‘የውርስ ኀጢአት’ ወይስ ‘ጥንተ አብሶ’? - በጳውሎስ ፈቃዱ
Вставка
- Опубліковано 8 вер 2024
- ጥንተ አብሶ የአዳም ኀጢአት በሰው ዘር ሁሉ ላይ አበሳ (ኀጢአተኛነትን ሳይሆን ሞትን) ማምጣቱን ያስተምራል። ስለዚህ ሰዎች ኀጢአተኛ የሚሆኑት ኀጢአት በማድረግ እንጂ በመወለድ አይደለም። የውርስ ኀጢአት አስተምህሮ ግን በአዳም ውስጥ ኀጢአት በማድረጋቸው ሰዎች ሁሉ ሲወለዱ ኀጢአተኛ መሆናቸውን ያስተምራል። ጥንተ አብሶ የምሥራቅ ቤ/ክ (የኦርቶዶክሳውያን) አስተምህሮ ሲሆን፣ የውርስ ኀጢአት የምዕራብ ቤ/ክ (የካቶሊካውያንና የወንጌላውያን) ነው። የሁለቱ አንድነትና ልዩነት ምን ይመስላል? መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሠረታቸውስ?
ወይ ጉድ አንተ ቡሩክ የሆንክ ሰው ምን ልበልህ ዘመንህ ይለምልም እድሜ ጤና ይጨምርልህ ጸጋ እና ሰላምም ይብዛልህ እግዚአብሔር ይባርክህ ፊቱንም ያብራልክ በቃ ተፈወስኩ ይህንን ድንቅ ትምህርት ሰምቼ 😍😍😍😍😍
Amen
እግዚአብሔር አንተንም አገልግሎትህንም ለዘላለም ይባርክ!!! እጅግ የተወደድክ ሰው ነህ! ክብር አንተን ለሰጠን ይሁን!!!
አሜን
እግዚአብሔር ፀጋን አትረፍርፎ ይጨምርልህ
What is ur beleive in this regard?
ቃላት የለኝም ፓል በእውነት እግዚአብሔር ይባርክህ ❤❤❤
አሜን
እግዚአብሔር ይስጥህ እኔ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ ነኝ ግን በዚህ ግዜ የሚያስፈልገ ቅድስ ቃሉ ብቻ ነው. የኛ የናንተ ወዘተ አያስፈልግም ከሆነም አንተ ባቀረብከው መንገድ ነው መሆን ያለበት ካንተ ብዙ ነገርን ተምሪያለሁ አመሰግናለህ
ክብረት ይስጥልኝ
እኔም ጴንጤው ተማርኩበት
ከአዳም ወገብ ሥለተገኘን የአዳምን ዘር ሥንወለድ በእናታችነ ማህፀን በነፍሣችን ወርሠናል::ነፍሥ ድንግል ከሥጋ በፊት ቀድማ በአምላክ የተፈጠረች ናት
2]የበላነው ፍሬ ነፍሥንና ሥጋን አዋህዷል ነፍሥ ፍላጎቷ ሁሉ የሥጋ ፍላጎት ሆኗል የእነዚህ የሁለቱ መፋታት ነው ቅድሥና መዳን የምንለው የየእለት መዳን የሚባለው ::
ከአዳም ወገብ ሥለተገኘን የአዳምን ዘር ሥንወለድ በእናታችነ ማህፀን በነፍሣችን ወርሠናል::ነፍሥ ድንግል ከሥጋ በፊት ቀድማ በአምላክ የተፈጠረች ናት
ሥለዚህ በኢየሡሥ ሥናምን ፀደቅነ በቅድሥና ለመኖር ሥንመርጥ ነፍሣችን በእምነት ፍፃሜ ላይ ከሥጋዊነት አዳማዊነት ትድናለች ክርሥቶሥን ትመሥላለቸ::ይሄ ባለመታወቁ ከሥረናል ዋናው መዳን ይሄ ነው ይሄ መዳን ለመጨበጥ በፈጣሪ ፀጋ ሥንጓዝ ቢያንሥ ፅድቅን አንጥልም ክርሥቶሥን በመሠልነው ልክ ይሆናል ክብራችን
2]የበላነው ፍሬ ነፍሥንና ሥጋን አዋህዷል ነፍሥ ፍላጎቷ ሁሉ የሥጋ ፍላጎት ሆኗል የእነዚህ የሁለቱ መፋታት ነው ቅድሥና መዳን የምንለው የየእለት መዳን የሚባለው ::ምህረት ፅድቅ በክርሥቶሥ ሥናምን በቀጣይ በእምነት ሥንፀና በህይወት ለውጥ የነፍሣችንን መዳን ከክርሥቶሥ ጋ በመተባበር ፍለጋውን በመከተል ነፍሥ በመከራ በጭንቅ ትድናለች መከራው ያለፍላጎቸታችን ወደ እኛ የሚመጣ የፈጣሪ አሠራር ነው ግን የዚህ አለም ሁኔታዎች phenomenan ናቸው
Simply Profound!!!
God bless
Thank you, Paulos!
You are a wonderful teacher.
You are a blessing for this generation!
Hallelujah!
Praise the Lord for His grace!
To God be the glory
ድንቅ ትምህርት ነው ፣ ከሰሀተት መርዳት ይመልሳል ፣ደግሞም በበዙ መልኩ ማሰተዋል ይሰጠናል ፣ሌላው በሕይወቴ ውስጥ እግዚአብሔር ማን እንደ ሆነ እንዳስታውስ ፣አንዳስተወል ፣አስችሎኛል አንደ አግዚሃብሔር ቃል ማለቴ ነው ።ተባረክ በበዙ ወንድሜ !!
