‘የውርስ ኀጢአት’ ወይስ ‘ጥንተ አብሶ’? - በጳውሎስ ፈቃዱ

Поділитися
Вставка
  • Опубліковано 8 вер 2024
  • ጥንተ አብሶ የአዳም ኀጢአት በሰው ዘር ሁሉ ላይ አበሳ (ኀጢአተኛነትን ሳይሆን ሞትን) ማምጣቱን ያስተምራል። ስለዚህ ሰዎች ኀጢአተኛ የሚሆኑት ኀጢአት በማድረግ እንጂ በመወለድ አይደለም። የውርስ ኀጢአት አስተምህሮ ግን በአዳም ውስጥ ኀጢአት በማድረጋቸው ሰዎች ሁሉ ሲወለዱ ኀጢአተኛ መሆናቸውን ያስተምራል። ጥንተ አብሶ የምሥራቅ ቤ/ክ (የኦርቶዶክሳውያን) አስተምህሮ ሲሆን፣ የውርስ ኀጢአት የምዕራብ ቤ/ክ (የካቶሊካውያንና የወንጌላውያን) ነው። የሁለቱ አንድነትና ልዩነት ምን ይመስላል? መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሠረታቸውስ?

КОМЕНТАРІ • 267

  • @mastwalasmare7061
    @mastwalasmare7061 3 роки тому +7

    ወይ ጉድ አንተ ቡሩክ የሆንክ ሰው ምን ልበልህ ዘመንህ ይለምልም እድሜ ጤና ይጨምርልህ ጸጋ እና ሰላምም ይብዛልህ እግዚአብሔር ይባርክህ ፊቱንም ያብራልክ በቃ ተፈወስኩ ይህንን ድንቅ ትምህርት ሰምቼ 😍😍😍😍😍

  • @rev.terefediriba3023
    @rev.terefediriba3023 3 роки тому +9

    እግዚአብሔር አንተንም አገልግሎትህንም ለዘላለም ይባርክ!!! እጅግ የተወደድክ ሰው ነህ! ክብር አንተን ለሰጠን ይሁን!!!

    • @PaulosFekadu
      @PaulosFekadu  Рік тому +1

      አሜን

    • @yonnasloul614
      @yonnasloul614 6 місяців тому +1

      እግዚአብሔር ፀጋን አትረፍርፎ ይጨምርልህ

    • @henokadnew4931
      @henokadnew4931 4 місяці тому

      What is ur beleive in this regard?

  • @yisakgirma6804
    @yisakgirma6804 7 місяців тому +2

    ቃላት የለኝም ፓል በእውነት እግዚአብሔር ይባርክህ ❤❤❤

  • @awetkumilachew2193
    @awetkumilachew2193 Рік тому +9

    እግዚአብሔር ይስጥህ እኔ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ ነኝ ግን በዚህ ግዜ የሚያስፈልገ ቅድስ ቃሉ ብቻ ነው. የኛ የናንተ ወዘተ አያስፈልግም ከሆነም አንተ ባቀረብከው መንገድ ነው መሆን ያለበት ካንተ ብዙ ነገርን ተምሪያለሁ አመሰግናለህ

    • @PaulosFekadu
      @PaulosFekadu  Рік тому +3

      ክብረት ይስጥልኝ

    • @habteyesabate166
      @habteyesabate166 3 місяці тому +1

      እኔም ጴንጤው ተማርኩበት

    • @habteyesabate166
      @habteyesabate166 3 місяці тому

      ከአዳም ወገብ ሥለተገኘን የአዳምን ዘር ሥንወለድ በእናታችነ ማህፀን በነፍሣችን ወርሠናል::ነፍሥ ድንግል ከሥጋ በፊት ቀድማ በአምላክ የተፈጠረች ናት
      2]የበላነው ፍሬ ነፍሥንና ሥጋን አዋህዷል ነፍሥ ፍላጎቷ ሁሉ የሥጋ ፍላጎት ሆኗል የእነዚህ የሁለቱ መፋታት ነው ቅድሥና መዳን የምንለው የየእለት መዳን የሚባለው ::

    • @habteyesabate166
      @habteyesabate166 3 місяці тому

      ከአዳም ወገብ ሥለተገኘን የአዳምን ዘር ሥንወለድ በእናታችነ ማህፀን በነፍሣችን ወርሠናል::ነፍሥ ድንግል ከሥጋ በፊት ቀድማ በአምላክ የተፈጠረች ናት
      ሥለዚህ በኢየሡሥ ሥናምን ፀደቅነ በቅድሥና ለመኖር ሥንመርጥ ነፍሣችን በእምነት ፍፃሜ ላይ ከሥጋዊነት አዳማዊነት ትድናለች ክርሥቶሥን ትመሥላለቸ::ይሄ ባለመታወቁ ከሥረናል ዋናው መዳን ይሄ ነው ይሄ መዳን ለመጨበጥ በፈጣሪ ፀጋ ሥንጓዝ ቢያንሥ ፅድቅን አንጥልም ክርሥቶሥን በመሠልነው ልክ ይሆናል ክብራችን
      2]የበላነው ፍሬ ነፍሥንና ሥጋን አዋህዷል ነፍሥ ፍላጎቷ ሁሉ የሥጋ ፍላጎት ሆኗል የእነዚህ የሁለቱ መፋታት ነው ቅድሥና መዳን የምንለው የየእለት መዳን የሚባለው ::ምህረት ፅድቅ በክርሥቶሥ ሥናምን በቀጣይ በእምነት ሥንፀና በህይወት ለውጥ የነፍሣችንን መዳን ከክርሥቶሥ ጋ በመተባበር ፍለጋውን በመከተል ነፍሥ በመከራ በጭንቅ ትድናለች መከራው ያለፍላጎቸታችን ወደ እኛ የሚመጣ የፈጣሪ አሠራር ነው ግን የዚህ አለም ሁኔታዎች phenomenan ናቸው

  • @user-gc9ht1yx3d
    @user-gc9ht1yx3d 5 місяців тому +2

    Simply Profound!!!

  • @bogaletadesse8687
    @bogaletadesse8687 3 роки тому +6

    Thank you, Paulos!
    You are a wonderful teacher.
    You are a blessing for this generation!
    Hallelujah!
    Praise the Lord for His grace!

  • @emuye10
    @emuye10 3 роки тому +3

    ድንቅ ትምህርት ነው ፣ ከሰሀተት መርዳት ይመልሳል ፣ደግሞም በበዙ መልኩ ማሰተዋል ይሰጠናል ፣ሌላው በሕይወቴ ውስጥ እግዚአብሔር ማን እንደ ሆነ እንዳስታውስ ፣አንዳስተወል ፣አስችሎኛል አንደ አግዚሃብሔር ቃል ማለቴ ነው ።ተባረክ በበዙ ወንድሜ !!

    • @alemzinabu4897
      @alemzinabu4897 3 роки тому +2

      Ewenet new ayenen yekefetal, chefen asetesaseb endayenoren yeredal!!

