሮች በርትተን ከሞጣ ጎን ነን ለማንኛውም ግን የምጠይቅህ ግን አንተ የሃይማኖት አባት ነኝ ብለህ እንዴት ቲክቶክ ላይ ተተክለህ ነው ማለት ነው ምትውለው ሞጣን ስትወቅስኮ አንዴ ፖለቲካውስጥ አንዴ ሃይማኖት ውስጥ ይገባል አልክ ይሄንን እንዴት አወቅክ ሲቀጥል እንዳንተ አይነቱን ጥቁር ቀሚስ ጎታቾች የመሸጋችሁበትን የፖለቲካና የሃይማኖት ካምፕ በትኖ ስለመታባችሁ ነው እንዲህ ሚድያ ላይ ስሙን ልታብጠለጥል የመጣከው አባባ ህፃን ደፋሪ ይሄኔ ኪስህ ውስጥ የኪስ ታቦት ይዘሃል አንት ሌባ የአባባ ሳውሪዮስ ደቀ መዝሙር እርግጠኛ ነኝ አንተ የአብነት ትምህርት የለህም የብልፅና ካድሬ ነህ አንት የወንድ ሚስት ደፋሪ
ጣኦትን እግዚአብሄር ይጠላል ሰለዚህ ማቃጠሉ ትክክል ነው ያድነናል ብላችሁ የምትሰግዱለት ጣኦት እራሰን ለምን አያድንሞ ? ኦርቶዶክሶች ከዚህ ልትማሩ ይገባል አናተ አምልኮ ከእሳት አያልፍም እኔም ጠራርጌ ቆሻሻ ጥያለሁ በጬለማው ዘመን ሳጥንለት ሻማ ሳበራለት የነበረውን ጣኦት ሁሉ እና ቢታሰር ምን ችግር አለው ለወንጌል ከሆነ ለሱ ክብር ነው ሞትምክብራችን ነው በኢየሱስ ከሆነ ሀሌሉያ ሰለዚህ ኦርቶዶክሶች ጣኦቶቻችሁን አቃጥሉ እና ወደ ሞተላችሁ ወደ ኢየሱስ ኑ የተሼከማችሁት ሼክም ሰትሞቱም አብረሯችሁ ነው የማሄደው ወንድማችንጌታ ይባርክህ ሰለ ወንጌል እውነት ከሆነ ያደረከው አይዞህ ጴጥሮሰን እግር ብረቶቱን ፈቶ ጠባቂዎቹን በእንቅልፍ ጥሎ ከእሰር ቤት ግቢ ያሰመለጠውን መለአኩን ለአንተም ይልካል እግዚአብሄር ታላቅ ነው በኢየሱስ የመጣው ይምጣ እሰከ ሞት ይሄ ሰም አርማችን ነው ሀሌሉያ🙏❤
አሁን እኮ ቤተክርስቲያን የስግብግብና የሆዳም መሰብሰቢያ ሆኗል በድንጋይ ዘመን ሲደረግ የነበረን ተረት ተረት አሁንም ከቤተክርስቲያን ውስጥ አልወጣም ይበቃናል ቤተክርስቲያን መሸጫና መሸቀጫ መሆን የለባትም ይ በ ቃ ል !!!
ለምን ዝም ተባለ ህግ መጠበቅ ስርአት ነው ግን ፍትህ ከሌለ ብድንጋይ ደብድባችሁ ግደሉት!!! ኦርቶዶክስ የደፈረ ጋር አትደራደሩ!!
