#በስላሴ_መስቀል_ረግጠን_አናስቀድስም
Вставка
- Опубліковано 9 лют 2025
- / @kalkernmedia
#Ethiopia #ShitayeMedia #negashbedada #nahootv #ethyopiannews #artis tv
#ነጋሽበዳዳ #ኢትዮጵያ #pp #tigray #amhara #oromiya #areaya
በፍፁም የሀሰት ስራ አንሰራም፡፡ እባክዎን ሰብስክራይብ በማድረግ እውነትን ይከተሉ፡፡
እውነት ይነግሳል!!!
አንረግጥም አንረግጥም አንረግጥም አንረግጥም አንረግጥም አንረግጥም አንረግጥም አንረግጥም
በህግ አምላክ በህግ አምላክ
አባቶቻችን ተለመኑን አስቁምልን 😢
አርአያ በጣም ጥሩ ወቅታዊ ፕሮግራሞችህ በጣም የሚቆጩ, እዉነተኛ ስሜትህ ይገባኛል, እይታህ ይደንቀኛል, ኢነርጂህ ይጋባል, በርታልን, ፈጣሪን እንዳስከበርክ, አንተንም ያክብርህ, እናከብርሀለን, ከሺ ወሬ አንድ አንተ በቂ ነህ, ተባረክልን, ዛሬ ደስ ያለኝ ነገር Backgroundህ በጣም ያምራል, ወድጄዋለሁ, በርታልን
በትክክል ::
ወንድማችን ኑርልን ሥለምታደርግልን ማንቃት እግዚአብሔር ይሥጥልን እመብርሐን ከነልጇ ትጠብቅህ ቀልብና ልቦና ይሥጣቸው ሌላ ምን ይባላል
ክብር መስቀሉን አንረግጥም እኛ የዛሬ ሰማኒያ ዓመትን አያገባንም ዛሬ አይነው ምክንያቱም ዛሬ ነው የታይው በፊት ምንጣፍ ትንጥፎ ነበር😢😢😢
እግዚአብሔር ከገለጠው ማንም አይሸፍንም እኔ የኢሉምናቴ አባል አይደለውም መስቀል አረግጥም ይነሳልን
መሰቀሉን አንረግጥም እናከብረዋለን😢😢
በትክክል ::
እውነት ብለሃል በጣም ከባድ ነው የአሜሪካንን እሳት አላዩም አልሰሙም ምነው መዳፈራችን !!
እኔ እንኩዋን ተወዳጁ ወንድሜ ሳይሆን ልጄ ልበልህ ምክኒያቱም የአባት ያህል ስለምበልጥህ አጋእስተ አለም ሥላሤ እድሜ ከጤና ሰቶ በአገልግሎቱ ያጽናህ እኛን እንዳሳወክ ሌሎችም በመረዴት እና በማወቅ ከእንደዚህ እርኩሰት ድርጊት እድምተኛ ከመሆን በተለያዩ አጥቢያ ቤተክርስቲያ በአሉን ማክበር ይቻላል ።
እድሜ ለዘመድኩን በቀለ ሁሉንም አሳይቶናል
እግዚአብሔር ይባርክህ ። መስቀል ከሚረገጥ ምዕመናን እዛ ሂዶ አለማስቀደስ!!!
የጌታችንና የመድሃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን መስቀል መርገጥ መናፍቅነት ነው። የመስቀሉ ፍቅር ያለን መስቀሉን አንረግጥም አናስረግጥም !!!!