    • @PaulosFekadu
      @PaulosFekadu  3 роки тому +1

      አሜን

  • @henokbehailu5762
    @henokbehailu5762 Рік тому +3

    ወንድም ጳውሎስ እንደ ግል በጣም አመሰግናለሁ፡፡ ጥርት ያለ በቀላሉ መረዳት የሚያስችል ታሪካዊውን እውነታ የሚያስረዳ ከመሰረት የሚያንጽ አስተምህሮ ነው (በነገረ ክርስቶስ ዙሪያ ት/ት ስፈልግ ዛሬ ነው አንድ ሁለት መልዕክቶችህን ያየሁት) ድንቅ አቀራረብ ነው ግና እንደ ሃሳብ የነገረ መለኮት አስተምህሮ በተከታታይነት ተዘጋጅቶ ቢቀርብ እላለሁ፡፡ በርቱ በርታ ::

  • @tewodrosmajor3253
    @tewodrosmajor3253 9 місяців тому +2

    ያብዛልህ

  • @bikilaGirma-o1s
    @bikilaGirma-o1s Місяць тому

    Paulos God bless you

  • @yonastefera5552
    @yonastefera5552 7 місяців тому +2

    Well organized and convincing argument ! Please prepare similar teachings on other issues.We need more.

  • @robagirma
    @robagirma 6 місяців тому +1

    Amen!, God Bless You😇😇

  • @user-kn7rw5zx6c
    @user-kn7rw5zx6c 3 роки тому +2

    በጣም ድንቅ ነው በብዙ ተባረክ 🙏🙏🙏

  • @birukmaidi6723
    @birukmaidi6723 Рік тому +1

    ደግሜ አየሁት እንደመጀመሪያው ድንቅ ነው።እናመሰግናለን ፖዬ ተባረክ።

  • @user-wx6my1lf3j
    @user-wx6my1lf3j 7 місяців тому +1

    thank you some much ,more Grace up on you

  • @AmexDend
    @AmexDend 3 роки тому +1

    የምሥራቅ ቤተ ክርስቲያንን ቅድመ ተሃድሶ አመለካከት ኣላውቅም ነበርና በጣም የወደድኩትና ያስተማረኝ ትምህርት ነው። ጌታ አብዝቶ ይባርክህ!

  • @habeshawiminlik1770
    @habeshawiminlik1770 3 роки тому +1

    በጣም ድንቅ መልክት ነዉ ተገርሜ ነዉ የሰማሁት

  • @emuye10
    @emuye10 3 роки тому +3

    አሜን አሜን

  • @simje7020
    @simje7020 3 роки тому +3

    You are blessed ❤🙏thanks for sharing word of God

  • @abenezerwondimu6480
    @abenezerwondimu6480 11 місяців тому

    ተባርክልኝ ወንድም ጳውሎስ። እግዚአብሔር አንተን፣ ባለቤትህን፣ ልጆችህንና አገልግሎትህን ይባርክ።
    መጽሐፍትን ጠቁመኝ ጳውሎስ፤ ይህን ጉዳይ በደንብ መመርመር እፍልጋለሁኝ። ከውጭም ከሀገር ውስጥ ቢሆን ችግር የለውም።

  • @iamcrazyaboutjesus.areyou237
    @iamcrazyaboutjesus.areyou237 3 роки тому +1

    ተባረክ ጶዬ ፀጋው ይብዛልህ በብዙ ።

  • @terefezewde4065
    @terefezewde4065 3 роки тому +1

    ወንድሜ ጳውሎስ የእግዚአብሔር ጸጋ ይብዛልህ ። እባክህ እንደቀድሞው መጽሐፍ ጻፍልን።

    • @PaulosFekadu
      @PaulosFekadu  3 роки тому +2

      ጌታ ቢፈቅድና ብንኖር አዲሱ መጽሐፍ በዚህ ዓመት ይታተማል። የመጨረሻው እርማት ላክ ነውን በጸሎት አስበኝ።

    • @eysusyadinaleysusgetanew4992
      @eysusyadinaleysusgetanew4992 3 роки тому +1

      @@PaulosFekadu tsaga yibzalke
      ለዓለም ሁሉ የምደርሰው ሕይወት የለው ቃል ይሁን ለኛም ይድረስልን

    • @tesfalemmarmacha6351
      @tesfalemmarmacha6351 3 роки тому

      @@PaulosFekadu በዝህ አንድ ጥያቀ አለኝ .አደራ መልሡን ፈልጋለሁ ማሪያም ጥንት አብሶ አለባት ወይም የለባትም?

    • @PaulosFekadu
      @PaulosFekadu  3 роки тому

      የአዳም ዘር በሙሉ ጥንተ አብሶ አለበት፤ ከዚህ ውጭ የሆነ ማንም የለም!

  • @shimelisabate8953
    @shimelisabate8953 2 роки тому +1

    እግዚአብሔር ይተባርክህ

  • @elias2414
    @elias2414 3 роки тому +2

    ይገባኝ ዘንድ ደግሜ መስማት ይኖርብኛል፡ ፖየ ሚዛናዊና፡ ኣስታራቂ ትምህርት ስላካፈልከን እግዚኣብሄር ኣብዝቶ ይባርክህ።

  • @tsigeredaasfaw
    @tsigeredaasfaw 2 роки тому +1

    እግዚአብሄር ይባርክህ የሚገርም ትምህርት ነው ግ

  • @Kidist_
    @Kidist_ 3 роки тому +5

    Thank you for this rare but comprehensive teaching! Please continue sharing us more.
    Abundant blessings on to you and your family.

  • @adiseheramo9869
    @adiseheramo9869 3 роки тому +1

    ወንድም ተባረክ በኢየሱስ ስም

  • @seblebahiru5920
    @seblebahiru5920 2 роки тому +1

    ተባረክ

  • @tesfayenigussie919
    @tesfayenigussie919 3 роки тому +2

    Amazing , God bless you

  • @rev.terefediriba3023
    @rev.terefediriba3023 3 роки тому +1

    የ45 ደቂቃ ትምህርትህ ከምእራብ ጥግ አንስቶ ምስራቅ ጥግ ላይ ወርውሮ አስተሳሰቤን ብትንትኑን አወጣው። እንዴትና መቼ ፍርክስክሱ የወጣውን እያታዬን እንደምጠግነው ጌታ ይወቅ። በአሮጌው አቁማዳዬ አዲሱን ወይን ጠጅ ሞልተህበት ስላፈነዳኸው ምስጋናዬ ከፍ ያለ ነው። የወንጌላውያኑ ነገረ መለኮትም ጭምር መታከም እንዳለበት ከዚህ እጭር ትምህርት ተረድቻለሁ። ፖዬ ብሩክ ሁንልኝ!!!