Ewenet new ayenen yekefetal, chefen asetesaseb endayenoren yeredal!!
አሜን
ወንድም ጳውሎስ እንደ ግል በጣም አመሰግናለሁ፡፡ ጥርት ያለ በቀላሉ መረዳት የሚያስችል ታሪካዊውን እውነታ የሚያስረዳ ከመሰረት የሚያንጽ አስተምህሮ ነው (በነገረ ክርስቶስ ዙሪያ ት/ት ስፈልግ ዛሬ ነው አንድ ሁለት መልዕክቶችህን ያየሁት) ድንቅ አቀራረብ ነው ግና እንደ ሃሳብ የነገረ መለኮት አስተምህሮ በተከታታይነት ተዘጋጅቶ ቢቀርብ እላለሁ፡፡ በርቱ በርታ ::
Eshy
ያብዛልህ
Amen
Paulos God bless you
Well organized and convincing argument ! Please prepare similar teachings on other issues.We need more.
አመሰግናለሁ።
Amen!, God Bless You😇😇
Amen
በጣም ድንቅ ነው በብዙ ተባረክ 🙏🙏🙏
Amen
ደግሜ አየሁት እንደመጀመሪያው ድንቅ ነው።እናመሰግናለን ፖዬ ተባረክ።
አሜን ወንድሜ።
thank you some much ,more Grace up on you
Thank you too
የምሥራቅ ቤተ ክርስቲያንን ቅድመ ተሃድሶ አመለካከት ኣላውቅም ነበርና በጣም የወደድኩትና ያስተማረኝ ትምህርት ነው። ጌታ አብዝቶ ይባርክህ!
Amen Amex
በጣም ድንቅ መልክት ነዉ ተገርሜ ነዉ የሰማሁት
አሜን አሜን
God bless
You are blessed ❤🙏thanks for sharing word of God
You are so welcome
ተባርክልኝ ወንድም ጳውሎስ። እግዚአብሔር አንተን፣ ባለቤትህን፣ ልጆችህንና አገልግሎትህን ይባርክ።
መጽሐፍትን ጠቁመኝ ጳውሎስ፤ ይህን ጉዳይ በደንብ መመርመር እፍልጋለሁኝ። ከውጭም ከሀገር ውስጥ ቢሆን ችግር የለውም።
አሜን። በርታ
ተባረክ ጶዬ ፀጋው ይብዛልህ በብዙ ።
Amen
ወንድሜ ጳውሎስ የእግዚአብሔር ጸጋ ይብዛልህ ። እባክህ እንደቀድሞው መጽሐፍ ጻፍልን።
ጌታ ቢፈቅድና ብንኖር አዲሱ መጽሐፍ በዚህ ዓመት ይታተማል። የመጨረሻው እርማት ላክ ነውን በጸሎት አስበኝ።
@@PaulosFekadu tsaga yibzalke
ለዓለም ሁሉ የምደርሰው ሕይወት የለው ቃል ይሁን ለኛም ይድረስልን
@@PaulosFekadu በዝህ አንድ ጥያቀ አለኝ .አደራ መልሡን ፈልጋለሁ ማሪያም ጥንት አብሶ አለባት ወይም የለባትም?
የአዳም ዘር በሙሉ ጥንተ አብሶ አለበት፤ ከዚህ ውጭ የሆነ ማንም የለም!
እግዚአብሔር ይተባርክህ
Amen
ይገባኝ ዘንድ ደግሜ መስማት ይኖርብኛል፡ ፖየ ሚዛናዊና፡ ኣስታራቂ ትምህርት ስላካፈልከን እግዚኣብሄር ኣብዝቶ ይባርክህ።
Amen
እግዚአብሄር ይባርክህ የሚገርም ትምህርት ነው ግ
Amen
Thank you for this rare but comprehensive teaching! Please continue sharing us more.
Abundant blessings on to you and your family.
God bless
ወንድም ተባረክ በኢየሱስ ስም
አሜን ወንድሜ
ተባረክ
Amen
Amazing , God bless you
Thanks
የ45 ደቂቃ ትምህርትህ ከምእራብ ጥግ አንስቶ ምስራቅ ጥግ ላይ ወርውሮ አስተሳሰቤን ብትንትኑን አወጣው። እንዴትና መቼ ፍርክስክሱ የወጣውን እያታዬን እንደምጠግነው ጌታ ይወቅ። በአሮጌው አቁማዳዬ አዲሱን ወይን ጠጅ ሞልተህበት ስላፈነዳኸው ምስጋናዬ ከፍ ያለ ነው። የወንጌላውያኑ ነገረ መለኮትም ጭምር መታከም እንዳለበት ከዚህ እጭር ትምህርት ተረድቻለሁ። ፖዬ ብሩክ ሁንልኝ!!!
ክብረት ይስጥልኝ
ከሁለት አመት በኀላ ስሰማው የሚገር ነው።
ክብር ሁሉ ለእግዚአብሔር
አሜን
Geta Jesus yibarkih bebizu eyetemarku newna geta kezih bebelete tsegawin yabzalih 🙏🏽🙌🏽
Amen
ሰለምናፀጋውን፡ያብዘልህ።
አሜን
Amen
Bless you Paul
አሜን
በትክክል
Thanks
Poly God bless you more and more and your family!!!!