እግዚአብሔር ጸጋውን ያድልህ ሚስጥርን ይግለጽልህ
ዉድ አርያ ፈጣሪ አንደበት ይሁንህ የህዝብ የሀይማኖቶ ለህጻናት ተቆርቆሪ አምላክ ጉልበት ይሁንህ
ሊረግጡ አቲኤዱ እግዚዮ እንበል
እግዚአብሔር ልቦና ይስጣችሁ እህቶቼ እራሳችሁን እና መስቀላችሁ ክርስቶስ ለእኔ እናንተን ለማዳን ተዋርዶ የተሰቀለበት መስቀል ነው ክብር ለመስቀሉ
አራአያ ወንድሜ እግዚአብሔር እንደአተአይነቱን ያብዛልን ቤተክርስትያንን የሚያስነቅፉብንን ነቅሎ ይጣልልን
በትክክል እግዚአብሔር ይቅር ይበለን እንጂ ዋናዎቻችን ከኛ ጋር አይደሉም፣ሀብት፡ዝና ስልጣን እና ብሔር በልጦባቸዋል ወደ ፈጣሪ እኛው እንጩኽ እንጂ እነሱማ ነብሳቸው ምቾት ላይ ናት አብረውንም አይደሉም እኮ
እውነት ነው ጠላት የእኛን ዝንጉነትና በተለያየ ክፋትና፥ኅጢያትና ጥፋት መያዛችንን አይቶ የመጨረሻ ከአምላካችን ሊያጣላን ቆርጦ በድብቅ ተላላኪዎች ልዑል እግዚአብሔር አምላክ በሚያውቃቸው እኛ ግን ብዥታና ክፋታችን ይዞን ልናያቸው ባልቻልናቸው ሰዎች እየተጠቀመ አፍጥጦ መጥቷል፥ለእነርሱ አምላከ ቅዱሳን ልቦና ይስጣቸው፥ይመልሳቸው እኛ ግን እናስተውል እስከ ሞት ድረስ የሞተልንን ዲያብሎስን ጠርቆ ድል ያደርግንበትን መሰቀላችንን ማተባችንን ጠበቅ ማድረግ መጀመር አለብን። አለበለዚያ የልዑል እግዚአብሔር ቁጣ በእኛ ላይ እንዳይነድ ኋላ ከብርቱውና ኅያሉ እግዚአብሔር እጅ ማንም አያስጥለንም። ሁላችንም አንድ ሆነን እዚያ መሄድ ትተን ሌሎች የቅድስት ስላሴ ቤተክርስቲያን ብንሄድ በልዑል እግዚአብሔር ኅይል ይስተካከላል።
እንዲህ ያለ መደፋፈርና አመፅ ከእግዚአብሔር ዘንድ ቅጣት አለው‼️ ምን ዘመን ላይ እንደደረስን የሚገርም ነው‼️ የሚያስጨንቅ ዘመን ነው‼️ እግዚኦ ተሳእለነ🙏🏿🙏🏿🙏🏿
መስቀል ሃይላችን ነዉ መስቀል መዳኛችን ነዉ እረ አ እግዝኦ ማሃረነ ክርስቶስ😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢ይነሳ መስቀሉ መስቀሉን እረግጠዉ ማነ ን ልያከብሩ ነዉ እባካችሁ ያለ ችግር ይበቃናል አታስቀዝፋን ክብር ለመስቀሉ💔💔💔💔💔💔💔💔💔💔💔💔💔💔😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😡😡😡😡😡😡😭😭😡😡😡😡😡
እድሜ ከጤና ጋር ያድልህ አርአያ ወንድሜ ❤
ካሎነ እኛው ክርስቲያንኖች በቤታችን ያለውን ዶማ ድጅኖ እና አካፋ የመሳሰሉትን መሳሪያዎችን ይዘን ማንሳት ነው ቤተክርስቲያኑ እየታነፀ ያለው በምእመናን ገንዘብ እስከሆነ ድረስ እኛው ክርስቲያንኖች የሥላሴ ልጆች የሆንን በሙሉ ቤተክርስቲያኗን በአንድነት ሄደን ማስከበር አለብን
