በአዲስ አበባ 15 ግለሰቦች በከባድ የሙስና ወንጀል ተከሰሱ Etv | Ethiopia | News zena
Вставка
- Опубліковано 19 вер 2024
- በአዲስ አበባ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ የሁለት ወረዳ ስራ አስፈጻሚዎችን ጨምሮ 56 ሚሊዮን ብር ግምት ያለው መሬት መዝብረዋል የተባሉ 15 ግለሰቦች በከባድ የሙስና ወንጀል ተከሰሱ፡፡ #ebc #etv #ebcnews #EBCTelevision #etvnews #EBCቲቪ #ኢቢሲ #ኢቲቪ #EBCNewsUpdate #ethiopiatoday #BreakingNewsEBC
#የኢቢሲማስታወቂያ #አሁን #ሰበርዜና #ethiopianpolitics #ዛሬ #today #EBCJournalism #ፖለቲካናዜና #ethiopiangovernment #EBCGovernmentUpdate #GovernmentNewsEBC #ethiopiadevelopment #EthiopianPolicy #የመንግስትእቅዶች #የመንግስትስራዎች #ethiopianeconomy #የኢትዮጵያኢኮኖሚ #ማኅበራዊእድገት #ethiopianparliament #EthiopianMinistries #pm #office #OfficeofthePrimeMinister-Ethiopia
ፎቶዋቸውን አሳዩን ከዛም ከባድ ቅጣት ይፈረድባቸው።
የዝርፊያ ሰንሰለቱ አዛዦች በተዋረድ ከላይ እስከ ታች ያሉት የአገዛዙ ሰወች ስለሆኑ ኦሮሙማ እንደ ስርአት እስካልተገረሰሰ ድረስ የሚቀየር ቅንጣት ነገር አይኖርም፡፤ የሚያወሩት ህዝቡን ለማስተንፈሻ ነው፡፤ በዚህ እያወሩ በዚያ ዝርፊያውን እያጧጦፉት ነው፡፤ ከሁሉ ኼኛ ኦሮሙማ አገዛዝ ምንም ጥሩ ነገር አትጠብቁ፡፡
ህዝቤ ሆይ፦ ለማይቀረው የስርአት ለውጥ አጥብቀህ ታገል!!!
አንተ ምን አገባህ ኦሮሞዎቹ ሙሰኛ ቢሆኑ አንተ እርሰትህን አሰመልሰህ በክልልህ በሰላም ከፋኖ ጋራ እየኖርክ ነዉ
የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ የመሬት አስተዳደር እና ሌሎችም ክፍሎች ከጥበቃ ጀምሮ አብዛኛውን በሚገባ ቢፈተሽ እና ቢመረመር [ሕግ ሕግ ሆኖ ቢሰራ] ጥቂት ሰው ብቻ ነው ሚቀረው
ወሬው ብቻ ምን ያረጋል ወንጀለኞች ፎቶአቸው ይታይ Etv should be professional and learn from outside media how they posted any criminal photos
ጋዜጠኞቹም ሙሰና ይቀበላሉ ገንዘብ ካልሰጣቹሁኝ ፎቷቹሁን አወጣለሁ እያሉ ያሰፈራራሉ
የተዉኔቱ ርእስ፦ በሙስና እጅ ከፍንጅ ተያዙ፡፡
በግብርም፣ በከተማ ቦታም....ወዘተ በመሳሰሉት ሁሉ አፈጻጸሙ ተመሳሳይ ነው፡፡ ለአሁኑ በግብር ግመታ ያለውን አዘራረፍ ከላይ ወደታች የተዘረጋውን ሰንሰለት እንመልከት፡፡ ግብር ገማቹ 100 ሚሊዮን ግብር ተገምቶብሀልና 70 ሚሊዮን እንዳደርግልህ 15 ሚሊዮን ለእኔ አምጣ ይለዋል ነጋዴዉን፡፡ ነጋዴውም እባክህ ከ15 ወደ 10 ሚሊዮን አውርድልኝ ይላል፡፡ ገማቹ እስከ እነ አዳነች ድረስ ፈሰስ የሚደረገውን ያሰላና እንዳውም 20 ሚሊዮን አድርጌዋለሁ ይለዋል፡፡ይህ ነው ተዉኔቱ፡፡
ይህ ቲያትር ህዝቡን ለማስተንፈስ ሆን ብለው ለይስሙላ የተወኑት ቲያትር ነው እንጅ ጉቦ የኦሮሙማወች የየእለት ተግባር ነው!! ጉቦ የደም ስራቸው ነው፡፤ በእርግጠኝነት ግን ይሸነፋሉ፡
የዝርፊያ ሰንሰለቱ አዛዦች በተዋረድ ከላይ እስከ ታች ያሉት የአገዛዙ ሰወች ስለሆኑ ኦሮሙማ እንደ ስርአት እስካልተገረሰሰ ድረስ የሚቀየር ቅንጣት ነገር አይኖርም፡፤ የሚያወሩት ህዝቡን ለማስተንፈሻ ነው፡፤ በዚህ እያወሩ በዚያ ዝርፊያውን እያጧጦፉት ነው፡፤ ከሁሉ ኼኛ ኦሮሙማ አገዛዝ ምንም ጥሩ ነገር አትጠብቁ፡፡
ህዝቤ ሆይ፦ ለማይቀረው የስርአት ለውጥ አጥብቀህ ታገል!!!