ሰው ለባህልና ለአውዳአመት ቼበርቻቻ ብሎ ሲኦል እየገባ ነው። የሩቅ ዘመን የኦርቶዶክስ አባቶች ኢየሱስ ብቻ ያድናል ነበር ትምህርታቸው እነ ዘርአይ ጠመዘዙት የአሁኑ ትውልድም ተጠመዘዘ የነቃ በቃሉ ይዳን አይ ወላጆቼ የገቡበት እገባለሁ የሚል ጨርቅ ያርግለት በክርስቶስ ግዳጅና ውግዘት የለም🎉🎉💚💛❤
እግዚአብሔር ይስጥልኝ ወንድማችን! ሁልግዜ የሚቀርቡትን ፕሮግራም በጣም አስተማሪ ነው
ወይ ጊዜ ማንም ተነስቶ አባቶችን መሳደብ እውቀት አደረጉት ምን አይነት ጊዜ ነው አረ ልቦና ይስጠን አሁን አባ ገብረ ኪዳንን የመሰሉ አራት አይና በዚ ባለጌ አፉ ይሳደባል ሉነገሩ እውነቱን ነው ሌብነቱን ስላጋለጡበት ነው ይሄ ልጅ እኮ አጥማቂ ነን ብለው ለሚያጭበረብሩ ካዳሚ ስለሆነ እሳቸው ደግሞ ያንን ስለሚቃወሙ ለዛ ነው ምድረ ሌባ
ሰው አደለም እሱ መሰመር ሲሰት ከሰተትክ ተመለሰ ማለት ኃጢአት አይደለም መቼሰ እናንተ ሁልጊዜ መነካት የለብንም ትላላችው ማፈሪያዎች ሰው የሚመዘነው በቃሉ ብቻ ነው ቃሉን አንብቡ
ሰትዮዋ ማንነቷን ለመቀየር ጥቁራት የዉሸት አድርጋለች ነገ ያንን አስለቅቃ ሌላ መስላ ትገኛለች።ሰዉየዉም ማን ጓደኛዉ እንደሆነ፣የት ቀዳሽ እንደነበረ አልጠቀሰም የጥፋት ቡድን ናቸዉ
እግዝኦ ማርና ክርስቶስ❤❤❤❤❤
በትክክል የይሁዳን የኑፋቄ የእምነት ክህደት ትምህርት ስተው የሚያስ ግራ የተጋቡ አባት አባ ገብረ ኪዳን ናቸው
የትኛው ይከፋል? አባቶችን ወይስ እግዚአብሔርን መሳደብ? በጣም በስላሶች ቀለደኮ ይህ ባለጌ
አትሳሳት አንተም
እውቀትና መንፈሳዊነት ይለያያል
ያወቀ ሁሉ ፈጣሪን ይፈራል ማለት አይደለም
እናመሰግናቸዋለን
አባ ገብረኪዳን እድሜጤና ይስጥዎት ያብዛዎት
አስራት የሚሰጠው ለቤተክርስቲያን ብቻ ነው ወይስ ለተቸገረ ሰው ???
እና መስቀልን አታክብሩ ማለት ምን ማለት ነው አረ አፍህን ዝጋ አነተ ልቅ አፍ ከስም ኦርቶዶክስ ሠውረን ደነዝ ነገር ነክ እንዴ
ውሸት ከሆነ ይከሰሳል ድራማ ለመሆኑ ምንድነው ማስረጃህ መሰለኝ ትላለህ ደካማ?
ክርስቲያን ሆኖ መጠጥ ቤት በቅዱሳን : በመላእክት ስም የሚሰይም ሰው ቢያቆም ጥሩ ነው።
I answer all
እንዲአይነት መዝሙር የለም መዝሙር እንደዘፈን እንደመፈክር አንጠቀም
Wendmachn hulum programoch betam astemariwoch nacho beteley tiyaqenamelsoch
እግዛብሄርይመስገንበዚዘመንአባታችንንሰጠንህሊናችንንየሚፈታተንዘመንፈጣሪይክበርይመስገንአባገብረኪዳንልባችንንበአዲትበክርስቶስቀራኒዮቤተክርስትያንውጪአንድምጭማሪየለምአራትነጥብልባችንጸናች
aba Gebre kidan fetari yitebkachew lelochima wuskiy yitetu kezaw menga borcham hula
እግዚአብሔር ከኦርቶደክስ ጋር ነው ይፈርድባችኋል
ጠርሙሱን ተሳለሙት ሰህሉ ራሱ ላይ አለ አይደል እንዴ😅😅😅😅😅
Be negerachin layii sataregagetu atawuru ebakachu liju ye marii emenetun eye shete sayiwon be netsa new yemisetew awun eyale yalew sele Qidus MIKAL eyemesekere new enjii gizung eyale ayidelem😢
በማንም አዝማሪ አባቶቻችን መሰደብ የለባቸው ፡፡
እናት እነዚህ ሰወች በቁማቸው ማስተዋል ተሰናቸው እንዲ
አባታችንን እድሜ ይስጥልን