Amen
ተባርክ ለብዙ አመታት ግራ ከሚያጋብኝ አስተምህሮ ስለገላገልከኝ ::
እንክዋን ኖርክልን ብዚህ ጊዜ ዘመንህ ትውልድህ ይባርክ
Amen
Geta yebareke wnedem Paul be bezu tetkmilehu.
Thanks
ተባርክ
Amen
Amen
Stay blessed bro, it is a good way of comparing and contrasting ideas
Thanks
Is amazing god bless you more and more aftre 2year❤🎉
Amen
እግዚአብሔር ይባርክህ 🙏🥰
አሜን
የሚገርም ትንታኔ ።❤❤❤
ጌታ ይባረክ
paule You Are Blessed
Amen
Bless you my teacher!
Amen
እግዚአብሔር ይባርክህ
አሜን
Your presentation is balanced on both views, ጥንተ አብሶ የምሥራቅ ቤ/ክ አስተምህሮ and የውርስ ኀጢአት የምዕራብ ቤ/ክ የካቶሊካውያንና የወንጌላውያንን በተመለከተ፡፡ Also, your teaching gives good insight. ....... አሥራትን የሚያስወጣ ሌዊ እንኳ በአብርሃም እጅ አሥራትን ሰጥቶአል፤
መልከ ጼዴቅ በተገናኘው ጊዜ ገና በአባቱ ወገብ ነበረና ፡፡ወደ ዕብራውያን - ምዕራፍ 7፡9፣10፡፡ ሌዊ ገና በአባቱ ወገብ ሆኖ ሳለ አሥራትን ካወጣ እኛስ በአዳም ወገብ ውስጥ ሆነን ኀጢአትን አልሰራንም ማለት ያስችለን ይሆንን? I know it does not change God's plan of salvation, that is my question.
የዕብራውያን ሐሳብ እንደዚያ አይደለም
@@PaulosFekadu ድፍን ያለ መሰ ነው: ይሁን እንጂ ዘግይቶ ቢሰጥም ምስጋናዬን ማቅረብ እወዳለሁ!
ኢየሱስ ከአሮን ይበልጣል። ማስረጃ? አብርሃም ለመልከጼዴቅ ዐሥራት ሰጥቷል። እና? ሌዊ የአብርሃም ዘር በአብርሃም ውስጥ ያለ በመሆኑ አብርሃም ከመልከጼዴቅ ካነሰ ሌዊም ያንሳል ለማለት ነው። እንጂ በአብርሃም ውስጥ ሆኖ አብርሃም ያደረገውን ሁሉ አድርጓል ለማለት አይደለም
Amen tebarek bebezu !!
Amen
Amen
ወንድም ጳውሎስ ጌታ ይባርክህ
በጣም ጥሩ ትምህርት ነው !!!
Amen
I have been interested in historical theology in the last couple of years. It is quite refreshing to see you narrate through East-West understandings. Subbed and liked. God bless you brother.
Amen
Blessed
Thank you!
Amen
thank you memhir
Always welcome
ተባረክ በፁሁፍ ማግኘት እችለን
በጽሑፍ አልተዘጋጀም
Amen!!!!
God bless
በጣም እናመሰግናለን ፤ በትክክል ቤ/ክ ከሉተር እንዲሁም የፕሌቶን ፍልስፍና መሠረት አድርጎ ከተነሳው እና ስሁት ት/ት በምዕራቡ ቤተ/ክ ካስፋፋው አውግስጢኖስ ስለምትቀድም ከእርሱ በፊት የነበረችውን ቤ/ክ የነገረ መለኮት እሳቤ ብንከተል ወደ እውነት እንደርሳለን በዚሁ አጋጣሚ ወንጌላውያን ወንድሞቼ አስቡበት ። ከዚህ ባሻገር ወንድም ጳውሎስ ፤ በማያምኑ ላይ የሚደርሰው በመጻሕፍት የተገለጸው የእግዚአብሔር ቁጣ እራሱ የእግዚአብሔር ፍቅር ነው ሲዖልና ገሐነመ እሳት ሳይቀር
አውግስጢኖስ በምዕራብ ብሎ ሳይሆን በኦርቶዶክሳውያንም ቅዱስ አባት ነው።
paul የዛሬው lecture ነው፤ አምላክን ስላንተ አመሰግናለሁ
God bless
Bless u
Amen
Just, thank you
Welcome!
Thank you!
You're welcome
አንተ የእግዚአብሄር ሰው በርታልን. ...ክርስትና የጀመረው በ15 ክፍለዘመን ሳይሆን ከሁለትሺ ዓመት በፊት ነው. ..powerful statement!
God bless
God bless you wendme
Amen
በርታልን💪💪💪💪
እሺ
Awesome 👌 stay blessed 🙌 🙏
Amen
ጌታ ይባርክህ
ለዚህ ነው ኦርቶዶክስና ካቴሊክ ህፃናትን የሚያጠምቁት ።
ምክንያታቸው ይለያያል። ኦርቶዶክስ የምታጠምቀው እንዲድን አይደለም። ለነገሩማ ሉተራውያንስ ያጠምቁ የለምን?
@@PaulosFekadu
ተባረክልኝ ወንድሜ።
ሉተራውያን በክርስቶስ ብቸኛ አዳኝነት የሚያምኑ አይደሉ እንዴ ???
መጠሪያቸውስ የተገኘው ከማርቲን ሉተር ነውን ??