እኔ በጣምየሚገርመኝ አሜሪካ የአለምን ህዝብ ሰብሰባ ለፍተን ደክመን እየሰራን ወገኖቻችንን የምንረዳው እድል ሰጥታናለች ጦሰኛ ሀገር ብሎ መሳደብም ትክክል አይደለም እግዚአብሄር ለሁሉም ሀገር እኩል ወረ አያዳላም ሰዎች በሁሉም አለም እግዚአብሄርን አስቆጥተዋል ሁላችንም ሀጥያተኞች ነንባንድም በሌላ ኢት የክርስቲያን ሀገር ከሆነች ለምን እርስ በርስ እንባላለን ቁጭ ብሎ መተቸት ቀላል ነው እኔ ቤተሰቦቼን አሜሪካሰርቼ እየረዳሁ ነው ካለአግባብ ስትሰደብልቤ ያዝናል እነስ ቤታቸው ቢወድምም ሰርቫይቭ ያደርጋሉ ከዚህም ይማራሉ አጉል እኛብቻ ፃድቃን ንን አትበሉ
አሜሪካኖች እያወቁና በድፍረት ነዉ እግዚአብሔርን የሚያሳዝንና የሚያስቆጣ ተግባር የሚፈፅሙት ለምሳሌ ፆታን መቀየርም ሆነ ግብረ ሰዶም እንደ ቅዱስ ነገር ተቆጥሮ በህግ ፀድቆ ከህፃናት እስከ አዋቂ እንደፈለጉ እንዲጠፋበት መፈቀዱ የራሳቸዉ አልበቃ ብሎ በፊልሞቻቸዉ ለዓለም በማከፋፈል ድፍን የዓለም መንግሥታት በዉድም ይሁን በግድ ተቀብለዉ ህዝባቸዉ በዚህ እኩይ ድርጊት እንዲዘፈቅ የሚሄዱበት እርቀት እንኳን ፈጣሪን ጤነኛ አእምሮ ያለዉን ሰዉ እንኳን ማሳዘኑ ያደባባይ ሚስጥር ነዉ :: በአንፃሩ የኛ ደሞ እርስ በርስ እስከመበላላት የደረስንበት የሀጢያት ድርጊት ያለማወቃችንና የድንቁርናችን ወጤት መሆኑ ግልፅ ነዉ ስለዚህ ጥፋቱ ለሁላችንም እንደማይቀር አዉቀን ደፋሩም ሰነፋም ፈጣሪ አምላኩ እግዚአብሔር መሆኑንና ሁሉንም ማድረግ የሚችለዉ እሱ ብቻ መሆኑን አምኖ በምህረቱ እንዲጎበኘን ወደ እርሱ መመለስና ማልቀስ ብቸኛዉ አማራጫችን ነዉ:: መጠቋቆሙ ምንም ዉጤት አያመጣም :::
እዉነትህን ነዉ አርአያ እግዚያብሄር ይባርክህ ጥሩ አስተያየት ነዉ እኛም ሳናዉቅ መስቀሉን ረግጠናል አሁንግን በአይናችን አይተናል መስቀሉን አንረግጥም ሳናዉቅ በስህተት አዉቀን በድፍረት ይሆንብናልና
እግዚአብሔር እውነትን። ይግለጥላቸው እኛም እዳንተ እባካችሁ አባቶቻችን ልጆቻችሁንም ስሙን እንላለን
ጌታ ሆይ ለይተህ ምታ ክርስቶስ እኛን ለማዳን የተሰቀለበትን መስቀል መርገጥ ክህደት ነው ይሁዳነት ነው ጥፋት እንዳይመጣ እንጠንቀቅ
አይ የእኛ ዘመን እግዞ 😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢እማምላክን ያማል😢😢😢😢😢
ወንድማችን እግዚአብሔር እድሜ ከጤና ጋር ይስጥልን ዘመኑ ከባድ ነው እግዚአብሔር ይታረቀን