  • @matusalagirma4465
    @matusalagirma4465 Рік тому +1

    ከሁለት አመት በኀላ ስሰማው የሚገር ነው።
    ክብር ሁሉ ለእግዚአብሔር

  • @amenamen9497
    @amenamen9497 3 роки тому +1

    Geta Jesus yibarkih bebizu eyetemarku newna geta kezih bebelete tsegawin yabzalih 🙏🏽🙌🏽

  • @DulumeRobi
    @DulumeRobi 10 місяців тому

    ሰለምናፀጋውን፡ያብዘልህ።

  • @solomonmasresha8896
    @solomonmasresha8896 3 роки тому +1

    Amen
    Bless you Paul

  • @desalegntesfaye2806
    @desalegntesfaye2806 3 роки тому +1

    በትክክል

  • @elsabetpahulis6935
    @elsabetpahulis6935 2 роки тому +1

    Poly God bless you more and more and your family!!!!

  • @robelageabo3564
    @robelageabo3564 3 роки тому +3

    ተባርክ ለብዙ አመታት ግራ ከሚያጋብኝ አስተምህሮ ስለገላገልከኝ ::
    እንክዋን ኖርክልን ብዚህ ጊዜ ዘመንህ ትውልድህ ይባርክ

  • @gonfstsehay5797
    @gonfstsehay5797 3 роки тому +1

    Geta yebareke wnedem Paul be bezu tetkmilehu.

  • @alemituyifru4102
    @alemituyifru4102 2 роки тому +1

    ተባርክ

  • @muler_mulie4731
    @muler_mulie4731 3 роки тому +3

    Stay blessed bro, it is a good way of comparing and contrasting ideas

  • @bettybetty6858
    @bettybetty6858 Рік тому

    Is amazing god bless you more and more aftre 2year❤🎉

  • @solyana177
    @solyana177 Рік тому

    እግዚአብሔር ይባርክህ 🙏🥰

  • @eyasugensa
    @eyasugensa 11 місяців тому

    የሚገርም ትንታኔ ።❤❤❤

  • @eyobyadetaofficial5072
    @eyobyadetaofficial5072 2 роки тому +1

    paule You Are Blessed

  • @charisa2910
    @charisa2910 3 роки тому +1

    Bless you my teacher!

  • @habatamhabatam8769
    @habatamhabatam8769 3 роки тому

    እግዚአብሔር ይባርክህ

  • @tadesseretta9831
    @tadesseretta9831 3 роки тому +3

    Your presentation is balanced on both views, ጥንተ አብሶ የምሥራቅ ቤ/ክ አስተምህሮ and የውርስ ኀጢአት የምዕራብ ቤ/ክ የካቶሊካውያንና የወንጌላውያንን በተመለከተ፡፡ Also, your teaching gives good insight. ....... አሥራትን የሚያስወጣ ሌዊ እንኳ በአብርሃም እጅ አሥራትን ሰጥቶአል፤
    መልከ ጼዴቅ በተገናኘው ጊዜ ገና በአባቱ ወገብ ነበረና ፡፡ወደ ዕብራውያን - ምዕራፍ 7፡9፣10፡፡ ሌዊ ገና በአባቱ ወገብ ሆኖ ሳለ አሥራትን ካወጣ እኛስ በአዳም ወገብ ውስጥ ሆነን ኀጢአትን አልሰራንም ማለት ያስችለን ይሆንን? I know it does not change God's plan of salvation, that is my question.

    • @PaulosFekadu
      @PaulosFekadu  Рік тому

      የዕብራውያን ሐሳብ እንደዚያ አይደለም

    • @tadesseretta9831
      @tadesseretta9831 Рік тому

      @@PaulosFekadu ድፍን ያለ መሰ ነው: ይሁን እንጂ ዘግይቶ ቢሰጥም ምስጋናዬን ማቅረብ እወዳለሁ!

    • @PaulosFekadu
      @PaulosFekadu  Рік тому

      ኢየሱስ ከአሮን ይበልጣል። ማስረጃ? አብርሃም ለመልከጼዴቅ ዐሥራት ሰጥቷል። እና? ሌዊ የአብርሃም ዘር በአብርሃም ውስጥ ያለ በመሆኑ አብርሃም ከመልከጼዴቅ ካነሰ ሌዊም ያንሳል ለማለት ነው። እንጂ በአብርሃም ውስጥ ሆኖ አብርሃም ያደረገውን ሁሉ አድርጓል ለማለት አይደለም

  • @alemzinabu4897
    @alemzinabu4897 3 роки тому +1

    Amen tebarek bebezu !!

  • @alemzinabu4897
    @alemzinabu4897 3 роки тому +1

    Amen

    • @getayemetal7026
      @getayemetal7026 3 роки тому +1

      ወንድም ጳውሎስ ጌታ ይባርክህ
      በጣም ጥሩ ትምህርት ነው !!!

    • @PaulosFekadu
      @PaulosFekadu  3 роки тому

      Amen

  • @amenbekele6128
    @amenbekele6128 5 місяців тому +1

    I have been interested in historical theology in the last couple of years. It is quite refreshing to see you narrate through East-West understandings. Subbed and liked. God bless you brother.

  • @tamirutakele9331
    @tamirutakele9331 2 роки тому

    Blessed
    Thank you!

  • @solomonshewa9245
    @solomonshewa9245 Рік тому

    thank you memhir

  • @truegenerationgurage2465
    @truegenerationgurage2465 Рік тому

    ተባረክ በፁሁፍ ማግኘት እችለን

  • @elsabetpahulis6935
    @elsabetpahulis6935 2 роки тому +1

    Amen!!!!

  • @dires.tgeorge3169
    @dires.tgeorge3169 Рік тому

    በጣም እናመሰግናለን ፤ በትክክል ቤ/ክ ከሉተር እንዲሁም የፕሌቶን ፍልስፍና መሠረት አድርጎ ከተነሳው እና ስሁት ት/ት በምዕራቡ ቤተ/ክ ካስፋፋው አውግስጢኖስ ስለምትቀድም ከእርሱ በፊት የነበረችውን ቤ/ክ የነገረ መለኮት እሳቤ ብንከተል ወደ እውነት እንደርሳለን በዚሁ አጋጣሚ ወንጌላውያን ወንድሞቼ አስቡበት ። ከዚህ ባሻገር ወንድም ጳውሎስ ፤ በማያምኑ ላይ የሚደርሰው በመጻሕፍት የተገለጸው የእግዚአብሔር ቁጣ እራሱ የእግዚአብሔር ፍቅር ነው ሲዖልና ገሐነመ እሳት ሳይቀር

    • @PaulosFekadu
      @PaulosFekadu  Рік тому

      አውግስጢኖስ በምዕራብ ብሎ ሳይሆን በኦርቶዶክሳውያንም ቅዱስ አባት ነው።

  • @tsegazeaba.6400
    @tsegazeaba.6400 3 роки тому +1

    paul የዛሬው lecture ነው፤ አምላክን ስላንተ አመሰግናለሁ

  • @user-bq5nt9dh7k
    @user-bq5nt9dh7k 3 роки тому +1

    Bless u

  • @Mirtayehumarkos
    @Mirtayehumarkos Рік тому

    Just, thank you

  • @eskindertadesse5085
    @eskindertadesse5085 Рік тому

    Thank you!