እርሱ የዘላለም ህይወት በክርስቶስ ብቻ መሆኑን አምኖ ሌላውን ተቃውሞ የወጣ አይደል ተባረክ ጥያቄዎችን የምጠይቅህ የክርስቶስን ብቸኛ አዳኝነት ለሰዎች ስለምመሰክር ነው
አዎን። ሉተራውያን ወንጌላዊ ክርስትያን ናችው።
ኦርቶዶክስ የሚያጠምቁት ስለምንድነው?
@@bini9538 የ ኢየሱስ ክርስቶስ ልጅነትን እንዲያገኙ ፣ ክርስቶስን እንዲለብሱ
መጀመሪያ የኃጢአት ትርጉም ይቀመጥ።
የሀጢአት በሽታ የተበላሸ ተፈጥሮ ካለው መነሻ ዘሩ ሀጢአት እስከሆነ ድረስ ሀጢአተኛ አይደለም ወይ?
ጳዉሎስ እናመሰግናለን እባካህ ወደመፅሐፍ ለምን አትቀይረዉም
ሌላ መጽሐፍ እየሠራሁ ነው።
ዳግም ልስማ
Great
wow!!!
Thanks
የኣንድ ሰው ባሕሪይ፣ ሥራ ወይም ተግባር መለካም መሆን ከድህነት ጋር ከተያያዘ፣ ፀጋ ብሎ ነገር የለም። ፀጋ እንዲሁ እግዚኣብሔር ኣባታችን በልጁ በየሱስ ክርስቶስ በኩል የሰጠን የፍቅር ስጦታ ነው። ይህ ግን የሆነው በክርስቶስ በኩል ከጠላትነት ወደ ልጅነት ስለተመለስን ነው። ስለዚህ የቁጣ ልጆች ያልሆንነው ክርስቶስ በከፈለልን ዋጋ ነው። እንግዲያውስ የቁጣ ልጆች ባልሆንነው በእኛ ላይ ፍርድ ወይም ቁጣ ስለሌለ ካመንን በኋላ ወደ ፍርድ ወይም ወደ ቁጣ ኣንመለስም። በፍቅር ስለተቸረን ወይም በክርስቶስ በተከፈለልን ዋጋ ዳንን ብንል ልክ ነው። እግዚኣብሔር ኣባታችን ኣንድያ ልጁን በመስጠት ወዶናል። ክርስቶስም ነፍሱን በመስጠት ዳግም ወልዶናል። ነገር ግን የኃጢኣት ደመወዝ ሞት ነው፣ ያለ ደምም ስርየት የለም ስለሚል... የክርስቶስ መሰቀል ቤዛነትም፣ ፍቅርም ነው።
አሜን
Pol ተባረክልኝ። የሚነበቡ ነገሮችን በምን ማግኘት ይቻላል ?🙏🙏
አልገባኝም
ከአዳም ወገብ ሥለተገኘን የአዳምን ዘር ሥንወለድ በእናታችነ ማህፀን በነፍሣችን ወርሠናል::ነፍሥ ድንግል ከሥጋ በፊት ቀድማ በአምላክ የተፈጠረች ናት
2]የበላነው ፍሬ ነፍሥንና ሥጋን አዋህዷል ነፍሥ ፍላጎቷ ሁሉ የሥጋ ፍላጎት ሆኗል የእነዚህ የሁለቱ መፋታት ነው ቅድሥና መዳን የምንለው የየእለት መዳን የሚባለው ::ምህረት ፅድቅ በክርሥቶሥ ሥናምን በቀጣይ በእምነት ሥንፀና በህይወት ለውጥ የነፍሣችንን መዳን ከክርሥቶሥ ጋ በመተባበር ፍለጋውን በመከተል ነፍሥ በመከራ በጭንቅ ትድናለች መከራው ያለፍላጎቸታችን ወደ እኛ የሚመጣ የፈጣሪ አሠራር ነው ግን የዚህ አለም ሁኔታዎች phenomenan ናቸው
ድነት የሕይወት ለዊጥ ነው
Thanks
ያለ ነፍሥ መዳን መዳን ክርሥቶሥን መምሠል የለም ግን በክርሥቶሥ ያመነ ከውርሥ ኃጢያት ሥርየት ፅድቅ አግኝቶአል ፀድቆአል
ከአዳም ወገብ ሥለተገኘን የአዳምን ዘር ሥንወለድ በእናታችነ ማህፀን በነፍሣችን ወርሠናል::ነፍሥ ድንግል ከሥጋ በፊት ቀድማ በአምላክ የተፈጠረች ናት
2]የበላነው ፍሬ ነፍሥንና ሥጋን አዋህዷል ነፍሥ ፍላጎቷ ሁሉ የሥጋ ፍላጎት ሆኗል የእነዚህ የሁለቱ መፋታት ነው ቅድሥና መዳን የምንለው የየእለት መዳን የሚባለው ::
May God bless you brother but I have CONCERN about the interpretation of Romans 5:12. If it was not by one man we are made sinner how can the parallel works that we are made righteous by one man Jesus. If I have to parallel what you said that we will be sinners because we will surely sin at some point as we have sinful nature because of Adam fall; then we will be righteous and have salvation by ourselves at some point as we will have righteous nature because of righteous deeds of Jesus. If we reject representation of Adam, then we have to reject representation of Christ
But if we are all sinners in Adam then we will be all righteous in Christ.
“For as by one man’s disobedience many were made sinners, so also by one Man’s obedience many will be made righteous.”
Romans 5:19 NKJV
We were made sinners by One man(first Adam) and we are made righteous by One Man (Last Adam).