ውደ አባቶቻችን እናቶቻችን እህቶቻችን ውንድሞቻችን በቅድስት ሥላሴ ፀባዖት ቤትክርስቲያን ባለመሄድ ያከብራችሁን ቅድስት ሥላሴን አክብሩ።
የጌታ የመዳኒቴ የእየሱስ ክርስቶ መሰቀል ሀይሉን ይግለጥ አሜን ።
ማሰታወቂያውን የሰራው ማፈሪያ ነው አሰታዋዋቂውም ሄደው መሰቀሉን እየረገጠ የሚያከብሩትም እንደ አይሁዶች ናቸውና ውሰጤ ቅጥል ሰላለ ነው ፍርዱን ለቅዱስ ሥላሴ
መቀሰፍ ያማረው ነው በድፍረት መስቀሉን የሚረግጥ እግዚአብሔር አምላክ ሳይውል ሳያድር መልስ የሚሰጥበት ዘመን ላይ ነን እስቲ ድፈሩት እና ዋጋችሁን ታገኛላችሁ መስቀል ሃይል እነ መስቀል ቤዛነ መስቀል መድሐኒነ ነፍስነ ነው እምነታችን እንጅ በቆሻሻ እግር የሚረግጥ መስቀል የለንም።
ወደሜ ያከበረከው እግዚአብሔር ያኩቤርህ በውነት ያማል በጣም በቤትከረሰትያን እሄን ማየት 😭💔
የሁሉም አባቶች ዝምታ የመምህራን ዝምታ ልብ ያቅጥላል 🥲ብቻ ምንም አንልም እግዚአብሔር በቸርንቱ ይማረን 🥲
ሰላም እንኩዋን በደህና መጣህ ዉድ ወ ንድማቺን በእድሜ በጤና ይጠብቅህ ❤️❤️❤️
😢😢😢😢😢😢😢😢 እግዚአብሔር ይድረስልን
አባት አተናል ጌታ ሆይ ተለመነን አባቶቻችን አዝም ይዞቸዋል😭😭😭😭😭💔
እግዜኦ ቦል ሜዲያላይ ከምውጣና እራሴን ለወንድልጅ አግቦኝ ቡዬ ከምወጣ ሞቴ እመርጣለው ቆሜ ቡቀርም ይሻለኞል እግዜኦ😢😢😢😢😢😢
ተባረክ አርአያ ወንድማችን።
እግዝአብሔር ይቅር ይበልን 😢😢😢😢😢
ግሩም አርአያ ፈጣሪ ያበርታህ የመስቀሉ ጉዳይ ሁሊም ይነገር
እግግዚኦ ማረን😢😢😢
አርአያ ፈጣሪ ይጠብቅህ በአሉን በሌላ ሀይማኖት ተከታዮች ነጠላ አስለብሰው ያከብሩታል ግን ፈጣሪ ያያል ቅስፈቱ አይቀርልንም ለ ሀጥያን የመጣ ለ ፃድቃን ይተርፋልና ለአባቶቻችንም ልብ እንዲሰጣቸው ከ ልብ እንፀልይ በርታ!!
አቤቱ ፈጣሪዬ ሆይ የአባቶቻችንን ልቦና መልስልን
የመዱቱ ሰዎች እርሳችሁ ስይጠን ናቸው እንጂ ሰዎች አይድሉም በእዉነት በጣም ያዛዝናል 🥲. እዉነት አባት የላም እግዚአብሔር ይማረን 🥲
ውድ አርአያ ውንድማችን በሥጋ በነፍስም እግዚአብሔር ያክብርህ፣ ይሄ እኮ ድርድር አይደለም፣ ካሕናቱና ጳጳሳቱ ለሕያው እግዚአብሒር ልጅ ለክርስቶስ ኢየሱስ መስቀል ክብር ካልሰጡ ታዲያ ምን አባታቸው ይሰሩልናል፣ እደግምዋለሁ መስቀል ሊያስረግጡን በምንጣፍ ሽፍነው ሊያታልሉን ያሉ ካህናትና ጳጳሳት ምን አባታቸው ይስሩልናል፣ ይህ የእርኩሰትና የጥጋብ ጥግ ነው። እግዚአብሔር ይንቀልችሁ። ክቡር መስቀሉን አንሱልን ውይ ተነሱ።