  • @mikygrum3486
    @mikygrum3486 3 роки тому +1

    አንተ የእግዚአብሄር ሰው በርታልን. ...ክርስትና የጀመረው በ15 ክፍለዘመን ሳይሆን ከሁለትሺ ዓመት በፊት ነው. ..powerful statement!

  • @birukmulugeta6925
    @birukmulugeta6925 2 роки тому

    God bless you wendme

  • @getamesayyeksme9717
    @getamesayyeksme9717 2 роки тому +1

    በርታልን💪💪💪💪

  • @user-kn7rw5zx6c
    @user-kn7rw5zx6c 3 роки тому

    Awesome 👌 stay blessed 🙌 🙏

  • @user-fr1hy1bp4x
    @user-fr1hy1bp4x 3 роки тому

    ጌታ ይባርክህ
    ለዚህ ነው ኦርቶዶክስና ካቴሊክ ህፃናትን የሚያጠምቁት ።

    • @PaulosFekadu
      @PaulosFekadu  3 роки тому

      ምክንያታቸው ይለያያል። ኦርቶዶክስ የምታጠምቀው እንዲድን አይደለም። ለነገሩማ ሉተራውያንስ ያጠምቁ የለምን?

    • @user-fr1hy1bp4x
      @user-fr1hy1bp4x 3 роки тому

      @@PaulosFekadu
      ተባረክልኝ ወንድሜ።
      ሉተራውያን በክርስቶስ ብቸኛ አዳኝነት የሚያምኑ አይደሉ እንዴ ???
      መጠሪያቸውስ የተገኘው ከማርቲን ሉተር ነውን ??
      እርሱ የዘላለም ህይወት በክርስቶስ ብቻ መሆኑን አምኖ ሌላውን ተቃውሞ የወጣ አይደል ተባረክ ጥያቄዎችን የምጠይቅህ የክርስቶስን ብቸኛ አዳኝነት ለሰዎች ስለምመሰክር ነው

    • @PaulosFekadu
      @PaulosFekadu  3 роки тому

      አዎን። ሉተራውያን ወንጌላዊ ክርስትያን ናችው።

    • @bini9538
      @bini9538 3 роки тому

      ኦርቶዶክስ የሚያጠምቁት ስለምንድነው?

    • @emuyeadonay123
      @emuyeadonay123 3 місяці тому

      ​@@bini9538 የ ኢየሱስ ክርስቶስ ልጅነትን እንዲያገኙ ፣ ክርስቶስን እንዲለብሱ

  • @user-gc4uo2he6b
    @user-gc4uo2he6b 7 днів тому +1

    መጀመሪያ የኃጢአት ትርጉም ይቀመጥ።
    የሀጢአት በሽታ የተበላሸ ተፈጥሮ ካለው መነሻ ዘሩ ሀጢአት እስከሆነ ድረስ ሀጢአተኛ አይደለም ወይ?

  • @birhanuyeshitla8208
    @birhanuyeshitla8208 5 місяців тому +2

    ጳዉሎስ እናመሰግናለን እባካህ ወደመፅሐፍ ለምን አትቀይረዉም

    • @PaulosFekadu
      @PaulosFekadu  5 місяців тому

      ሌላ መጽሐፍ እየሠራሁ ነው።

  • @TameneAsefa
    @TameneAsefa 3 роки тому +1

    ዳግም ልስማ

  • @AMLIKOMISGANAPRODUCTION
    @AMLIKOMISGANAPRODUCTION 3 роки тому +1

    wow!!!

  • @shambelharegeweyny2718
    @shambelharegeweyny2718 9 місяців тому

    የኣንድ ሰው ባሕሪይ፣ ሥራ ወይም ተግባር መለካም መሆን ከድህነት ጋር ከተያያዘ፣ ፀጋ ብሎ ነገር የለም። ፀጋ እንዲሁ እግዚኣብሔር ኣባታችን በልጁ በየሱስ ክርስቶስ በኩል የሰጠን የፍቅር ስጦታ ነው። ይህ ግን የሆነው በክርስቶስ በኩል ከጠላትነት ወደ ልጅነት ስለተመለስን ነው። ስለዚህ የቁጣ ልጆች ያልሆንነው ክርስቶስ በከፈለልን ዋጋ ነው። እንግዲያውስ የቁጣ ልጆች ባልሆንነው በእኛ ላይ ፍርድ ወይም ቁጣ ስለሌለ ካመንን በኋላ ወደ ፍርድ ወይም ወደ ቁጣ ኣንመለስም። በፍቅር ስለተቸረን ወይም በክርስቶስ በተከፈለልን ዋጋ ዳንን ብንል ልክ ነው። እግዚኣብሔር ኣባታችን ኣንድያ ልጁን በመስጠት ወዶናል። ክርስቶስም ነፍሱን በመስጠት ዳግም ወልዶናል። ነገር ግን የኃጢኣት ደመወዝ ሞት ነው፣ ያለ ደምም ስርየት የለም ስለሚል... የክርስቶስ መሰቀል ቤዛነትም፣ ፍቅርም ነው።

  • @Edotek48
    @Edotek48 5 місяців тому +1

    Pol ተባረክልኝ። የሚነበቡ ነገሮችን በምን ማግኘት ይቻላል ?🙏🙏

  • @habteyesabate166
    @habteyesabate166 3 місяці тому

    ከአዳም ወገብ ሥለተገኘን የአዳምን ዘር ሥንወለድ በእናታችነ ማህፀን በነፍሣችን ወርሠናል::ነፍሥ ድንግል ከሥጋ በፊት ቀድማ በአምላክ የተፈጠረች ናት
    2]የበላነው ፍሬ ነፍሥንና ሥጋን አዋህዷል ነፍሥ ፍላጎቷ ሁሉ የሥጋ ፍላጎት ሆኗል የእነዚህ የሁለቱ መፋታት ነው ቅድሥና መዳን የምንለው የየእለት መዳን የሚባለው ::ምህረት ፅድቅ በክርሥቶሥ ሥናምን በቀጣይ በእምነት ሥንፀና በህይወት ለውጥ የነፍሣችንን መዳን ከክርሥቶሥ ጋ በመተባበር ፍለጋውን በመከተል ነፍሥ በመከራ በጭንቅ ትድናለች መከራው ያለፍላጎቸታችን ወደ እኛ የሚመጣ የፈጣሪ አሠራር ነው ግን የዚህ አለም ሁኔታዎች phenomenan ናቸው

