Розмір відео: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Показувати елементи керування програвачем
Автоматичне відтворення
Автоповтор
ማሻአላህ ወዲሜ በርታ
እዉነት ነው ❤
በረቱ ማሻአላህ የሀገረ ልጅች ፈጣረ ከናተ ይሁን
Masha allah
ebrsh kelibe newu emwedhok be alehbet allah ytebkh ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
በርቱ
❤❤❤❤❤❤❤❤❤
❤❤❤❤❤
እኔ ፍቅር ይዘያል ከ እብራሂም ተስፋየ
ደሴዙሪያቀበሌ020ለገላፍቶ
እሳት አደጋዉ የትነወ
ገላፍቶ ነው
መርዳት ለምትፈልጉ ሊክ አለው ተቀላቀሉከማእድ ቤት በተነሳ ድንገተኛ የእሳት ቃጠሎ 10 ቤቶች ሙሉ በሙሉ ወደማቸሙ ተገለፀ፡፡ደሴ - ሰኔ 19/2015 ዓ.ም (ደሴ ዙሪያ ወረዳ ኮምዩኒኬሽን)በደሴ ዙሪያ ወረዳ 020 ሞቴ ቀበሌ ለገላፍቶ ጎጥ ከማእድ ቤት በተነሳ የእሳት ቃጠሎ 10 ቤቶች ሙሉ በሙሉ መውደማቸውን የወረዳው ግብርና ጽ/ቤት የቅድመ ማስጠንቀቂያ አደጋና ስጋት ቅነሳ ገልጿል፡፡ከቀኑ 7 ስዓት ገደሞ ላይ ማእድ ቤት ውስጥ በተነሳው የእሳት አደጋ 10 ቤቶች፣ 77 ኩንታል እህል፣ የቤት ቁሳቁሶችና የእንስሳት መኖ የወደሙ መሆኑን የገለፁት በወረዳው ግብርና ጽ/ቤት ቅድመ ማስጠንቀቂያ አደጋና ስጋት ቅነሳ ባለሙያ የሆኑት አቶ አወል ሁሴን የወደመው ንብረት በገንዘብ ሲተመን 1 ሚሊዮን 754 ሽህ 700 መሆኑን ገልፀዋል፡፡በጉዳቱ 35 የቤተሰብ ዓባላት እለት ምግብ፣ መጠለያ፣ አልባሳትና የእንስሳት መኖ ሙሉ በሙሉ በመውደመባቸው በመሆኑ የአካባቢውን ህብረተሰብ በማስተባበር ድጋፍ እንዲደረግላቸው እየተሰራ ነው ያሉት አወል ሁሴን አሁን ላይ እለት ደራሽ ሆነ መጠባበቂያ እርዳታ በመቋረጡ በመንግስት በኩል የተደረገ ድጋፍ አለመኖሩን ገልፀዋል፡፡የእሳት አደጋ የደረሰባቸው አርሶ አደሮች የካባቢው ህዝብና አስተዳዳር እያደረገላቸው ያለውን ድጋፍ አመስግናው መጭው ክረምት በመሆኑ መንግስትና በጎ አድራጊ ተቋማት የመጠለያ፣ የዘር አቅርቦትና ሌሎች አስፈላጊ ድጋፎች እንዲያደርግላቸው ጥሪያቸውን አቅርበዋል👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 ሥልክ ቁጥር00251934 213990 ዘሪቱ እሸቱ00251941287008 ሙሄ አሊ ሸር በማረግ ተባበሩን ሠበቡን አድርሡFollow this link to join my WhatsApp group: chat.whatsapp.com/JHVZY00qKt1EexSWueITCO
ሞቴ ገላፈቶ
ማሻአላህ ወዲሜ በርታ
እዉነት ነው ❤
በረቱ ማሻአላህ የሀገረ ልጅች ፈጣረ ከናተ ይሁን
Masha allah
ebrsh kelibe newu emwedhok be alehbet allah ytebkh ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
በርቱ
❤❤❤❤❤❤❤❤❤
❤❤❤❤❤
እኔ ፍቅር ይዘያል ከ እብራሂም ተስፋየ
ደሴዙሪያቀበሌ020ለገላፍቶ
እሳት አደጋዉ የትነወ
ገላፍቶ ነው
መርዳት ለምትፈልጉ ሊክ አለው ተቀላቀሉ
ከማእድ ቤት በተነሳ ድንገተኛ የእሳት ቃጠሎ 10 ቤቶች ሙሉ በሙሉ ወደማቸሙ ተገለፀ፡፡
ደሴ - ሰኔ 19/2015 ዓ.ም (ደሴ ዙሪያ ወረዳ ኮምዩኒኬሽን)
በደሴ ዙሪያ ወረዳ 020 ሞቴ ቀበሌ ለገላፍቶ ጎጥ ከማእድ ቤት በተነሳ የእሳት ቃጠሎ 10 ቤቶች ሙሉ በሙሉ መውደማቸውን የወረዳው ግብርና ጽ/ቤት የቅድመ ማስጠንቀቂያ አደጋና ስጋት ቅነሳ ገልጿል፡፡
ከቀኑ 7 ስዓት ገደሞ ላይ ማእድ ቤት ውስጥ በተነሳው የእሳት አደጋ 10 ቤቶች፣ 77 ኩንታል እህል፣ የቤት ቁሳቁሶችና የእንስሳት መኖ የወደሙ መሆኑን የገለፁት በወረዳው ግብርና ጽ/ቤት ቅድመ ማስጠንቀቂያ አደጋና ስጋት ቅነሳ ባለሙያ የሆኑት አቶ አወል ሁሴን የወደመው ንብረት በገንዘብ ሲተመን 1 ሚሊዮን 754 ሽህ 700 መሆኑን ገልፀዋል፡፡
በጉዳቱ 35 የቤተሰብ ዓባላት እለት ምግብ፣ መጠለያ፣ አልባሳትና የእንስሳት መኖ ሙሉ በሙሉ በመውደመባቸው በመሆኑ የአካባቢውን ህብረተሰብ በማስተባበር ድጋፍ እንዲደረግላቸው እየተሰራ ነው ያሉት አወል ሁሴን አሁን ላይ እለት ደራሽ ሆነ መጠባበቂያ እርዳታ በመቋረጡ በመንግስት በኩል የተደረገ ድጋፍ አለመኖሩን ገልፀዋል፡፡
የእሳት አደጋ የደረሰባቸው አርሶ አደሮች የካባቢው ህዝብና አስተዳዳር እያደረገላቸው ያለውን ድጋፍ አመስግናው መጭው ክረምት በመሆኑ መንግስትና በጎ አድራጊ ተቋማት የመጠለያ፣ የዘር አቅርቦትና ሌሎች አስፈላጊ ድጋፎች እንዲያደርግላቸው ጥሪያቸውን አቅርበዋል👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
ሥልክ ቁጥር
00251934 213990 ዘሪቱ እሸቱ
00251941287008 ሙሄ አሊ
ሸር በማረግ ተባበሩን ሠበቡን አድርሡ
Follow this link to join my WhatsApp group: chat.whatsapp.com/JHVZY00qKt1EexSWueITCO
ሞቴ ገላፈቶ
ደሴዙሪያቀበሌ020ለገላፍቶ