ኅጥያት ሰርተን ከሆነ ኅጥያተኛ የምንባለው ፅድቅ ሰርተን ደግሞ ፃድቃን እንሆናለን ወደሚለው ድምዳሜ ስለሚያመራ ስጋት አለኝ
You are blessed
መዝሙረ ዳዊት 58
ለመዘምራን አለቃ አታጥፋ። የዳዊት ቅኔ።
1 በእውነት ጽድቅን ብትናገሩስ፥ የሰው ልጆች ሆይ፥ በቅን ትፈርዳላችሁ፤
2 በልባችሁ በምድር ላይ ኃጢአትን ትሠራላችሁና፥ እጆቻችሁም ግፍን ይታታሉና።
3 ኅጥኣን ከማኅፀን ጀምረው ተለዩ፤ ከሆድም ጀምረው ሳቱ፥ ሐሰትንም ተናገሩ።"
እንዲሁም ዳዊት
5 እነሆ፥ በዓመፃ ተፀነስሁ፥ እናቴም በኃጢአት ወለደችኝ።"
የሚሉት ጥቅሶች እንዴት ይታያሉ
እስራኤላውያን ኀጢአትን የሚገነዘቡት ኪዳንን ከመስበር አኳያ ብቻ ነው። ከአዳም የሚጀምር ኀጢአት አያውቁም። ከዚህም የተነሣ ዘፍጥረት 3 በጠቅላላው ብሉይ ኪዳን ተጠቅሶ አያውቅም፤ "ውድቀት" የሚባል ነገረ መለኮት የላቸውም። ዳዊትም ከዚህ ወጭ አላለም።
ቁጣ ካልሆነ
አዳምን ሔዋን የደረሰባቸው ነገር ሁሉ ምንድነው?
geta zemenikn ybarkk tsegaw ybzalkk btm dink timrt new astesasibin yfewsal
Thanks
ሮሜ 5 (Romans)
19፤ በአንዱ ሰው አለመታዘዝ ብዙዎች ኃጢአተኞች እንደ ሆኑ፥ እንዲሁ ደግሞ በአንዱ መታዘዝ ብዙዎች ጻድቃን ይሆናሉ።
ለኔር ንጹር መልሲ ኣደለም
በኣዳም ምክንያት እኛ ኃጢአቶኞች ሆኖናል።
ኣነተ ግን ሃጢኣት ሳይሆን ሞት ብቻ ነዉ በኣዳም ምክንያት እንደወረስን የተናገርከዉ ስለዚ ከ እግ/ር ቃል እንዴት ይሄዳል። ካልተሳሳትኩ በስተቀር።
በሮሜ 5፡ 19 ያለ ቃል በኣዳም ምክንያት ሞት ብቻ ሳይሆን ሓጢኣት እንደወረስን ነዉ ሚናገረዉ።
ሮሜ 5 (Romans)
19፤ #በአንዱ #ሰው #አለመታዘዝ #ብዙዎች #ኃጢአተኞች #እንደ #ሆኑ፥ እንዲሁ ደግሞ በአንዱ መታዘዝ ብዙዎች ጻድቃን ይሆናሉ።
ያንተ መልስ እጥብቃለሁ ተባረክልኝ ወንድምህ ስዩም ነኝ ከኤርትራ።
ሐጢአት ወደ ዓለም የገባው በአንዱ አለመታዝዘ ምክንያት በመሆኑ ነው
Pawlos, please teach us about atonement from both perspectives...thank you in advance
Now I am writing a book on atonment, but it may take some years.
good point. I believe i am not responsible for what Adam and Eve did, but because of the nature i inherited from them i became morally corrupt.
Exactly
Thank you paul you answered me one relevant question i.e. does God punish children?
Nop
ante sew beminork yemenfes kidus journey hulu wede ewnet endtders menfes kidus ayleyk slastemarkewm egziabher ybarkh
Amen
እስከ ዛሬ መልስ ያላገኘውባቸው ጥያቄዎች ነበሩ paulos በጣም አመሰግናለሁ ትክክለኛውን መልስ አግኝቻለው ብዬ አስባለው.
God bless
👍👍
God bless
ጳውሎስ የጌታ ጸጋና ሰላም ከአንተ ጋር ይሁን! ስለ ጥንተ አብሦና የውርስ ኀጢአት ያቀረብከው ትምሕርት የሰማሁት ቆይቼ ነው። ጥቂት ጥያቄዎች ባቀርብ መልስ እንደምትሰጠኝ አምናለሁ።
ንጉስ ዳዊት በመዝ 51:5 ላይ እንደሚከተለው ይላል፦
"ስወለድ ጀምሮ በደለኛ፣ ስትጸንሰኝ ኀጢአተኛ ነኝ"
ደዊት የሚለው ከጽንስ ጀምሮ ኀጢአተኛ፣ ማለትም ጊዜው ሲደርስ ኀጢአቶችን (በብዙ ቁጥር) እንዲፈጽም የሚያስችለው ዘር ከጽንሰት ጀምሮ ከወላጆቹ እንደ ወረሰ የሚያሳይ ስለሆነ፣ የውርስ ኀጢአት ብንለው አጠያያቂ አይሆንም።
እያንዳንዱ ሰው ከጽንስ ጀምሮ ከወላጆቹ የሚወርሰው የውርስ ኀጢአት እንደሚኖሮውና፣ ሲወለድም ከአደገ በኋላ የተለያዩ በርካታ ኀጢአቶችን እንዲፈጽም ያደርገዋል። የውርስ ኀጢአት በራሱ ኀጢአት እንዲፈጸም የማያደርግ ሳይሆን፣ ጊዜው በሥጋ ውስጥ ሆኖ ኀጢአቶች ከውጭ እንዲፈጸሙ የሚያደርግ ነው። ስለዚህ በሕፃንነት ጊዜ ሕጻናት የውርስ ኀጢአት ይኑሩባቸው እንጂ በዚያ እንቦቅቅላ እድምያቸው ኀጢአትን አያደርጉም። ስለሆነም ከአዳም ከትውልድ ወደ ትውልድ ከጽንስ ጀምሮ የሚተላለፈው የውርስ ኀጢአት በቀጥታ ቅጣትንና ሞትን የሚያስከትል ያይደለ፣ በእርሱ ጠንቅ ከውጭ በሚፈጸሙት ኀጢአቶች እንደ ሆነ ሊሰመርበት ይገባል።
Original sin is the Christian doctrine that holds that humans, through the fact of birth, inherit a tainted nature in need of regeneration and a proclivity to sinful conduct.