  • @eysusyadinaleysusgetanew4992
    @eysusyadinaleysusgetanew4992 3 роки тому +2

    ድነት የሕይወት ለዊጥ ነው

    • @PaulosFekadu
      @PaulosFekadu  3 місяці тому

      Thanks

    • @habteyesabate166
      @habteyesabate166 3 місяці тому

      ያለ ነፍሥ መዳን መዳን ክርሥቶሥን መምሠል የለም ግን በክርሥቶሥ ያመነ ከውርሥ ኃጢያት ሥርየት ፅድቅ አግኝቶአል ፀድቆአል

    • @habteyesabate166
      @habteyesabate166 3 місяці тому

      ከአዳም ወገብ ሥለተገኘን የአዳምን ዘር ሥንወለድ በእናታችነ ማህፀን በነፍሣችን ወርሠናል::ነፍሥ ድንግል ከሥጋ በፊት ቀድማ በአምላክ የተፈጠረች ናት
      2]የበላነው ፍሬ ነፍሥንና ሥጋን አዋህዷል ነፍሥ ፍላጎቷ ሁሉ የሥጋ ፍላጎት ሆኗል የእነዚህ የሁለቱ መፋታት ነው ቅድሥና መዳን የምንለው የየእለት መዳን የሚባለው ::

  • @Via-Jesus-to-heaven
    @Via-Jesus-to-heaven 3 роки тому +2

    May God bless you brother but I have CONCERN about the interpretation of Romans 5:12. If it was not by one man we are made sinner how can the parallel works that we are made righteous by one man Jesus. If I have to parallel what you said that we will be sinners because we will surely sin at some point as we have sinful nature because of Adam fall; then we will be righteous and have salvation by ourselves at some point as we will have righteous nature because of righteous deeds of Jesus. If we reject representation of Adam, then we have to reject representation of Christ
    But if we are all sinners in Adam then we will be all righteous in Christ.
    “For as by one man’s disobedience many were made sinners, so also by one Man’s obedience many will be made righteous.”
    ‭‭Romans‬ ‭5:19‬ ‭NKJV‬‬
    We were made sinners by One man(first Adam) and we are made righteous by One Man (Last Adam).
    ኅጥያት ሰርተን ከሆነ ኅጥያተኛ የምንባለው ፅድቅ ሰርተን ደግሞ ፃድቃን እንሆናለን ወደሚለው ድምዳሜ ስለሚያመራ ስጋት አለኝ
    You are blessed

  • @birukmaidi6723
    @birukmaidi6723 11 місяців тому

    መዝሙረ ዳዊት 58
    ለመዘምራን አለቃ አታጥፋ። የዳዊት ቅኔ።
    1 በእውነት ጽድቅን ብትናገሩስ፥ የሰው ልጆች ሆይ፥ በቅን ትፈርዳላችሁ፤
    2 በልባችሁ በምድር ላይ ኃጢአትን ትሠራላችሁና፥ እጆቻችሁም ግፍን ይታታሉና።
    3 ኅጥኣን ከማኅፀን ጀምረው ተለዩ፤ ከሆድም ጀምረው ሳቱ፥ ሐሰትንም ተናገሩ።"
    እንዲሁም ዳዊት
    5 እነሆ፥ በዓመፃ ተፀነስሁ፥ እናቴም በኃጢአት ወለደችኝ።"
    የሚሉት ጥቅሶች እንዴት ይታያሉ

    • @PaulosFekadu
      @PaulosFekadu  9 місяців тому

      እስራኤላውያን ኀጢአትን የሚገነዘቡት ኪዳንን ከመስበር አኳያ ብቻ ነው። ከአዳም የሚጀምር ኀጢአት አያውቁም። ከዚህም የተነሣ ዘፍጥረት 3 በጠቅላላው ብሉይ ኪዳን ተጠቅሶ አያውቅም፤ "ውድቀት" የሚባል ነገረ መለኮት የላቸውም። ዳዊትም ከዚህ ወጭ አላለም።

  • @user-gc4uo2he6b
    @user-gc4uo2he6b 7 днів тому

    ቁጣ ካልሆነ
    አዳምን ሔዋን የደረሰባቸው ነገር ሁሉ ምንድነው?

  • @almazabebayehu7483
    @almazabebayehu7483 3 роки тому +1

    geta zemenikn ybarkk tsegaw ybzalkk btm dink timrt new astesasibin yfewsal

  • @siumgirmay3466
    @siumgirmay3466 2 роки тому +1

    ሮሜ 5 (Romans)
    19፤ በአንዱ ሰው አለመታዘዝ ብዙዎች ኃጢአተኞች እንደ ሆኑ፥ እንዲሁ ደግሞ በአንዱ መታዘዝ ብዙዎች ጻድቃን ይሆናሉ።
    ለኔር ንጹር መልሲ ኣደለም
    በኣዳም ምክንያት እኛ ኃጢአቶኞች ሆኖናል።
    ኣነተ ግን ሃጢኣት ሳይሆን ሞት ብቻ ነዉ በኣዳም ምክንያት እንደወረስን የተናገርከዉ ስለዚ ከ እግ/ር ቃል እንዴት ይሄዳል። ካልተሳሳትኩ በስተቀር።
    በሮሜ 5፡ 19 ያለ ቃል በኣዳም ምክንያት ሞት ብቻ ሳይሆን ሓጢኣት እንደወረስን ነዉ ሚናገረዉ።
    ሮሜ 5 (Romans)
    19፤ #በአንዱ #ሰው #አለመታዘዝ #ብዙዎች #ኃጢአተኞች #እንደ #ሆኑ፥ እንዲሁ ደግሞ በአንዱ መታዘዝ ብዙዎች ጻድቃን ይሆናሉ።
    ያንተ መልስ እጥብቃለሁ ተባረክልኝ ወንድምህ ስዩም ነኝ ከኤርትራ።

    • @PaulosFekadu
      @PaulosFekadu  Рік тому

      ሐጢአት ወደ ዓለም የገባው በአንዱ አለመታዝዘ ምክንያት በመሆኑ ነው

  • @user-fm3nl7ub8u
    @user-fm3nl7ub8u 9 місяців тому

    Pawlos, please teach us about atonement from both perspectives...thank you in advance

    • @PaulosFekadu
      @PaulosFekadu  9 місяців тому +1

      Now I am writing a book on atonment, but it may take some years.

  • @elei417
    @elei417 2 роки тому +2

    good point. I believe i am not responsible for what Adam and Eve did, but because of the nature i inherited from them i became morally corrupt.

  • @BirukFantaye-kb7vi
    @BirukFantaye-kb7vi 8 місяців тому +1

    Thank you paul you answered me one relevant question i.e. does God punish children?

  • @abeloabebaw2990
    @abeloabebaw2990 2 роки тому +1

    ante sew beminork yemenfes kidus journey hulu wede ewnet endtders menfes kidus ayleyk slastemarkewm egziabher ybarkh

  • @yilikallemma2401
    @yilikallemma2401 3 роки тому +1

    እስከ ዛሬ መልስ ያላገኘውባቸው ጥያቄዎች ነበሩ paulos በጣም አመሰግናለሁ ትክክለኛውን መልስ አግኝቻለው ብዬ አስባለው.