እኛ የምንሞተው የምንቃጠለው የተጣለውን የዳቢሎስ ስራ ሀገራችን ላይ ስለጠንን ብለን ከአውሮፓ እና ከአሜሪካ በጀት ተመድቦልን በደንብ አድርገን ከነሱ በበለጠ መልኩ ፈጣሪን ክደን በምንስራው ስራ እየተቀጣን ነው
ቤታችንን ለማፍረስ ያሰፈሰፉ እርኩሳን መናፍስት እና ዳቢሎስ ስራቸው የተወገዘ ይሁን !እኛንም እግዚአብሔር ይቅር ይበለን ።እኔ ፈርቻለሁ ሀጢአታችን በዛ ።
በእውነት ትክክል ብለሀል ኤናክል ለምንድነው እምቢ ሚያስብላቸው
የሳጥናኤል ጎል በኢትዮጵያ የሚለው መፅሀፍ ላይ የዩኔስኮ አለማ ዋናው በአለምአቀፍ ቅርስነት ሰበብ የኢትዮጵያን ቅርሶች መውረስና ማራከስ ነው
እግዛብሔር ልብን ማስተዋል ይስጣቸው እኛ ግን የተሰቀለውን መስቀሉን አንረግጥም።
ልብስ ጫማ እየመረጥን የምንገዛው እኮ መስቀል ላለመርገጥ ነው እንኳን ቤተክርስቲያን አንረግጥም እኔ አልረግጥም እያወኩ
አድነን 🤲😥 እነዚህ ኢትዮጽያን ሴቶች ፊታቸው በመስታወት ቢያዩት መቸም የት እንደበቅ ይሉ ነበረ , ስርአት አልባ የሆኑ ,እግዚአብሔር የታወረው አይነ ልቦናቸውን ያብራላች በእውነት የሚያደርጉትን አያውቁትም እና ይቅር በላቸው 🤲😥
Teberak Araya.
ወንድማችን እናመሰግናለን እኛም የክርስቶስ ምልክቱን ልንረግጥ አንሄድም ግን አባቶች ክብራችሁ የተዋረደ ይሁን ለገንዘብ የተሸጣችሁ ለገንዘብ ፍቅር ያደረባችሁ እግዚአብሔር አውርዳችሁ ምህመናኑን ኑ ብላችሁ መስቀል ልታሳልሙን ወራዶች ናችሁ
ክብር መስቀሉን አንረግጥም
ኧረ ባካችሁን የለፈውን ሳናውቅ እግዚአብሔር ይቅር ይበለን አሁን ታዲያ መስቀሉን የማይነሳበት ምክኛት ምንድነው ተልኳቸው።
እኔ ምለው አባ ገብረኪዳን ሊቀለቃውንት ነኝ የሚሉት አጥማቂዎችን የሚያወግዙት ምነው መስቀል ሲረገጥ ዝም አሉ ማውገዝ ተሳናቸው ሊቀ ሊቃውንትነታቸው አጥማቂዎችን መውገዝ ላይ ብቻ ነው እንዴ አፋቸው የሚፈታው የገርማል
ኸረ ዝም በይ እህቴ ዝምታ ይሻላል ከዚህ ኮመንት ፀልይ😭
@ እሺ ወንድሜ እየገረመኝ እኮ ነው
አርአያ ወንድማችን አባቶች እኮ እንደ ቀድሞ የዋህ እና ጥበብን የተላበሱ ከፈጣሪ ውጭ የበላይ መሪዎችን ማክበር እንጂ መፍራትን ለፈጣሪ ብቻ ከሚሉ አባቶች ዛሬ ዛሬ ከፈጣሪ መስቀል ይልቅ የዓለም ገዥዎች የሚያስቀድሙ የኃይማኖት አባቶች ላይ ደረስን ያሳዝናል ።ህዝቡን ለማዘናጋት እንጂ በዓሉ ሲያልፍ ይነሳል ይላሉ ።ግን ይንን ማስከበር ካልቻሉ ለጌታ መስቀል ዋጋ መክፈል ካቃታቸው መኖራቸው ለምንድን ነው? አረ እንዲህ
መዳፈር መዘዙ ከባድ እንዳይሆን ያስፈራል።
ፈጣሪ በምህረቱ ይመልከተን።
አሜን!