ሌላው ሐዋሪያው ቅዱስ ጳውሎስ በሮሜ 7:17 እና 20 ላይ፦
"እንዲህ ከሆነ፣ ይህን የማደርገው እኔ ራሴ ሳልሆን በእኔ ውስጥ በሚኖረው ኀጢአት ነው።"
(ሮሜ 7:17)
"ለማድረግ የማልፈልገውን ነገር የማደርገው ከሆነ፣ ያን የማደርገው እኔ ራሴ ሳልሆን፣ የሚያደርገው በእኔ ውስጥ የሚኖረው ኀጢአት ነው።"
(ሮሜ7:20)
እኚህ ሁለት ቁጥሮች የሚናገሩት በጳውሎስ ውስጥ ሰለሚኖረው ኀጢአት እንጂ ከውጭ ስለሚፈጸሙት ልዩ ልዩ ኀጢአቶች ከቶ አይደለም። ከጽንስ ጀምሮ ከትውልድ ወደ ትውልድ የሚተላለፍ ኀጢአት በሰው ውስጥ ስለሚኖር የልጅነት ጊዜ አብቅቶ ኀጢአቶችን እንደሚፈጸሙ መረዳት ይቻላል። በመሆኑም በጥንቷዊቷ ቤተ ክርስቲያን "ሰው ከውድቀት በኋላ የተበለሻሸ ነገር አለው" ብሎ በገደምዳሜ ከማለፍ ሰው ከጽንስ ጀምሮ በመወለድ የሚወርሰው (የውርስ ኀጢአት አለው) ቢባል የተገባ ነው እላለሁ።
ማስተካከያ
(መዝ 51:5) እንደሚከተለው እንዲነበብልኝ እጠይቃለሁ።
"ስወለድ ጀምሮ በደለኛ፣ ገና እናቴም ስትጸንሰኝ ኀጢአተኛ ነኝ"
ደስ የሚል ማብራሪያ 👍👍👍
አመሰግናለሁ።
ሰው ኃጢአተኛ ሆኖ ሰለ ተውለዳ አይደለም ከተዎለደ ቦኃላ በሥራ ሥራ ነው ።
የእግዚአብሔር ሰው ተባረክ ❤
Amen
ከአዳም ወገብ ሥለተገኘን የአዳምን ዘር ሥንወለድ በእናታችነ ማህፀን በነፍሣችን ወርሠናል::ነፍሥ ድንግል ከሥጋ በፊት ቀድማ በአምላክ የተፈጠረች ናት
ሥለዚህ በኢየሡሥ ሥናምን ፀደቅነ በቅድሥና ለመኖር ሥንመርጥ ነፍሣችን በእምነት ፍፃሜ ላይ ከሥጋዊነት አዳማዊነት ትድናለች ክርሥቶሥን ትመሥላለቸ::ይሄ ባለመታወቁ ከሥረናል ዋናው መዳን ይሄ ነው ይሄ መዳን ለመጨበጥ በፈጣሪ ፀጋ ሥንጓዝ ቢያንሥ ፅድቅን አንጥልም ክርሥቶሥን በመሠልነው ልክ ይሆናል ክብራችን
2]የበላነው ፍሬ ነፍሥንና ሥጋን አዋህዷል ነፍሥ ፍላጎቷ ሁሉ የሥጋ ፍላጎት ሆኗል የእነዚህ የሁለቱ መፋታት ነው ቅድሥና መዳን የምንለው የየእለት መዳን የሚባለው ::ምህረት ፅድቅ በክርሥቶሥ ሥናምን በቀጣይ በእምነት ሥንፀና በህይወት ለውጥ የነፍሣችንን መዳን ከክርሥቶሥ ጋ በመተባበር ፍለጋውን በመከተል ነፍሥ በመከራ በጭንቅ ትድናለች መከራው ያለፍላጎቸታችን ወደ እኛ የሚመጣ የፈጣሪ አሠራር ነው ግን የዚህ አለም ሁኔታዎች phenomenan ናቸው
ከተወለደ በሁዋላ ከምን ተነስቶ ሀጢአት ይሰራል? ዘሩ ስላለበት አይደለም?
በጣም ጥሩ ትምህርት ነው ፖ!ግን ከ ኦገስቲን በፊት Original sin አይታወቅም የተባለው ስህተት ነው።
ማስረጃ?