  • @petrosballi8108
    @petrosballi8108 2 роки тому

    👍👍

  • @ydidiabitsue4061
    @ydidiabitsue4061 2 роки тому +1

    ጳውሎስ የጌታ ጸጋና ሰላም ከአንተ ጋር ይሁን! ስለ ጥንተ አብሦና የውርስ ኀጢአት ያቀረብከው ትምሕርት የሰማሁት ቆይቼ ነው። ጥቂት ጥያቄዎች ባቀርብ መልስ እንደምትሰጠኝ አምናለሁ።
    ንጉስ ዳዊት በመዝ 51:5 ላይ እንደሚከተለው ይላል፦
    "ስወለድ ጀምሮ በደለኛ፣ ስትጸንሰኝ ኀጢአተኛ ነኝ"
    ደዊት የሚለው ከጽንስ ጀምሮ ኀጢአተኛ፣ ማለትም ጊዜው ሲደርስ ኀጢአቶችን (በብዙ ቁጥር) እንዲፈጽም የሚያስችለው ዘር ከጽንሰት ጀምሮ ከወላጆቹ እንደ ወረሰ የሚያሳይ ስለሆነ፣ የውርስ ኀጢአት ብንለው አጠያያቂ አይሆንም።
    እያንዳንዱ ሰው ከጽንስ ጀምሮ ከወላጆቹ የሚወርሰው የውርስ ኀጢአት እንደሚኖሮውና፣ ሲወለድም ከአደገ በኋላ የተለያዩ በርካታ ኀጢአቶችን እንዲፈጽም ያደርገዋል። የውርስ ኀጢአት በራሱ ኀጢአት እንዲፈጸም የማያደርግ ሳይሆን፣ ጊዜው በሥጋ ውስጥ ሆኖ ኀጢአቶች ከውጭ እንዲፈጸሙ የሚያደርግ ነው። ስለዚህ በሕፃንነት ጊዜ ሕጻናት የውርስ ኀጢአት ይኑሩባቸው እንጂ በዚያ እንቦቅቅላ እድምያቸው ኀጢአትን አያደርጉም። ስለሆነም ከአዳም ከትውልድ ወደ ትውልድ ከጽንስ ጀምሮ የሚተላለፈው የውርስ ኀጢአት በቀጥታ ቅጣትንና ሞትን የሚያስከትል ያይደለ፣ በእርሱ ጠንቅ ከውጭ በሚፈጸሙት ኀጢአቶች እንደ ሆነ ሊሰመርበት ይገባል።
    Original sin is the Christian doctrine that holds that humans, through the fact of birth, inherit a tainted nature in need of regeneration and a proclivity to sinful conduct.
    ሌላው ሐዋሪያው ቅዱስ ጳውሎስ በሮሜ 7:17 እና 20 ላይ፦
    "እንዲህ ከሆነ፣ ይህን የማደርገው እኔ ራሴ ሳልሆን በእኔ ውስጥ በሚኖረው ኀጢአት ነው።"
    (ሮሜ 7:17)
    "ለማድረግ የማልፈልገውን ነገር የማደርገው ከሆነ፣ ያን የማደርገው እኔ ራሴ ሳልሆን፣ የሚያደርገው በእኔ ውስጥ የሚኖረው ኀጢአት ነው።"
    (ሮሜ7:20)
    እኚህ ሁለት ቁጥሮች የሚናገሩት በጳውሎስ ውስጥ ሰለሚኖረው ኀጢአት እንጂ ከውጭ ስለሚፈጸሙት ልዩ ልዩ ኀጢአቶች ከቶ አይደለም። ከጽንስ ጀምሮ ከትውልድ ወደ ትውልድ የሚተላለፍ ኀጢአት በሰው ውስጥ ስለሚኖር የልጅነት ጊዜ አብቅቶ ኀጢአቶችን እንደሚፈጸሙ መረዳት ይቻላል። በመሆኑም በጥንቷዊቷ ቤተ ክርስቲያን "ሰው ከውድቀት በኋላ የተበለሻሸ ነገር አለው" ብሎ በገደምዳሜ ከማለፍ ሰው ከጽንስ ጀምሮ በመወለድ የሚወርሰው (የውርስ ኀጢአት አለው) ቢባል የተገባ ነው እላለሁ።

    • @ydidiabitsue4061
      @ydidiabitsue4061 2 роки тому

      ማስተካከያ
      (መዝ 51:5) እንደሚከተለው እንዲነበብልኝ እጠይቃለሁ።
      "ስወለድ ጀምሮ በደለኛ፣ ገና እናቴም ስትጸንሰኝ ኀጢአተኛ ነኝ"

    • @abeni107
      @abeni107 Рік тому

      ደስ የሚል ማብራሪያ 👍👍👍

    • @PaulosFekadu
      @PaulosFekadu  Рік тому

      አመሰግናለሁ።

  • @eysusyadinaleysusgetanew4992
    @eysusyadinaleysusgetanew4992 3 роки тому +1

    ሰው ኃጢአተኛ ሆኖ ሰለ ተውለዳ አይደለም ከተዎለደ ቦኃላ በሥራ ሥራ ነው ።
    የእግዚአብሔር ሰው ተባረክ ❤

    • @PaulosFekadu
      @PaulosFekadu  3 місяці тому

      Amen

    • @habteyesabate166
      @habteyesabate166 3 місяці тому

      ከአዳም ወገብ ሥለተገኘን የአዳምን ዘር ሥንወለድ በእናታችነ ማህፀን በነፍሣችን ወርሠናል::ነፍሥ ድንግል ከሥጋ በፊት ቀድማ በአምላክ የተፈጠረች ናት
      ሥለዚህ በኢየሡሥ ሥናምን ፀደቅነ በቅድሥና ለመኖር ሥንመርጥ ነፍሣችን በእምነት ፍፃሜ ላይ ከሥጋዊነት አዳማዊነት ትድናለች ክርሥቶሥን ትመሥላለቸ::ይሄ ባለመታወቁ ከሥረናል ዋናው መዳን ይሄ ነው ይሄ መዳን ለመጨበጥ በፈጣሪ ፀጋ ሥንጓዝ ቢያንሥ ፅድቅን አንጥልም ክርሥቶሥን በመሠልነው ልክ ይሆናል ክብራችን
      2]የበላነው ፍሬ ነፍሥንና ሥጋን አዋህዷል ነፍሥ ፍላጎቷ ሁሉ የሥጋ ፍላጎት ሆኗል የእነዚህ የሁለቱ መፋታት ነው ቅድሥና መዳን የምንለው የየእለት መዳን የሚባለው ::ምህረት ፅድቅ በክርሥቶሥ ሥናምን በቀጣይ በእምነት ሥንፀና በህይወት ለውጥ የነፍሣችንን መዳን ከክርሥቶሥ ጋ በመተባበር ፍለጋውን በመከተል ነፍሥ በመከራ በጭንቅ ትድናለች መከራው ያለፍላጎቸታችን ወደ እኛ የሚመጣ የፈጣሪ አሠራር ነው ግን የዚህ አለም ሁኔታዎች phenomenan ናቸው

    • @user-gc4uo2he6b
      @user-gc4uo2he6b 7 днів тому

      ከተወለደ በሁዋላ ከምን ተነስቶ ሀጢአት ይሰራል? ዘሩ ስላለበት አይደለም?