እግዚአብሔር ይቅር ይበለን😢😢😢
❤❤❤❤❤ Yene wondim berta… ante ewnetegna sew neh… may God be with you
ይኤ ፕሮግራም መዘጋት አለበት መንግሥትም መጠየየቅ አለበት በጣም ያሳዝናል😢😢😢😢
ሳናውቅ ከዚህ በፊት ለረገጥነው እግዚአብሔር በቸርነቱ ይማረን አሁን ግን አይተናል አንረግጥም መስቀሉ ከመሬት ይነሳልን
ማቃጠር የሚለው ቃላት በመለኩሴዋ ላይ መስንዘሩ አሳፋሪ ኑው ወንድሜ መካሻው ::
ካለመናገር መናገር የተሻለ ነው።ግን ይሄ የዘመን መጨረሻ ነውና ቃሉ ይፈጸም ዘንድ ይህ ሆነ፣ሌላም ነገር ገና ይሆናል።
እውነት ነው መስቀል ሀይላችን ነው
በጣም ንዉ ያሳዝን ል 😢😢ከፍተናል በሙህንዉ ነገር😢😢
ተባረክ፣ ድንቅ ሀይማኖት ከምግባር ጋር።
አሜን አሜን አሜን ወንድማችን አረያ ፈጣሪ ይጠጠብቅህ
መስቀል ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እኛን ለማዳን የተሰቀለበት ለእኛ መሰቀሉን የምናስብበት ነው ክቡር መስቀሉን አንረግጥም እናከብረዋለን 🥺!!!
Egziabher Edmena tena ystlin Endante aynet ankiwoch yabzalin, Abatochachin demo libona ystlin bemihretu ygobgnen.
A m e n. Teshefno yenorew bemechereshaw zemen hasetegnaw messih simeta, yihew siasiregtew yeneberew Meskel tegeletse! Yigermal yidenkal. Ketegnanibet yasinesanin Igziabher yetemesegene yihun🙏
አይ ኦርቶዶህስ እነዚህ ልጆች ልቦና ይስጣቸው
Selam l am muslim hulum Orthodox beandnt mekawm albt endaylemd beytum bekul setayew meskel aymslem x new
ወንድሜ የልቤን ቁስል ነው የተናገርክልኝ ያከበርከው የድንግልማርያም ልጅ ያክብርህ ለሱ ያለህ ፍቅር ሁልጊዜም በልብህ ታትሞ ይኑር ። ከሚመጣው መቅሰፍት ይጠብቀን ከብስል መሐል ጥሬ አድርጎ የሚያወጣ አምላክ ወደዳር ያውጣን ።መስቀሉን እንዲረገጥ የፈቀደውም የረገጠውም ክርስቶስን ከሰቀሉት የተለየ ተግባር የለውምና ቅጣቱን ይቀበላል ልብያለዉ ልብይበል!!!!....
ጎበዝ ወንድሜ በርታ
እመቤቴ ምን ያህል ከአንተ ጋር እንዳለች የማምነው በአራጆች በክፉዎች በገዳዮች ፊት ሞገሥ አሥፈሪ አድርገሀለች🙏🙏🙏
ተባርክ ትክክል ነህ ❤❤
ተባርክልኝ 😊😊😊❤❤❤
ጥልን በመስቀሉ ገደለ ።ብዙዎች ለመስቀሉ ጠላት ሆነው ይመላለሳሉ የሚለው ትንቢት እንዳይፈጸምብን ተጠንቀቁ ።
በስማም እረ ምን ጉድ ነው በጣም የገረመኝሰማንያ ምናምን አመት ምንጣፍ አልተቀየረም ወይስ ስቀይሩ እንዳሁኑ ዝም ብለው በዛው ቀጠሉ ምንጣፍ ሸፍነው ቀጠሉ ?ግልፅ ያልሆነ ነገር አለ ለኔ ለእዝህ ይሆን ቤተክርስቲያን መከራዋ ፈተናዋ የበዛው ?አምላኬ ሆይ ሀጥያተኛ ነኝና ይቅር በበኝ ድንግል ማርያም ጣልቃ ግቢ ለሆነው ነገር ሁሉ አሜን😭🇨🇬⛪️