@@PaulosFekadu... For as when Adam had transgressed, his sin reached unto all men, so, when the Lord had become man and had overthrown the Serpent, that so great strength of His is to extend through all men, so that each of us may say, 'For we are not ignorant of his devices. 2 Corinthians 2:11 ' Good reason then that the Lord, who ever is in nature unalterable, loving righteousness and hating iniquity, should be anointed and Himself sent, that, He, being and remaining the same , by taking this alterable flesh, 'might condemn sin in it ,' and might secure its freedom, and its ability henceforth 'to fulfil the righteousness of the law?' in itself, so as to be able to say, 'But we are not in the flesh but in the Spirit, if so be that the Spirit of God dwells in us Romans 8:9.'
st athanasius :AGAINST THE ARIANS DISCOURSE 1:52
Misquote ካደረኩኝም እታረማለሁ።
Against the arians discourse 1:52
@@PaulosFekadu against the arians discourse 1:51
For as when Adam had transgressed, his sin reached unto all men, so, when the Lord had become man and had overthrown the Serpent, that so great strength of His is to extend through all men, so that each of us may say, 'For we are not ignorant of his devices. 2 Corinthians 2:11 ' Good reason then that the Lord, who ever is in nature unalterable, loving righteousness and hating iniquity, should be anointed and Himself sent, that, He, being and remaining the same , by taking this alterable flesh, 'might condemn sin in it ,' and might secure its freedom, and its ability henceforth 'to fulfil the righteousness of the law?' in itself, so as to be able to say, 'But we are not in the flesh but in the spirit , if so be that the spirit of God dwells in us Romans 8:9
Original sin የሚለው ቃል የለም ካላተባለ በቀር የAthanasius ከ ኦገስቲን የተለየ አይመስልም።እርማት ለመቀበል ዝግጁ ነኝ።🙏🙏
@@PaulosFekadu 1:52 የሚለው 1:51 በሚል ይስተካከልልኝ።🙏
ገብርኤል ሲያበስራት ለድንግል ማርያም ፀጋን የሞላብሽ ብሏታል:: ይህ ማለት እንዳልከው እርሷ ላይ የተበላሸው nature አልነበረም ማለት ነው, ምክንያቱም already ፀጋ ከጌታ ተሞልታለች ገና በኦሪት ማለት ነው:: ሁሉ በተበላሸው nature ፀጋ አልነበራቸውም ስለዚህ ሀጢአት ይሰራሉ ለዚ ነው ድንግል ማርያም ከዚ ነፃ ሆና በጌታ ጥበቃ ጌታን የወለደችው ሃጢአትም የለባትም:: ሰው ሃጢአት የሚሰራው ወይም አቅም የማይኖረው ፀጋ ከርሱ ከሌለ ነውና..ትምህርትህ አቀራረብህ ሁሉ ግን በጣም ደስ ይላል ብዙ ነገርም ተምሬአለሁ:: bless you more
ጸጋው ስትወለድ እንደሞላባት በምን አውቀህ ነው?
@@PaulosFekadu "እግዚአብሔር ዘርን ባያስቀርልን ኖሮ እንደ ሰዶም በሆን እንደገሞራም በጠፋን" የሚለው, ያቺ ዘር እናታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ናት እንላለን:: ምክንያቱም ቅሬታ ምንግዜም ካለው ህዝብ መሃከል ነውና; ስለዚህም ዘር ሲቀርልን ወይም ስትፀነስ ጀምሮ የተለየች, ቅድስት ናት:: ምክንያቱም ቢሉ ንፁሁ በግ ክርስቶስ ከንፁሁ ዘር ያለ ሃጥያት ከሥጋዋ ሥጋ ከነብሳ ነብስ ስለነሳ ነው:: ስለዚህም
ፀጋን ስለተመላች ስትወለድ ጀምሮ ሀጥያትን አታውቅምና ነው::
@@Daniel-oc2mu የማይገናኘውን ጥቅስ ሁሉ ለማርያም ሰጥተህ እንዴት ይሆናል? ቅዱሳን አባቶች እንደዚያ አያምኑም ነበር
@@PaulosFekadu እኔ የጠቀስኩት አንድ ክፍል ነው; ሁሉንም ለማርያም ሰጥተህ ያልከው አልገባኝም::
ስትወለድ ፀጋ ካልሞላባት, ቅድስት ማርያም ሃጢአት ሰርታለች ነው ምትለው?
አዎን
በእውነቱ እግዚአብሔር ይባርክህ ግሩም ትምህርት ነው ያስተላለፈከው፣ብቻ የምታስተላልፈው ሁሉ ልበል ነገር ግን አንድ ጥያቄ አለኝ ይሄውም ❝ስወለድ ጀምሮ በደለኛ፣ ገና እናቴም ስትፀንሰኝ ኀጢአተኛ ነኝ።❞
- መዝሙር 51 ፥ 5 (አዲሱ መ.ት)
ይላል ይሄን አሁን ከተናገረከው ጋር እንዴት ታስተያየዋለህ?
ዳዊት ሰው ሁሉ ሲወለድ ኀጢአተኛ ነው ማለቱ ነውን?
Paulos nafeken eko pls egziabher bifekd be negere melekot tmhrt temeleselen
እሺ። እኔም እያሰብሁ ነው
brother thank you geta tsegawin abizito yichemirilhi gin dawit yalewin endet inadirig mezmur 51:5 endet nw?