  • @bewise7u
    @bewise7u 4 місяці тому +1

    በጣም ጥሩ ትምህርት ነው ፖ!ግን ከ ኦገስቲን በፊት Original sin አይታወቅም የተባለው ስህተት ነው።

    • @PaulosFekadu
      @PaulosFekadu  4 місяці тому

      ማስረጃ?

    • @bewise7u
      @bewise7u 4 місяці тому

      @@PaulosFekadu... For as when Adam had transgressed, his sin reached unto all men, so, when the Lord had become man and had overthrown the Serpent, that so great strength of His is to extend through all men, so that each of us may say, 'For we are not ignorant of his devices. 2 Corinthians 2:11 ' Good reason then that the Lord, who ever is in nature unalterable, loving righteousness and hating iniquity, should be anointed and Himself sent, that, He, being and remaining the same , by taking this alterable flesh, 'might condemn sin in it ,' and might secure its freedom, and its ability henceforth 'to fulfil the righteousness of the law?' in itself, so as to be able to say, 'But we are not in the flesh but in the Spirit, if so be that the Spirit of God dwells in us Romans 8:9.'
      st athanasius :AGAINST THE ARIANS DISCOURSE 1:52
      Misquote ካደረኩኝም እታረማለሁ።

    • @bewise7u
      @bewise7u 4 місяці тому

      Against the arians discourse 1:52

    • @bewise7u
      @bewise7u 4 місяці тому

      @@PaulosFekadu against the arians discourse 1:51
      For as when Adam had transgressed, his sin reached unto all men, so, when the Lord had become man and had overthrown the Serpent, that so great strength of His is to extend through all men, so that each of us may say, 'For we are not ignorant of his devices. 2 Corinthians 2:11 ' Good reason then that the Lord, who ever is in nature unalterable, loving righteousness and hating iniquity, should be anointed and Himself sent, that, He, being and remaining the same , by taking this alterable flesh, 'might condemn sin in it ,' and might secure its freedom, and its ability henceforth 'to fulfil the righteousness of the law?' in itself, so as to be able to say, 'But we are not in the flesh but in the spirit , if so be that the spirit of God dwells in us Romans 8:9
      Original sin የሚለው ቃል የለም ካላተባለ በቀር የAthanasius ከ ኦገስቲን የተለየ አይመስልም።እርማት ለመቀበል ዝግጁ ነኝ።🙏🙏

    • @bewise7u
      @bewise7u 4 місяці тому

      @@PaulosFekadu 1:52 የሚለው 1:51 በሚል ይስተካከልልኝ።🙏

  • @Daniel-oc2mu
    @Daniel-oc2mu 2 роки тому

    ገብርኤል ሲያበስራት ለድንግል ማርያም ፀጋን የሞላብሽ ብሏታል:: ይህ ማለት እንዳልከው እርሷ ላይ የተበላሸው nature አልነበረም ማለት ነው, ምክንያቱም already ፀጋ ከጌታ ተሞልታለች ገና በኦሪት ማለት ነው:: ሁሉ በተበላሸው nature ፀጋ አልነበራቸውም ስለዚህ ሀጢአት ይሰራሉ ለዚ ነው ድንግል ማርያም ከዚ ነፃ ሆና በጌታ ጥበቃ ጌታን የወለደችው ሃጢአትም የለባትም:: ሰው ሃጢአት የሚሰራው ወይም አቅም የማይኖረው ፀጋ ከርሱ ከሌለ ነውና..ትምህርትህ አቀራረብህ ሁሉ ግን በጣም ደስ ይላል ብዙ ነገርም ተምሬአለሁ:: bless you more

    • @PaulosFekadu
      @PaulosFekadu  Рік тому

      ጸጋው ስትወለድ እንደሞላባት በምን አውቀህ ነው?

    • @Daniel-oc2mu
      @Daniel-oc2mu Рік тому

      @@PaulosFekadu "እግዚአብሔር ዘርን ባያስቀርልን ኖሮ እንደ ሰዶም በሆን እንደገሞራም በጠፋን" የሚለው, ያቺ ዘር እናታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ናት እንላለን:: ምክንያቱም ቅሬታ ምንግዜም ካለው ህዝብ መሃከል ነውና; ስለዚህም ዘር ሲቀርልን ወይም ስትፀነስ ጀምሮ የተለየች, ቅድስት ናት:: ምክንያቱም ቢሉ ንፁሁ በግ ክርስቶስ ከንፁሁ ዘር ያለ ሃጥያት ከሥጋዋ ሥጋ ከነብሳ ነብስ ስለነሳ ነው:: ስለዚህም
      ፀጋን ስለተመላች ስትወለድ ጀምሮ ሀጥያትን አታውቅምና ነው::

    • @PaulosFekadu
      @PaulosFekadu  Рік тому

      @@Daniel-oc2mu የማይገናኘውን ጥቅስ ሁሉ ለማርያም ሰጥተህ እንዴት ይሆናል? ቅዱሳን አባቶች እንደዚያ አያምኑም ነበር

    • @Daniel-oc2mu
      @Daniel-oc2mu Рік тому

      @@PaulosFekadu እኔ የጠቀስኩት አንድ ክፍል ነው; ሁሉንም ለማርያም ሰጥተህ ያልከው አልገባኝም::
      ስትወለድ ፀጋ ካልሞላባት, ቅድስት ማርያም ሃጢአት ሰርታለች ነው ምትለው?

    • @PaulosFekadu
      @PaulosFekadu  Рік тому

      አዎን

  • @mrbaye7770
    @mrbaye7770 2 роки тому

    በእውነቱ እግዚአብሔር ይባርክህ ግሩም ትምህርት ነው ያስተላለፈከው፣ብቻ የምታስተላልፈው ሁሉ ልበል ነገር ግን አንድ ጥያቄ አለኝ ይሄውም ❝ስወለድ ጀምሮ በደለኛ፣ ገና እናቴም ስትፀንሰኝ ኀጢአተኛ ነኝ።❞
    - መዝሙር 51 ፥ 5 (አዲሱ መ.ት)
    ይላል ይሄን አሁን ከተናገረከው ጋር እንዴት ታስተያየዋለህ?

    • @PaulosFekadu
      @PaulosFekadu  Рік тому

      ዳዊት ሰው ሁሉ ሲወለድ ኀጢአተኛ ነው ማለቱ ነውን?

  • @kirubelhailu2923
    @kirubelhailu2923 4 місяці тому +1

    Paulos nafeken eko pls egziabher bifekd be negere melekot tmhrt temeleselen

    • @PaulosFekadu
      @PaulosFekadu  3 місяці тому

      እሺ። እኔም እያሰብሁ ነው

  • @abrahamermias3854
    @abrahamermias3854 2 роки тому

    brother thank you geta tsegawin abizito yichemirilhi gin dawit yalewin endet inadirig mezmur 51:5 endet nw?