ሲጀመር የኢትዮጵያ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ካቴድራል ተብላ አትጠራም።
መጀመርያ ይታደስ የተባለው ይሄንኑ ለማረግ ነው የሚረገጠውን መስቀል ሁሉም እያየእዲረግጥ ምንጣፉስርነበር ተባለ እስከዛሬ ምንጣፍ እልተ ቀየረም እንግዲህ ብቻቸውን ያክብሩ ሄደን አረግጥም ባለንበት ሁሉ ስላሴወች አሉ
ወድሜ አርያ እውነትም አርያነህ ግን በጣም ስለምንናቅ ነው እጂ ረጅም ግዜ ነበረው ለማስተካከል ይቻል ነበር መጥቻ አላውቅም ነበር ከተነሳ ለመምጣት ጓግቻ ነበር ግን አዝኝለው በጣም
araya betam enameseginalen le orthodox dimts silehonken....ebakih meskelu eskinesa endatako
እግዞኦ ማርን ይቅር በለን 😢
ይኸውል ወንድሜ እኔ ሚታየኝ በጣም ከባድ እቅድ እንደሆነ ነው መስቀል አንረግጥም ብለን ከስላሴ ቤተክርስቲያን እንድንቀር ነው በጣም ነው የሚከብደው ስለዚህ አባቶች እባካችሁ ይሄንን መስቀል አታስረግጡን ካልሆነ ግን ተንበርክከንም ቢሆን መግባት አለብን ሊያስቀሩን ነው ሕዝቡን ማስቀረት ስለማይችሉ ነው ይህንን ሃሳብ ያቀረቡት ስለዚህ መስቀሉን ይረገጥ ቢባል ሕዝቡ ከስላሴ ቤተክርስቲያ ይቀርላቸዋል ከዛም የፈለጉትን ለማድረግ ያመቻቸዋል እናም መፍትሔ የሚመጣበት ነገር ቢኖር
Betam yasazenal 😢😢😢
ይታጠር ስው እንዳይረግጠው ለምንድነው አባቶች እይስሙ ዝም የሚሉት እባካችሁ በዛ በኩል ያለውንም በር ባይጠቀም ይሽላል የመጣብንን መቅስፈት እየባ እንዳሄድብን እባካችሁ ተደማመጡ
Amen Amen Amen
Mesekel , yemiregetebet ,Anasekedesem , , Mene yeshalenal 🥹 Egezio 🤲
እውነት ነው ስሜታዊ ለመሆንህ
ሆነ ብለው ነው መሪ ጌታ ያሉት መቃወም አለብን
መስቀል ረግጠን መግባት የለብንም፣ አባት የሚባሉትን እንደስራቸው ይከፍላቸዋል እኛ የራሳችንን ግዴታ እንወጣ ሌላ ብዙ ቦታ ቤተክርስቲያን አለ እዚያ ማክበር እንችላለን
በእግዛብሔር የቀለደ ሲቀለድም ቁጭ ብሎ የሚያዬ የሀይማኖት አባቶች እግዛብሔር ዱላውን ያነሳል አትናቁት እኛ ከእናንተ አንበልጥም ግን ዝምታችሁ ስላስፈራኝ ነው
ሳናውቅ ለተደረገው ነገር እግዚአብሔር ይቅር ይበለን ካወቅን በኋላ ግን መስቀሉ ላይ ቆመን የምናስቀድሰው በምን ሞራል ነው ሎቱ ስብሐት
አንዴ በተአምር መስቀል አንረግጥም አባቶች ግን በጣም በጣም ያሰገርማሉ
Tikekekel, bravo ye tewahido lije🎉❤
I have a respect for you and your religion. Allah Ethiopia melsat😢🙏🏾💚💛❤️
አሽቃባጭ እሱ የዩቲዩብ ጡረተኛ ነው ልብ ካለዉ 6 ኪሎ ጳጳሱ ቤት ቆሞ አይጮህም ምን እዚ አጭሶ 🚬🚬💨እየመጣ ይለፈልፋል።
አውሮፖ ውስጥ በየ ቤተ መቅደሱና ሆስፒታል ክሊኒኮች በር ላየ እንዲሁ መስቀሉን ሲያስረግጡን ልባችን እያነባ ሳለን ዛሬ ሳያዩ የመኑ ብፁሐን ናቸው በምንባል ኢትዮጵያን እንዴት ይደረጋል መስቀሉን አንሱ
መስቀሉ አንረግጥም እናከብራለን እንጂ🤲