Beka hulum eyetenesa endelebu yenageral malet new fetari lebona yesten
Wendeme mndnew gudu Giorgis biqerem beye betu xela aleko enwqlen kkkkk
እሺ ላ ይይይ ክልክል ሼርርርርርር ላ ይህ ክክሼርርርርርር❤❤❤❤😂😂😂😂😂
ሐ
eski kechalachu enen kitugn .........ene diakon negn
ለአዉሬዉ ስልጣን ተሰጠዉ በቅዱሳን ላይ አፉን ከፈተ ሚለዉን በልባቹህ ፅላት አስቀምጡትና ሚከናወኑ ነገሮችን ስታዩ የሰዉ ልጅ በጣም ያሳዝነኛል ምርጫዉ ዘላለማዊ ህይወት ሳይሆን ጊዜያዊ ጥቅም በመሆኑ ልብ በሉ እስከመገዳደል ድረስ የሚያጣላን ገንዘብ ነዉ ፈጣሪ ደግሞ አስቀድሞ የምናደርገዉን ነገር ስለሚያዉቅ ለፍርድ ያመቸዉ ዘንድ ቀድሞ አሰጠንቅቆናል።ግን ማስተዋል የለም
Aba hersan just like you you have no right to say that
dros ethiopia wist papas ena astedadari new askeren eshi jezba
እናንተንስ ያጥፋቹ ወንዳገረድ ሁላ
ለመሆኑ ክርስቲያን ነህ ? እንኳን አባቶች ወንድምህን ጨርቃም አትበል ይላል ቃሉ ።ጳጳሳትን ሙታን ያልክ አንተ ምን ልትባል ነው? እግዚአብሔር ልቦና ይስጥህ ።
ተረተረተ ወቨትመዳን በከረሰቶሰ ነው
መዝሙሩ በፉጹም ልክ አይደለም
ሞጣ ሚባል ሰውየ በምላሱ ሊሞት ነወ እንደ እባብ
እግዚአብሔር ይመስገን እንዴት ዋልህ
dros ke askeren lishalu new
Ye-mar-negadaanew😂😂😂😂😂
ዮሐንስ ራዕይ ምዕራፍ 22 ቁጥር 8-9 ይህንም ያየሁትና የሰማሁት እኔ ዮሐንስ ነኝ። በሰማሁትና ባየሁትም ጊዜ ይህን ባሳየኝ በመልአኩ እግር ፊት እሰግድ ዘንድ ተደፋሁ።
9 እርሱም፡- እንዳታደርገው ተጠንቀቅ፤ ከአንተ ጋር ከወንድሞችህም ከነቢያት ጋር የዚህንም መጽሐፍ ቃል ከሚጠብቁ ጋር አብሬ ባሪያ ነኝ፤ ለእግዚአብሔር ስገድ፡ አለኝ።
በአሁን ሰአት አባቶች ላይየተከፈተው ዘመቻ ከባድ ነው በነተስፋዬ የአጋንንት ተራኪ አባቶችን ደብተራ ናቸው ለትምህርት አብሾና አፍልሆአባ ገብረ ኪዳንም እንደዚሁ ነው የሚላቸው
Egzeo-Laba-beza
በትክክል ❤❤❤🎉🎉
ያዕቆብ 4፤12
ምነው አስክሬኖች
wow intro 🔥🔥🔥🔥
ለ
ጫጫታም ናችሁ ተንጫጩ
ሞጣ አንዴት እንዳደገ ከጓደኛው ጋር ሲያወራ ሰምታችኋል ።ስድ አደግ ነው ።
Qdus mikael
ቢሶታኛንው😂
ሐ
የጠቋይልጂበለው ያመነ የተጠመቀ ይድናል ያላመነ ይፍረድበታል።
10/7
እኔ እንዴውም ተናገረ ስለ አባቶች እርሱስ ተናግሮ ወጣለት እኛ እድሉን ብናገኝ ከዛ በላይ እስራ ነበር
❤❤❤❤❤
Degree-Esseyeee
ጥያቄውን ቀጥሉበት 4/5 እግዚአብሔር ይስጥልን
በእርሱ የሚያምን ነው የሚድነው፡፡ በትክክል፡፡ ሌላ ኮተት አያድንም፡፡
የናትህ እትን ነው ኮተት
የነጭ ሀይማኖት ተቀብሎ ማውራት አይከብድም
በዘፈን ሲያብድ ኖርሮ አባቶችን መተቸት አይከብድም ያለበት እብደት ገና መቼ ለቀቀው😢 እኛ አባቶቻችንን እናከብራለን ወፍ ዘራሽ ከመንገድ መጥቶ አያናውጠንም
የተዋህዶ ልጆች አንሳደብ እነሱ የማፅፉልን ሀሳባቸው የተሳካ መስሏቸው ነው
@@getachewtekle5296 የምን ኮተት ነው የምትለው ጭንቅላትህን ከማርያም የማይወለደው አባትክ ዲያቢሎስ ስላጠበበው አስፍተህ ማሰብ የተሳነህ ነህ ፔጤ ሲባል ዘገምተኛ ነው