  • @EsayeyasTsegaye
    @EsayeyasTsegaye 9 місяців тому

    ወንድሜ ትንታኔህን ወድጄልሃለሁ። ግን “ስለዚህ ማንም በክርስቶስ ቢሆን አዲስ ፍጥረት ነው፤ አሮጌው ነገር አልፎአል፤ እነሆ፥ ሁሉም አዲስ ሆኖአል።”
    - 2ኛ ቆሮ 5፥17
    የሚለውንም ክፍል እንዴትና ተረዳኸው? መቼም አዲስ ፍጥረት አዲሱን በክርስቶስ የሆነውን ኑሮ ይኖራልን እንጂ በአሮጌው ስለማይመላስ ህክምናውን የሚያስፈልገውን አይደለም። እና ምን ትላለህ?

    • @PaulosFekadu
      @PaulosFekadu  9 місяців тому

      ከተነሣው ርእስ ጋር አይገናኝም።

  • @meleket
    @meleket 4 місяці тому +1

    አባቶች፣ የምስራቅም ሆነ የምዕራብ ቢሆኑ ያስተማሩትን መከተል አይገባንም። መከተል ያለብንም የነብያቱን፣ የሐዋርያቱንና የጌታን ትምሀርት ብቻ ነው። የአባቶች አስተምህሮ ኢንስፓየርድ ለመሆኑ ምንም ማስረጃ ሊኖረን አይችልም።

  • @tesfalemmarmacha6351
    @tesfalemmarmacha6351 3 роки тому +1

    ቆይ አንድ ጥያቀ አደራ መልስ ፈልጋለሁ
    ጥያቄየ ማሪያም ጥንት አብሶ አለባት ወይ የለባትም?

  • @habteyesabate166
    @habteyesabate166 3 місяці тому

    cause and effect ማለት ነው አይደል?ኃጢያትና ሞት

  • @yishakizak9821
    @yishakizak9821 Рік тому

    Paul geta yebarkeh
    Endet yetayal sew hatyat yemiyadergew k hatyategna tefetero nw yanen manenet demo tesekelual endet nw yesekele sew Neman bekul nw hatyat akem yemiyagegnew

  • @visiontube2563
    @visiontube2563 Місяць тому

    የዕብራውያን ጸሐፊ አሮን የአባቱ የአብርሃም ወገብ ውስጥ እያለ አስራት አውጥቷል ብሏል።
    አሮን በሌለበት በአብርሃም ወገብ ውስጥ ሆኖ ያለ ሕግ አስራት አወጣ ከተባለ የሰው ዘርስ በሌለበት በአዳም ወገብ ውስጥ ሆኖ ሐጥያትን ሰርቷል ከሚለው ጋር አይዛመድም ?

    • @PaulosFekadu
      @PaulosFekadu  Місяць тому

      አይዛመድም። የዕብራውያን መልእክት አሳብ የክርስቶስ ክህነት ከአሮን ክህነት እንደሚበልጥ ማስረዳት ነው። ለዚህም ማስረጃው፣ አብርሃም ለመልከጼዴቅ ዐሥራት መስጠቱና በእርሱም መባረኩ ነው። የአሮን ነገድ ራስ የሆነው ሌዊ በአብርሃም ወገብ እንደነበረ የተገለጠው በዚያ መልኩ ነው።

  • @tizazutigstu9850
    @tizazutigstu9850 7 місяців тому

    I confused with Orginal and ancesteral sin????????

    • @PaulosFekadu
      @PaulosFekadu  7 місяців тому

      I'm sorry

    • @tizazutigstu9850
      @tizazutigstu9850 7 місяців тому

      @@PaulosFekadu Don't worry, I am gospel believer. So, I'm saved.I think it is not as such mandatory for salivation. Jesus saves me from any kinds of sin either orginal or anciectoral.In ways thank you for your information.

  • @gemechiskebede2713
    @gemechiskebede2713 3 місяці тому

    ታድያ በመጀመሪያው ሕፃናት ከሞቱ የዘላለም ሕይወት ያገኛሉ ማለት ነው (በጥንታ አብሶ)

  • @eysusyadinaleysusgetanew4992
    @eysusyadinaleysusgetanew4992 3 роки тому +1

    ሰው ሁሉ አምኖ ክርስቶስን ስቀበል ይድናል ።

  • @meseretyimer8924
    @meseretyimer8924 3 роки тому

    ክፉና ደጉን እንዲለዩ መጀመሪያ ነበር መስራት የነበረበት እግዚአብሔር 😄 ምክንያቱም ክፉና ደጉን እንዲያውቁ ሆኑ የተባለው ጥፋት ካጠፉ በኋላ ነው ማለት አባባሉ ስህተት ነው።
    ሲቀጥል እግዚአብሔር ፍቅሩ አሳየ ከተባለ እዛው ፣አጠገቡ እያሉ ከአዳምና ሚስቱ ይቅር ማለት ነበረበት እኮ😄 ፍቅሩን ነው የገለጸው ብለህ እያለባበስክ የምታወራው እየሱስ ሞተ አዳነን ለሚለው እንዲመችህ ነው እንጂ ከገነት ውጡ ብሎ ያባረረ ፍቅርን ሳይሆን ቁጣን ያሳያል
    ይህም ብቻ ሳይሆን እየሱስ የዛሬ 2000 አመር እስከሚፈጠር ድረስ ቂም ቋጥሮ የኖረ እግዚአብሔር ምኑ ላይ ነው ፍቅሩ😄

    • @lizabellalulu7297
      @lizabellalulu7297 2 роки тому +2

      እህት እግዚአብሔር በባህርይ ቅን ፈራጅ ነው አዳምና ሄዋንን እንዳትበሉ ብሎ ዝም ቢል አዎ ልንወቅስ በቻልን እንዳትበሉ ብሎ ቢበሉ እንድ
      ደሚሞቱ ተናግርዋል ይሄ መልካም አምላክነቱን ያሳያል ሄዋን እንድትበላ ሰይጣን ሲመክራት ሰው ፈቃድ ነፃነት ህሊና ያለው ከእብስሳ የተለየ ነውና እስኪ ብላና አንተ እሱን ሁን ምን እባብ ላይ አንጠለጠለክ ማለት ትችል ነበር ማስተዋል ህሊና አላት ነገር ግን ሰው ስንባል ክብርን ከፍ ማለትን ስል ምን ውድ ስልጣኑን ፈልገን ነው ነው በአጭሩ ስለዚህ ዝም ብሎ ቢተወን ሌላ ችግር ልንፈጥር ነው ሳንቀጣ እዛው በዛው ግቡ ብለን ምኑን ሃቅ ፈራጅ ሆነ እግዚአብሔር ስለዚህ በፍቅሩ ቀጥቶ ይቅር ብሎ ራሱ ሰው ሆኖ የኛን ቅጣት እሱ ወስዶ መለሰን

    • @PaulosFekadu
      @PaulosFekadu  Рік тому

      እግዚአብሔርን በየትኛው ሚዛን ይሆን የመዘንከው?

    • @PaulosFekadu
      @PaulosFekadu  Рік тому

      God bless