God bless
ወንድሜ ትንታኔህን ወድጄልሃለሁ። ግን “ስለዚህ ማንም በክርስቶስ ቢሆን አዲስ ፍጥረት ነው፤ አሮጌው ነገር አልፎአል፤ እነሆ፥ ሁሉም አዲስ ሆኖአል።”
- 2ኛ ቆሮ 5፥17
የሚለውንም ክፍል እንዴትና ተረዳኸው? መቼም አዲስ ፍጥረት አዲሱን በክርስቶስ የሆነውን ኑሮ ይኖራልን እንጂ በአሮጌው ስለማይመላስ ህክምናውን የሚያስፈልገውን አይደለም። እና ምን ትላለህ?
ከተነሣው ርእስ ጋር አይገናኝም።
አባቶች፣ የምስራቅም ሆነ የምዕራብ ቢሆኑ ያስተማሩትን መከተል አይገባንም። መከተል ያለብንም የነብያቱን፣ የሐዋርያቱንና የጌታን ትምሀርት ብቻ ነው። የአባቶች አስተምህሮ ኢንስፓየርድ ለመሆኑ ምንም ማስረጃ ሊኖረን አይችልም።
እውነት ነው
ቆይ አንድ ጥያቀ አደራ መልስ ፈልጋለሁ
ጥያቄየ ማሪያም ጥንት አብሶ አለባት ወይ የለባትም?
ነበረባት
cause and effect ማለት ነው አይደል?ኃጢያትና ሞት
Paul geta yebarkeh
Endet yetayal sew hatyat yemiyadergew k hatyategna tefetero nw yanen manenet demo tesekelual endet nw yesekele sew Neman bekul nw hatyat akem yemiyagegnew
ወደፊት እናነሣዋለን
የዕብራውያን ጸሐፊ አሮን የአባቱ የአብርሃም ወገብ ውስጥ እያለ አስራት አውጥቷል ብሏል።
አሮን በሌለበት በአብርሃም ወገብ ውስጥ ሆኖ ያለ ሕግ አስራት አወጣ ከተባለ የሰው ዘርስ በሌለበት በአዳም ወገብ ውስጥ ሆኖ ሐጥያትን ሰርቷል ከሚለው ጋር አይዛመድም ?
አይዛመድም። የዕብራውያን መልእክት አሳብ የክርስቶስ ክህነት ከአሮን ክህነት እንደሚበልጥ ማስረዳት ነው። ለዚህም ማስረጃው፣ አብርሃም ለመልከጼዴቅ ዐሥራት መስጠቱና በእርሱም መባረኩ ነው። የአሮን ነገድ ራስ የሆነው ሌዊ በአብርሃም ወገብ እንደነበረ የተገለጠው በዚያ መልኩ ነው።
I confused with Orginal and ancesteral sin????????
I'm sorry
@@PaulosFekadu Don't worry, I am gospel believer. So, I'm saved.I think it is not as such mandatory for salivation. Jesus saves me from any kinds of sin either orginal or anciectoral.In ways thank you for your information.
ታድያ በመጀመሪያው ሕፃናት ከሞቱ የዘላለም ሕይወት ያገኛሉ ማለት ነው (በጥንታ አብሶ)
Awon
ሰው ሁሉ አምኖ ክርስቶስን ስቀበል ይድናል ።
Awon
ክፉና ደጉን እንዲለዩ መጀመሪያ ነበር መስራት የነበረበት እግዚአብሔር 😄 ምክንያቱም ክፉና ደጉን እንዲያውቁ ሆኑ የተባለው ጥፋት ካጠፉ በኋላ ነው ማለት አባባሉ ስህተት ነው።
ሲቀጥል እግዚአብሔር ፍቅሩ አሳየ ከተባለ እዛው ፣አጠገቡ እያሉ ከአዳምና ሚስቱ ይቅር ማለት ነበረበት እኮ😄 ፍቅሩን ነው የገለጸው ብለህ እያለባበስክ የምታወራው እየሱስ ሞተ አዳነን ለሚለው እንዲመችህ ነው እንጂ ከገነት ውጡ ብሎ ያባረረ ፍቅርን ሳይሆን ቁጣን ያሳያል
ይህም ብቻ ሳይሆን እየሱስ የዛሬ 2000 አመር እስከሚፈጠር ድረስ ቂም ቋጥሮ የኖረ እግዚአብሔር ምኑ ላይ ነው ፍቅሩ😄
እህት እግዚአብሔር በባህርይ ቅን ፈራጅ ነው አዳምና ሄዋንን እንዳትበሉ ብሎ ዝም ቢል አዎ ልንወቅስ በቻልን እንዳትበሉ ብሎ ቢበሉ እንድ
ደሚሞቱ ተናግርዋል ይሄ መልካም አምላክነቱን ያሳያል ሄዋን እንድትበላ ሰይጣን ሲመክራት ሰው ፈቃድ ነፃነት ህሊና ያለው ከእብስሳ የተለየ ነውና እስኪ ብላና አንተ እሱን ሁን ምን እባብ ላይ አንጠለጠለክ ማለት ትችል ነበር ማስተዋል ህሊና አላት ነገር ግን ሰው ስንባል ክብርን ከፍ ማለትን ስል ምን ውድ ስልጣኑን ፈልገን ነው ነው በአጭሩ ስለዚህ ዝም ብሎ ቢተወን ሌላ ችግር ልንፈጥር ነው ሳንቀጣ እዛው በዛው ግቡ ብለን ምኑን ሃቅ ፈራጅ ሆነ እግዚአብሔር ስለዚህ በፍቅሩ ቀጥቶ ይቅር ብሎ ራሱ ሰው ሆኖ የኛን ቅጣት እሱ ወስዶ መለሰን
እግዚአብሔርን በየትኛው ሚዛን ይሆን የመዘንከው?
God bless